ግሩን ጥፍር ማስተካከል፣ ከገላው ላይ የተወሰነ ቆዳንም ቢሆን ቆርጦ ማንሳት አይፈቀድለትም፡፡ ይህ ብይን የሚመለከተው የዒዱን እርድ በራሱ ወጪ ለማረድ የነየተውን ግለሰብ ብቻ ነው፡፡ ቤተሰቦቹን ብይኑ አይመለከታቸውም፡፡
ሰውየው በቀጥታ እራሱም አራጅ ሆነ፡ ወይም በወኪል ቢያሳርድ ኃላፊው እሱ እስከሆነ ድረስ ብይኑ ይመለከተዋል፡፡ ወኪል ሆኖ የሚያርደውን ሰው ግን ብይኑ አይመለከተውም፡፡
ኡሙ ሰለማህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደነገረችን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዙል-ሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና አንዳችሁም ኡድሑያን (እርድን) ከነየተ፡ ጸጉሩንና ጥፍሩን (ከመቀነስ) ይቆጠብ" (ሙስሊም 1977)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ ‹‹ከጸጉሩና ከሰውነቱ (ቆዳው) ይቆጠብ›› ይላል።
ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር፡ እርዱን የነየተ ሰው፡ በዙል-ሒጃህ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ቀናት ውስጥ ጸጉሩን ወይም ጥፍሩን ቢቀንስ፡ ከፋራው ‹ካሳው› ተውበትና ኢስቲግፋር ብቻ ነው በማለት ዑለሞች ፈትዋ ሰጥተዋል (ኢብኑ ቁዳማህ፡ አል-ሙግኒይ 9/346)፡፡
አላህ ተጠቃሚ ያድርገን።
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
ሰውየው በቀጥታ እራሱም አራጅ ሆነ፡ ወይም በወኪል ቢያሳርድ ኃላፊው እሱ እስከሆነ ድረስ ብይኑ ይመለከተዋል፡፡ ወኪል ሆኖ የሚያርደውን ሰው ግን ብይኑ አይመለከተውም፡፡
ኡሙ ሰለማህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንደነገረችን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዙል-ሒጃህን ጨረቃ ካያችሁና አንዳችሁም ኡድሑያን (እርድን) ከነየተ፡ ጸጉሩንና ጥፍሩን (ከመቀነስ) ይቆጠብ" (ሙስሊም 1977)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ ‹‹ከጸጉሩና ከሰውነቱ (ቆዳው) ይቆጠብ›› ይላል።
ሌላው ሊታወቅ የሚገባው ነገር፡ እርዱን የነየተ ሰው፡ በዙል-ሒጃህ የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ቀናት ውስጥ ጸጉሩን ወይም ጥፍሩን ቢቀንስ፡ ከፋራው ‹ካሳው› ተውበትና ኢስቲግፋር ብቻ ነው በማለት ዑለሞች ፈትዋ ሰጥተዋል (ኢብኑ ቁዳማህ፡ አል-ሙግኒይ 9/346)፡፡
አላህ ተጠቃሚ ያድርገን።
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us ➤➤ http://tttttt.me/abuhyder
💐💐እንኳን ለ1440ኛው የዒድ አል አደሓ በዐል በሰላም አደረሳችሁ !💐💐
❤️عــــــــيد مـــــــــباركـــــــــ تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال❤️
❤️عــــــــيد مـــــــــباركـــــــــ تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال❤️
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 7 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://bit.ly/2PnAxQd Join us➤ t.me/abuhyder
Audio
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 7
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://bit.ly/2KFe4xE
Join us➤ t.me/abuhyder
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://bit.ly/2KFe4xE
Join us➤ t.me/abuhyder
👍1
መዳን እንፈልጋለን?
በአቡ ሀይደር
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በአንድ ወቅት ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዚል-መጃዝ በተሰኘው የገበያ ማዕከል እለፉ፡- ‹እናንተ ሰዎች ሆይ! ላ ኢላሀ ኢለሏህ በሉ! ትድናላችሁና በማለት ተናገሩ፡፡ የከሀዲያን ቁንጮ የነበረው አቡ ጀህልም በሳቸው ላይ አፈርን እየበተነባቸው፡- እናንተ ሰዎች ሆይ! ይህ ሰው ከሃይማኖታችሁ እንዳያስታችሁ፡፡ እሱ የሚፈልገው አማልክቶቻችሁን እንድትተዉ ነው፡፡ ላትናና ዑዝዛን ከማምለክ እንድትቆጠቡ ነውና የሚፈልገው አትስሙት አላቸው፡፡ የአላህ መልክተኛም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ወደሱ ፊታቸውን ሳያዞሩ ዳዕዋቸውን ቀጠሉ፡፡ (ሙስነድ ኢማሙ አሕመድ 16119)፡፡
‹‹ላ ኢላሀ ኢለሏህ›› እንበል!
ብቸኛው የመዳኛ መስመር ነው፡፡ ከዚህ እምነት ውጪ የሆነ በጠቅላላ ዘላለማዊ ክስረት እንጂ ሌላ አይጠብቀውም፡፡ ‹ላ ኢላሀ ኢለሏህ› ማለት፡- ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ማለት ነው፡፡ አዎ! ሁላችንም የአንዱ አምላክ አላህ ፍጡሮች ነን፡፡ ሁለት አምላክ የለንም፡፡ የምናመልካቸው አማልክት መብዛታቸው አምላክን ከአንድነቱ አይቀይረውም፡፡
አንዱንና እውነተኛውን አምላክ አላህን ማምለክ የነቢያት በጠቅላላ (ሰላም በሁሉም ላይ ይሁን) ሃይማኖታዊ ስብከት ነው፡፡
"ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።" (ሱረቱል አንቢያእ 25)፡፡
"በየሕዝቡም ሁሉ አውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል…" (ሱረቱ-ነሕል 36)፡፡
"ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ (ከሐዲዎችን በቅጣት) አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም ማለትን (አሳታውቁ በማለት ያወርዳል)።" (ሱረቱ-ነሕል 2)፡፡
ይህንን አስተምህሮ የሚቃወም ሰው እሱም ‹የዘመናችን አቡ-ጀህል› ይባላል፡፡ መላእክትን፣ ነቢያትን፣ ጻድቃንን፣ ሰማእታትን፣ ሙታንን፣ ግኡዛን ነገራትን በማምለክ በፍጹም ጀነት አይገኝም!!፡፡
የአላህ ነቢይም (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ፡- ‹‹እነሆ ጀነትን ሙስሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው አይገባትም›› አሉ፡፤ (ቡኻሪና ሙስሊም)፡፡
"እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ እናንተም ሙስሊሞች ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ።" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 102)፡፡
"በርሷም (በሕግጋቲቱ) ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም (እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ)፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» (አላቸው)፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 132)፡፡
"ጌታዬ ሆይ! ከንግስና በእርግጥ ሰጠኸኝ፤ ከሕልሞችም ፍች አስተማርከኝ፤ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ሆይ! አንተ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም ረዳቴ ነህ፤ ሙስሊም ሆኜ ግደለኝ፤ በመልካሞቹም አስጠጋኝ፤ (አለ)።" (ሱረቱ ዩሱፍ 101)፡፡
"የጌታችንም ታምራቶች በመጡልን ጊዜ ከማመናችን በቀር ከኛ አትጠላም፤ ጌታችን ሆይ! በኛ ላይ ትግእስትን አፍስስ፤ ሙስሊሞች ሆነን ግደለን።" (ሱረቱል አዕራፍ 126)፡፡
የተውበት በሩ ከመዘጋቱ በፊት ሁላችንም ወደ አላህ መንገድ እንመለስ፡፡
Join us➤ t.me/abuhyder
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
በአቡ ሀይደር
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በአንድ ወቅት ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዚል-መጃዝ በተሰኘው የገበያ ማዕከል እለፉ፡- ‹እናንተ ሰዎች ሆይ! ላ ኢላሀ ኢለሏህ በሉ! ትድናላችሁና በማለት ተናገሩ፡፡ የከሀዲያን ቁንጮ የነበረው አቡ ጀህልም በሳቸው ላይ አፈርን እየበተነባቸው፡- እናንተ ሰዎች ሆይ! ይህ ሰው ከሃይማኖታችሁ እንዳያስታችሁ፡፡ እሱ የሚፈልገው አማልክቶቻችሁን እንድትተዉ ነው፡፡ ላትናና ዑዝዛን ከማምለክ እንድትቆጠቡ ነውና የሚፈልገው አትስሙት አላቸው፡፡ የአላህ መልክተኛም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ወደሱ ፊታቸውን ሳያዞሩ ዳዕዋቸውን ቀጠሉ፡፡ (ሙስነድ ኢማሙ አሕመድ 16119)፡፡
‹‹ላ ኢላሀ ኢለሏህ›› እንበል!
ብቸኛው የመዳኛ መስመር ነው፡፡ ከዚህ እምነት ውጪ የሆነ በጠቅላላ ዘላለማዊ ክስረት እንጂ ሌላ አይጠብቀውም፡፡ ‹ላ ኢላሀ ኢለሏህ› ማለት፡- ከአንድ አላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ማለት ነው፡፡ አዎ! ሁላችንም የአንዱ አምላክ አላህ ፍጡሮች ነን፡፡ ሁለት አምላክ የለንም፡፡ የምናመልካቸው አማልክት መብዛታቸው አምላክን ከአንድነቱ አይቀይረውም፡፡
አንዱንና እውነተኛውን አምላክ አላህን ማምለክ የነቢያት በጠቅላላ (ሰላም በሁሉም ላይ ይሁን) ሃይማኖታዊ ስብከት ነው፡፡
"ከአንተ በፊትም፣ እነሆ ከኔ ሌላ አምላክ የለምና ተገዙኝ፣ በማለት ወደርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም።" (ሱረቱል አንቢያእ 25)፡፡
"በየሕዝቡም ሁሉ አውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል…" (ሱረቱ-ነሕል 36)፡፡
"ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ (ከሐዲዎችን በቅጣት) አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም ማለትን (አሳታውቁ በማለት ያወርዳል)።" (ሱረቱ-ነሕል 2)፡፡
ይህንን አስተምህሮ የሚቃወም ሰው እሱም ‹የዘመናችን አቡ-ጀህል› ይባላል፡፡ መላእክትን፣ ነቢያትን፣ ጻድቃንን፣ ሰማእታትን፣ ሙታንን፣ ግኡዛን ነገራትን በማምለክ በፍጹም ጀነት አይገኝም!!፡፡
የአላህ ነቢይም (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ፡- ‹‹እነሆ ጀነትን ሙስሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው አይገባትም›› አሉ፡፤ (ቡኻሪና ሙስሊም)፡፡
"እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ እናንተም ሙስሊሞች ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ።" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 102)፡፡
"በርሷም (በሕግጋቲቱ) ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም (እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ)፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» (አላቸው)፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 132)፡፡
"ጌታዬ ሆይ! ከንግስና በእርግጥ ሰጠኸኝ፤ ከሕልሞችም ፍች አስተማርከኝ፤ የሰማያትና የምድር ፈጣሪ ሆይ! አንተ በቅርቢቱና በመጨረሻይቱ ዓለም ረዳቴ ነህ፤ ሙስሊም ሆኜ ግደለኝ፤ በመልካሞቹም አስጠጋኝ፤ (አለ)።" (ሱረቱ ዩሱፍ 101)፡፡
"የጌታችንም ታምራቶች በመጡልን ጊዜ ከማመናችን በቀር ከኛ አትጠላም፤ ጌታችን ሆይ! በኛ ላይ ትግእስትን አፍስስ፤ ሙስሊሞች ሆነን ግደለን።" (ሱረቱል አዕራፍ 126)፡፡
የተውበት በሩ ከመዘጋቱ በፊት ሁላችንም ወደ አላህ መንገድ እንመለስ፡፡
Join us➤ t.me/abuhyder
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 7 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://bit.ly/2KFe4xE Join us➤ t.me/abuhyder
Audio
"የአላህ መለኮታዊ መልካምና ውብ ስሞች" ክፍል 9
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://bit.ly/2ZoNAZq
Join us➤ t.me/abuhyder
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://bit.ly/2ZoNAZq
Join us➤ t.me/abuhyder
ለ ጠቅላላ እውቀት
በ አቡ ሃይደር
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሃ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አህዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሀቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
በዚህ አምድ ስር ተከታታይ የሆኑ ለዳዒዎችና ለአንባቢዎች አጋዥ የሚሆኑ ጠቅለል ያሉ እውቀቶች ይቀርባሉ፡፡በአንድ ርዕሰ-ጉዳይ ላይ ቅዱስ ቁርኣን ምን ያህል በሰፊው እንዳስተማረ ጠቋሚ የሚሆኑ ነጥቦች ይዳሰሳሉ፡፡
የዚህ አምድ ዓላማ፡- ሃይማኖታዊ ምክር ለመስጠት ወይም እምነትን ለማስተማር ሳይሆን በየ ፌስቡክ፣ትዊተር፣ዋትስአፕና ሌሎች ዘመናዊ የመገልገያ ሚዲያዎች በመጠቀም ኢስላምን መኻደም ለሚፈልጉ ወንድምና እህቶች በአንድ ርዕስ ላይ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾችን በቀላሉ ለማግኝት እንዲረዳቸውና በዛውም ለሌሎችም ተገልጋዮች ጠቅላላ እውቀት እንዲኾናቸው ነው፡፡ አካሔዱ ብዙም ካልጠቀማችሁና በሌላ እንዲቀየርም የብዙዎቻችሁ ሃሳብ ከሆነ ይለወጣልና ጠቁሙኝ፡፡ ከአንቀጾቹ ስፋት አንጻር ዋናውን ዐረብኛ ቁርኣን እዚህ አንጠቀመውም፡፡በግልዎ ማየት ይችላሉ፡፡መልካም ንባብ፡-
በ አቡ ሃይደር
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሃ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አህዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሀቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
በዚህ አምድ ስር ተከታታይ የሆኑ ለዳዒዎችና ለአንባቢዎች አጋዥ የሚሆኑ ጠቅለል ያሉ እውቀቶች ይቀርባሉ፡፡በአንድ ርዕሰ-ጉዳይ ላይ ቅዱስ ቁርኣን ምን ያህል በሰፊው እንዳስተማረ ጠቋሚ የሚሆኑ ነጥቦች ይዳሰሳሉ፡፡
የዚህ አምድ ዓላማ፡- ሃይማኖታዊ ምክር ለመስጠት ወይም እምነትን ለማስተማር ሳይሆን በየ ፌስቡክ፣ትዊተር፣ዋትስአፕና ሌሎች ዘመናዊ የመገልገያ ሚዲያዎች በመጠቀም ኢስላምን መኻደም ለሚፈልጉ ወንድምና እህቶች በአንድ ርዕስ ላይ ቅዱስ ቁርኣናዊ አንቀጾችን በቀላሉ ለማግኝት እንዲረዳቸውና በዛውም ለሌሎችም ተገልጋዮች ጠቅላላ እውቀት እንዲኾናቸው ነው፡፡ አካሔዱ ብዙም ካልጠቀማችሁና በሌላ እንዲቀየርም የብዙዎቻችሁ ሃሳብ ከሆነ ይለወጣልና ጠቁሙኝ፡፡ ከአንቀጾቹ ስፋት አንጻር ዋናውን ዐረብኛ ቁርኣን እዚህ አንጠቀመውም፡፡በግልዎ ማየት ይችላሉ፡፡መልካም ንባብ፡-
1. የመርየም ልጅ ዒሳ (ዐለይሂ-ሰላም)
ሀ. ከሴት ብቻ ያለ ወንድ የተፈጠረ
_ "መላእክት ያሉትን (አስታዉስ) ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ (ልጅ) ያበስረሻል፤በህጻንነቱና በከፈኒሳነቱ(የበሰለ እድሜ ላይ ሁኖ) ሰዎችን ያነጋግራል ከመልካሞቹም ነዉ (አላት)፡-ጌታዬ ሆይ! ሰዉ ያልነካኝ ስሆን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፤ ነገሩ እንደዚህሽ ነዉ፤ አላህ የሚሻዉን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ሁን ይለዋል ወድያዉኑም ይሆናል፥ አላት።" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 45-47
_ "እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ ወደ መርየም የጣላት (የሁን) ቃሉም ከርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው፤ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ (አማልክት) ሦስት ናቸው አትበሉም፤ ተከልከሉ ለናንተ የተሻለ ይሆናልና፤ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው። ለርሱ ልጅ ያለው ከመሆን የጠራ ነው። በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው። መመኪያም በአላህ በቃ።" ሱረቱ-ኒሳእ 171
