ተመልከቱ ሃይማኖታችን ከብሔር በላይ መሆኑን በአንድነት ድምፃቸው ያሠሙ የተዋህዶ ልጆችን
በርቱ ምድራውያን በልዩነት ቢያምኑም እኛ ግን ሃገራችን በሰማይ ነው በዛ
~መከፋፈል የለም
~ዘረኝነት የለም
~በቋንቋ መከፋፈል የለም
~ጎጠኝነት የለም ።
ይህን ላስተማረችን ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን እስከ መጨረሻው በፅናት እንቆማለን።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በርቱ ምድራውያን በልዩነት ቢያምኑም እኛ ግን ሃገራችን በሰማይ ነው በዛ
~መከፋፈል የለም
~ዘረኝነት የለም
~በቋንቋ መከፋፈል የለም
~ጎጠኝነት የለም ።
ይህን ላስተማረችን ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን እስከ መጨረሻው በፅናት እንቆማለን።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ደብረ ማርቆስ
መስከረም 11/2012 ቤተ ክርስቲያናችንን ሊያጠፉ ለተነሡ ጠላቶች በአደባባይ አቁሙ ትላለች።
የዞኑም የከተማውም ፖሊስ እውቅና ተፈጥሮለታል ትብብሩን አጋርነቱንም አሳይቷል በዚህ እጅግ እናመሰግናለን።
አስተባባሪ ኮሚቴው ደብዳቤውን በእጁ አድርጓል። በቃ እሁድ መስከረም 11 ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ የተዋሕዶ ልጅ የሆነ ሁሉ አንድም አይቀርም።
መልካሙ በየነ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
መስከረም 11/2012 ቤተ ክርስቲያናችንን ሊያጠፉ ለተነሡ ጠላቶች በአደባባይ አቁሙ ትላለች።
የዞኑም የከተማውም ፖሊስ እውቅና ተፈጥሮለታል ትብብሩን አጋርነቱንም አሳይቷል በዚህ እጅግ እናመሰግናለን።
አስተባባሪ ኮሚቴው ደብዳቤውን በእጁ አድርጓል። በቃ እሁድ መስከረም 11 ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ የተዋሕዶ ልጅ የሆነ ሁሉ አንድም አይቀርም።
መልካሙ በየነ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
እምነትህን በሥራ አሳይ
@And_Haymanot
ያዕ 2፥14-26
14 ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
16 ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
18 ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?
23 መጽሐፍም። አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ።
24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።
25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?
26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot
ያዕ 2፥14-26
14 ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
16 ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
18 ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?
23 መጽሐፍም። አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ።
24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።
25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?
26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
ሰልፉ ዛሬም ቀጥሏል
በሃገራችን በተለያዩ አካባቢዎች የተዋህዶ ልጆች ድምፃቸውን ዛሬም በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች እያሠሙ ይገኛሉ።
እናንተም በአካባቢያችሁ ያለውን ውሎ
በ @And_Haymanot_bot አካፍሉን
በሃገራችን በተለያዩ አካባቢዎች የተዋህዶ ልጆች ድምፃቸውን ዛሬም በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች እያሠሙ ይገኛሉ።
እናንተም በአካባቢያችሁ ያለውን ውሎ
በ @And_Haymanot_bot አካፍሉን
የባሕር ዳር
** **
መስከረም 11/2012 ዓ.ም በ34 ከተሞች በኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናንና ካሕናት
በባሕር ዳር ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
** **
መስከረም 11/2012 ዓ.ም በ34 ከተሞች በኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናንና ካሕናት
በባሕር ዳር ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot