"ሳይወለዱ" ማለት "ሳይሠሩ" "ሳይፈጠሩ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ "ወልጄሃለሁ" ሲል "ፈጥሬካለው" ማለት ነው። ዓለም ሳይፈጠር በመለኮታዊ ዕቅድ ውስጥ የወለደው(የፈጠረው) ከማርያም ማኅፀን ነው፦
መዝሙር 109(110)፥3 ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከማኅፀን "ወለድኩህ"። ἐκ γαστρὸς πρὸ ἑωσφόρου ἐγέννησά σε.
"ጋስትሮስ" γαστρὸς ማለት "ማኅፀን" ማለት ሲሆን ፈጣሪ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ በመለኮታዊ ዕቅድ ከማርያም ማኅፀን እንደፈጠረው ያሳያል፦
መዝሙር 22፥9 አንተ ግን "ከሆድ" አውጥተኸኛልና።
መዝሙር 22፥10 "ከእናቴ "ሆድ" ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።
ግዕዙ "ከርሥ" ሲለው "ማኅፀን" ማለት ነው፥ "ከእናቴ "ሆድ" የሚለው ይሰመርበት! አምላክ ኢየሱስን ከሴት እንዲገኝ ያረገው ፍጡር ነው፦
ገላትያ 4፥4 አምላክ “ከ-ሴት የተወለደውን” ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ። ἐξαπέστειλεν ὁ Θεὸς τὸν Υἱὸν αὐτοῦ, γενόμενον ἐκ γυναικός, γενόμενον ὑπὸ νόμον,
“የተወለደው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጌኖሜኖን” γενόμενον ሲሆን “ጊኖማይ” γίνομαι ማለትም “ሆነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የሆነውን” ማለት ነው፥ "የሚያስሆን" አምላክ ሲሆን "የሚሆን" ደግሞ ኢየሱስ ነው። ኢየሱስ "ልደት" ያለው ፍጡር ሲሆን ይህ ልደቱ እናቱ ማርያም ማኅፀን ውስጥ ከመንፈስ ቅዱስ መፀነሱ ነው፦
ማቴዎስ 1፥18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ Χριστοῦ ἡ γένεσις οὕτως ἦν. μνηστευθείσης τῆς μητρὸς αὐτοῦ Μαρίας τῷ Ἰωσήφ, πρὶν ἢ συνελθεῖν αὐτοὺς εὑρέθη ἐν γαστρὶ ἔχουσα ἐκ πνεύματος ἁγίου.
በተመሳሳይ እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ያለ ወንድ ዘር ከማርያም የማኅፀን ፍሬ የሆነ ተአምር ነው። ይህ የገባት ማርያም "ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና" በማለት ብርቱ የሆነ አንድ አምላክ በማኅፀኗ ያለ ወንድ ዘር ታላቅ ሥራ ኢየሱስን ሠርቷል፦
ሉቃስ 1፥49 ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ "ታላቅ ሥራ" አድርጎአልና።
ወላዲ እና ተወላዲ ግብር ነው፥ "ግብር" ማለት "ሥራ" "ግኝት" ማለት ነው። ግብር ገባሪን እና ግቡርን የያዘ ድርጊት ነው፥ "ገባሪ" ማለት "ሠሪ" "አስገኚ" ማለት ሲሆን "ግቡር" ደግሞ "ተሠሪ" "ተገኚ" ማለት ነው። የአብ ግብሩ መውለድ(መሥራት ማስገኘት) ስለሆነ እርሱ "ገባሪ" ነው፥ የወልድ ግብሩ መወለድ(መሠራት መገኘት) ስለሆነ "ግቡር" ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን መርየም፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? ስትል አሏህ በጂብሪል "አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፦
3፥47 ፡-"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህንን በቀላሉ ከተረዳችሁ ወደ ዲኑል ኢሥላም እንድትመጡ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙር 109(110)፥3 ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከማኅፀን "ወለድኩህ"። ἐκ γαστρὸς πρὸ ἑωσφόρου ἐγέννησά σε.
"ጋስትሮስ" γαστρὸς ማለት "ማኅፀን" ማለት ሲሆን ፈጣሪ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ በመለኮታዊ ዕቅድ ከማርያም ማኅፀን እንደፈጠረው ያሳያል፦
መዝሙር 22፥9 አንተ ግን "ከሆድ" አውጥተኸኛልና።
መዝሙር 22፥10 "ከእናቴ "ሆድ" ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።
ግዕዙ "ከርሥ" ሲለው "ማኅፀን" ማለት ነው፥ "ከእናቴ "ሆድ" የሚለው ይሰመርበት! አምላክ ኢየሱስን ከሴት እንዲገኝ ያረገው ፍጡር ነው፦
ገላትያ 4፥4 አምላክ “ከ-ሴት የተወለደውን” ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ። ἐξαπέστειλεν ὁ Θεὸς τὸν Υἱὸν αὐτοῦ, γενόμενον ἐκ γυναικός, γενόμενον ὑπὸ νόμον,
“የተወለደው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጌኖሜኖን” γενόμενον ሲሆን “ጊኖማይ” γίνομαι ማለትም “ሆነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የሆነውን” ማለት ነው፥ "የሚያስሆን" አምላክ ሲሆን "የሚሆን" ደግሞ ኢየሱስ ነው። ኢየሱስ "ልደት" ያለው ፍጡር ሲሆን ይህ ልደቱ እናቱ ማርያም ማኅፀን ውስጥ ከመንፈስ ቅዱስ መፀነሱ ነው፦
ማቴዎስ 1፥18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ Χριστοῦ ἡ γένεσις οὕτως ἦν. μνηστευθείσης τῆς μητρὸς αὐτοῦ Μαρίας τῷ Ἰωσήφ, πρὶν ἢ συνελθεῖν αὐτοὺς εὑρέθη ἐν γαστρὶ ἔχουσα ἐκ πνεύματος ἁγίου.
በተመሳሳይ እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ያለ ወንድ ዘር ከማርያም የማኅፀን ፍሬ የሆነ ተአምር ነው። ይህ የገባት ማርያም "ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና" በማለት ብርቱ የሆነ አንድ አምላክ በማኅፀኗ ያለ ወንድ ዘር ታላቅ ሥራ ኢየሱስን ሠርቷል፦
ሉቃስ 1፥49 ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ "ታላቅ ሥራ" አድርጎአልና።
ወላዲ እና ተወላዲ ግብር ነው፥ "ግብር" ማለት "ሥራ" "ግኝት" ማለት ነው። ግብር ገባሪን እና ግቡርን የያዘ ድርጊት ነው፥ "ገባሪ" ማለት "ሠሪ" "አስገኚ" ማለት ሲሆን "ግቡር" ደግሞ "ተሠሪ" "ተገኚ" ማለት ነው። የአብ ግብሩ መውለድ(መሥራት ማስገኘት) ስለሆነ እርሱ "ገባሪ" ነው፥ የወልድ ግብሩ መወለድ(መሠራት መገኘት) ስለሆነ "ግቡር" ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን መርየም፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? ስትል አሏህ በጂብሪል "አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፦
3፥47 ፡-"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህንን በቀላሉ ከተረዳችሁ ወደ ዲኑል ኢሥላም እንድትመጡ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም! በሚል ክፍል ሁለት ትምህርት ተለቋል። ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/ZPc7TFGPKmo?si=jblAr0cbPJ-9VrHr
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
እረዱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 ያቺንም አሏህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
ቁርኣን ሙሉ ለሙሉ የአምላካችን የአሏህ ንግግር ነው፥ በቁርኣን ላይ አሏህ "ሰውን እረዱ" ያለበት ቃል በቀጥታ ሆነ በተዋዋሪ አናገኝም። ከዚያ በተቃራኒው ባይብል ስለ ሰው መታረድ የሚናገር መጽሐፍ ነው፦
1 ነገሥት 18፥40 ኤልያስም፦ ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ፡ አላቸው። ያዙአቸውም፤ ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ "አሳረዳቸው"። וַיֹּאמֶר֩ אֵלִיָּ֨הוּ לָהֶ֜ם תִּפְשׂ֣וּ ׀ אֶת־נְבִיאֵ֣י הַבַּ֗עַל אִ֛ישׁ אַל־יִמָּלֵ֥ט מֵהֶ֖ם וַֽיִּתְפְּשׂ֑וּם וַיֹּורִדֵ֤ם אֵלִיָּ֙הוּ֙ אֶל־נַ֣חַל קִישֹׁ֔ון וַיִּשְׁחָטֵ֖ם שָֽׁם׃
"አሳረዳቸው" ለሚለው የገባው ቃል "ዪሻተም" יִּשְׁחָטֵ֖ם ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሻሃት" שָׁחַט ነው፥ "ሻሃት" שָׁחַט ማለት "አረደ" ማለት ነው። ኤልያስ ነቢይ ሆኖ የበአል ነቢያትን 450 ሰዎች ማሳረዱ ከቄራ ባለቤት ልዩነቱን ትነግሩኝ? ሲያሳርድ በውስጠ ታዋቂነት "እረዱ" የሚል መርሕ አለ። እንቀጥል! የያዕቆብ ልጆች ገለዓዳውያን የአፍሬምን ሰው ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ አረዱት፦
መሳፍንት 12፥6 እነርሱ፦ አሁን ሺቦሌት፡ በል አሉት፤ እርሱም አጥርቶ መናገር አልቻለምና፦ ሲቦሌት፡ አለ፤ ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ "አረዱት"፥ በዚያም ጊዜ ከኤፍሬም አርባ ሁለት ሺህ ሰዎች ወደቁ።
የቄራው ሥርዓት በዚህ አላበቃም። የሰማርያ ሽማግሌዎች የኢዩን ልጆች እና ሰባ ሰዎች አርደዋል፦
2ኛ ነገሥት 10፥7 ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው "አረዷቸው"፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። וַיְהִ֗י כְּבֹ֤א הַסֵּ֙פֶר֙ אֲלֵיהֶ֔ם וַיִּקְחוּ֙ אֶת־בְּנֵ֣י הַמֶּ֔לֶךְ וַֽיִּשְׁחֲט֖וּ שִׁבְעִ֣ים אִ֑ישׁ וַיָּשִׂ֤ימוּ אֶת־רָֽאשֵׁיהֶם֙ בַּדּוּדִ֔ים וַיִּשְׁלְח֥וּ אֵלָ֖יו יִזְרְעֶֽאלָה׃
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱ" יִּשְׁחֲט֖וּ ሲሆን "አረዱ" ማለት እንጂ "ገደሉ" ማለት አይደለም። ንጉሥ ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል ቦታ አረዳቸው አሳረዳቸው፦
2ኛ ነገሥት 10፥11 ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል "አረዳቸው"። וַיַּ֣ךְ יֵה֗וּא אֵ֣ת כָּל־הַנִּשְׁאָרִ֤ים לְבֵית־אַחְאָב֙ בְּיִזְרְעֶ֔אל וְכָל־גְּדֹלָ֖יו וּמְיֻדָּעָ֣יו וְכֹהֲנָ֑יו עַד־בִּלְתִּ֥י הִשְׁאִֽיר־לֹ֖ו שָׂרִֽיד׃
2ኛ ነገሥት 10፥14 እርሱም፦ በሕይወታቸው ያዙአቸው፡ አለ። ያዙአቸውም፥ በበግ ጠባቂዎችም ቤት አጠገብ ባለው ጕድጓድ አርባ ሁለቱን ሰዎች "አረዷቸው"፤ ማንንም አላስቀረም። וַיֹּ֙אמֶר֙ תִּפְשׂ֣וּם חַיִּ֔ים וַֽיִּתְפְּשׂ֖וּם חַיִּ֑ים וַֽיִּשְׁחָט֞וּם אֶל־בֹּ֣ור בֵּֽית־עֵ֗קֶד אַרְבָּעִ֤ים וּשְׁנַ֙יִם֙ אִ֔ישׁ וְלֹֽא־הִשְׁאִ֥יר אִ֖ישׁ מֵהֶֽם׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱም" יִּשְׁחָט֞וּם ሲሆን "አረዷቸው" ማለት እንጂ "ገደሏቸው" ማለት አይደለም። ዳዊት ነቢይ እና ንጉሥ ሲሆን ፍልስጥኤማዊ ጎልያድን አንገቱን ከማረድም አልፎ ቆርጦታል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥51 ዳዊትም ሮጦ በፍልስጥኤማዊው ላይ ቆመ፤ ሰይፉንም ይዞ ከሰገባው መዘዘው፥ ገደለውም፥ "ራሱንም ቈረጠው"።
ባሻዬ "በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ "ሃይማኖቴ ተነካብኝ" ብሎ ሊያርድ ሰይፍ የመዘዘ ግለሰብ የለም" ላልክበት ዐላዋቂነት በቁና ከላይ ተቀምጦልካል። ቁርኣን ስለ መግደል ምን ይላል? ለሚለው ከዚህ በፊት የጻፍኩት ስላለ ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2708
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 ያቺንም አሏህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
ቁርኣን ሙሉ ለሙሉ የአምላካችን የአሏህ ንግግር ነው፥ በቁርኣን ላይ አሏህ "ሰውን እረዱ" ያለበት ቃል በቀጥታ ሆነ በተዋዋሪ አናገኝም። ከዚያ በተቃራኒው ባይብል ስለ ሰው መታረድ የሚናገር መጽሐፍ ነው፦
1 ነገሥት 18፥40 ኤልያስም፦ ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ፡ አላቸው። ያዙአቸውም፤ ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ "አሳረዳቸው"። וַיֹּאמֶר֩ אֵלִיָּ֨הוּ לָהֶ֜ם תִּפְשׂ֣וּ ׀ אֶת־נְבִיאֵ֣י הַבַּ֗עַל אִ֛ישׁ אַל־יִמָּלֵ֥ט מֵהֶ֖ם וַֽיִּתְפְּשׂ֑וּם וַיֹּורִדֵ֤ם אֵלִיָּ֙הוּ֙ אֶל־נַ֣חַל קִישֹׁ֔ון וַיִּשְׁחָטֵ֖ם שָֽׁם׃
"አሳረዳቸው" ለሚለው የገባው ቃል "ዪሻተም" יִּשְׁחָטֵ֖ם ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሻሃት" שָׁחַט ነው፥ "ሻሃት" שָׁחַט ማለት "አረደ" ማለት ነው። ኤልያስ ነቢይ ሆኖ የበአል ነቢያትን 450 ሰዎች ማሳረዱ ከቄራ ባለቤት ልዩነቱን ትነግሩኝ? ሲያሳርድ በውስጠ ታዋቂነት "እረዱ" የሚል መርሕ አለ። እንቀጥል! የያዕቆብ ልጆች ገለዓዳውያን የአፍሬምን ሰው ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ አረዱት፦
መሳፍንት 12፥6 እነርሱ፦ አሁን ሺቦሌት፡ በል አሉት፤ እርሱም አጥርቶ መናገር አልቻለምና፦ ሲቦሌት፡ አለ፤ ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ "አረዱት"፥ በዚያም ጊዜ ከኤፍሬም አርባ ሁለት ሺህ ሰዎች ወደቁ።
የቄራው ሥርዓት በዚህ አላበቃም። የሰማርያ ሽማግሌዎች የኢዩን ልጆች እና ሰባ ሰዎች አርደዋል፦