_ "በመጽሐፉ ዉስጥ መርየምንም ከቤተ ሰቧ ወደ ምሥራቃዊ ስፍራ በተለየች ጊዜ (የኾነዉን ታሪኳን) አዉሳ። ከነሱም መጋረጃን አደረገች፣ መንፈሳችንንም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፤ ለርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት።፦ እኔ ከአንተ በአልረሕማን እጠበቃለሁ፤ ጌታህን ፈሪ እንደ ኾንክ፣ (አትቅረበኝ) አለች።፦ እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ፣ የጌታሽ መልክተኛ ነኝ አላት። (በጋብቻ) ሰዉ ያልነካኝ ኾኜ፣ አመንዝራም ሳልኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል! አለች።፦ አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም ታምር፣ ከኛም ችሮታ ልናደርገው (ይህንን ሠራን) የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤ (ነፋባትም)።" ሱረቱ መርየም 16-21
_ "ይሃችሁ፣ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ትመለሳላችሁ።" ሱረቱ ጋፊር 62
ለ.የአላህ ባሪያ እንጂ ልጁ ያልኾነ
_ "(ሕፃኑም) አለ እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሐፍም ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል።" ሱረቱ መርየም 30
_ "እርሱ በርሱ ላይ የለገስንለት ለእስራኤል ልጆች ታምር ያደረግነው የሆነ ባሪያ እንጂ ሌላ አይደለም።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 59
_ "አልመሲሕ፣ ለአላህ ባሪያ ከመሆን ፈጽሞ አይጠየፍም፤ ቀራቢዎች የሆኑት መላክትም (አይጠየፉም)፤ እርሱን ከመገዛት የሚጠየፍና የሚኮራም ሰው፣ (አላህ) ሁሉንም ወደ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋል።" ሱረቱ-ኒሳእ 172
_ "ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባዉም፤ (ከጉድለት ሁሉ) ጠራ፤ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለዉ ኹን ነዉ ውዲያዉም ይኾናል።" ሱረቱ መርየም 35
_ "በሰማያትና በምድር ያለዉ ሁሉ (በትንሣኤ ቀን)፣ ለአልረሕማን ባሪያ ኾነዉ የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም።" ሱረቱ መርየም 93
ሐ. የመርየም ልጅ የኾነ
_ "ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፤ ያ በርሱ የሚጠራጠሩበት እዉነተኛ ቃል ነዉ።" ሱረቱ መርየም 34
_ "ሐዋርያት ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! ጌታህ በኛ ላይ ከሰማይ ማዕድን ሊያወርድልን ይችላልን? ባሉ ጊዜ (አስታውስ)፤ ምእመናን እንደሆናችሁ አላህን ፍሩ አላቸው።" ሱረቱል ማኢዳህ 112
_ "የመርየም ልጅም ምሳሌ በተደረገ ጊዜ ሕዝቦችህ (ከሐዲዎቹ) ወዲያውኑ ከርሱ ይስቃሉ።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 57
መ. መርየም እናቱ ነች
_ "አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ) ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ…." ሱረቱል ማኢዳህ 110
_ "ለእናቴም ታዛዥ (አድርጎኛል)፤ ትዕቢተኛ እምቢተኛም አላደረገኝም።" ሱረቱ መርየም 32
_ "የመርየምን ልጅና እናቱንም ተዓምር አደረግናቸው፡፡ የመደላደልና የምንጭ ባለቤት ወደ ኾነች ከፍተኛ ስፍራም አስጠጋናቸው፡፡" ሱረቱል ሙእሚኑን 50
ሠ. እናቱንም ልጇንም ለዓለማት (የችሎታው መገለጫ) ምልክት አረጋቸው
_ "ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን፣ በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርስዋንም ልጅዋንም (እንደዚሁ)፣ ለዓለማት ታምር ያደረግናትን፣ (መርየምን፣ አታውስ)።" ሱረቱል አንቢያእ 91
_ "የመርየምን ልጅና እናቱንም ተዓምር አደረግናቸው፡፡ የመደላደልና የምንጭ ባለቤት ወደ ኾነች ከፍተኛ ስፍራም አስጠጋናቸው፡፡" ሱረቱል ሙእሚኑን 50
_ "አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም ታምር፣ ከኛም ችሮታ ልናደርገው (ይህንን ሠራን) የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤ (ነፋባትም)።" ሱረቱ መርየም 21
ሀ. ከሴት ብቻ ያለ ወንድ የተፈጠረ
_ "መላእክት ያሉትን (አስታዉስ) ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ (ልጅ) ያበስረሻል፤በህጻንነቱና በከፈኒሳነቱ(የበሰለ እድሜ ላይ ሁኖ) ሰዎችን ያነጋግራል ከመልካሞቹም ነዉ (አላት)፡-ጌታዬ ሆይ! ሰዉ ያልነካኝ ስሆን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፤ ነገሩ እንደዚህሽ ነዉ፤ አላህ የሚሻዉን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ሁን ይለዋል ወድያዉኑም ይሆናል፥ አላት።" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 45-47
_ "እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ ወደ መርየም የጣላት (የሁን) ቃሉም ከርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው፤ በአላህና በመልክተኞቹም እመኑ (አማልክት) ሦስት ናቸው አትበሉም፤ ተከልከሉ ለናንተ የተሻለ ይሆናልና፤ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው። ለርሱ ልጅ ያለው ከመሆን የጠራ ነው። በሰማያትና በምድር ያለ ሁሉ የርሱ ነው። መመኪያም በአላህ በቃ።" ሱረቱ-ኒሳእ 171
_ "በመጽሐፉ ዉስጥ መርየምንም ከቤተ ሰቧ ወደ ምሥራቃዊ ስፍራ በተለየች ጊዜ (የኾነዉን ታሪኳን) አዉሳ። ከነሱም መጋረጃን አደረገች፣ መንፈሳችንንም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፤ ለርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት።፦ እኔ ከአንተ በአልረሕማን እጠበቃለሁ፤ ጌታህን ፈሪ እንደ ኾንክ፣ (አትቅረበኝ) አለች።፦ እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ፣ የጌታሽ መልክተኛ ነኝ አላት። (በጋብቻ) ሰዉ ያልነካኝ ኾኜ፣ አመንዝራም ሳልኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል! አለች።፦ አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም ታምር፣ ከኛም ችሮታ ልናደርገው (ይህንን ሠራን) የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤ (ነፋባትም)።" ሱረቱ መርየም 16-21
_ "ይሃችሁ፣ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ትመለሳላችሁ።" ሱረቱ ጋፊር 62
ለ.የአላህ ባሪያ እንጂ ልጁ ያልኾነ
_ "(ሕፃኑም) አለ እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሐፍም ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል።" ሱረቱ መርየም 30
_ "እርሱ በርሱ ላይ የለገስንለት ለእስራኤል ልጆች ታምር ያደረግነው የሆነ ባሪያ እንጂ ሌላ አይደለም።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 59
_ "አልመሲሕ፣ ለአላህ ባሪያ ከመሆን ፈጽሞ አይጠየፍም፤ ቀራቢዎች የሆኑት መላክትም (አይጠየፉም)፤ እርሱን ከመገዛት የሚጠየፍና የሚኮራም ሰው፣ (አላህ) ሁሉንም ወደ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋል።" ሱረቱ-ኒሳእ 172
_ "ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባዉም፤ (ከጉድለት ሁሉ) ጠራ፤ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለዉ ኹን ነዉ ውዲያዉም ይኾናል።" ሱረቱ መርየም 35
_ "በሰማያትና በምድር ያለዉ ሁሉ (በትንሣኤ ቀን)፣ ለአልረሕማን ባሪያ ኾነዉ የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም።" ሱረቱ መርየም 93
ሐ. የመርየም ልጅ የኾነ
_ "ይህ የመርየም ልጅ ዒሳ ነው፤ ያ በርሱ የሚጠራጠሩበት እዉነተኛ ቃል ነዉ።" ሱረቱ መርየም 34
_ "ሐዋርያት ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! ጌታህ በኛ ላይ ከሰማይ ማዕድን ሊያወርድልን ይችላልን? ባሉ ጊዜ (አስታውስ)፤ ምእመናን እንደሆናችሁ አላህን ፍሩ አላቸው።" ሱረቱል ማኢዳህ 112
_ "የመርየም ልጅም ምሳሌ በተደረገ ጊዜ ሕዝቦችህ (ከሐዲዎቹ) ወዲያውኑ ከርሱ ይስቃሉ።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 57
መ. መርየም እናቱ ነች
_ "አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ) ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ…." ሱረቱል ማኢዳህ 110
_ "ለእናቴም ታዛዥ (አድርጎኛል)፤ ትዕቢተኛ እምቢተኛም አላደረገኝም።" ሱረቱ መርየም 32
_ "የመርየምን ልጅና እናቱንም ተዓምር አደረግናቸው፡፡ የመደላደልና የምንጭ ባለቤት ወደ ኾነች ከፍተኛ ስፍራም አስጠጋናቸው፡፡" ሱረቱል ሙእሚኑን 50
ሠ. እናቱንም ልጇንም ለዓለማት (የችሎታው መገለጫ) ምልክት አረጋቸው
_ "ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን፣ በርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን እርስዋንም ልጅዋንም (እንደዚሁ)፣ ለዓለማት ታምር ያደረግናትን፣ (መርየምን፣ አታውስ)።" ሱረቱል አንቢያእ 91
_ "የመርየምን ልጅና እናቱንም ተዓምር አደረግናቸው፡፡ የመደላደልና የምንጭ ባለቤት ወደ ኾነች ከፍተኛ ስፍራም አስጠጋናቸው፡፡" ሱረቱል ሙእሚኑን 50
_ "አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም ታምር፣ ከኛም ችሮታ ልናደርገው (ይህንን ሠራን) የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤ (ነፋባትም)።" ሱረቱ መርየም 21
ረ. በሕጻንነቱ የተናገረ
_ "በህጻንነቱና በከፈኒሳነቱ(የበሰለ እድሜ ላይ ሁኖ) ሰዎችን ያነጋግራል ከመልካሞቹም ነዉ (አላት)" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 46
_ "በርሱም የተሸከመቺዉ ኾና ወደ ዘመዶችዋ መጣች ፦ መርየም ሆይ ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ አሏት።የሃሩን እኅት ሆይ አባትሽ መጥፎ ሰዉ አልነበረም፤ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም አሉዋት።ወደርሱም ጠቀሰች ፤ በአንቀልባ ያለን ሕፃን እንዴት እናናግራለን! አሉ።(ሕፃኑም) አለ እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሐፍም ሰጥቶኛል ነቢይም አድረጎኛል።በየትም ስፍራ ብኾን ብሩክ አድርጎኛል፤ በሕይወትም እስከ አለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል።" ሱረቱ መርየም 27-31
_ "አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ) ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ፤ በሕጻንነትና በከፈኒሳነት (የበሰለ ሰው ሆነህ) ሰዎችን የምትናገር ስትሆን… (ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ)።" ሱረቱል ማኢዳህ 110
ሰ. ነቢይና ረሱል የኾነ
_ "(ሕፃኑም) አለ እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሐፍም ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል።" ሱረቱ መርየም 30
_ "የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም…" ሱረቱል ማኢዳህ 75
_ "እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አት
ናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ… ብቻ ነው…" ሱረቱ-ኒሳእ 171
ሸ. ለእስራኤላውያን ብቻ የተላከ
_ "ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል…." ሱረቱ አሊ-ዒምራን 49
_ "የመርየም ልጅ ዒሳም የ እስራኤል ልጆች ሆይ እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና ከኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በሆነው የማበስር ስሆን ወደናንተ (የተላክሁ) የአላህ መልክተኛ ነኝ ባለ ጊዜ (አስታውስ)…." ሱረቱ-ሶፍ 6
_ " (ሙሐመድ ሆይ!) ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም።" ሱረቱል አንቢያእ 107
ቀ. አላህ ጌታው መሆኑን ያስተማረ
_ "አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ (አላቸዉ)።" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 51
_ "እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፤ አልመሲሕም አለ፦ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት፤ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም።" ሱረቱል ማኢዳህ 72
_ "በርሱ ያዘዝከኝ ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለነርሱ ሌላ አላልኩም…" ሱረቱል ማኢዳህ 117
_ "(ዒሳ አለ) ፦ አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነዉና ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው።" ሱረቱ መርየም 36
_ "ዒሳ በታምራቶች በመጣ ጊዜም አላቸው፦ በእርግጥ በጥበብ መጣኋችሁ፤ የዚያንም በርሱ የምትለያዩበትን ከፊሉን ለናንተ ላብራራላችሁ፣ (መጣሁ) አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም።አላህ ጌታየ ጌታችሁም ነውና ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 63-64
በ. በተአምራት የታገዘ
_ "ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ (ይላልም) ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ በታምር መጣኋችሁ። እኔ ለናንተ ከጭቃ አንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ፤ በርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል። በአላህም ፈቃድ ዕዉር ሆኖ የተወለደን፥ ለምጸኛንም፥ አድናለሁ፤ ሙታንንም አስነሳለሁ። የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፤ የምታምኑ እንደሆናችሁ ለእናንተ በዚህ ዉስጥ በእርግጥ ታምር አለበት። " ሱረቱ አሊ-ዒምራን 49
_ "አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ) ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ፤ በሕጻንነትና በከፈኒሳነት (የበሰለ ሰው ሆነህ) ሰዎችን የምትናገር ስትሆን በቅዱስ መንፈስ (በጅብሪል) ባበረታሁህ ጊዜ ጽሕፈትንና ጥበብንም፣ ተውራትንና ኢንጂልንም፣ ባስተማርኩህ ጊዜ ከጭቃም የወፍ ቅርጽ ብጤ በፈቃዴ በምትሠራና በውስጧ በምትነፋ፣ በፈቃዴም ወፍ በምትሆን ጊዜ፣ ዕውርም ሆኖ የተወለደንና ለምጻምንም በፈቃዴ በምታሽር ጊዜ፣ ሙታንንም በፈቃዴ (ከመቃብራቸው) በምታወጣ ጊዜ፣ የእስራኤልንም ልጆች በተአምራት በመጣህባቸውና ከነሱ እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም ባሉ ጊዜ፣ (ሊገድሉህ ሲያስቡህ) ከአንተ ላይ በከለከልኩልህም ጊዜ፣ (ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ)።" ሱረቱል ማኢዳህ 110
_ "ሐዋርያት ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! ጌታህ በኛ ላይ ከሰማይ ማዕድን ሊያወርድልን ይችላልን? ባሉ ጊዜ (አስታውስ)፤ ምእመናን እንደሆናችሁ አላህን ፍሩ አላቸው።ከርሷ ልንበላ፣ ልቦቻችንም ሊረኩ፣ እውነት ያልከንም መሆንህን ልናውቅና በርሷም ላይ ከመስካሪዎች ልንሆን እንፈልጋለን አሉ።የመርየም ልጅ ዒሳ አለ ፦ጌታችን አላህ ሆይ! ለኛ ለመጀመሪያዎቻችንና ለመጨረሻዎቻችን ባዕል (መደሰቻ) የምትሆንን ከአንተም ተአምር የሆነችን ማእድ ከሰማይ በኛ ላይ አውርድ፤ ስጠንም፤ አንተ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነህና።አላህ፦ እኔ (ማእድዋን) በናንተ ላይ አውራጅዋ ነኝ፤ በኋላም ከናንተ የሚክድ ሰው እኔ ከዓለማት አንድንም የማልቀጣውን ቅጣት እቀጣዋለሁ አለ።" ሱረቱል ማኢዳህ 112-115
