ሳታቋርጡ ጸልዩ
"ሥራ የሚሠራ ሰው ቀኑን ሙሉ በጸሎት ተፀምዶ መዋል አይችልም አትበለኝ፤ ይችላል። በጸሎት የሚያስፈልገው
ድምፅ ሳይኾን አሳብ ነው፤ እጅ ሳይኾን እደ ልቦናን ማንሣት ነው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ቦታም ጊዜም
አይገድብህም። በጉልበትህ ባትንበረከክ፣ ደረትህንም ባትደቃ እንኳ መንፈስህ ትጉ ከኾነ ጸሎትህ ሥልጡን
ነው።"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ -
(አምስቱ የንስሐ መንገዶች መጽሐፍ ገጽ 32 -
#በገብረ_እግዚአብሔር_ኪደ የተተረጎመ)
@And_Haymanot
@And_Haymanot
"ሥራ የሚሠራ ሰው ቀኑን ሙሉ በጸሎት ተፀምዶ መዋል አይችልም አትበለኝ፤ ይችላል። በጸሎት የሚያስፈልገው
ድምፅ ሳይኾን አሳብ ነው፤ እጅ ሳይኾን እደ ልቦናን ማንሣት ነው። ይህን ለማድረግ ደግሞ ቦታም ጊዜም
አይገድብህም። በጉልበትህ ባትንበረከክ፣ ደረትህንም ባትደቃ እንኳ መንፈስህ ትጉ ከኾነ ጸሎትህ ሥልጡን
ነው።"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ -
(አምስቱ የንስሐ መንገዶች መጽሐፍ ገጽ 32 -
#በገብረ_እግዚአብሔር_ኪደ የተተረጎመ)
@And_Haymanot
@And_Haymanot