መሠረተ ያሬድ ሰ/ት/ቤት ዘአሣሣ:
†††አውጣኝ አውጣኝ†††
በብፁዕ አቡነ ሰላማ /የቀድሞ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ/
@Meserete_Yared_Asasa
✍ በአንድ ዱር ጫካ ውስጥ አንበሳ በጣም ተርቦ አቤቱ ፈጣሪዬ የእለት ምግቤን ስጠኝ አብላኝ አብላኝ እያለ ይፀልያል ዱክላም ተራራው ጫፍ ላይ ሆኖ አንበሳውን አይቶ በመፍራት አቤቱ ፈጣሪዬ ከዚህ ጩኸት አውጣኝ አውጣኝ እያለ እየፀለየ ሁለቱም ይሮጣሉ አንበሳው አብላኝ ዱክላው አውጣኝ በማለት ሲሣደዱ በመሐል ጠግቦ የተኛን ዓሣማ አንበሳው ያገኘዋል አንበሳውም ተመስገን ጌታዬ ብሎ ያን አሣማ በላው ይባላል።
@Meserete_Yared_Asasa
❖ እንግዲህ ከዚህ ምሣሌ ልንወስድ የሚገባን አንበሣም አብላኝ ብሎ ፀሎት በማድረሱ ምግቡን እንዳገኘና ዱኩላም አውጣኝ ብሎ በማለቱ ፀልዮ ከፈተና እንደወጣ እንመለከታለን ነገር ግን ፀሎት ሣያደርግ እንደበላ ጠግቦ የተኛው ዓሣማ እንደተበላ ተገንዝበናል እኛም ዛሬ እንደዚህ ዓሣማ በሰይጣን ዲያብሎስ ከመዋጣችን አስቀድሞ ብርቱ ፀሎት ያስፈልገናል።
#አውጣኝ_ያለው_ወጣ_አብላኝ_ያለው_በላ
#ተኝቶ_ያለው_ዓሣማ_ተበላ
ምንጭ፦ የአቡነ ሰላማ መጽሐፈ ታሪክ ከነትምህርታቸው ገጽ 50-51
@Meserete_Yared_Asasa
@Meserete_Yared_Asasa
†††አውጣኝ አውጣኝ†††
በብፁዕ አቡነ ሰላማ /የቀድሞ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ/
@Meserete_Yared_Asasa
✍ በአንድ ዱር ጫካ ውስጥ አንበሳ በጣም ተርቦ አቤቱ ፈጣሪዬ የእለት ምግቤን ስጠኝ አብላኝ አብላኝ እያለ ይፀልያል ዱክላም ተራራው ጫፍ ላይ ሆኖ አንበሳውን አይቶ በመፍራት አቤቱ ፈጣሪዬ ከዚህ ጩኸት አውጣኝ አውጣኝ እያለ እየፀለየ ሁለቱም ይሮጣሉ አንበሳው አብላኝ ዱክላው አውጣኝ በማለት ሲሣደዱ በመሐል ጠግቦ የተኛን ዓሣማ አንበሳው ያገኘዋል አንበሳውም ተመስገን ጌታዬ ብሎ ያን አሣማ በላው ይባላል።
@Meserete_Yared_Asasa
❖ እንግዲህ ከዚህ ምሣሌ ልንወስድ የሚገባን አንበሣም አብላኝ ብሎ ፀሎት በማድረሱ ምግቡን እንዳገኘና ዱኩላም አውጣኝ ብሎ በማለቱ ፀልዮ ከፈተና እንደወጣ እንመለከታለን ነገር ግን ፀሎት ሣያደርግ እንደበላ ጠግቦ የተኛው ዓሣማ እንደተበላ ተገንዝበናል እኛም ዛሬ እንደዚህ ዓሣማ በሰይጣን ዲያብሎስ ከመዋጣችን አስቀድሞ ብርቱ ፀሎት ያስፈልገናል።
#አውጣኝ_ያለው_ወጣ_አብላኝ_ያለው_በላ
#ተኝቶ_ያለው_ዓሣማ_ተበላ
ምንጭ፦ የአቡነ ሰላማ መጽሐፈ ታሪክ ከነትምህርታቸው ገጽ 50-51
@Meserete_Yared_Asasa
@Meserete_Yared_Asasa