_ "ለማንኛውም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ፥ ታምር ሊያመጣ አይገባውም፤ ለጊዜው ሁሉ ጽሁፍ አለው።" ሱረቱ-ረዕድ 38
ተ. ምንም አምላካዊ ባሕሪ የሌለው
_ "እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ፣ በእርግጥ ካዱ፤ የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው? በላቸው። የሰማያትና የምድር የመካከላቸውም ንግሥና የአላህ ብቻ ነው፤ የሚሻውን ይፈጥራል። አላህም በነገሩ ላይ ቻይ ነው።" ሱረቱል ማኢዳህ 17
_ "የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፤ (ሁለቱም) ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ አንቀጾችን ለነርሱ (ለከሐዲዎች) እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት፤ ከዚያም (ከውነት) እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት።" ሱረቱል ማኢዳህ 75
_ "አላህም፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ አንተ ለሰዎቹ ፦ እኔንና እናቴን ከአላህ ሌላ ሁለት አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? በሚለው ጊዜ (አስታውስ)፤ ጥራት ይገባህ፤ ለኔ ተገቢዬ ያልሆነን ነገር ማለት ለኔ አይገባኝም፤ ብዬው እንደሆነም በእርግጥ አውቀኸዋል፤ በነፍሴ ውስጥ ያለውን ሁሉ ታውቃለህ፤ ግን ዘንድ ያለውን አላውቅም፤ አንተ ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህና ይላል።" ሱረቱል ማኢዳህ 116
_ "ለማንም ሰዉ አላህ መጽሐፍንና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠዉና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ሆኑ ሊል አይገባዉም፤ ግን መጽሐፍን የምታስተምሩ በነበራችሁትና የምታጠኑም በነበራችሁት በዕዉቀታችሁ ሠሪዎች ሁኑ (ይላቸዋል)።መላእክትንና ነቢያትንም አማልክቶች አድርጋችሁ እንድትይዙ ሊያዛችሁ (አይገባዉም)፤ እናንተ ሙስሊሞች ከሆናችሁ በኋላ በክሕደት ያዛችኋልን?" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 79-80
ቸ.ያልሞተና ያልተሰቀለ
_ "፦ እኛ የአላህን መልክተኛ የመሬምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን በማለታቸው (ረገምናቸው)፤ አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም ግን ለነሱ (የተገደለው ሰው በዒሳ) ተመሰለ እነዚያም በርሱ ነገር የተለያዩት፣ ከርሱ (መገደል) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው
_ "በህጻንነቱና በከፈኒሳነቱ(የበሰለ እድሜ ላይ ሁኖ) ሰዎችን ያነጋግራል ከመልካሞቹም ነዉ (አላት)" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 46
_ "በርሱም የተሸከመቺዉ ኾና ወደ ዘመዶችዋ መጣች ፦ መርየም ሆይ ከባድን ነገር በእርግጥ ሠራሽ አሏት።የሃሩን እኅት ሆይ አባትሽ መጥፎ ሰዉ አልነበረም፤ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም አሉዋት።ወደርሱም ጠቀሰች ፤ በአንቀልባ ያለን ሕፃን እንዴት እናናግራለን! አሉ።(ሕፃኑም) አለ እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሐፍም ሰጥቶኛል ነቢይም አድረጎኛል።በየትም ስፍራ ብኾን ብሩክ አድርጎኛል፤ በሕይወትም እስከ አለሁ ሶላትን በመስገድ ዘካንም በመስጠት አዞኛል።" ሱረቱ መርየም 27-31
_ "አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ) ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ፤ በሕጻንነትና በከፈኒሳነት (የበሰለ ሰው ሆነህ) ሰዎችን የምትናገር ስትሆን… (ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ)።" ሱረቱል ማኢዳህ 110
ሰ. ነቢይና ረሱል የኾነ
_ "(ሕፃኑም) አለ እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፤ መጽሐፍም ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል።" ሱረቱ መርየም 30
_ "የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም…" ሱረቱል ማኢዳህ 75
_ "እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አት
ናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ… ብቻ ነው…" ሱረቱ-ኒሳእ 171
ሸ. ለእስራኤላውያን ብቻ የተላከ
_ "ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል…." ሱረቱ አሊ-ዒምራን 49
_ "የመርየም ልጅ ዒሳም የ እስራኤል ልጆች ሆይ እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና ከኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በሆነው የማበስር ስሆን ወደናንተ (የተላክሁ) የአላህ መልክተኛ ነኝ ባለ ጊዜ (አስታውስ)…." ሱረቱ-ሶፍ 6
_ " (ሙሐመድ ሆይ!) ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም።" ሱረቱል አንቢያእ 107
ቀ. አላህ ጌታው መሆኑን ያስተማረ
_ "አላህ ጌታየና ጌታችሁ ነዉ፤ ስለዚህ ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነዉ (አላቸዉ)።" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 51
_ "እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፤ አልመሲሕም አለ፦ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት፤ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም።" ሱረቱል ማኢዳህ 72
_ "በርሱ ያዘዝከኝ ቃል ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን ተገዙ ማለትን እንጂ ለነርሱ ሌላ አላልኩም…" ሱረቱል ማኢዳህ 117
_ "(ዒሳ አለ) ፦ አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነዉና ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው።" ሱረቱ መርየም 36
_ "ዒሳ በታምራቶች በመጣ ጊዜም አላቸው፦ በእርግጥ በጥበብ መጣኋችሁ፤ የዚያንም በርሱ የምትለያዩበትን ከፊሉን ለናንተ ላብራራላችሁ፣ (መጣሁ) አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም።አላህ ጌታየ ጌታችሁም ነውና ተገዙት፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 63-64
በ. በተአምራት የታገዘ
_ "ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ (ይላልም) ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ በታምር መጣኋችሁ። እኔ ለናንተ ከጭቃ አንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ፤ በርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል። በአላህም ፈቃድ ዕዉር ሆኖ የተወለደን፥ ለምጸኛንም፥ አድናለሁ፤ ሙታንንም አስነሳለሁ። የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፤ የምታምኑ እንደሆናችሁ ለእናንተ በዚህ ዉስጥ በእርግጥ ታምር አለበት። " ሱረቱ አሊ-ዒምራን 49
_ "አላህ በሚል ጊዜ (አስታውስ) ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ (የዋልኩላችሁን) ጸጋዬን አስታውስ፤ በሕጻንነትና በከፈኒሳነት (የበሰለ ሰው ሆነህ) ሰዎችን የምትናገር ስትሆን በቅዱስ መንፈስ (በጅብሪል) ባበረታሁህ ጊዜ ጽሕፈትንና ጥበብንም፣ ተውራትንና ኢንጂልንም፣ ባስተማርኩህ ጊዜ ከጭቃም የወፍ ቅርጽ ብጤ በፈቃዴ በምትሠራና በውስጧ በምትነፋ፣ በፈቃዴም ወፍ በምትሆን ጊዜ፣ ዕውርም ሆኖ የተወለደንና ለምጻምንም በፈቃዴ በምታሽር ጊዜ፣ ሙታንንም በፈቃዴ (ከመቃብራቸው) በምታወጣ ጊዜ፣ የእስራኤልንም ልጆች በተአምራት በመጣህባቸውና ከነሱ እነዚያ የካዱት ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም ባሉ ጊዜ፣ (ሊገድሉህ ሲያስቡህ) ከአንተ ላይ በከለከልኩልህም ጊዜ፣ (ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ)።" ሱረቱል ማኢዳህ 110
_ "ሐዋርያት ፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! ጌታህ በኛ ላይ ከሰማይ ማዕድን ሊያወርድልን ይችላልን? ባሉ ጊዜ (አስታውስ)፤ ምእመናን እንደሆናችሁ አላህን ፍሩ አላቸው።ከርሷ ልንበላ፣ ልቦቻችንም ሊረኩ፣ እውነት ያልከንም መሆንህን ልናውቅና በርሷም ላይ ከመስካሪዎች ልንሆን እንፈልጋለን አሉ።የመርየም ልጅ ዒሳ አለ ፦ጌታችን አላህ ሆይ! ለኛ ለመጀመሪያዎቻችንና ለመጨረሻዎቻችን ባዕል (መደሰቻ) የምትሆንን ከአንተም ተአምር የሆነችን ማእድ ከሰማይ በኛ ላይ አውርድ፤ ስጠንም፤ አንተ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነህና።አላህ፦ እኔ (ማእድዋን) በናንተ ላይ አውራጅዋ ነኝ፤ በኋላም ከናንተ የሚክድ ሰው እኔ ከዓለማት አንድንም የማልቀጣውን ቅጣት እቀጣዋለሁ አለ።" ሱረቱል ማኢዳህ 112-115
_ "ለማንኛውም መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ፥ ታምር ሊያመጣ አይገባውም፤ ለጊዜው ሁሉ ጽሁፍ አለው።" ሱረቱ-ረዕድ 38
ተ. ምንም አምላካዊ ባሕሪ የሌለው
_ "እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ፣ በእርግጥ ካዱ፤ የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው? በላቸው። የሰማያትና የምድር የመካከላቸውም ንግሥና የአላህ ብቻ ነው፤ የሚሻውን ይፈጥራል። አላህም በነገሩ ላይ ቻይ ነው።" ሱረቱል ማኢዳህ 17
_ "የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፤ (ሁለቱም) ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ አንቀጾችን ለነርሱ (ለከሐዲዎች) እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት፤ ከዚያም (ከውነት) እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት።" ሱረቱል ማኢዳህ 75
_ "አላህም፦ የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ አንተ ለሰዎቹ ፦ እኔንና እናቴን ከአላህ ሌላ ሁለት አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? በሚለው ጊዜ (አስታውስ)፤ ጥራት ይገባህ፤ ለኔ ተገቢዬ ያልሆነን ነገር ማለት ለኔ አይገባኝም፤ ብዬው እንደሆነም በእርግጥ አውቀኸዋል፤ በነፍሴ ውስጥ ያለውን ሁሉ ታውቃለህ፤ ግን ዘንድ ያለውን አላውቅም፤ አንተ ሩቆችን ሁሉ በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህና ይላል።" ሱረቱል ማኢዳህ 116
_ "ለማንም ሰዉ አላህ መጽሐፍንና ጥበብን ነቢይነትንም ሊሰጠዉና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ሆኑ ሊል አይገባዉም፤ ግን መጽሐፍን የምታስተምሩ በነበራችሁትና የምታጠኑም በነበራችሁት በዕዉቀታችሁ ሠሪዎች ሁኑ (ይላቸዋል)።መላእክትንና ነቢያትንም አማልክቶች አድርጋችሁ እንድትይዙ ሊያዛችሁ (አይገባዉም)፤ እናንተ ሙስሊሞች ከሆናችሁ በኋላ በክሕደት ያዛችኋልን?" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 79-80
ቸ.ያልሞተና ያልተሰቀለ
_ "፦ እኛ የአላህን መልክተኛ የመሬምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን በማለታቸው (ረገምናቸው)፤ አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም ግን ለነሱ (የተገደለው ሰው በዒሳ) ተመሰለ እነዚያም በርሱ ነገር የተለያዩት፣ ከርሱ (መገደል) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው
፤ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ በእርግጥም አልገደሉትም።ይልቁኑስ፣ አላህ ወደርሱ አነሳው፤ አላህም አሸናፊ ጥበበኛ ነው።" ሱረቱ-ኒሳእ 157-158
_ "አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ ዒሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ፣ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፤ ከነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ…" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 55
_ "…በተሞላኸኝም ጊዜ፣ (ባነሳኸኝም ጊዜ) አንተ በነሱ ላይ ተጠባባቂ ነበርክ፤ አንተም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነህ።" ሱረቱል ማኢዳህ 117
ኀ. ወደፊት ተመልሶ የሚመጣና የሚሞት
_ "እርሱም (ዒሳ) ለሰዓቲቱ (ማወቂያ) በእርግጥ ምልክት ነው። በርሷም አትጠራጠሩ። ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው (በላቸው)።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 61
_ "ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በርሱ (በዒሳ) በእርግጥ የሚያምን እንጂ (አንድም) የለም፤ በትንሣኤም ቀን በነሱ ላይ መስካሪ ይሆናል።" ሱረቱ-ኒሳእ 159
_ "ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት…." ሱረቱ አሊ-ዒምራን 185
_ "ከርሷ (ከምድር) ፈጠርናቸሁ፤ በርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን።" ሱረቱ ጣሀ 55
« እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ እናንተም ሙስሊሞች ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ።» ሱረቱ አሊ-ዒምራን 102
ይቀጥላል
Click and Like ➤➤ http://fb.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
_ "አላህም ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ ዒሳ ሆይ! እኔ ወሳጂህ፣ ወደ እኔም አንሺህ ነኝ፤ ከነዚያም ከካዱት ሰዎች አጥሪህ ነኝ…" ሱረቱ አሊ-ዒምራን 55
_ "…በተሞላኸኝም ጊዜ፣ (ባነሳኸኝም ጊዜ) አንተ በነሱ ላይ ተጠባባቂ ነበርክ፤ አንተም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነህ።" ሱረቱል ማኢዳህ 117
ኀ. ወደፊት ተመልሶ የሚመጣና የሚሞት
_ "እርሱም (ዒሳ) ለሰዓቲቱ (ማወቂያ) በእርግጥ ምልክት ነው። በርሷም አትጠራጠሩ። ተከተሉኝም፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው (በላቸው)።" ሱረቱ-ዙኽሩፍ 61
_ "ከመጽሐፉም ሰዎች ከመሞቱ በፊት በርሱ (በዒሳ) በእርግጥ የሚያምን እንጂ (አንድም) የለም፤ በትንሣኤም ቀን በነሱ ላይ መስካሪ ይሆናል።" ሱረቱ-ኒሳእ 159
_ "ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት…." ሱረቱ አሊ-ዒምራን 185
_ "ከርሷ (ከምድር) ፈጠርናቸሁ፤ በርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን።" ሱረቱ ጣሀ 55
« እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ እናንተም ሙስሊሞች ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ።» ሱረቱ አሊ-ዒምራን 102
ይቀጥላል
Click and Like ➤➤ http://fb.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
ዐሹራእ ደረሰ
አሰላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
ዐሹራእ ምንድነው?