2ኛ ነገሥት 10፥7 ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው "አረዷቸው"፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። וַיְהִ֗י כְּבֹ֤א הַסֵּ֙פֶר֙ אֲלֵיהֶ֔ם וַיִּקְחוּ֙ אֶת־בְּנֵ֣י הַמֶּ֔לֶךְ וַֽיִּשְׁחֲט֖וּ שִׁבְעִ֣ים אִ֑ישׁ וַיָּשִׂ֤ימוּ אֶת־רָֽאשֵׁיהֶם֙ בַּדּוּדִ֔ים וַיִּשְׁלְח֥וּ אֵלָ֖יו יִזְרְעֶֽאלָה׃
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱ" יִּשְׁחֲט֖וּ ሲሆን "አረዱ" ማለት እንጂ "ገደሉ" ማለት አይደለም። ንጉሥ ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል ቦታ አረዳቸው አሳረዳቸው፦
2ኛ ነገሥት 10፥11 ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል "አረዳቸው"። וַיַּ֣ךְ יֵה֗וּא אֵ֣ת כָּל־הַנִּשְׁאָרִ֤ים לְבֵית־אַחְאָב֙ בְּיִזְרְעֶ֔אל וְכָל־גְּדֹלָ֖יו וּמְיֻדָּעָ֣יו וְכֹהֲנָ֑יו עַד־בִּלְתִּ֥י הִשְׁאִֽיר־לֹ֖ו שָׂרִֽיד׃
2ኛ ነገሥት 10፥14 እርሱም፦ በሕይወታቸው ያዙአቸው፡ አለ። ያዙአቸውም፥ በበግ ጠባቂዎችም ቤት አጠገብ ባለው ጕድጓድ አርባ ሁለቱን ሰዎች "አረዷቸው"፤ ማንንም አላስቀረም። וַיֹּ֙אמֶר֙ תִּפְשׂ֣וּם חַיִּ֔ים וַֽיִּתְפְּשׂ֖וּם חַיִּ֑ים וַֽיִּשְׁחָט֞וּם אֶל־בֹּ֣ור בֵּֽית־עֵ֗קֶד אַרְבָּעִ֤ים וּשְׁנַ֙יִם֙ אִ֔ישׁ וְלֹֽא־הִשְׁאִ֥יר אִ֖ישׁ מֵהֶֽם׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱም" יִּשְׁחָט֞וּם ሲሆን "አረዷቸው" ማለት እንጂ "ገደሏቸው" ማለት አይደለም። ዳዊት ነቢይ እና ንጉሥ ሲሆን ፍልስጥኤማዊ ጎልያድን አንገቱን ከማረድም አልፎ ቆርጦታል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥51 ዳዊትም ሮጦ በፍልስጥኤማዊው ላይ ቆመ፤ ሰይፉንም ይዞ ከሰገባው መዘዘው፥ ገደለውም፥ "ራሱንም ቈረጠው"።
ባሻዬ "በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ "ሃይማኖቴ ተነካብኝ" ብሎ ሊያርድ ሰይፍ የመዘዘ ግለሰብ የለም" ላልክበት ዐላዋቂነት በቁና ከላይ ተቀምጦልካል። ቁርኣን ስለ መግደል ምን ይላል? ለሚለው ከዚህ በፊት የጻፍኩት ስላለ ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2708
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቍጥቋጦ መልአክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢየሱስ፦ "እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል" ሲል "ተላኪው ማየት ላኪውን ማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳለን እንጂ "ተላኪው ላኪ ነው" በሚል ቀመር አንረዳውም፦
ዮሐንስ 12፥45 እኔን የሚያይ "የላከኝን ያያል"።
በሥላሴአውያን ትምህርት "ተላኪው ወልድ ላኪው አብ ነው" የሚል ትምህርት የላቸውም፥ ይልቁኑስ ተላኪውን ማየት ላኪውን እንደማየት ይቆጠራል። ኢየሱስ ስለ አብ ሲናገር "አባቴን አይታችሁትማል" ብሎ የተናገረ ከዚህ አንጻር ነው፦
ዮሐንስ 14፥7 እኔንስ ብታውቁኝ "አባቴን" ደግሞ ባወቃችሁ ነበር። ከአሁንም ጀምራችሁ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" አለው።
ወልድን ማወቅ አብን ማወቅ እንዲሁ ወልድን ማየት አብን ማየት ስለሆነ "አባቴን ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" ተባለ እንጂ አንዱ አምላክን አብን ማንም አላየውም፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε·
1ኛ ዮሐንስ 4፥12 አምላክን ማንም ከቶ አላየውም። Θεὸν οὐδεὶς πώποτε τεθέαται·
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16 አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም። ὃν εἶδεν οὐδεὶς ἀνθρώπων οὐδὲ ἰδεῖν δύναται·
ወልድ ፦ "አባቴን አይታችሁትማል" ሲል ወልድ ካረገ በኃላ ያሉ ጸሐፍያን "አምላክን ማንም ከቶ አላየውም" "አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም" እያሉ ከነገሩን የምንረዳው መልእክተኛውን ወልድ ማየት ላኪውን አብን እንደማየት ይቆጠራል በሚል ስሌት እንጂ "ወልድ አብ ነው" "አብ ቃል በቃል ታይቷል" በሚል ልክ እና መልክ አይደለም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ብሉይ ኪዳን ላይ የሚገለጡ መላእክት ከአምላክ ሲላኩ ሰዎች አምላክን "አየን" የማለታቸው ምክንያት የተላከውን ማየት ላኪውን ማየት ስለሆነ ነው፦
ዘፍጥረት 16፥10 የያህዌህ መልአክ፦ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" አላት። וַיֹּ֤אמֶר לָהּ֙ מַלְאַ֣ךְ יְהוָ֔ה הַרְבָּ֥ה אַרְבֶּ֖ה אֶת־זַרְעֵ֑ךְ וְלֹ֥א יִסָּפֵ֖ר מֵרֹֽב׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "ማላኽ" מֲלְאָךְ ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ ላኪው አንዱ አምላክ ያህዌህ ከሆነ ተላኪው መልአኩ ነው። መልአኩ ከላኪው ይዞት የመጣው መልእክት ደግሞ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" የሚል ነው፥ መልእክተኛውን ማየት ላኪውን ማየት ነውና አጋርም በመልአኩ በኩል የሚያናግራትን አምላክ "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፦
ዘፍጥረት 16፥13 እርስዋም ይናገራት የነበረውን የያህዌህን ስም "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፥ "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና። וַתִּקְרָ֤א שֵׁם־יְהוָה֙ הַדֹּבֵ֣ר אֵלֶ֔יהָ אַתָּ֖ה אֵ֣ל רֳאִ֑י כִּ֣י אָֽמְרָ֗ה הֲגַ֥ם הֲלֹ֛ם רָאִ֖יתִי אַחֲרֵ֥י רֹאִֽי׃
"ኤል ሮ-ኢ" אֵ֣ל רֳאִ֑י ማለት "አምላክ አየኝ" ማለት ሲሆን ያያትን አምላክ በተወካዩ መልአክ ስላየች "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁት" ብላለች፥ ያየችው ግን መልእክተኛውን መልአክ እንጂ ላኪውን አምላክ ቃል በቃል በፍጹም አይደለም። መላእክት መልእክተኞች ሲሆኑ በመላእክት የአምላክ መታየት "አስተርዮተ አምላክ"theophany" ይባላል፦
ዘጸአት 3፥2 የያህዌህ መልአክ በእሳት ነበልባል በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው። וַ֠יֵּרָא מַלְאַ֨ךְ יְהֹוָ֥ה אֵלָ֛יו בְּלַבַּת־אֵ֖שׁ מִתֹּ֣וךְ הַסְּנֶ֑ה
"የያህዌህ መልአክ" የሚለው ይሰመርበት! ላኪው ያህዌህ ሲሆን መልእክተኛው ደግሞ መልአኩ ነው፥ ተላላኪው መልእክ ከያህዌህ የሚያስተላልፈው መልእክት፦ "እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚል ነው፦
ዘጸአት 3፥6 ደግሞም፦ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” አለው። ሙሴም ወደ "አምላክ ያይ ዘንድ" ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ። וַיֹּ֗אמֶר אָנֹכִי֙ אֱלֹהֵ֣י אָבִ֔יךָ אֱלֹהֵ֧י אַבְרָהָ֛ם אֱלֹהֵ֥י יִצְחָ֖ק וֵאלֹהֵ֣י יַעֲקֹ֑ב וַיַּסְתֵּ֤ר מֹשֶׁה֙ פָּנָ֔יו כִּ֣י יָרֵ֔א מֵהַבִּ֖יט אֶל־הָאֱלֹהִֽים׃
"ሙሴም ወደ አምላክ ያይ ዘንድ" የሚለው ይሰመርበት! "ቴዎስ" θεός ማለት "አምላክ" ማለት ሲሆን "ፋኒያ" φάνια ማለት "አስተርዮት" "ግህደት" "ግልጠት" ማለት ነው። "ቴዎፋኒይ"theophany" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "ቴዎፋኒያ" ከሚል የተወሰደ ሲሆን በጥቅሉ "ቴዎፋኒያ" Θεοφάνια ማለት "አስተርዮተ አምላክ" "ግልጠተ አምላክ" "ግህደተ አምላክ"Manifestation of God" ማለት ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥35 በቍጥቋጦው በታየው በመልአኩ እጅ አምላክ ሹም እና ቤዛ አድርጎ ላከው። τοῦτον ὁ Θεὸς καὶ ἄρχοντα καὶ λυτρωτὴν ἀπέσταλκεν σὺν χειρὶ ἀγγέλου τοῦ ὀφθέντος αὐτῷ ἐν τῇ βάτῳ.
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "አንጌሎስ" ἄγγελος ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ አንዱ አምላክ ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ መልእክተኛ ለማንም አይሆንም። ምክንያቱም መልእክተኛ የሚናገረው እርሱ ጋር የሌለ ዕውቀት ከሌላ እየሰማ ስለሆነ አምላክ የአምላክ መልእክተኛ አይደለም፥ አምላክ ሙሴን በመልአኩ እጅ ከላከው መልአኩ እና አምላክ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው። መለኮት የሆኑ መልእክተኞች በግጻዌ መለኮት ውስጥ ካሉስ የመላእክት መፈጠር እና የሥራ ድርሻስ ትርጉም አይኖረውም፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን "መልአክ" "መልእክተኛ" የሚባል ፍጡር እንጂ ፈጣሪ የለም፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢየሱስ፦ "እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል" ሲል "ተላኪው ማየት ላኪውን ማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳለን እንጂ "ተላኪው ላኪ ነው" በሚል ቀመር አንረዳውም፦
ዮሐንስ 12፥45 እኔን የሚያይ "የላከኝን ያያል"።
በሥላሴአውያን ትምህርት "ተላኪው ወልድ ላኪው አብ ነው" የሚል ትምህርት የላቸውም፥ ይልቁኑስ ተላኪውን ማየት ላኪውን እንደማየት ይቆጠራል። ኢየሱስ ስለ አብ ሲናገር "አባቴን አይታችሁትማል" ብሎ የተናገረ ከዚህ አንጻር ነው፦
ዮሐንስ 14፥7 እኔንስ ብታውቁኝ "አባቴን" ደግሞ ባወቃችሁ ነበር። ከአሁንም ጀምራችሁ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" አለው።
ወልድን ማወቅ አብን ማወቅ እንዲሁ ወልድን ማየት አብን ማየት ስለሆነ "አባቴን ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" ተባለ እንጂ አንዱ አምላክን አብን ማንም አላየውም፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε·
1ኛ ዮሐንስ 4፥12 አምላክን ማንም ከቶ አላየውም። Θεὸν οὐδεὶς πώποτε τεθέαται·
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16 አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም። ὃν εἶδεν οὐδεὶς ἀνθρώπων οὐδὲ ἰδεῖν δύναται·
ወልድ ፦ "አባቴን አይታችሁትማል" ሲል ወልድ ካረገ በኃላ ያሉ ጸሐፍያን "አምላክን ማንም ከቶ አላየውም" "አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም" እያሉ ከነገሩን የምንረዳው መልእክተኛውን ወልድ ማየት ላኪውን አብን እንደማየት ይቆጠራል በሚል ስሌት እንጂ "ወልድ አብ ነው" "አብ ቃል በቃል ታይቷል" በሚል ልክ እና መልክ አይደለም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ብሉይ ኪዳን ላይ የሚገለጡ መላእክት ከአምላክ ሲላኩ ሰዎች አምላክን "አየን" የማለታቸው ምክንያት የተላከውን ማየት ላኪውን ማየት ስለሆነ ነው፦
ዘፍጥረት 16፥10 የያህዌህ መልአክ፦ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" አላት። וַיֹּ֤אמֶר לָהּ֙ מַלְאַ֣ךְ יְהוָ֔ה הַרְבָּ֥ה אַרְבֶּ֖ה אֶת־זַרְעֵ֑ךְ וְלֹ֥א יִסָּפֵ֖ר מֵרֹֽב׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "ማላኽ" מֲלְאָךְ ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ ላኪው አንዱ አምላክ ያህዌህ ከሆነ ተላኪው መልአኩ ነው። መልአኩ ከላኪው ይዞት የመጣው መልእክት ደግሞ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" የሚል ነው፥ መልእክተኛውን ማየት ላኪውን ማየት ነውና አጋርም በመልአኩ በኩል የሚያናግራትን አምላክ "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፦
ዘፍጥረት 16፥13 እርስዋም ይናገራት የነበረውን የያህዌህን ስም "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፥ "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና። וַתִּקְרָ֤א שֵׁם־יְהוָה֙ הַדֹּבֵ֣ר אֵלֶ֔יהָ אַתָּ֖ה אֵ֣ל רֳאִ֑י כִּ֣י אָֽמְרָ֗ה הֲגַ֥ם הֲלֹ֛ם רָאִ֖יתִי אַחֲרֵ֥י רֹאִֽי׃
"ኤል ሮ-ኢ" אֵ֣ל רֳאִ֑י ማለት "አምላክ አየኝ" ማለት ሲሆን ያያትን አምላክ በተወካዩ መልአክ ስላየች "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁት" ብላለች፥ ያየችው ግን መልእክተኛውን መልአክ እንጂ ላኪውን አምላክ ቃል በቃል በፍጹም አይደለም። መላእክት መልእክተኞች ሲሆኑ በመላእክት የአምላክ መታየት "አስተርዮተ አምላክ"theophany" ይባላል፦
ዘጸአት 3፥2 የያህዌህ መልአክ በእሳት ነበልባል በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው። וַ֠יֵּרָא מַלְאַ֨ךְ יְהֹוָ֥ה אֵלָ֛יו בְּלַבַּת־אֵ֖שׁ מִתֹּ֣וךְ הַסְּנֶ֑ה
"የያህዌህ መልአክ" የሚለው ይሰመርበት! ላኪው ያህዌህ ሲሆን መልእክተኛው ደግሞ መልአኩ ነው፥ ተላላኪው መልእክ ከያህዌህ የሚያስተላልፈው መልእክት፦ "እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚል ነው፦
ዘጸአት 3፥6 ደግሞም፦ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” አለው። ሙሴም ወደ "አምላክ ያይ ዘንድ" ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ። וַיֹּ֗אמֶר אָנֹכִי֙ אֱלֹהֵ֣י אָבִ֔יךָ אֱלֹהֵ֧י אַבְרָהָ֛ם אֱלֹהֵ֥י יִצְחָ֖ק וֵאלֹהֵ֣י יַעֲקֹ֑ב וַיַּסְתֵּ֤ר מֹשֶׁה֙ פָּנָ֔יו כִּ֣י יָרֵ֔א מֵהַבִּ֖יט אֶל־הָאֱלֹהִֽים׃
"ሙሴም ወደ አምላክ ያይ ዘንድ" የሚለው ይሰመርበት! "ቴዎስ" θεός ማለት "አምላክ" ማለት ሲሆን "ፋኒያ" φάνια ማለት "አስተርዮት" "ግህደት" "ግልጠት" ማለት ነው። "ቴዎፋኒይ"theophany" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "ቴዎፋኒያ" ከሚል የተወሰደ ሲሆን በጥቅሉ "ቴዎፋኒያ" Θεοφάνια ማለት "አስተርዮተ አምላክ" "ግልጠተ አምላክ" "ግህደተ አምላክ"Manifestation of God" ማለት ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥35 በቍጥቋጦው በታየው በመልአኩ እጅ አምላክ ሹም እና ቤዛ አድርጎ ላከው። τοῦτον ὁ Θεὸς καὶ ἄρχοντα καὶ λυτρωτὴν ἀπέσταλκεν σὺν χειρὶ ἀγγέλου τοῦ ὀφθέντος αὐτῷ ἐν τῇ βάτῳ.
