3. መጽሐፍቱ እውነት መሆናቸውን፡- ከጌታ አላህ ዘንድ ለሰው ልጆች መመሪያ ይሆኑ ዘንድ የተወረዱት መለኮታዊ መጽሐፍት በእውነት የተሞሉ ሆነው ነው የወረዱት፡፡ የመጽሐፍቱ ባለቤት እውነተኛ ነውና፡-
"كَانَ النَّاسُ أُمَّةً وَاحِدَةً فَبَعَثَ اللَّهُ النَّبِيِّينَ مُبَشِّرِينَ وَمُنْذِرِينَ وَأَنْزَلَ مَعَهُمُ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِيَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ فِيمَا اخْتَلَفُوا فِيهِ..." سورة البقرة 213
"ሰዎቹ ሁሉ አንድ ሕዝብ ነበሩ፤ (ተለያዩ)፡፡ አላህም ነቢያትን አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች አድርጎ ላከ፡፡ ከእነርሱም ጋር መጻሕፍትን በሰዎቹ መካከል በዚያ በርሱ በተለያዩበት ነገር ይፈርድ ዘንድ #በእውነት አወረደ…" (ሱረቱል በቀራህ 213)፡፡
"أُولَئِكَ الَّذِينَ اشْتَرَوُا الضَّلَالَةَ بِالْهُدَى وَالْعَذَابَ بِالْمَغْفِرَةِ فَمَا أَصْبَرَهُمْ عَلَى النَّارِ * ذَلِكَ بِأَنَّ اللَّهَ نَزَّلَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِي الْكِتَابِ لَفِي شِقَاقٍ بَعِيدٍ " سورة البقرة 176-175
"እነዚያ ጥመትን በቅንነት ቅጣትንም በምሕረት የገዙ ናቸው፡፡ በእሳት ላይም ምን ታጋሽ አደረጋቸው! ይህ (ቅጣት) አላህ መጽሐፍን #በእውነት ያወረደ በመኾኑ ምክንያት (እና በርሱ በመካዳቸው) ነው፡፡ እነዚያም በመጽሐፉ የተለያዩት (ከእውነት) በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ ናቸው" (ሱረቱል በቀራህ 175-176)፡፡
"نَزَّلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ مُصَدِّقًا لِمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنْزَلَ التَّوْرَاةَ وَالْإِنْجِيلَ " سورة آل عمران 3
"ከርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲሆን መጽሐፉን (ቁርአንን) ባንተ ላይ ከፋፍሎ #በዉነት አወረደ። ተዉራትንና ኢንጅልንም አውርዷል።" (ሱረቱ አለ-ዒምራን 3)፡፡
4. ንግስናው እውነት መሆኑን፡- አላህ የዩኒቨርሱ አስተናባሪና ብቸኛ ተቆጣጣሪ በመሆኑ እውነተኛ ንጉስ ተብሎ ያጠራል፡፡ የሌላው ምድራዊ ንግስና በግዜና በቦታ የተገደበ ስለሆነ ይጠፋል፡፡ ፍጹም እውነተኛ ንጉስ እሱ ብቻ ነው፡-
"فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ وَلَا تَعْجَلْ بِالْقُرْآنِ مِنْ قَبْلِ أَنْ يُقْضَى إِلَيْكَ وَحْيُهُ وَقُلْ رَبِّ زِدْنِي عِلْمًا " سورة طه 114
"እውነተኛው ንጉስ አላህም (ከሃዲዎች ከሚሉት) ላቀ ወደ አንተ መወረዱም ከመፈጸሙ በፊት በማንበብ አትቸኩል፤ ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትንም ጨምርልኝ በል።" (ሱረቱ ጣሀ 114)፡፡
"أَفَحَسِبْتُمْ أَنَّمَا خَلَقْنَاكُمْ عَبَثًا وَأَنَّكُمْ إِلَيْنَا لَا تُرْجَعُونَ * فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيمِ " سورة المؤمنون 116-115
"«የፈጠርናችሁ ለከንቱ መኾኑን እናንተም ወደኛ የማትመለሱ መኾናችሁን ጠረጠራችሁን» (ለከንቱ የፈጠርናችሁ መሰላችሁን) የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 115-116)፡፡
"وَيَوْمَ تَشَقَّقُ السَّمَاءُ بِالْغَمَامِ وَنُزِّلَ الْمَلَائِكَةُ تَنْزِيلًا * الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ لِلرَّحْمَنِ وَكَانَ يَوْمًا عَلَى الْكَافِرِينَ عَسِيرًا " سورة الفرقان 26-25
"በሰማይም በደመና የምትቀደድበትንና መላእክትም መወረድን የሚወርዱበትን ቀን (አስታውስ)። እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልረሕማን ብቻ ነው፤ በከሐዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው።" (ሱረቱል ፉርቃን 25-26)፡፡
5. ነቢያችንም የእውነት ነቢይ መሆናቸውን፡- ነቢዩ ሙሐመድ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም) ከእውነተኛው አምላክ ከአላህ ዘንድ የተላኩ በመሆናቸው፡ የሳቸውም ነቢይነት የእውነት መሆኑን እንረዳለን፡-
"إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَا تُسْأَلُ عَنْ أَصْحَابِ الْجَحِيمِ " سورة البقرة 119
"እኛ አብሳሪና አስፈራሪ ኾነህ #በውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 119)፡፡
"يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الرَّسُولُ بِالْحَقِّ مِنْ رَبِّكُمْ فَآمِنُوا خَيْرًا لَكُمْ وَإِنْ تَكْفُرُوا فَإِنَّ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا " سورة النساء 170
"እላንተ ሰዎች ሆይ! መልክተኛው #እውነትን ከጌታችሁ አመጣላችሁ እመኑም ለናንተ የተሻለ (ይሆናል) ብትክዱም አትጎዱትም፤ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነውና፤ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው።" (ሱረቱ-ኒሳእ 170)፡፡
" إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ * وَيَقُولُونَ أَئِنَّا لَتَارِكُو آلِهَتِنَا لِشَاعِرٍ مَجْنُونٍ * بَلْ جَاءَ بِالْحَقِّ وَصَدَّقَ الْمُرْسَلِينَ " سورة الصافات 37-35
"እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ በነሩ። እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተዉ ነን? ይሉም ነበር። አይደለም እዉነቱን (ሃይማኖት) አመጣ። መልክተኞቹንም እዉነተኛነታቸዉን አረጋገጠ።" (ሱረቱ-ሷፍፋት 35-37)፡፡
6. ኢስላም እውነት መሆኑ፡- አላህ ለሰዎች የወደደው ብቸኛው ሃይማኖት ኢስላም ምንጩ ከሱ ዘንድ የመጣ በመሆኑ እውነተኛ ሃይማኖት ነው፡-
"هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَى وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ " سورة التوبة 33
"እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛዉን (ሙሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሃይማኖት ላይ ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነዉ።" (ሱረቱ-ተውባህ 33)፡፡
"هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَى وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة الفتح 28
"እርሱ ያ መልክተኛውን በመሪ መጽሐፍና በውነተኛ ሃይማኖት፣ በውነተኛ ሃይማኖት ሁሉ ላይ ሊያልቀው የላከ ነው።" (ሱረቱል ፈትሕ 28)፡፡
"هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَى وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ " سورة الصف 9
"እርሱ ያ አጋፋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ
"كَانَ النَّاسُ أُمَّةً وَاحِدَةً فَبَعَثَ اللَّهُ النَّبِيِّينَ مُبَشِّرِينَ وَمُنْذِرِينَ وَأَنْزَلَ مَعَهُمُ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِيَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ فِيمَا اخْتَلَفُوا فِيهِ..." سورة البقرة 213
"ሰዎቹ ሁሉ አንድ ሕዝብ ነበሩ፤ (ተለያዩ)፡፡ አላህም ነቢያትን አብሳሪዎችና አስፈራሪዎች አድርጎ ላከ፡፡ ከእነርሱም ጋር መጻሕፍትን በሰዎቹ መካከል በዚያ በርሱ በተለያዩበት ነገር ይፈርድ ዘንድ #በእውነት አወረደ…" (ሱረቱል በቀራህ 213)፡፡
"أُولَئِكَ الَّذِينَ اشْتَرَوُا الضَّلَالَةَ بِالْهُدَى وَالْعَذَابَ بِالْمَغْفِرَةِ فَمَا أَصْبَرَهُمْ عَلَى النَّارِ * ذَلِكَ بِأَنَّ اللَّهَ نَزَّلَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ وَإِنَّ الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِي الْكِتَابِ لَفِي شِقَاقٍ بَعِيدٍ " سورة البقرة 176-175
"እነዚያ ጥመትን በቅንነት ቅጣትንም በምሕረት የገዙ ናቸው፡፡ በእሳት ላይም ምን ታጋሽ አደረጋቸው! ይህ (ቅጣት) አላህ መጽሐፍን #በእውነት ያወረደ በመኾኑ ምክንያት (እና በርሱ በመካዳቸው) ነው፡፡ እነዚያም በመጽሐፉ የተለያዩት (ከእውነት) በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ ናቸው" (ሱረቱል በቀራህ 175-176)፡፡
"نَزَّلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ مُصَدِّقًا لِمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَأَنْزَلَ التَّوْرَاةَ وَالْإِنْجِيلَ " سورة آل عمران 3
"ከርሱ በፊት ያሉትን መጻሕፍት የሚያረጋግጥ ሲሆን መጽሐፉን (ቁርአንን) ባንተ ላይ ከፋፍሎ #በዉነት አወረደ። ተዉራትንና ኢንጅልንም አውርዷል።" (ሱረቱ አለ-ዒምራን 3)፡፡
4. ንግስናው እውነት መሆኑን፡- አላህ የዩኒቨርሱ አስተናባሪና ብቸኛ ተቆጣጣሪ በመሆኑ እውነተኛ ንጉስ ተብሎ ያጠራል፡፡ የሌላው ምድራዊ ንግስና በግዜና በቦታ የተገደበ ስለሆነ ይጠፋል፡፡ ፍጹም እውነተኛ ንጉስ እሱ ብቻ ነው፡-
"فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ وَلَا تَعْجَلْ بِالْقُرْآنِ مِنْ قَبْلِ أَنْ يُقْضَى إِلَيْكَ وَحْيُهُ وَقُلْ رَبِّ زِدْنِي عِلْمًا " سورة طه 114
"እውነተኛው ንጉስ አላህም (ከሃዲዎች ከሚሉት) ላቀ ወደ አንተ መወረዱም ከመፈጸሙ በፊት በማንበብ አትቸኩል፤ ጌታዬ ሆይ! ዕውቀትንም ጨምርልኝ በል።" (ሱረቱ ጣሀ 114)፡፡
"أَفَحَسِبْتُمْ أَنَّمَا خَلَقْنَاكُمْ عَبَثًا وَأَنَّكُمْ إِلَيْنَا لَا تُرْجَعُونَ * فَتَعَالَى اللَّهُ الْمَلِكُ الْحَقُّ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْكَرِيمِ " سورة المؤمنون 116-115
"«የፈጠርናችሁ ለከንቱ መኾኑን እናንተም ወደኛ የማትመለሱ መኾናችሁን ጠረጠራችሁን» (ለከንቱ የፈጠርናችሁ መሰላችሁን) የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡" (ሱረቱል ሙእሚኑን 115-116)፡፡
"وَيَوْمَ تَشَقَّقُ السَّمَاءُ بِالْغَمَامِ وَنُزِّلَ الْمَلَائِكَةُ تَنْزِيلًا * الْمُلْكُ يَوْمَئِذٍ الْحَقُّ لِلرَّحْمَنِ وَكَانَ يَوْمًا عَلَى الْكَافِرِينَ عَسِيرًا " سورة الفرقان 26-25
"በሰማይም በደመና የምትቀደድበትንና መላእክትም መወረድን የሚወርዱበትን ቀን (አስታውስ)። እውነተኛው ንግሥና በዚያ ቀን ለአልረሕማን ብቻ ነው፤ በከሐዲዎችም ላይ አስቸጋሪ ቀን ነው።" (ሱረቱል ፉርቃን 25-26)፡፡
5. ነቢያችንም የእውነት ነቢይ መሆናቸውን፡- ነቢዩ ሙሐመድ(ዐለይሂ ሶላቱ ወስ-ሰላም) ከእውነተኛው አምላክ ከአላህ ዘንድ የተላኩ በመሆናቸው፡ የሳቸውም ነቢይነት የእውነት መሆኑን እንረዳለን፡-
"إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَا تُسْأَلُ عَنْ أَصْحَابِ الْجَحِيمِ " سورة البقرة 119
"እኛ አብሳሪና አስፈራሪ ኾነህ #በውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 119)፡፡
"يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَكُمُ الرَّسُولُ بِالْحَقِّ مِنْ رَبِّكُمْ فَآمِنُوا خَيْرًا لَكُمْ وَإِنْ تَكْفُرُوا فَإِنَّ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا " سورة النساء 170
"እላንተ ሰዎች ሆይ! መልክተኛው #እውነትን ከጌታችሁ አመጣላችሁ እመኑም ለናንተ የተሻለ (ይሆናል) ብትክዱም አትጎዱትም፤ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ነውና፤ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው።" (ሱረቱ-ኒሳእ 170)፡፡
" إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ * وَيَقُولُونَ أَئِنَّا لَتَارِكُو آلِهَتِنَا لِشَاعِرٍ مَجْنُونٍ * بَلْ جَاءَ بِالْحَقِّ وَصَدَّقَ الْمُرْسَلِينَ " سورة الصافات 37-35
"እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ በነሩ። እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተዉ ነን? ይሉም ነበር። አይደለም እዉነቱን (ሃይማኖት) አመጣ። መልክተኞቹንም እዉነተኛነታቸዉን አረጋገጠ።" (ሱረቱ-ሷፍፋት 35-37)፡፡
6. ኢስላም እውነት መሆኑ፡- አላህ ለሰዎች የወደደው ብቸኛው ሃይማኖት ኢስላም ምንጩ ከሱ ዘንድ የመጣ በመሆኑ እውነተኛ ሃይማኖት ነው፡-
"هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَى وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ " سورة التوبة 33
"እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛዉን (ሙሐመድን) በቅን መንገድና በእውነተኛ ሃይማኖት ላይ ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ያደርገው ዘንድ የላከው ነዉ።" (ሱረቱ-ተውባህ 33)፡፡
"هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَى وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَكَفَى بِاللَّهِ شَهِيدًا " سورة الفتح 28
"እርሱ ያ መልክተኛውን በመሪ መጽሐፍና በውነተኛ ሃይማኖት፣ በውነተኛ ሃይማኖት ሁሉ ላይ ሊያልቀው የላከ ነው።" (ሱረቱል ፈትሕ 28)፡፡
"هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَى وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ " سورة الصف 9
"እርሱ ያ አጋፋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