ዐሹራእ ማለት (የሙሐረም ወር) አስረኛው ቀን ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ወር ሙሐረም አንደኛው ወር ተብሎ ይጠራል፡፡
ይህ ወር ክብር ያለው ወር ነው
አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) ከነቢያችን(ዐለይሂ ሶላቱ-ወስ-ሰላም) እንዳስተላለፈልን የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል፡- "ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው" (ሙስሊም 2812)፡፡
ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አስረኛው የዐሹራእ ቀን በላጭ ቀን ነው፡፡
ለምን ይጾማል?
ዐብደላህ ኢብኑ-ዐባስ(ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ አሉ፡- "የአላህ መልክተኛ ወደ መዲና ሲገቡ አይሁዶችን በዐሹራእ ቀን ሲጾሙ አገኟቸው፡፡ ይህን ቀን የምትጾሙት ለምንድነው? ብለው ሲጠይቋቸው፡ እነሱም፡- ይህ ታላቅ ቀን ነው! አላህ ሙሳንና ተከታዮቹን ከፊርዐውንና ሰራዊቱ በማዳን እነሱን በባሕር ያሰጠመበት ቀን ስለሆነ ሙሳም ለአላህ ምስጋናን ለማድረስ ጾሞታል እኛም እንጾመዋለን ብለው መለሱ፡፡ የአላህ መልክተኛውም፡- ለሙሳ (ወዳጅነት) ከናንተ ይልቅ እኛ የቀረብንና የተገባን ሰዎች ነን እኮ በማለት እሳቸውም ጾሙት ሶሓባዎቻቸውንም እንዲጾሙ አዘዙ" (ሙስሊም 2714)፡፡ ከዛ በፊት ግን በመካ የአላህ መልክተኛ ዐሹራእን ይጾሙ ነበር ነገር ግን ማንንም አላዘዙም፡፡
ጥቅሙስ ምንድነው?
አቢ ቀታዳህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተናገረው የአላህ መልክተኛ እንዲህ አሉ፡- "የዐረፋ ቀን ጾም አላህ ዘንድ ያለፈውንና የሚመጣውን (የሁለት) ዓመት (ትናንሽ) ኃጢአቶችን ያስምራል፣ የዐሹራእ ቀን ጾም ደግሞ ያለፈውን አንድ ዓመት (ትናንሽ) ኃጢአት ያስምራል" (ሙስሊም 1976)፡፡
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ(ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ አለ፡- የአላህ መልክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዐሹራእን ቀን የጾሙና ሶሓቦቻቸውን ያዘዙ ጊዜ፡- "የአላህ መልክተኛ ሆይ! ይህን ቀን እኮ አይሁዶችና ክርስቲያኖች ያከብሩታል ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- በቀጣዩ ዓመት አላህ ካደረሰን ዘጠነኛውን ቀን እንጾማለን አሉ፡፡" (ሙስሊም 2722)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ "ከ(ዐሹራእ) ቀን ከፊቱ ወይም ከኋላው አንድን ቀን ጹሙ" ብለዋል (አሕመድ የዘገቡት)፡፡
ያ ዓመት ሳይደርስ የአላህ መልክተኛ ከዚህ ዓለም ተለዩ፡፡ የኢስላም ሊቃውንትም ከዚህ ሐዲሥ በመነሳት የሁዳዎችን ላለመመሳሰል ዘጠነኛውንም ቀን ጨምሮ መጾም ነቢያዊ ሱንና መሆኑን ገለጹ፡፡
መጾሙ ዋጂብ ነው ወይስ ሱንና?
የዐሹራእን ቀን መጾም ሁክሙ ሱንና ነው፡፡ በሒጅራ 2ኛው ዓመት የመጀመሪያው ወር ሙሐረም ላይ ስለነበር የተደነገገው የረመዷን ጾም እስኪደነገግ ድረስ ዋጂብ ነበር፡፡ ከ7 ወር በኋላ ግን በሒጅራ 2ኛው ዓመት 8ኛው ወር ሻዕባን ላይ የረመዷን ጾም ግዳጅነት ሲደነገግ፡ ዐሹራእ ግዳጅነቱ ተሰረዘ፡፡ ይህን በተመለከተ ቀጣዩ ሐዲሥ እንዲህ ይላል፡-
ዓኢሻህ(ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች፡- "ረመዷን ሳይደነገግ በፊት ዐሹራእን ይጾሙ ነበር፡፡ ካዕባም የሚሸፈንበት ቀን ነበር፡፡ አላህ ረመዷንን በደነገገበት ጊዜ የአላህ መልክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- የፈለገ ሰው (ዐሹራእን) ይጹመው ለመጾም ያልፈለገ ደግሞ ይተወው" (ቡኻሪይ 1489)፡፡
መቼ እንጀምር?
የሙሐረም አስረኛው ቀን(ዐሹራእ) የፊታችን ሰኞ ነው የሚውለው፡፡ ስለዚህ አላህ ወፍቆት ይህን ዐሹራእን መጾም የፈለገ ከአራቱቱ አንዱን መርጦ ይጹም፡-
ሀ. ከ እሁድ-ማቅሰኞ፡- 9ኛ፣10ኛና 11ኛውን ቀን ማለት ነው፡፡ ይህ ከሁሉም በላጩ ነው፡፡
ለ. እሁድና ሰኞ፡- 9ኛውንና 10ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ይህም በላጭ ነው፡፡
ሐ. ሰኞና መቅሰኞ፡- 10ኛውና 11ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ይህም ሱንና ነው
መ. ሰኞን ብቻ፡- 10ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ዋናው ዐሹራእ ተብሎ የሚጠራውም ይህ ነው፡፡
አላህ ይወፍቀን
Click and Like ➤➤ http://fb.com/Ustaz.Abuhyder
አሰላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ
ዐሹራእ ምንድነው?
ዐሹራእ ማለት (የሙሐረም ወር) አስረኛው ቀን ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ወር ሙሐረም አንደኛው ወር ተብሎ ይጠራል፡፡
ይህ ወር ክብር ያለው ወር ነው
አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) ከነቢያችን(ዐለይሂ ሶላቱ-ወስ-ሰላም) እንዳስተላለፈልን የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል፡- "ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው" (ሙስሊም 2812)፡፡
ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አስረኛው የዐሹራእ ቀን በላጭ ቀን ነው፡፡
ለምን ይጾማል?
ዐብደላህ ኢብኑ-ዐባስ(ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ አሉ፡- "የአላህ መልክተኛ ወደ መዲና ሲገቡ አይሁዶችን በዐሹራእ ቀን ሲጾሙ አገኟቸው፡፡ ይህን ቀን የምትጾሙት ለምንድነው? ብለው ሲጠይቋቸው፡ እነሱም፡- ይህ ታላቅ ቀን ነው! አላህ ሙሳንና ተከታዮቹን ከፊርዐውንና ሰራዊቱ በማዳን እነሱን በባሕር ያሰጠመበት ቀን ስለሆነ ሙሳም ለአላህ ምስጋናን ለማድረስ ጾሞታል እኛም እንጾመዋለን ብለው መለሱ፡፡ የአላህ መልክተኛውም፡- ለሙሳ (ወዳጅነት) ከናንተ ይልቅ እኛ የቀረብንና የተገባን ሰዎች ነን እኮ በማለት እሳቸውም ጾሙት ሶሓባዎቻቸውንም እንዲጾሙ አዘዙ" (ሙስሊም 2714)፡፡ ከዛ በፊት ግን በመካ የአላህ መልክተኛ ዐሹራእን ይጾሙ ነበር ነገር ግን ማንንም አላዘዙም፡፡
ጥቅሙስ ምንድነው?
አቢ ቀታዳህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተናገረው የአላህ መልክተኛ እንዲህ አሉ፡- "የዐረፋ ቀን ጾም አላህ ዘንድ ያለፈውንና የሚመጣውን (የሁለት) ዓመት (ትናንሽ) ኃጢአቶችን ያስምራል፣ የዐሹራእ ቀን ጾም ደግሞ ያለፈውን አንድ ዓመት (ትናንሽ) ኃጢአት ያስምራል" (ሙስሊም 1976)፡፡
ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ(ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ አለ፡- የአላህ መልክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዐሹራእን ቀን የጾሙና ሶሓቦቻቸውን ያዘዙ ጊዜ፡- "የአላህ መልክተኛ ሆይ! ይህን ቀን እኮ አይሁዶችና ክርስቲያኖች ያከብሩታል ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- በቀጣዩ ዓመት አላህ ካደረሰን ዘጠነኛውን ቀን እንጾማለን አሉ፡፡" (ሙስሊም 2722)፡፡
በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ "ከ(ዐሹራእ) ቀን ከፊቱ ወይም ከኋላው አንድን ቀን ጹሙ" ብለዋል (አሕመድ የዘገቡት)፡፡
ያ ዓመት ሳይደርስ የአላህ መልክተኛ ከዚህ ዓለም ተለዩ፡፡ የኢስላም ሊቃውንትም ከዚህ ሐዲሥ በመነሳት የሁዳዎችን ላለመመሳሰል ዘጠነኛውንም ቀን ጨምሮ መጾም ነቢያዊ ሱንና መሆኑን ገለጹ፡፡
መጾሙ ዋጂብ ነው ወይስ ሱንና?
የዐሹራእን ቀን መጾም ሁክሙ ሱንና ነው፡፡ በሒጅራ 2ኛው ዓመት የመጀመሪያው ወር ሙሐረም ላይ ስለነበር የተደነገገው የረመዷን ጾም እስኪደነገግ ድረስ ዋጂብ ነበር፡፡ ከ7 ወር በኋላ ግን በሒጅራ 2ኛው ዓመት 8ኛው ወር ሻዕባን ላይ የረመዷን ጾም ግዳጅነት ሲደነገግ፡ ዐሹራእ ግዳጅነቱ ተሰረዘ፡፡ ይህን በተመለከተ ቀጣዩ ሐዲሥ እንዲህ ይላል፡-
ዓኢሻህ(ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች፡- "ረመዷን ሳይደነገግ በፊት ዐሹራእን ይጾሙ ነበር፡፡ ካዕባም የሚሸፈንበት ቀን ነበር፡፡ አላህ ረመዷንን በደነገገበት ጊዜ የአላህ መልክተኛ(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- የፈለገ ሰው (ዐሹራእን) ይጹመው ለመጾም ያልፈለገ ደግሞ ይተወው" (ቡኻሪይ 1489)፡፡
መቼ እንጀምር?
የሙሐረም አስረኛው ቀን(ዐሹራእ) የፊታችን ሰኞ ነው የሚውለው፡፡ ስለዚህ አላህ ወፍቆት ይህን ዐሹራእን መጾም የፈለገ ከአራቱቱ አንዱን መርጦ ይጹም፡-
ሀ. ከ እሁድ-ማቅሰኞ፡- 9ኛ፣10ኛና 11ኛውን ቀን ማለት ነው፡፡ ይህ ከሁሉም በላጩ ነው፡፡
ለ. እሁድና ሰኞ፡- 9ኛውንና 10ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ይህም በላጭ ነው፡፡
ሐ. ሰኞና መቅሰኞ፡- 10ኛውና 11ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ይህም ሱንና ነው
መ. ሰኞን ብቻ፡- 10ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ዋናው ዐሹራእ ተብሎ የሚጠራውም ይህ ነው፡፡
አላህ ይወፍቀን
Click and Like ➤➤ http://fb.com/Ustaz.Abuhyder
ሴቶችን ምቱ! የሚል ትእዛዝ በኢስላም የለም!