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "አንጌሎስ" ἄγγελος ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ አንዱ አምላክ ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ መልእክተኛ ለማንም አይሆንም። ምክንያቱም መልእክተኛ የሚናገረው እርሱ ጋር የሌለ ዕውቀት ከሌላ እየሰማ ስለሆነ አምላክ የአምላክ መልእክተኛ አይደለም፥ አምላክ ሙሴን በመልአኩ እጅ ከላከው መልአኩ እና አምላክ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው። መለኮት የሆኑ መልእክተኞች በግጻዌ መለኮት ውስጥ ካሉስ የመላእክት መፈጠር እና የሥራ ድርሻስ ትርጉም አይኖረውም፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን "መልአክ" "መልእክተኛ" የሚባል ፍጡር እንጂ ፈጣሪ የለም፦
ማቴዎስ 22፥31 ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን፦ "እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚል ከአምላክ ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? περὶ δὲ τῆς ἀναστάσεως τῶν νεκρῶν οὐκ ἀνέγνωτε τὸ ῥηθὲν ὑμῖν ὑπὸ τοῦ Θεοῦ λέγοντος. Ἐγώ εἰμι ὁ Θεὸς Ἀβραὰμ καὶ ὁ Θεὸς Ἰσαὰκ καὶ ὁ Θεὸς Ἰακώβ;
ስለዚህ "እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚለው መልእክት ከአምላክ ዘንድ በመልአኩ በኩል የመጣ የአምላክ ድምፅ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥31 ሙሴም አይቶ ባየው ተደነቀ፤ ሊመለከትም ሲቀርብ የጌታ ድምፅ፦ ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" ብሎ ወደ እርሱ መጣ። ὁ δὲ Μωϋσῆς ἰδὼν ἐθαύμαζεν τὸ ὅραμα· προσερχομένου δὲ αὐτοῦ κατανοῆσαι ἐγένετο φωνὴ Κυρίου. Ἐγὼ ὁ Θεὸς τῶν πατέρων σου, ὁ Θεὸς Ἀβραὰμ καὶ Ἰσαὰκ καὶ Ἰακώβ.
"ፎኔ" φωνή ማለት "ድምፅ" ማለት ነው። ወደ ቍጥቋጦው መልአክ ስንመለስ መልእክተኛውን ማየት የላከውን እንደማየት ስለሚቆጠር ሙሴ በቍጥቋጦው ውስጥ ያየውን የአምላክ መልአክ ማየቱ አምላክን እንደማየት ይቆጠራል እንጂ "መልአኩ ያህዌህ ነው" ወይም "መልአኩ ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎት ነው" የሚል ትምህርት በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙትም፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥30 አርባ ዓመትም ሲሞላ "የጌታ መልአክ" በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቍጥቋጦ መካከል በእሳት ነበልባል ታየው።
ሉቃስ 10፥37 ሙታን እንዲነሡ ግን ሙሴ ደግሞ በቍጥቋጦው ዘንድ "ጌታን"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" በማለቱ አስታወቀ።
"የጌታ መልአክ" ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎቱ ቢሆን ኖሮ እስጢፋኖስ ሆነ ኢየሱስ ይህንን ለመናገር ጥሩ እድል እና አጋጣሚ ነበራቸው፥ ነገር ግን "የጌታ መልአክ" ኢየሱስ ሳይሆን ፍጡር መልአክ ነው። "መልአክ" አገዛቢ የሆነለት "ጌታ" እና መልአኩ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው፥ መልአኩ መልእክተኛ ከሆነ የመልእክቱ ባለቤት "ጌታ"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" ማለቱን ኢየሱስ ጠቅሶ ነግሮናል። ይህ የጌታ መልአክ ገብርኤል ነው፦
ሉቃስ 1፥11 "የጌታ መልአክ" በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም አለው፦ "እኔ በአምላክ ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ"።
በአይሁዳውያን "የእሳት መልአክ" የሚባለው ገብኤል ሲሆን ለሙሴ በእሳት መካከል የተላከ በእሳት ላይ ሥልጣን ያለው ሦስቱን ወጣቶች ያዳነ ነው" ተብሎ ይታመናል፥ ታልሙድ ፐሳቺም 118 A ቁጥር 20 ተመልከት! በተጨማሪ የካርቴጁ ጠርጡሊያኖስ ይህንኑ አስቀምጧል፦
"ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ ሙሴን ጠራው። እንዲሁ በባቢሎን ንጉሥ እቶን ውስጥ እንደ አራተኛው ተገለጠ።
(Against Praxeas (Tertullian), Chapter 16).
በኢሥላም ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የተላከው መልአክ ለሙሣ የመጣለት መልአክ ነው፥ ይህም ጂብሪል ነው፦
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 66
ዓኢሻህ እንደተረከችው"ረ.ዐ."፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ ኸዲጃህ ሲመለሱ ልባቸው በፍጥነት ይመታ ነበር፥ እርሷም ወደ ወረቃህ ኢብኑ ነውፈል ወሰደቻቸው። እርሱ ወደ ነሣራ የተቀየረ ኢንጂልን በዐረቢኛ የሚያነብ ነበር፥ ወረቃም እንዲህ አለ፦ "ምን አየህ? እርሳቸውም ተረኩለት። ወረቃም፦ "ይህ ተመሳሳይ መልአክ አሏህ ለሙሣ የላከለት ነው" አለ። عَنِ قَالَتْ عَائِشَةُ ـ رضى الله عنها فَرَجَعَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِلَى خَدِيجَةَ يَرْجُفُ فُؤَادُهُ، فَانْطَلَقَتْ بِهِ إِلَى وَرَقَةَ بْنِ نَوْفَلٍ، وَكَانَ رَجُلاً تَنَصَّرَ يَقْرَأُ الإِنْجِيلَ بِالْعَرَبِيَّةِ. فَقَالَ وَرَقَةُ مَاذَا تَرَى فَأَخْبَرَهُ. فَقَالَ وَرَقَةُ هَذَا النَّامُوسُ الَّذِي أَنْزَلَ اللَّهُ عَلَى مُوسَى،
ስለዚህ የቍጥቋጦ መልአክ አምላክ ወይም ኢየሱስ ሳይሆን ገብርኤል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ስለዚህ "እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚለው መልእክት ከአምላክ ዘንድ በመልአኩ በኩል የመጣ የአምላክ ድምፅ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥31 ሙሴም አይቶ ባየው ተደነቀ፤ ሊመለከትም ሲቀርብ የጌታ ድምፅ፦ ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" ብሎ ወደ እርሱ መጣ። ὁ δὲ Μωϋσῆς ἰδὼν ἐθαύμαζεν τὸ ὅραμα· προσερχομένου δὲ αὐτοῦ κατανοῆσαι ἐγένετο φωνὴ Κυρίου. Ἐγὼ ὁ Θεὸς τῶν πατέρων σου, ὁ Θεὸς Ἀβραὰμ καὶ Ἰσαὰκ καὶ Ἰακώβ.