በአቡ ሀይደር
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
ለዛሬ የማስቃኛችሁ፡- ቅዱስ ቁርኣን ሚስቶቻችሁን ምቱ! በማለት ያዛል፡ ስለሆነም ሴቶች ተበድለዋል የሚለውን ቅጥፈት ነው፡፡ ለዚህ ክሳቸውም ተከታዩን የቁርኣን ክፍል ዋቢ አድርገው አቅርበዋል፡-
"ወንዶች በሴቶች ላይ ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፤ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና (ወንዶች) ከገንዘቦቻቸው (ለሴቶች) በመስጠታቸው ነው። መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች (ክብራቸውንና ንብረታቸውን የሚጠብቁ) ናቸው። እነዚያንም ማመጣቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም። ቢታዘዙዋችሁም (ለመጨቆን) በነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ። አላህ የበላይ ታላቅ ነውና።" (ሱረቱ-ኒሳእ 4:34)፡፡
በዚህ ቅዱስ አንቀጽ ውስጥ‹‹(ሳካ ሳታደርጉ) ምቷቸውም›› የሚለውን ኃይለ-ቃል ቆንጥሮ በማውጣት፡ ኢስላም ሴቶችን ምቱ ይላል ወደሚል ድምዳሜ ደረሱ፡፡ ይህ ለኛ የሚያሳየን በኢስላም ጉዳይ ውስጣቸው ምን ያህል እንደተቃጠለና፡ ለኢስላም እንዴት አይነት የከፋ ጥላቻ እንዳላቸው ነው፡፡ እንዴት እንደሆነም በምላሹ ውስጥ እንመለከተዋለን፡፡ ለዚህ የከፋ አስተሳሰብ ያለን ኢስላማዊ ምላሽ በመጠኑም ቢሆን እንደሚከተለው ይቀርባል፡-
1ኛ. ኢስላም በትዳር ዓለም ውስጥ በባልና ሚስት መሀከል መልካም ግኑኝነት እንዲኖር ያዛል፡፡ በተለይ ባሎችን ለየት ባለ መልኩ ሚስቶቻቸውን በመልካም አንዋኗር እንዲያስቀምጧቸው ይመክራል፡፡ በዚሁ ሱራ ላይ የሚገኘው የአላህ ቃል እንዲህ ይላል፡-
"እላንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ሆናችሁ ልትወርሱና ግልፅን መጥፎን ስራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ፣ ልታጉላሏቸውም ለናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗርሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም (ታገሡ)፤ አንዳችን ነገር ልትጠሉ አላህም በርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና።" (ሱረቱ-ኒሳእ 4:19)፡፡
በዚህ አንቀጽ ውስጥ ከምናገኛቸው ቁም ነገሮች መሐከል፡-
ሀ. ዐረቦች ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) መላክ በፊት ያደርጉት እንደነበረው ልማድ፡ ሴትን ልጅ ባሏ ሲሞት ያለ ፈቃዷ እሷን እንደ ንብረት ቆጥሮ መውረስና በግዳጅም ማግባት እንዲሁም ላልፈለገችው ሰው መዳር እጅግ የተወገዘ መሆኑን፡፡
ለ. ከተሰጣቸው የመህር ገንዘብ ላይ ግልጽ የሆነ ዝሙትን ፈጽመው ካልተገኙ በስተቀር ልትወስዱባቸውና ልታጉሏሏቸው እንደማይገባ
ሐ. በመልካም አንዋኗር ልናሮራቸው እንደሚገባና
መ. እነሱን የምንጠላበት ምክንያቶች ቢከሰቱ እንኳ መታገስ እንደሚገባንና፡ የተወሰነ የምንጠላበት ነገር ቢኖርም አላህ በምትኩ ብዙ የተሻለ ነገርን ሊያደርግልን እንደሚችል እንማራለን፡፡
ነቢዩ ሙሐመድም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በትምህርታቸው ላይ የትኛውም እምነት ውስጥ ልናገኘው የማንችለውን ነገር እንዲህ በማለት አስተምረውናል፡-
عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ رضي الله عنهما عَنِ النَّبِىِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ « خَيْرُكُمْ خَيْرُكُمْ لأَهْلِهِ وَأَنَا خَيْرُكُمْ لأَهْلِى ». ابن ماجه1977: الترمذي 3895: صحيح ابن حبان 4177.
ዐብደላህ ኢብኑ-ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገሩን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "ከናንተ መሐል በላጭ ማለት ለሚስቱ መልካም የሆነ ሰው ነው፡፡ እኔ ለሚስቶቼ መልካም ሰው በመሆኔ በላጫችሁ ነኝ" (ኢብኑ ማጀህ 1977፣ ቲርሚዚይ 3895፣ ሶሒሕ ኢብኑ ሒባን 4177)፡፡
2ኛ. ክስ ወደ ቀረበበት ጥቅስ ስንመለስ አንቀጹ የሚጀምረው መልካም ሚስቶችን በማወደስና በማላቅ እንጂ ‹‹ግረፏቸው›› በማለት አይደለም፡፡ ጥቅሱ የሚናገረው፡-
"…መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች (ክብራቸውንና ንብረታቸውን የሚጠብቁ) ናቸው…" በማለት ነው፡፡
ጌታቸውን አላህን የሚታዘዙ፡ ባለቤታቸውን በሐቁ ትእዛዙን የሚጠብቁ፡ እሱ ከነሱ ሲርቅ (ለዳዕዋም ሆነ ለስራ በወጣበት) ደግሞ ብልታቸውንና ንብረቱን የሚጠብቁት ‹‹መልካሞች›› ናቸው አለ እንጂ ‹‹ምቷቸው›› አላለም፡፡ ታዲያ ይህን አንቀጽ ለምን መዝለል ተፈለገ? ነገሩ ልብ ከታወረ አይነ-ስጋ ቢመለከት ምን ይጠቅማል? አላህም በቃሉ እንዲህ አይደል ያለው፡- "…እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ።" (ሱረቱል ሐጅ 22:46)፡፡
3ኛ. እነዚህን መልካም ሚስቶች ካወደሰ በኋላ ደግሞ እንዲህ ይላል፡- ‹‹እነዚያንም ማመጣቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም።››፡፡ አሁን አንቀጹ የሚናገረው ስለ ‹አመጸኛ ሴቶች› (ሚስቶች) እንደሆነ ያስተውሉ፡፡ ‹‹ሴቶችን›› ብሎ በጥቅሉ መልካሞቹንም ሌላውንም ለመፈረጅ መሞከር በውስጥ የታመቀ የጥላቻ ስሜትን ከመግለጽ ውጪ ምንም ለባለቤቱ የሚጠቅመው ነገር የለም፡፡ እንደዛም ሆኖ የሚገርመው ነገር እነዚህን ‹‹አመጸኛ ሴቶች›› ወደ ትክክለኛው ባሕሪያቸው ለመመለስ ቁዱስ ቁርኣን ‹‹መምትን›› የመጀመሪያ መፍትሄ አድርጎ አልወሰደም፡፡ በዚህ አንቀጽ ላይ ብቻ እንኳ ብንመለከተው ሶስት መፍትሄዎችን ነው የጠቆመው፡፡ እነሱም፡-
ሀ. ‹‹ገሥጹዋቸው››:– ይህ የመጀመሪያው እርምጃ ነው፡፡ ኢስላም በተግሳጽ ስለሚያምን ማለት ነው፡፡ ተግሳጽ (መውዒዟህ) ማለት፡- ልብ ድረስ ዘልቆ ሊገባ የሚችል፡ ህሊናን የሚኮረኩር ምክርና ንግግር ማለት ነው፡፡ ስድብና ዘለፋ ያልታከለበት ማለት ነው፡፡ ሙጃሂድ ኢብኑ ጀብር (ረሒመሁላህ) የተባሉት ታቢዒይ እንደገለጹትም፡- ‹‹አላህን ፍሪና ተመለሺ: በሐቄ ታዘዢኝ ይበላት›› ነው ማለት የሚገባው (ተፍሲሩ-ጠበሪይ ሱረቱ-ኒሳእ 34፡ ቁ 9343)፡፡
ወደ አላህ መንገድ ስንጣራ አንዱ አካሄድ በመልካም ግሳጼ መሆኑን ቅዱስ ቁርኣን ሲጠቁመን ‹‹አል-መውዒዟህ›› በሚል ቃል ነው የተጠቀመው (ሱረተ-ነሕል 16:125)፡፡ ስለዚህም አመጸኛዋን ሚስትህን ምከራት፡ ገስጻት ተባልክ እንጂ ምታት አልተባልክም፡፡ መልካም፡፡ በዚህ መልኩ ካልተመለሰችና ካልታረመችስ ቀጣዩ እርምጃ ምንድነው?
ለ. ‹‹በመኝታዎችም ተለዩዋቸው››:– ይህ ሁለተኛው እርምጃ ነው፡፡ በመኝታ መለየት ሁለት ነገሮችን ያቅፋል፡፡ የመጀመሪያው፡- በአንድ ፍራሽ ላይ ሁነህ ግን ጀርባ በመስጠት ማኩረፍህን መግለጽ ሲሆን፡ ሁለተኛው ደግሞ፡- ፍራሽ በመለየት ለብቻህ ተኛ የሚለው ነው፡፡ ቤት ለቀህ ግን እንዳትወጣ! ተከልክለሀልና፡፡ ሚስት ባለቤቷ እሷን ጀርባ ሰጥቶ መተኛቱ ወይም ፍራሽ መለየቱ ለሷ ትርጉም አለው፡፡ መለየቱም አያስችላትም፡፡ ስለዚህ ከዚህ አመጸኛ ባሕሪዋ ተጸጽታ ትመለስ ዘንድ የባል ኩርፊያ አጋዥ ነው፡፡ አሁንም ደግማ ከዚህ ባሕሪዋ የማትመለስ ከሆነስ ቀጣዩ እርምጃ ምንድነው?
ሐ. ‹‹(ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም››:– የሚለው ነው፡፡ በጣም ከገረመኝ ድፍረታቸው ደግሞ (ሳካ ሳታደርጉ) የሚለው የአማርኛው የቅዱስ ቁርኣን ት
በአቡ ሀይደር
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
ለዛሬ የማስቃኛችሁ፡- ቅዱስ ቁርኣን ሚስቶቻችሁን ምቱ! በማለት ያዛል፡ ስለሆነም ሴቶች ተበድለዋል የሚለውን ቅጥፈት ነው፡፡ ለዚህ ክሳቸውም ተከታዩን የቁርኣን ክፍል ዋቢ አድርገው አቅርበዋል፡-
"ወንዶች በሴቶች ላይ ቋሚዎች (አሳዳሪዎች) ናቸው፤ አላህ ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ በማብለጡና (ወንዶች) ከገንዘቦቻቸው (ለሴቶች) በመስጠታቸው ነው። መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች (ክብራቸውንና ንብረታቸውን የሚጠብቁ) ናቸው። እነዚያንም ማመጣቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም። ቢታዘዙዋችሁም (ለመጨቆን) በነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ። አላህ የበላይ ታላቅ ነውና።" (ሱረቱ-ኒሳእ 4:34)፡፡
በዚህ ቅዱስ አንቀጽ ውስጥ‹‹(ሳካ ሳታደርጉ) ምቷቸውም›› የሚለውን ኃይለ-ቃል ቆንጥሮ በማውጣት፡ ኢስላም ሴቶችን ምቱ ይላል ወደሚል ድምዳሜ ደረሱ፡፡ ይህ ለኛ የሚያሳየን በኢስላም ጉዳይ ውስጣቸው ምን ያህል እንደተቃጠለና፡ ለኢስላም እንዴት አይነት የከፋ ጥላቻ እንዳላቸው ነው፡፡ እንዴት እንደሆነም በምላሹ ውስጥ እንመለከተዋለን፡፡ ለዚህ የከፋ አስተሳሰብ ያለን ኢስላማዊ ምላሽ በመጠኑም ቢሆን እንደሚከተለው ይቀርባል፡-
1ኛ. ኢስላም በትዳር ዓለም ውስጥ በባልና ሚስት መሀከል መልካም ግኑኝነት እንዲኖር ያዛል፡፡ በተለይ ባሎችን ለየት ባለ መልኩ ሚስቶቻቸውን በመልካም አንዋኗር እንዲያስቀምጧቸው ይመክራል፡፡ በዚሁ ሱራ ላይ የሚገኘው የአላህ ቃል እንዲህ ይላል፡-
"እላንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ሆናችሁ ልትወርሱና ግልፅን መጥፎን ስራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ፣ ልታጉላሏቸውም ለናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗርሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም (ታገሡ)፤ አንዳችን ነገር ልትጠሉ አላህም በርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና።" (ሱረቱ-ኒሳእ 4:19)፡፡
በዚህ አንቀጽ ውስጥ ከምናገኛቸው ቁም ነገሮች መሐከል፡-
ሀ. ዐረቦች ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) መላክ በፊት ያደርጉት እንደነበረው ልማድ፡ ሴትን ልጅ ባሏ ሲሞት ያለ ፈቃዷ እሷን እንደ ንብረት ቆጥሮ መውረስና በግዳጅም ማግባት እንዲሁም ላልፈለገችው ሰው መዳር እጅግ የተወገዘ መሆኑን፡፡
ለ. ከተሰጣቸው የመህር ገንዘብ ላይ ግልጽ የሆነ ዝሙትን ፈጽመው ካልተገኙ በስተቀር ልትወስዱባቸውና ልታጉሏሏቸው እንደማይገባ
ሐ. በመልካም አንዋኗር ልናሮራቸው እንደሚገባና
መ. እነሱን የምንጠላበት ምክንያቶች ቢከሰቱ እንኳ መታገስ እንደሚገባንና፡ የተወሰነ የምንጠላበት ነገር ቢኖርም አላህ በምትኩ ብዙ የተሻለ ነገርን ሊያደርግልን እንደሚችል እንማራለን፡፡
ነቢዩ ሙሐመድም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) በትምህርታቸው ላይ የትኛውም እምነት ውስጥ ልናገኘው የማንችለውን ነገር እንዲህ በማለት አስተምረውናል፡-
عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ رضي الله عنهما عَنِ النَّبِىِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ « خَيْرُكُمْ خَيْرُكُمْ لأَهْلِهِ وَأَنَا خَيْرُكُمْ لأَهْلِى ». ابن ماجه1977: الترمذي 3895: صحيح ابن حبان 4177.
ዐብደላህ ኢብኑ-ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንደነገሩን የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "ከናንተ መሐል በላጭ ማለት ለሚስቱ መልካም የሆነ ሰው ነው፡፡ እኔ ለሚስቶቼ መልካም ሰው በመሆኔ በላጫችሁ ነኝ" (ኢብኑ ማጀህ 1977፣ ቲርሚዚይ 3895፣ ሶሒሕ ኢብኑ ሒባን 4177)፡፡
2ኛ. ክስ ወደ ቀረበበት ጥቅስ ስንመለስ አንቀጹ የሚጀምረው መልካም ሚስቶችን በማወደስና በማላቅ እንጂ ‹‹ግረፏቸው›› በማለት አይደለም፡፡ ጥቅሱ የሚናገረው፡-
"…መልካሞቹም ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች አላህ ባስጠበቀው ነገር ሩቅን ጠባቂዎች (ክብራቸውንና ንብረታቸውን የሚጠብቁ) ናቸው…" በማለት ነው፡፡
ጌታቸውን አላህን የሚታዘዙ፡ ባለቤታቸውን በሐቁ ትእዛዙን የሚጠብቁ፡ እሱ ከነሱ ሲርቅ (ለዳዕዋም ሆነ ለስራ በወጣበት) ደግሞ ብልታቸውንና ንብረቱን የሚጠብቁት ‹‹መልካሞች›› ናቸው አለ እንጂ ‹‹ምቷቸው›› አላለም፡፡ ታዲያ ይህን አንቀጽ ለምን መዝለል ተፈለገ? ነገሩ ልብ ከታወረ አይነ-ስጋ ቢመለከት ምን ይጠቅማል? አላህም በቃሉ እንዲህ አይደል ያለው፡- "…እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ።" (ሱረቱል ሐጅ 22:46)፡፡
3ኛ. እነዚህን መልካም ሚስቶች ካወደሰ በኋላ ደግሞ እንዲህ ይላል፡- ‹‹እነዚያንም ማመጣቸውን የምትፈሩትን ገሥጹዋቸው፤ በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፣ (ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም።››፡፡ አሁን አንቀጹ የሚናገረው ስለ ‹አመጸኛ ሴቶች› (ሚስቶች) እንደሆነ ያስተውሉ፡፡ ‹‹ሴቶችን›› ብሎ በጥቅሉ መልካሞቹንም ሌላውንም ለመፈረጅ መሞከር በውስጥ የታመቀ የጥላቻ ስሜትን ከመግለጽ ውጪ ምንም ለባለቤቱ የሚጠቅመው ነገር የለም፡፡ እንደዛም ሆኖ የሚገርመው ነገር እነዚህን ‹‹አመጸኛ ሴቶች›› ወደ ትክክለኛው ባሕሪያቸው ለመመለስ ቁዱስ ቁርኣን ‹‹መምትን›› የመጀመሪያ መፍትሄ አድርጎ አልወሰደም፡፡ በዚህ አንቀጽ ላይ ብቻ እንኳ ብንመለከተው ሶስት መፍትሄዎችን ነው የጠቆመው፡፡ እነሱም፡-
ሀ. ‹‹ገሥጹዋቸው››:– ይህ የመጀመሪያው እርምጃ ነው፡፡ ኢስላም በተግሳጽ ስለሚያምን ማለት ነው፡፡ ተግሳጽ (መውዒዟህ) ማለት፡- ልብ ድረስ ዘልቆ ሊገባ የሚችል፡ ህሊናን የሚኮረኩር ምክርና ንግግር ማለት ነው፡፡ ስድብና ዘለፋ ያልታከለበት ማለት ነው፡፡ ሙጃሂድ ኢብኑ ጀብር (ረሒመሁላህ) የተባሉት ታቢዒይ እንደገለጹትም፡- ‹‹አላህን ፍሪና ተመለሺ: በሐቄ ታዘዢኝ ይበላት›› ነው ማለት የሚገባው (ተፍሲሩ-ጠበሪይ ሱረቱ-ኒሳእ 34፡ ቁ 9343)፡፡
ወደ አላህ መንገድ ስንጣራ አንዱ አካሄድ በመልካም ግሳጼ መሆኑን ቅዱስ ቁርኣን ሲጠቁመን ‹‹አል-መውዒዟህ›› በሚል ቃል ነው የተጠቀመው (ሱረተ-ነሕል 16:125)፡፡ ስለዚህም አመጸኛዋን ሚስትህን ምከራት፡ ገስጻት ተባልክ እንጂ ምታት አልተባልክም፡፡ መልካም፡፡ በዚህ መልኩ ካልተመለሰችና ካልታረመችስ ቀጣዩ እርምጃ ምንድነው?
ለ. ‹‹በመኝታዎችም ተለዩዋቸው››:– ይህ ሁለተኛው እርምጃ ነው፡፡ በመኝታ መለየት ሁለት ነገሮችን ያቅፋል፡፡ የመጀመሪያው፡- በአንድ ፍራሽ ላይ ሁነህ ግን ጀርባ በመስጠት ማኩረፍህን መግለጽ ሲሆን፡ ሁለተኛው ደግሞ፡- ፍራሽ በመለየት ለብቻህ ተኛ የሚለው ነው፡፡ ቤት ለቀህ ግን እንዳትወጣ! ተከልክለሀልና፡፡ ሚስት ባለቤቷ እሷን ጀርባ ሰጥቶ መተኛቱ ወይም ፍራሽ መለየቱ ለሷ ትርጉም አለው፡፡ መለየቱም አያስችላትም፡፡ ስለዚህ ከዚህ አመጸኛ ባሕሪዋ ተጸጽታ ትመለስ ዘንድ የባል ኩርፊያ አጋዥ ነው፡፡ አሁንም ደግማ ከዚህ ባሕሪዋ የማትመለስ ከሆነስ ቀጣዩ እርምጃ ምንድነው?
ሐ. ‹‹(ሳካ ሳታደርሱ) ምቱዋቸውም››:– የሚለው ነው፡፡ በጣም ከገረመኝ ድፍረታቸው ደግሞ (ሳካ ሳታደርጉ) የሚለው የአማርኛው የቅዱስ ቁርኣን ት
ርጉም ላይ ጭማሪ ያስገቡት ነው ማለታቸው ነው፡፡ አወቅሽ አወቅሽ ቢሏት… የተባለው ተረት ለናንተ ነበር ማለት ነው?
ለማንኛውም ይህ በቅንፍ የገባው ገላጭ ቃል ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐይሂ ወሰለም) ንግግር የተወሰደ ማብራሪያ እንጂ የተርጓሚዎች የግል ሀሳብ አይደለም፡፡ በሐጀቱል ወዳዕ (የመሰናበቻው ሐጅ) ላይ የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ካስተላለፉት ሰፊ ትምሕርት ላይ የተወሰደ ነው፡፡ በዚህ የቅዱስ ቁርኣን አንቀጽ ውስጥ ‹‹ምቷቸው›› ለሚለው ቃል ምን አይነት መምታት? የሚል ጠያቂ ቢመጣ ምላሹ ይህ ይህ ይሆናል፡-
"...اتَّقُوا اللَّهَ فِى النِّسَاءِ فَإِنَّكُمْ أَخَذْتُمُوهُنَّ بِأَمَانَةِ اللَّهِ وَاسْتَحْلَلْتُمْ فُرُوجَهُنَّ بِكَلِمَةِ اللَّهِ وَإِنَّ لَكُمْ عَلَيْهِنَّ أَنْ لاَ يُوطِئْنَ فُرُشَكُمْ أَحَدًا تَكْرَهُونَهُ فَإِنْ فَعَلْنَ فَاضْرِبُوهُنَّ ضَرْبًا غَيْرَ مُبَرِّحٍ وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ... " صحيح مسلم 1218: سنن أبي داود 1907
"… እናንተ ሰዎች ሆይ! በሴቶች ጉዳይ አላህ ፍሩ! እናንተ እነሱን በአላህ አደራ ነው የወሰዳችኋቸው፣ ብልቶቻቸውንም በአላህ ቃል (በመልካም ያዙዋቸው በሚለው) ነው ሐላል ያደረጋችሁት፣ እናንተም በነሱ ላይ በቤቶቻችሁ የማትፈልጉትን ሰው እንዳያስገቡ የመከልከል መብት አላችሁ፡፡ እምቢ ብለው ይህን ካደረጉ፡ ህመም የማያስከትልና ያልበረታ ምትን ምቷቸው፡፡ እነሱም በናንተ ላይ ሲሳያቸውን ልትችሉ፣ ልብሳቸውን በአግባቡ ልትሸፍኑ መብት አላቸውና…" (ሙስሊም 1218፣ አቡ ዳዉድ 1907)፡፡
የአማርኛ ቅዱስ ቁርኣን ተርጓሚዎችም በቅንፍ ውስጥ (ሳካ ሳታደርጉ) የሚለውን ከራሳቸው ሳይሆን የጨመሩት፡ የታላቁን ነቢይ የቁርኣን ማብራሪያ በመውሰድ ነው፡፡
4ኛ. አሁንም ‹‹ምቷቸው›› የሚለውን፡- በቀበቶና አለንጋ፣ በዱላና በከዘራ ነው በማለት የተንሸዋረረ ምልከታን ሰዎች እንዳይነዙ ታላቁ የቅዱስ ቁርኣን ተንታኝ ዐብዱላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ ብሎ አብራራው፡-
عن عطاء قال: قلت لابن عباس: ما الضرب غير المبرّح؟ قال: السواك وشبهه، يضربها به. تفسير الطبري سورة النساء 34: 9386
አጣእ ኢብኑ የሳር (ረሒመሁላህ) እንዲህ አለ፡- ዐብዱላህ ኢብኑ ዐባስን አገኘሁትና ‹‹ህመምን ያላስከተለና ያልበረታ ምት ምንድነው?›› አልሁት፡፡ እሱም፡- ‹‹በሲዋክና (መፋቂያ) በመሳሰለው መምታት ነው›› አለኝ፡፡ (ተፍሲሩ-ጠበሪይ፡ ሱረቱ-ኒሳእ 34፡ ቁጥር 9386)፡፡
አሁንስ ምን ይዋጣችሁ፡፡ አያችሁ! የምቱ ዓላማና ግብ አመጸኛዋ ሚስት አደብ እንድትይዝ እንጂ እሷን ለመጉዳት እንዳልሆነ ግልጽ ሆነላችሁ?
5ኛ. ደግሞም ኢስላም የተከበረውን ፊት ከመምታት እንድንቆጠብ ያዘናል፡፡ ተከታዩ ሐዲሥም ይህን ያብራራዋል፡-
وعَنْ مُعَاوِيَةَ بن حَيْدَة الْقُشَيْرِيِّ قَالَ : " قُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ مَا حَقُّ زَوْجَةِ أَحَدِنَا عَلَيْهِ ؟ قَالَ : ( أَنْ تُطْعِمَهَا إِذَا طَعِمْتَ وَتَكْسُوَهَا إِذَا اكْتَسَيْتَ أَوْ اكْتَسَبْتَ وَلَا تَضْرِبْ الْوَجْهَ وَلَا تُقَبِّحْ وَلَا تَهْجُرْ إِلَّا فِي الْبَيْتِ .رواه أبو داود ( 2142 ) وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " .
ሙዓዊያህ ኢብኑ ሐይደቱል ቁሸሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ መልክተኛን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አንዳችን ባለቤቱ በሱ ላይ ምን ሐቅ አልላት? አልኳቸው፡፡ እሳቸውም፡- ከምትመገበው ልትመግባት፣ ስትለብስ ልታለብሳት፣ ፊቷን ላትመታት፣ በመጥፎ ንግግር ላትናገራት፣(ካኮረፍካትም) እዛው ቤት ውስጥ ሁነህ እንጂ ላትተዋት›› በማለት መለሱልኝ" (አቡ ዳዉድ 2142)፡፡
6ኛ. አንቀጹ ይቀጥልና ደግሞ፡- ‹‹ቢታዘዙዋችሁም (ለመጨቆን) በነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ። አላህ የበላይ ታላቅ ነውና።›› በማለት ይዘጋዋል፡፤ አዎ! ወደ ታዛዥነታቸው ከተመለሱ እነሱን ለመጨቆን አላህ ምንም መንገድን አላበጀም፡፡ የበላይነትን ለማሳየት የምንጥር ከሆነ ደግሞ፡ እርሱ ጌታችን አላህ የበላይና ታላቁ አምላክ መሆኑን ማስታወስ እንደሚገባን መከረን፡፡ ይህ ነው የኢስላም አስተምህሮ!!
7ኛ. አሁን ተራው የናንተ ነው፡፡ ኢስላም ሴቶችን ግረፉ ይላል በማለት ‹‹ወደ ገደለው እንግባ›› እንዳለው ሰውዬ: አንድ ቃልን ብቻ ከውስጥ በመምዘዝ ሃይማኖቱን ጥላሸት ለመቀባት የምትሞክሩት፡ በናንተ ዘንድ እንዲህ አይነት አመጸኛ ሴት ስትኖር ምን መፍትሄ መውሰድ እንዳለባችሁ መጽሐፋችሁ ምን ይነግራችኋል? በማለት እኛም እንጠይቃችሁ በተራችን፡፡ እስኪ ከሚናገረው መፍትሔ የምታውቁትን አካፍሉን፡፡ እነዚህን ጥቅሶችስ እንዴት ትፈቱታላችሁ፡-
"ከጠበኛ ሴት ጋር በአንድ ቤት ከመቀመጥ በውጪ በቤት ማዕዘን ላይ መቀመጥ ይሻላል።" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 21፡ 9)
"ከጠበኛና ከቍጡ ሴት ጋር ከመቀመጥ በምድረ በዳ መቀመጥ ይሻላል።" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 21፡ 19)
"ከጠበኛ ሴት ጋር በአንድ ቤት ከመቀመጥ በሰገነት ማዕዘን መቀመጥ ይሻላል።" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 25፡ 24)
"በዝናብ ቀን የሚያንጠባጥብ ቤትና ጠበኛ ሴት አንድ ናቸው" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 27፡ 15)
"ከደረቅ ሴት ጋር ከምትኖር ከምድር አውሬና ከአንበሶች ጋር መኖር ይሻላል" (መጽሐፈ ሲራክ 25፡16)፡፡ (የኦርቶዶክስ መጽሐፍ ቅዱስ)
ወገኖቻችን! ይሄ ነው መፍትሄው? ይህን ይዛችሁ ነው የኛን የምትተቹት?
8ኛ. በመጨረሻም ለነዚህ ወገኖች የምናስተላልፈው መልእክት፡- እባክችሁ በዕድሜያችሁ አትቀልዱ! በእሳት አትጫወቱ! የዘላለም ህይወት የሚገኝበትን ጀነትን ከፈለጋችሁ አንድ አምላክ ብቻ ወደሚመለክበት ኢስላም በፈቃደኝነት ኑ!