"ፎኔ" φωνή ማለት "ድምፅ" ማለት ነው። ወደ ቍጥቋጦው መልአክ ስንመለስ መልእክተኛውን ማየት የላከውን እንደማየት ስለሚቆጠር ሙሴ በቍጥቋጦው ውስጥ ያየውን የአምላክ መልአክ ማየቱ አምላክን እንደማየት ይቆጠራል እንጂ "መልአኩ ያህዌህ ነው" ወይም "መልአኩ ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎት ነው" የሚል ትምህርት በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙትም፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥30 አርባ ዓመትም ሲሞላ "የጌታ መልአክ" በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቍጥቋጦ መካከል በእሳት ነበልባል ታየው።
ሉቃስ 10፥37 ሙታን እንዲነሡ ግን ሙሴ ደግሞ በቍጥቋጦው ዘንድ "ጌታን"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" በማለቱ አስታወቀ።
"የጌታ መልአክ" ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎቱ ቢሆን ኖሮ እስጢፋኖስ ሆነ ኢየሱስ ይህንን ለመናገር ጥሩ እድል እና አጋጣሚ ነበራቸው፥ ነገር ግን "የጌታ መልአክ" ኢየሱስ ሳይሆን ፍጡር መልአክ ነው። "መልአክ" አገዛቢ የሆነለት "ጌታ" እና መልአኩ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው፥ መልአኩ መልእክተኛ ከሆነ የመልእክቱ ባለቤት "ጌታ"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" ማለቱን ኢየሱስ ጠቅሶ ነግሮናል። ይህ የጌታ መልአክ ገብርኤል ነው፦
ሉቃስ 1፥11 "የጌታ መልአክ" በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም አለው፦ "እኔ በአምላክ ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ"።
በአይሁዳውያን "የእሳት መልአክ" የሚባለው ገብኤል ሲሆን ለሙሴ በእሳት መካከል የተላከ በእሳት ላይ ሥልጣን ያለው ሦስቱን ወጣቶች ያዳነ ነው" ተብሎ ይታመናል፥ ታልሙድ ፐሳቺም 118 A ቁጥር 20 ተመልከት! በተጨማሪ የካርቴጁ ጠርጡሊያኖስ ይህንኑ አስቀምጧል፦
"ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ ሙሴን ጠራው። እንዲሁ በባቢሎን ንጉሥ እቶን ውስጥ እንደ አራተኛው ተገለጠ።
(Against Praxeas (Tertullian), Chapter 16).
በኢሥላም ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የተላከው መልአክ ለሙሣ የመጣለት መልአክ ነው፥ ይህም ጂብሪል ነው፦
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 66
ዓኢሻህ እንደተረከችው"ረ.ዐ."፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ ኸዲጃህ ሲመለሱ ልባቸው በፍጥነት ይመታ ነበር፥ እርሷም ወደ ወረቃህ ኢብኑ ነውፈል ወሰደቻቸው። እርሱ ወደ ነሣራ የተቀየረ ኢንጂልን በዐረቢኛ የሚያነብ ነበር፥ ወረቃም እንዲህ አለ፦ "ምን አየህ? እርሳቸውም ተረኩለት። ወረቃም፦ "ይህ ተመሳሳይ መልአክ አሏህ ለሙሣ የላከለት ነው" አለ። عَنِ قَالَتْ عَائِشَةُ ـ رضى الله عنها فَرَجَعَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِلَى خَدِيجَةَ يَرْجُفُ فُؤَادُهُ، فَانْطَلَقَتْ بِهِ إِلَى وَرَقَةَ بْنِ نَوْفَلٍ، وَكَانَ رَجُلاً تَنَصَّرَ يَقْرَأُ الإِنْجِيلَ بِالْعَرَبِيَّةِ. فَقَالَ وَرَقَةُ مَاذَا تَرَى فَأَخْبَرَهُ. فَقَالَ وَرَقَةُ هَذَا النَّامُوسُ الَّذِي أَنْزَلَ اللَّهُ عَلَى مُوسَى،
ስለዚህ የቍጥቋጦ መልአክ አምላክ ወይም ኢየሱስ ሳይሆን ገብርኤል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እውነተኛ እና ታላቁ አምላክ ማን ነው? በሚል ትምህርት ተለቋል። ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች "ለኢየሱስ አምላክነት ድምዳሜ አደረሰን" ብለው ከሚጠቅሷቸው ተወዳጆች ጥቅሶች 1ኛ ዮሐንስ 5፥20 ቲቶ 2፥13 እና 2ኛ ጴጥሮስ 1፥1 ሲሆኑ ዳሰሳ በማድረግ ሞግተናል። ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/Vt47C4OlcDg?si=2Q__Xtn-Gaiwgibs
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ኡማህ ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥120 ኢብራሂም ለአሏህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ ሕዝብ ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
አልምጥ እና አልግጥ የሆኑ ሚሽነሪዎች፦ "ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል ቁርኣን ላይ ያለ አግባብ ሁለት ቦታ ገብቷል፥ አንደኛው እንስሳትን ሕዝብ ሲል ሁለተኛው ደግሞ ኢብራሂምን ሕዝብ ይላል" እያሉ ያለ ዕውቀት ሲቦተረፉ ግርም ይላል። ሐቅን አጥልቆ እና ታጥቆ ለተነሳ ሙሥሊም ይህ አንኮላ እና እንኩቶ ትችት ከመጤፉ ነው፥ ለዚህ ቅሪላ እና አለሌ ትችት መልስ እንስጥ!
"ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል "አመመ" أَمَّمَ ማለትም "ሐዘበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሕዝብ" ማለት ነው፥ የኡማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኡመም" أُمَم ሲሆን "ሕዝቦች" ማለት ነው፦
6፥38 ከተንቀሳቃሽም በምድር የሚኼድ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم
"ዳባህ" دَابَّة ማለት "እንስሳ" ማለት ነው፥ እንስሳት የየራሳቸው ስብስብ ስላላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው "ሕዝብ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሐዘበ" ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ እንስሳት እኮ "ስብስብ" አላቸው፦
ምሳሌ 30፥25 ገብረ ጕንዳን ኃይል የሌላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። הַ֭נְּמָלִים עַ֣ם לֹא־עָ֑ז וַיָּכִ֖ינוּ בַקַּ֣יִץ לַחְמָֽם׃
ምሳሌ 30፥25 ሽኮኮዎች ያልበረቱ "ሕዝቦች ናቸው። פַנִּים עַ֣ם לֹא־עָצ֑וּם וַיָּשִׂ֖ימוּ בַסֶּ֣לַע בֵּיתָֽם׃
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አም" עַ֣ם ማለት "ሕዝብ" ማለት ሲሆን ገብረ ጕንዳን እና ሽኮኮዎች "ሕዝብ" መባላቸው ስታነቡ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ሁለተኛውን ትችት እስቲ እንመልከት፦
16፥120 ኢብራሂም ለአላህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ "ሕዝብ" ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ኢብራሂም "ሕዝብ" የተባለው በመውለድ እና በመክበድ አባት፣ አያት፣ ቅድመ አያት፣ ቅም አያት፣ ቅማንት፣ ሽማት፣ ምንዥላት፣ እንጅላት፣ ፍናጅ እና ቅናጅ በመሆን መባዛቱን የሚያሳይ ነው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው አብርሃም "ሕዝብ" እንደሚሆን ይናገራል፦
ዘፍጥረት 17፥6 እጅግም አበዛሃለሁ፥ "ሕዝብ" አደርግሃለሁ፥ ነገሥታትም ከአንተ ይወጣሉ። וְהִפְרֵתִ֤י אֹֽתְךָ֙ בִּמְאֹ֣ד מְאֹ֔ד וּנְתַתִּ֖יךָ לְגֹויִ֑ם וּמְלָכִ֖ים מִמְּךָ֥ יֵצֵֽאוּ׃
አብርሃም ሲወልድ እና ሲዋለድ በመብዛት ሕዝብ መሆኑን ካየን ዘንዳ ሕዝብ ከሆነ በኃላ አምላካችን አሏህ ቁርኣን ላይ "ኢብራሂም "ሕዝብ" ነበር" ቢለን እንዴት ያለ ዕውቀት ለትችት ትሮጣላችሁ? አሏህ የህዲኩም ወዩሠቢትና! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥120 ኢብራሂም ለአሏህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ ሕዝብ ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
አልምጥ እና አልግጥ የሆኑ ሚሽነሪዎች፦ "ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል ቁርኣን ላይ ያለ አግባብ ሁለት ቦታ ገብቷል፥ አንደኛው እንስሳትን ሕዝብ ሲል ሁለተኛው ደግሞ ኢብራሂምን ሕዝብ ይላል" እያሉ ያለ ዕውቀት ሲቦተረፉ ግርም ይላል። ሐቅን አጥልቆ እና ታጥቆ ለተነሳ ሙሥሊም ይህ አንኮላ እና እንኩቶ ትችት ከመጤፉ ነው፥ ለዚህ ቅሪላ እና አለሌ ትችት መልስ እንስጥ!
"ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል "አመመ" أَمَّمَ ማለትም "ሐዘበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሕዝብ" ማለት ነው፥ የኡማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኡመም" أُمَم ሲሆን "ሕዝቦች" ማለት ነው፦
6፥38 ከተንቀሳቃሽም በምድር የሚኼድ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم
"ዳባህ" دَابَّة ማለት "እንስሳ" ማለት ነው፥ እንስሳት የየራሳቸው ስብስብ ስላላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው "ሕዝብ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሐዘበ" ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ እንስሳት እኮ "ስብስብ" አላቸው፦
ምሳሌ 30፥25 ገብረ ጕንዳን ኃይል የሌላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። הַ֭נְּמָלִים עַ֣ם לֹא־עָ֑ז וַיָּכִ֖ינוּ בַקַּ֣יִץ לַחְמָֽם׃
ምሳሌ 30፥25 ሽኮኮዎች ያልበረቱ "ሕዝቦች ናቸው። פַנִּים עַ֣ם לֹא־עָצ֑וּם וַיָּשִׂ֖ימוּ בַסֶּ֣לַע בֵּיתָֽם׃
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አም" עַ֣ם ማለት "ሕዝብ" ማለት ሲሆን ገብረ ጕንዳን እና ሽኮኮዎች "ሕዝብ" መባላቸው ስታነቡ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ሁለተኛውን ትችት እስቲ እንመልከት፦
16፥120 ኢብራሂም ለአላህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ "ሕዝብ" ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ኢብራሂም "ሕዝብ" የተባለው በመውለድ እና በመክበድ አባት፣ አያት፣ ቅድመ አያት፣ ቅም አያት፣ ቅማንት፣ ሽማት፣ ምንዥላት፣ እንጅላት፣ ፍናጅ እና ቅናጅ በመሆን መባዛቱን የሚያሳይ ነው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው አብርሃም "ሕዝብ" እንደሚሆን ይናገራል፦
ዘፍጥረት 17፥6 እጅግም አበዛሃለሁ፥ "ሕዝብ" አደርግሃለሁ፥ ነገሥታትም ከአንተ ይወጣሉ። וְהִפְרֵתִ֤י אֹֽתְךָ֙ בִּמְאֹ֣ד מְאֹ֔ד וּנְתַתִּ֖יךָ לְגֹויִ֑ם וּמְלָכִ֖ים מִמְּךָ֥ יֵצֵֽאוּ׃
አብርሃም ሲወልድ እና ሲዋለድ በመብዛት ሕዝብ መሆኑን ካየን ዘንዳ ሕዝብ ከሆነ በኃላ አምላካችን አሏህ ቁርኣን ላይ "ኢብራሂም "ሕዝብ" ነበር" ቢለን እንዴት ያለ ዕውቀት ለትችት ትሮጣላችሁ? አሏህ የህዲኩም ወዩሠቢትና! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቶማስ "ጌታዬ እና አምላኬ" ያለው ማንን ነው? በሚል ትምህርት ተለቋል። እውን ቶማስ ኢየሱስን "አምላኬ" ብሎታልን? በፍጹም አላለውም። ሙግቱን ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/VGGpF97HKw4?si=dHRCJ4bs9ZWraTKP
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ፓትሪፓሺያኒዝም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ እና በሦስተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በታናሿ እስያ በአሁኗ ቱርክ ውስጥ ፕራክሲየስ"Praxeas" የሚባል ሰው፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" የሚል ትምህርት አስተማረ፥ ይህ ትምህርት "ፓትሪፓሺያኒዝም"patripassianism" ይባላል። "ፓትሪፓሺያኒዝም" ከሁለት የላቲን ቃላት የተዋቀረ ነው፥ "ፓትሪ" ማለት "አብ" ማለት ሲሆን "ፓሲኦ" ማለት ደግሞ "መከራ" ማለት ነው። ተከታዮቹ ደግሞ "ፓትሪፓሺያን" ይባላሉ። የፓትሪፓሺያን ትምህርት በዘመናችን በሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ ኦንልይ ጂሰስ በሚባሉት ይስተማራል፥ ፓትሪፓሺያን፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" ብለው ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 17፥37 ደግሞም ሌላው መጽሐፍ፦ "የወጉትን ያዩታል" ይላል። καὶ πάλιν ἑτέρα γραφὴ λέγει Ὄψονται εἰς ὃν ἐξεκέντησαν.
ነገር ግን ጸሐፊው "የወጉትን ያዩታል" የሚል ቃል የብሉይ ትንቢት ፍጻሜ እንደሆነ ይናገራል፥ "ያዩታል" ሰዋሰዋዊ አቀማመጡ ሦስተኛ መደብ እንደሆነ ልብ አድርግ! ብሉይ ኪዳን ላይ "የወጉትን ያዩታል" የሚል ጥቅስ የለም። ቅሉ ግን ዘካሪያስ ላይ "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚል ጥቅስ አለ፦
ዘካርያስ 12፥10 "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ"። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
1954 ትርጉም፦ "ወደ እርሱ ወደ ወጉት ይመለከታሉ" ብሎ ቢያስቀምጠውም ዕብራይስጡ እና ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ እንደዛ የሚል ቃል የለም፥ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ ደግሞ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" በማለት አሳስቶ ተርጉሞታል። የዘመናችን ፓትሪፓሺያን ይህንን ስህተት ሳያጣሩ "እኔ" የሚለው አብ ስለሆነ አብ በሥጋ መወጋቱን ያሳያል" ይላሉ፥ ሥላሴአውያን ደግሞ "በመጀመሪያ መደብ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚለው አብ ሲሆን አብ ስለ ወልድ በሦስተኛ መደብ "እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል" ስለሚል የአብ እና የወልድ ሁለት አካላት ያሳያል" ይላሉ። ታዲያ አብ ተወግቷልን? ለሚለው ጥያቄ መልሳቸው፦ "ወልድን መጣል አብን እንደ መጣል ከሆነ እና ወልድን መጥላት አብን እንደ መጥላት ከሆነ እንግዲያውስ ወልድን መውጋት አብን እንደመውጋት ነው" በሚል ይመልሳሉ፦
ሉቃስ 19፥16 እኔንም የጣለ የላከኝን ይጥላል።
ዮሐንስ 15፥23 እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።
ከመነሻው "መውጋት" ማለት "መቃወም" "አጽራር" መሆን እንጂ ቃል በቃል በጦር መወጋትን አያሳይም፦
ራእይ 17፥14 እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል።
"እነዚህ" የተባሉት "አሥሩ ቀንዶች" ሲሆኑ ወደፊት ዳግም በሚመጣበት ጊዜ በአርማጌዶን ፍልሚያ መሢሑን የሚቃወሙ አሥር ነገሥታት ናቸው፥ "ይወጋሉ" የሚለው በዚያን ጊዜ መቃወማቸውን የሚያሳይ እንጂ ቃል በቃል በጦር መውጋትን በፍጹም አያሳይም። "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት "ወልድ ማየት አብን እንደማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳዋለን እንጂ አብን ያየ ማንም የለም። ወደ ነጥቡ ስንመለስ በዕብራይስጥ "የወጉት" እንጂ "የወጉኝ" የሚል ቃል የለም፦
ዘካርያስ 12፥10 የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
፨ "ቨ ሂቢቱ" וְהִבִּ֥יטוּ ማለት "ይመለከታሉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው፥ "አ- ላይ" אֵלַ֖י ደግሞ "ወደ እኔ" ማለት ሲሆን አንደኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው። በጥቅሉ "ቨ ሂቢቱ አ- ላይ" וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י ማለት "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት ነው፥ "እኔ" የሚለው ተናጋሪ አብ ሲሆን የሚመለከቱት ደግሞ በመጻኢ ግሥ የተቀመጠ ነው።