አላህን ላላመለከ፡ በነቢዩ ሙሐመድ ነቢይነት ያላመነና በዚሁ ክህደቱ እምቢ ብሎ የሞተ ሰው፡ ጀነት ለርሱ ዝግ ናት፡፤ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ካልሾለከ በስተቀር ወደ ጀነት አይመለስም፡፡ አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ ለኛም ጽናቱን ይለግሰን፡፡ ሰላምም ቀጥታን በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን፡፡
"የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በኛና በናንተ መካከል ትክክል ወደሆነች ቃል ኑ፤ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጐ ላይይዝ ነዉ፤ በላቸዉ። እምቢ ቢሉም ፡- እኛ ሙስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሏቸው" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 64)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
ለማንኛውም ይህ በቅንፍ የገባው ገላጭ ቃል ከነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐይሂ ወሰለም) ንግግር የተወሰደ ማብራሪያ እንጂ የተርጓሚዎች የግል ሀሳብ አይደለም፡፡ በሐጀቱል ወዳዕ (የመሰናበቻው ሐጅ) ላይ የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ካስተላለፉት ሰፊ ትምሕርት ላይ የተወሰደ ነው፡፡ በዚህ የቅዱስ ቁርኣን አንቀጽ ውስጥ ‹‹ምቷቸው›› ለሚለው ቃል ምን አይነት መምታት? የሚል ጠያቂ ቢመጣ ምላሹ ይህ ይህ ይሆናል፡-
"...اتَّقُوا اللَّهَ فِى النِّسَاءِ فَإِنَّكُمْ أَخَذْتُمُوهُنَّ بِأَمَانَةِ اللَّهِ وَاسْتَحْلَلْتُمْ فُرُوجَهُنَّ بِكَلِمَةِ اللَّهِ وَإِنَّ لَكُمْ عَلَيْهِنَّ أَنْ لاَ يُوطِئْنَ فُرُشَكُمْ أَحَدًا تَكْرَهُونَهُ فَإِنْ فَعَلْنَ فَاضْرِبُوهُنَّ ضَرْبًا غَيْرَ مُبَرِّحٍ وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ... " صحيح مسلم 1218: سنن أبي داود 1907
"… እናንተ ሰዎች ሆይ! በሴቶች ጉዳይ አላህ ፍሩ! እናንተ እነሱን በአላህ አደራ ነው የወሰዳችኋቸው፣ ብልቶቻቸውንም በአላህ ቃል (በመልካም ያዙዋቸው በሚለው) ነው ሐላል ያደረጋችሁት፣ እናንተም በነሱ ላይ በቤቶቻችሁ የማትፈልጉትን ሰው እንዳያስገቡ የመከልከል መብት አላችሁ፡፡ እምቢ ብለው ይህን ካደረጉ፡ ህመም የማያስከትልና ያልበረታ ምትን ምቷቸው፡፡ እነሱም በናንተ ላይ ሲሳያቸውን ልትችሉ፣ ልብሳቸውን በአግባቡ ልትሸፍኑ መብት አላቸውና…" (ሙስሊም 1218፣ አቡ ዳዉድ 1907)፡፡
የአማርኛ ቅዱስ ቁርኣን ተርጓሚዎችም በቅንፍ ውስጥ (ሳካ ሳታደርጉ) የሚለውን ከራሳቸው ሳይሆን የጨመሩት፡ የታላቁን ነቢይ የቁርኣን ማብራሪያ በመውሰድ ነው፡፡
4ኛ. አሁንም ‹‹ምቷቸው›› የሚለውን፡- በቀበቶና አለንጋ፣ በዱላና በከዘራ ነው በማለት የተንሸዋረረ ምልከታን ሰዎች እንዳይነዙ ታላቁ የቅዱስ ቁርኣን ተንታኝ ዐብዱላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ ብሎ አብራራው፡-
عن عطاء قال: قلت لابن عباس: ما الضرب غير المبرّح؟ قال: السواك وشبهه، يضربها به. تفسير الطبري سورة النساء 34: 9386
አጣእ ኢብኑ የሳር (ረሒመሁላህ) እንዲህ አለ፡- ዐብዱላህ ኢብኑ ዐባስን አገኘሁትና ‹‹ህመምን ያላስከተለና ያልበረታ ምት ምንድነው?›› አልሁት፡፡ እሱም፡- ‹‹በሲዋክና (መፋቂያ) በመሳሰለው መምታት ነው›› አለኝ፡፡ (ተፍሲሩ-ጠበሪይ፡ ሱረቱ-ኒሳእ 34፡ ቁጥር 9386)፡፡
አሁንስ ምን ይዋጣችሁ፡፡ አያችሁ! የምቱ ዓላማና ግብ አመጸኛዋ ሚስት አደብ እንድትይዝ እንጂ እሷን ለመጉዳት እንዳልሆነ ግልጽ ሆነላችሁ?
5ኛ. ደግሞም ኢስላም የተከበረውን ፊት ከመምታት እንድንቆጠብ ያዘናል፡፡ ተከታዩ ሐዲሥም ይህን ያብራራዋል፡-
وعَنْ مُعَاوِيَةَ بن حَيْدَة الْقُشَيْرِيِّ قَالَ : " قُلْتُ : يَا رَسُولَ اللَّهِ مَا حَقُّ زَوْجَةِ أَحَدِنَا عَلَيْهِ ؟ قَالَ : ( أَنْ تُطْعِمَهَا إِذَا طَعِمْتَ وَتَكْسُوَهَا إِذَا اكْتَسَيْتَ أَوْ اكْتَسَبْتَ وَلَا تَضْرِبْ الْوَجْهَ وَلَا تُقَبِّحْ وَلَا تَهْجُرْ إِلَّا فِي الْبَيْتِ .رواه أبو داود ( 2142 ) وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " .
ሙዓዊያህ ኢብኑ ሐይደቱል ቁሸሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ ይላል፡- "የአላህ መልክተኛን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አንዳችን ባለቤቱ በሱ ላይ ምን ሐቅ አልላት? አልኳቸው፡፡ እሳቸውም፡- ከምትመገበው ልትመግባት፣ ስትለብስ ልታለብሳት፣ ፊቷን ላትመታት፣ በመጥፎ ንግግር ላትናገራት፣(ካኮረፍካትም) እዛው ቤት ውስጥ ሁነህ እንጂ ላትተዋት›› በማለት መለሱልኝ" (አቡ ዳዉድ 2142)፡፡
6ኛ. አንቀጹ ይቀጥልና ደግሞ፡- ‹‹ቢታዘዙዋችሁም (ለመጨቆን) በነርሱ ላይ መንገድን አትፈልጉ። አላህ የበላይ ታላቅ ነውና።›› በማለት ይዘጋዋል፡፤ አዎ! ወደ ታዛዥነታቸው ከተመለሱ እነሱን ለመጨቆን አላህ ምንም መንገድን አላበጀም፡፡ የበላይነትን ለማሳየት የምንጥር ከሆነ ደግሞ፡ እርሱ ጌታችን አላህ የበላይና ታላቁ አምላክ መሆኑን ማስታወስ እንደሚገባን መከረን፡፡ ይህ ነው የኢስላም አስተምህሮ!!
7ኛ. አሁን ተራው የናንተ ነው፡፡ ኢስላም ሴቶችን ግረፉ ይላል በማለት ‹‹ወደ ገደለው እንግባ›› እንዳለው ሰውዬ: አንድ ቃልን ብቻ ከውስጥ በመምዘዝ ሃይማኖቱን ጥላሸት ለመቀባት የምትሞክሩት፡ በናንተ ዘንድ እንዲህ አይነት አመጸኛ ሴት ስትኖር ምን መፍትሄ መውሰድ እንዳለባችሁ መጽሐፋችሁ ምን ይነግራችኋል? በማለት እኛም እንጠይቃችሁ በተራችን፡፡ እስኪ ከሚናገረው መፍትሔ የምታውቁትን አካፍሉን፡፡ እነዚህን ጥቅሶችስ እንዴት ትፈቱታላችሁ፡-
"ከጠበኛ ሴት ጋር በአንድ ቤት ከመቀመጥ በውጪ በቤት ማዕዘን ላይ መቀመጥ ይሻላል።" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 21፡ 9)
"ከጠበኛና ከቍጡ ሴት ጋር ከመቀመጥ በምድረ በዳ መቀመጥ ይሻላል።" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 21፡ 19)
"ከጠበኛ ሴት ጋር በአንድ ቤት ከመቀመጥ በሰገነት ማዕዘን መቀመጥ ይሻላል።" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 25፡ 24)
"በዝናብ ቀን የሚያንጠባጥብ ቤትና ጠበኛ ሴት አንድ ናቸው" (መጽሐፈ ምሳሌ ምእ 27፡ 15)
"ከደረቅ ሴት ጋር ከምትኖር ከምድር አውሬና ከአንበሶች ጋር መኖር ይሻላል" (መጽሐፈ ሲራክ 25፡16)፡፡ (የኦርቶዶክስ መጽሐፍ ቅዱስ)
ወገኖቻችን! ይሄ ነው መፍትሄው? ይህን ይዛችሁ ነው የኛን የምትተቹት?
8ኛ. በመጨረሻም ለነዚህ ወገኖች የምናስተላልፈው መልእክት፡- እባክችሁ በዕድሜያችሁ አትቀልዱ! በእሳት አትጫወቱ! የዘላለም ህይወት የሚገኝበትን ጀነትን ከፈለጋችሁ አንድ አምላክ ብቻ ወደሚመለክበት ኢስላም በፈቃደኝነት ኑ!
አላህን ላላመለከ፡ በነቢዩ ሙሐመድ ነቢይነት ያላመነና በዚሁ ክህደቱ እምቢ ብሎ የሞተ ሰው፡ ጀነት ለርሱ ዝግ ናት፡፤ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ካልሾለከ በስተቀር ወደ ጀነት አይመለስም፡፡ አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ ለኛም ጽናቱን ይለግሰን፡፡ ሰላምም ቀጥታን በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን፡፡
"የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በኛና በናንተ መካከል ትክክል ወደሆነች ቃል ኑ፤ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጐ ላይይዝ ነዉ፤ በላቸዉ። እምቢ ቢሉም ፡- እኛ ሙስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሏቸው" (ሱረቱ አሊ-ዒምራን 64)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው!››
እኔ እና እሱ
በአቡ ሀይደር
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
እሱ፡- ጤና ይስጥልኝ!
እኔ፡- ጤና ይስጥልኝ!
እሱ፡- መጠየቅ ይቻላል
እኔ፡- አው ይቻላል
እሱ፡- በትክክል ትመልስልኛለህ?
እኔ፡- መልሱን ካወቅሁት አዎ!
እሱ፡- የሱራ 2፡223ን ሀሳብ አስረዳኝ
እኔ፡- በአንቀጹ ላይ ያልገባህ ሀሳብ ምንድነው?
እሱ፡- ‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡ ለነፍሶቻችሁም (መልካም ሥራን) አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ፡፡ ምእመናንንም (በገነት) አብስር፡፡›› 2፡223
በዚህ አንቀጽ ሥር ሴቶችን እርሻ ብሎ እየጠራቸው ነው፡፡ እሱ ነው ያልገባኝ፡፡
እኔ፡- ሴትን ልጅ በእርሻ መመሰሉ ምኑ ነው ግራ እንድትጋባ ያደረገህ? ወይንስ እርሻ የመጥፎ ነገር ገጽታን ይገልጻል ብለህ ነው?
እሱ፡- እርሻ የመጥፎ ነገርን ገጽታ ይጠቁማል ብዬ ሳይሆን፡ የሴትን ክብር ዝቅ ያደርገዋል የሚል ሀሳብ መጥቶብኝ ነው፡፡
እኔ፡- ሴትን ልጅ በእርሻ መመሰሉ በምን መልኩ ክብሯን ዝቅ እንደሚያደርገው መግለጽ ትችላለህ?
እሱ፡- ሴትን በአፈር መመሰል ለሴት ክብር ነው ብለህ ታምናለህ አንተ?
እኔ፡- አይደለም በአፈር መመሰላችን ይቅርና በትክክልስ ራሳችን አፈር አይደለን እንዴ? ምነው አፈጣጠራችን ከምድር አፈር መሆኑ፣ ነገ የምንመለሰውም ወደዚህ አፈር መሆኑን ዘነጋኸው እንዴ? ታዲያ ‹‹አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳህ›› (ዘፍ 3፡19)፡፡ የሚለውንስ የመጽሐፍህን ቃል አላነበብከውም?
እሱ፡- እሺ እሱን ተወውና የቁርኣኑን ሀሳብ አስረዳኝ
እኔ፡- የአንቀጹን ትክክለኛ መልእክት ለመረዳት አንቀጹ የወረደበትን ምክንያት ማወቁና መገንዘቡ መልካም ነው፡፡ አንቀጹ የወረደበት ምክንያት የአይሁዶችን የተሳሳተ ግልብ ግንዛቤ ለማስተካከልና፡ ሶሓቦችም (ረዲየላሁ ዐንሁም) በነሱ ስንኩል አስተሳሰብ አብረው እንዳይጠፉ ለማስተማር ነው፡፡ ጉዳዩም፡- አይሁዶች ሴቶቻቸው (ሚስቶቻው) የወር አበባ በመጣባቸው ወቅት፡ አብረዋቸው አይመገቡም፣ አብረው አይተኙም ነበር፡፡ ይህ በወር አበባ ወቅት ሴትን የማግለል ጉዳይ ዛሬም በኦሪት ዘሌዋውያን 15፡19-22 ላይ በግልጽ ሰፍሯል፡፡ ይህን ጉዳይ ሶሓቦች ለነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሲያቀርቡት፡ እንዲህ የሚለው የአላህ ቃልም ምላሽ ሆኖ ወረደ፡-
‹‹ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ አስጠያፊ ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ ራቋቸው፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ አትቅረቡዋቸው፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው፡፡ አላህ (ከኃጢኣት) ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው፡፡›› (ቅዱስ ቁርኣን 2፡222)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሠረት በወር አበባ ወቅት የተከለከለው የግብረ-ሥጋ ግኑኝነት ብቻ እንጂ፡ ሌላ እንዳልሆነ ተገለጸ፡፡ አብሮ መብላት፣ መሳሳምና መተሸሸት እንዲሁም አብሮ መተኛት (በመተቃቀፍም ቢሆን) የተፈቀደ ነው ተባለ፡፡ ነቢዩ ሙሐመድም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ‹‹ኢስነዑ ኩልለ ሸይኢን ኢልለ-ኒካሕ›› (ከግብረ-ሥጋ ግኑኝነት በስተቀር ሁሉንም ነገር ፈጽሙ) በማለት ጉዳዩን አጠናከሩት ማለት ነው፡፡ (ሙስሊም የዘገበው)።
የቀጣዩ አንቀጽ መውረድ ሰበቡ ደግሞ፡- አይሁዶች ሰው ሚስቱን ከኋላ በኩል ከተገናኛት የሚወለደው ልጅ አይነ ሸውራራ ይሆናል ይሉ ነበር፡፡ ሶሓቦችም ይህን ቃል ይዘው መልክተኛውን ሲጠይቋቸው፡ ቀጣዩ የአላህ ቃል እንዲህ ሲል ወረደ፡-
‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡ ለነፍሶቻችሁም (መልካም ሥራን) አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ፡፡ ምእመናንንም (በገነት) አብስር፡፡›› (ቅዱስ ቁርኣን 2፡223)፡፡
እርሻ የለምነት ምልክት ነው፡፡ እርሻ ዘር የሚዘራበት ውድ ስፍራ ነው፡፡ እርሻ ለሰዎች፣ ለእንሰሳትና ለበራሪዎች የሕይወት መሠረት የኾነው መብል የሚበቅልበት ስፍራ ነው፡፡ እርሻ ለሀገር እድገት ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ እኛም የዐይን ማረፊያ የሆኑ ልጆችን ከአላህ በኩል የምንለገሰው በሴቶቻችን አማካኝነት ነው፡፡ የወንዱ የዘር ፍሬ ማፍራት የሚችለው በሚስቱ ማኅጸን ስር ሲቀመጥ ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው›› በማለት፡ ከነሱ የሰው ዘር እንደሚገኝ በእርሻ ምሣሌ መግለጹ ለሴት ክብር እንጂ ውርደት አይደለም፡፡
‹‹እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ›› በማለት ደግሞ፡ በግንኙነት ወቅት ባልና ሚስት በፈለጉት አይነት ፍቅራቸውን መገላለጽ እንደሚችሉ አስረዳ፡፡ ሰውየው ከፊት ሆነ ከኋላ፣ ከላይ ሆነ ከታች፣ ከቀኝ ጎን ሆነ ከግራ ሁሉም የተፈቀደ ነው፡፡ ዋናው ነገር ያንኑ የእርሻ ስፍራ (ማኅጸን) ሳይለቅ መሆን አለበትና፡፡ አይሁዶቹ እንደሚሉት ባል ሚስቱን ከኋላ ሆኖ ስለተገናኛት የሚወለደው ልጅ አይነ ሸውራራ አይሆንም፡፡ ይህ የነሱ አስተሳሰብ ሸውራራ መሆኑ ነው የሚጠቁመው፡፡
እሱ፡- ‹‹እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ›› ሲል፡ ከማኅጸን ውጭ በሌላም ስፍራ መገናኘት ይቻላል ማለት ነው?
እኔ፡- በፍፁም! አንቀጹ የሚለው ‹‹እርሻችሁን›› ነው፡፡ ዘር የሚዘራበትና ፍሬውም የሚበቅልበት እርሻ ደግሞ ማኀፀን ነው፡፡ ከዛ ውጭ ያለው ዘር የማይገኝበት በመሆኑ፡ በሱ በኩል መገናኘት አይፈቀድም፡፡ ነቢዩ ሙሐመድም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጉዳዩን ይበልጥ ግልጽ በማድረግ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በወር አበባ ላይ ያለችን ሴት የተገናኘ፣ ሴትን ልጅ ከቆሻሻ መውጪያ በኩል የተገናኛት፣ ጠንቋይን በሚያወራው እውነት ብሎ ያመነ በርግጥም በሙሐመድ ላይ በወረደው ክዷል (ከሀዲ ሆኗል)›› (አሕመድ 9279፣ አቡ ዳዉድ 3904፣ ቲርሚዚይ 135)፡፡
በጣም የሚገርመው ግን፡ መጽሐፍ ቅዱስ አንድም ስፍራ ላይ ይህንን ድርጊት በቀጥታ አለማውገዙ ነው!
እሱ፡- የቱን ድርጊት?
እኔ፡- ሴትን ልጅ ከቆሻሻ መውጪያ ስፍራ መገናኘት! ልክ ዛሬ ምእራባውያን እንደሚፈጽሙት ማለት ነው፡፡ እስኪ በብሉይ ወይም በአዲስ ኪዳን ላይ ይህን ተግባር የሚኮንን አንድ ጥቅስ አቅርብልኝ!
እሱ፡- ወገኔ! ኢየሱስ ጌታ ነው! ከሰማይ በታች እንድንበት ዘንድ ለኛ የተሰጠ ሌላ ስም የለም፡፡ በኢየሱስ ጌትነት አንተም ቤተሰብህም ብታምኑ ከዘላለም ሞት ትድናላችሁ፡፡ ቻው ጌታ ይባርክህ!
እሱ፡- ሁላችንንም ሊያድነን የሚችለው እውነተኛው ጌታ አላህ ብቻ ነው፡፡ ያልፈጠረን፣ ነቢያትን በመላክ በነሱ በኩልም መጽሐፍትን በማውረድ ህግና ስርአትን ያልደነገገ፣ በእለተ ሞታችንም ሩኃችንን ከሰውነታችን በመውሰድ ሞትን ያልወሰነ፡ በዕለተ ትንሳኤ እንዴት ሊያድነንም ሆነ ሊቀጣን ይችላል?
እኔ እና እሱ
በአቡ ሀይደር
በአላህ ሥም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
እሱ፡- ጤና ይስጥልኝ!
እኔ፡- ጤና ይስጥልኝ!
እሱ፡- መጠየቅ ይቻላል
እኔ፡- አው ይቻላል
እሱ፡- በትክክል ትመልስልኛለህ?
እኔ፡- መልሱን ካወቅሁት አዎ!
እሱ፡- የሱራ 2፡223ን ሀሳብ አስረዳኝ
እኔ፡- በአንቀጹ ላይ ያልገባህ ሀሳብ ምንድነው?
እሱ፡- ‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡ ለነፍሶቻችሁም (መልካም ሥራን) አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ፡፡ ምእመናንንም (በገነት) አብስር፡፡›› 2፡223
በዚህ አንቀጽ ሥር ሴቶችን እርሻ ብሎ እየጠራቸው ነው፡፡ እሱ ነው ያልገባኝ፡፡
እኔ፡- ሴትን ልጅ በእርሻ መመሰሉ ምኑ ነው ግራ እንድትጋባ ያደረገህ? ወይንስ እርሻ የመጥፎ ነገር ገጽታን ይገልጻል ብለህ ነው?
እሱ፡- እርሻ የመጥፎ ነገርን ገጽታ ይጠቁማል ብዬ ሳይሆን፡ የሴትን ክብር ዝቅ ያደርገዋል የሚል ሀሳብ መጥቶብኝ ነው፡፡
እኔ፡- ሴትን ልጅ በእርሻ መመሰሉ በምን መልኩ ክብሯን ዝቅ እንደሚያደርገው መግለጽ ትችላለህ?
እሱ፡- ሴትን በአፈር መመሰል ለሴት ክብር ነው ብለህ ታምናለህ አንተ?
እኔ፡- አይደለም በአፈር መመሰላችን ይቅርና በትክክልስ ራሳችን አፈር አይደለን እንዴ? ምነው አፈጣጠራችን ከምድር አፈር መሆኑ፣ ነገ የምንመለሰውም ወደዚህ አፈር መሆኑን ዘነጋኸው እንዴ? ታዲያ ‹‹አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳህ›› (ዘፍ 3፡19)፡፡ የሚለውንስ የመጽሐፍህን ቃል አላነበብከውም?
እሱ፡- እሺ እሱን ተወውና የቁርኣኑን ሀሳብ አስረዳኝ
እኔ፡- የአንቀጹን ትክክለኛ መልእክት ለመረዳት አንቀጹ የወረደበትን ምክንያት ማወቁና መገንዘቡ መልካም ነው፡፡ አንቀጹ የወረደበት ምክንያት የአይሁዶችን የተሳሳተ ግልብ ግንዛቤ ለማስተካከልና፡ ሶሓቦችም (ረዲየላሁ ዐንሁም) በነሱ ስንኩል አስተሳሰብ አብረው እንዳይጠፉ ለማስተማር ነው፡፡ ጉዳዩም፡- አይሁዶች ሴቶቻቸው (ሚስቶቻው) የወር አበባ በመጣባቸው ወቅት፡ አብረዋቸው አይመገቡም፣ አብረው አይተኙም ነበር፡፡ ይህ በወር አበባ ወቅት ሴትን የማግለል ጉዳይ ዛሬም በኦሪት ዘሌዋውያን 15፡19-22 ላይ በግልጽ ሰፍሯል፡፡ ይህን ጉዳይ ሶሓቦች ለነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሲያቀርቡት፡ እንዲህ የሚለው የአላህ ቃልም ምላሽ ሆኖ ወረደ፡-
‹‹ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ አስጠያፊ ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ ራቋቸው፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ አትቅረቡዋቸው፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ ተገናኙዋቸው፡፡ አላህ (ከኃጢኣት) ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው፡፡›› (ቅዱስ ቁርኣን 2፡222)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሠረት በወር አበባ ወቅት የተከለከለው የግብረ-ሥጋ ግኑኝነት ብቻ እንጂ፡ ሌላ እንዳልሆነ ተገለጸ፡፡ አብሮ መብላት፣ መሳሳምና መተሸሸት እንዲሁም አብሮ መተኛት (በመተቃቀፍም ቢሆን) የተፈቀደ ነው ተባለ፡፡ ነቢዩ ሙሐመድም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ‹‹ኢስነዑ ኩልለ ሸይኢን ኢልለ-ኒካሕ›› (ከግብረ-ሥጋ ግኑኝነት በስተቀር ሁሉንም ነገር ፈጽሙ) በማለት ጉዳዩን አጠናከሩት ማለት ነው፡፡ (ሙስሊም የዘገበው)።
የቀጣዩ አንቀጽ መውረድ ሰበቡ ደግሞ፡- አይሁዶች ሰው ሚስቱን ከኋላ በኩል ከተገናኛት የሚወለደው ልጅ አይነ ሸውራራ ይሆናል ይሉ ነበር፡፡ ሶሓቦችም ይህን ቃል ይዘው መልክተኛውን ሲጠይቋቸው፡ ቀጣዩ የአላህ ቃል እንዲህ ሲል ወረደ፡-
‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው፡፡ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ፡፡ ለነፍሶቻችሁም (መልካም ሥራን) አስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ እናንተም ተገናኝዎቹ መኾናችሁን ዕወቁ፡፡ ምእመናንንም (በገነት) አብስር፡፡›› (ቅዱስ ቁርኣን 2፡223)፡፡
እርሻ የለምነት ምልክት ነው፡፡ እርሻ ዘር የሚዘራበት ውድ ስፍራ ነው፡፡ እርሻ ለሰዎች፣ ለእንሰሳትና ለበራሪዎች የሕይወት መሠረት የኾነው መብል የሚበቅልበት ስፍራ ነው፡፡ እርሻ ለሀገር እድገት ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ እኛም የዐይን ማረፊያ የሆኑ ልጆችን ከአላህ በኩል የምንለገሰው በሴቶቻችን አማካኝነት ነው፡፡ የወንዱ የዘር ፍሬ ማፍራት የሚችለው በሚስቱ ማኅጸን ስር ሲቀመጥ ብቻ ነው፡፡ ስለዚህ ‹‹ሴቶቻችሁ ለናንተ እርሻ ናቸው›› በማለት፡ ከነሱ የሰው ዘር እንደሚገኝ በእርሻ ምሣሌ መግለጹ ለሴት ክብር እንጂ ውርደት አይደለም፡፡
‹‹እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ›› በማለት ደግሞ፡ በግንኙነት ወቅት ባልና ሚስት በፈለጉት አይነት ፍቅራቸውን መገላለጽ እንደሚችሉ አስረዳ፡፡ ሰውየው ከፊት ሆነ ከኋላ፣ ከላይ ሆነ ከታች፣ ከቀኝ ጎን ሆነ ከግራ ሁሉም የተፈቀደ ነው፡፡ ዋናው ነገር ያንኑ የእርሻ ስፍራ (ማኅጸን) ሳይለቅ መሆን አለበትና፡፡ አይሁዶቹ እንደሚሉት ባል ሚስቱን ከኋላ ሆኖ ስለተገናኛት የሚወለደው ልጅ አይነ ሸውራራ አይሆንም፡፡ ይህ የነሱ አስተሳሰብ ሸውራራ መሆኑ ነው የሚጠቁመው፡፡
እሱ፡- ‹‹እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹነታ ድረሱ›› ሲል፡ ከማኅጸን ውጭ በሌላም ስፍራ መገናኘት ይቻላል ማለት ነው?
እኔ፡- በፍፁም! አንቀጹ የሚለው ‹‹እርሻችሁን›› ነው፡፡ ዘር የሚዘራበትና ፍሬውም የሚበቅልበት እርሻ ደግሞ ማኀፀን ነው፡፡ ከዛ ውጭ ያለው ዘር የማይገኝበት በመሆኑ፡ በሱ በኩል መገናኘት አይፈቀድም፡፡ ነቢዩ ሙሐመድም (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጉዳዩን ይበልጥ ግልጽ በማድረግ እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በወር አበባ ላይ ያለችን ሴት የተገናኘ፣ ሴትን ልጅ ከቆሻሻ መውጪያ በኩል የተገናኛት፣ ጠንቋይን በሚያወራው እውነት ብሎ ያመነ በርግጥም በሙሐመድ ላይ በወረደው ክዷል (ከሀዲ ሆኗል)›› (አሕመድ 9279፣ አቡ ዳዉድ 3904፣ ቲርሚዚይ 135)፡፡
በጣም የሚገርመው ግን፡ መጽሐፍ ቅዱስ አንድም ስፍራ ላይ ይህንን ድርጊት በቀጥታ አለማውገዙ ነው!
እሱ፡- የቱን ድርጊት?
እኔ፡- ሴትን ልጅ ከቆሻሻ መውጪያ ስፍራ መገናኘት! ልክ ዛሬ ምእራባውያን እንደሚፈጽሙት ማለት ነው፡፡ እስኪ በብሉይ ወይም በአዲስ ኪዳን ላይ ይህን ተግባር የሚኮንን አንድ ጥቅስ አቅርብልኝ!
እሱ፡- ወገኔ! ኢየሱስ ጌታ ነው! ከሰማይ በታች እንድንበት ዘንድ ለኛ የተሰጠ ሌላ ስም የለም፡፡ በኢየሱስ ጌትነት አንተም ቤተሰብህም ብታምኑ ከዘላለም ሞት ትድናላችሁ፡፡ ቻው ጌታ ይባርክህ!
እሱ፡- ሁላችንንም ሊያድነን የሚችለው እውነተኛው ጌታ አላህ ብቻ ነው፡፡ ያልፈጠረን፣ ነቢያትን በመላክ በነሱ በኩልም መጽሐፍትን በማውረድ ህግና ስርአትን ያልደነገገ፣ በእለተ ሞታችንም ሩኃችንን ከሰውነታችን በመውሰድ ሞትን ያልወሰነ፡ በዕለተ ትንሳኤ እንዴት ሊያድነንም ሆነ ሊቀጣን ይችላል?
👍2
ጌታ አላህ ግን የፈጠረን እሱ፣ ነቢያትን በመላክ መለኮታዊ መጽሐፍትን አውርዶ ህግን የደነገገው እሱ፣ ምድራዊ ቆይታችን ሲጠናቀቅ በሞት የሚገድለንም እሱ፣ በዕለተ ትንሳኤም ሕያው በማድረግ ከመቃብር ዓለም የሚቀሰቅሰን እሱ በመሆኑ፡ ህጌን የት አደረሳችሁት? በማለት እኛን ሊተሳሰበን፡ ከዛም በቸርነቱ ሊያድነን ካልሆነም በፍትሐዊነቱ በእሳት ሊቀጣን የሚችለው እሱ ብቻ ነው፡፡ እናም ወዳጄ! አንተም መሰሎችህም ከዘላለም ስቃይና ቅጣት ወደ ዘላለማዊ ተድላና ምቾት መሸጋገር ከፈለጋችሁ፡ በአንድ አላህ ብቸኛ ተመላኪነት አምናችሁ የነቢዩ ሙሐመድን ነቢይነት መስክራችሁ በኢስላም ጥላ ሥር ልትኖሩ ይገባል፡፡ ከዚህ ውጭ ምንም መዳኛ አልነበረም! የለምም! አይኖርምም! ቻው አላህ ቅኑን ጎዳና ይምራህ!
‹‹ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡›› (ቅዱስ ቁርኣን 3፡85)፡፡
Join us➤ t.me/abuhyder
‹‹ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡›› (ቅዱስ ቁርኣን 3፡85)፡፡
Join us➤ t.me/abuhyder