፨ "ኤት አሸር" אֵ֣ת אֲשֶׁר־ ማለት "እርሱ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው፥ "ደከሩ" דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው። በጥቅሉ "ኤት አሸር ደከሩ" אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ-ት" ማለት ነው፥ "እርሱ" የተባለው ማሺያኽ ሲሆን ያህዌህ እዛው ላይ ስለ ማሺያኽ "ያለቅሱለታል" በማለት ተናግሯል፦
ዘካርያስ 12፥10 እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል። וְסָפְד֣וּ עָלָ֗יו כְּמִסְפֵּד֙ עַל־הַיָּחִ֔יד וְהָמֵ֥ר עָלָ֖יו כְּהָמֵ֥ר עַֽל־הַבְּכֹֽור׃
ስለዚህ "የወጉት" የሚል ሦስተኛ መደብ እንጂ "የወጉኝ" የሚል የመጀመሪያ መደብ ስለሌለ "አብ በሥጋ ተወጋ" የሚለው የፓትሪፓሺያን ትምህርት ፉርሽ ሲሆን በአንደኛ መደብ "ወደ እኔም ይመለከታሉ" እንጂ በሦስተኛ መደብ "ያዩታል" የሚል ስለሌለ "ያዩታል" ብሎ በዮሐንስ 19፥37 ላይ ያስቀመጠው ሰው ተሳስቷል።
ይህ ሁሉ ትንቅንቅ የመርየምን ልጅ መሢሑን አሏህ ለማድረግ ነው፥ በእርግጥ "አሏህ መሢሑ ነው" ማለት ክህደት ነው፦
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ እና በሦስተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በታናሿ እስያ በአሁኗ ቱርክ ውስጥ ፕራክሲየስ"Praxeas" የሚባል ሰው፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" የሚል ትምህርት አስተማረ፥ ይህ ትምህርት "ፓትሪፓሺያኒዝም"patripassianism" ይባላል። "ፓትሪፓሺያኒዝም" ከሁለት የላቲን ቃላት የተዋቀረ ነው፥ "ፓትሪ" ማለት "አብ" ማለት ሲሆን "ፓሲኦ" ማለት ደግሞ "መከራ" ማለት ነው። ተከታዮቹ ደግሞ "ፓትሪፓሺያን" ይባላሉ። የፓትሪፓሺያን ትምህርት በዘመናችን በሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ ኦንልይ ጂሰስ በሚባሉት ይስተማራል፥ ፓትሪፓሺያን፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" ብለው ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 17፥37 ደግሞም ሌላው መጽሐፍ፦ "የወጉትን ያዩታል" ይላል። καὶ πάλιν ἑτέρα γραφὴ λέγει Ὄψονται εἰς ὃν ἐξεκέντησαν.
ነገር ግን ጸሐፊው "የወጉትን ያዩታል" የሚል ቃል የብሉይ ትንቢት ፍጻሜ እንደሆነ ይናገራል፥ "ያዩታል" ሰዋሰዋዊ አቀማመጡ ሦስተኛ መደብ እንደሆነ ልብ አድርግ! ብሉይ ኪዳን ላይ "የወጉትን ያዩታል" የሚል ጥቅስ የለም። ቅሉ ግን ዘካሪያስ ላይ "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚል ጥቅስ አለ፦
ዘካርያስ 12፥10 "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ"። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
1954 ትርጉም፦ "ወደ እርሱ ወደ ወጉት ይመለከታሉ" ብሎ ቢያስቀምጠውም ዕብራይስጡ እና ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ እንደዛ የሚል ቃል የለም፥ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ ደግሞ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" በማለት አሳስቶ ተርጉሞታል። የዘመናችን ፓትሪፓሺያን ይህንን ስህተት ሳያጣሩ "እኔ" የሚለው አብ ስለሆነ አብ በሥጋ መወጋቱን ያሳያል" ይላሉ፥ ሥላሴአውያን ደግሞ "በመጀመሪያ መደብ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚለው አብ ሲሆን አብ ስለ ወልድ በሦስተኛ መደብ "እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል" ስለሚል የአብ እና የወልድ ሁለት አካላት ያሳያል" ይላሉ። ታዲያ አብ ተወግቷልን? ለሚለው ጥያቄ መልሳቸው፦ "ወልድን መጣል አብን እንደ መጣል ከሆነ እና ወልድን መጥላት አብን እንደ መጥላት ከሆነ እንግዲያውስ ወልድን መውጋት አብን እንደመውጋት ነው" በሚል ይመልሳሉ፦
ሉቃስ 19፥16 እኔንም የጣለ የላከኝን ይጥላል።
ዮሐንስ 15፥23 እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።
ከመነሻው "መውጋት" ማለት "መቃወም" "አጽራር" መሆን እንጂ ቃል በቃል በጦር መወጋትን አያሳይም፦
ራእይ 17፥14 እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል።
"እነዚህ" የተባሉት "አሥሩ ቀንዶች" ሲሆኑ ወደፊት ዳግም በሚመጣበት ጊዜ በአርማጌዶን ፍልሚያ መሢሑን የሚቃወሙ አሥር ነገሥታት ናቸው፥ "ይወጋሉ" የሚለው በዚያን ጊዜ መቃወማቸውን የሚያሳይ እንጂ ቃል በቃል በጦር መውጋትን በፍጹም አያሳይም። "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት "ወልድ ማየት አብን እንደማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳዋለን እንጂ አብን ያየ ማንም የለም። ወደ ነጥቡ ስንመለስ በዕብራይስጥ "የወጉት" እንጂ "የወጉኝ" የሚል ቃል የለም፦
ዘካርያስ 12፥10 የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
፨ "ቨ ሂቢቱ" וְהִבִּ֥יטוּ ማለት "ይመለከታሉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው፥ "አ- ላይ" אֵלַ֖י ደግሞ "ወደ እኔ" ማለት ሲሆን አንደኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው። በጥቅሉ "ቨ ሂቢቱ አ- ላይ" וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י ማለት "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት ነው፥ "እኔ" የሚለው ተናጋሪ አብ ሲሆን የሚመለከቱት ደግሞ በመጻኢ ግሥ የተቀመጠ ነው።
፨ "ኤት አሸር" אֵ֣ת אֲשֶׁר־ ማለት "እርሱ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው፥ "ደከሩ" דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው። በጥቅሉ "ኤት አሸር ደከሩ" אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ-ት" ማለት ነው፥ "እርሱ" የተባለው ማሺያኽ ሲሆን ያህዌህ እዛው ላይ ስለ ማሺያኽ "ያለቅሱለታል" በማለት ተናግሯል፦
ዘካርያስ 12፥10 እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል። וְסָפְד֣וּ עָלָ֗יו כְּמִסְפֵּד֙ עַל־הַיָּחִ֔יד וְהָמֵ֥ר עָלָ֖יו כְּהָמֵ֥ר עַֽל־הַבְּכֹֽור׃
ስለዚህ "የወጉት" የሚል ሦስተኛ መደብ እንጂ "የወጉኝ" የሚል የመጀመሪያ መደብ ስለሌለ "አብ በሥጋ ተወጋ" የሚለው የፓትሪፓሺያን ትምህርት ፉርሽ ሲሆን በአንደኛ መደብ "ወደ እኔም ይመለከታሉ" እንጂ በሦስተኛ መደብ "ያዩታል" የሚል ስለሌለ "ያዩታል" ብሎ በዮሐንስ 19፥37 ላይ ያስቀመጠው ሰው ተሳስቷል።
ይህ ሁሉ ትንቅንቅ የመርየምን ልጅ መሢሑን አሏህ ለማድረግ ነው፥ በእርግጥ "አሏህ መሢሑ ነው" ማለት ክህደት ነው፦
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዶክተር ዋልተር ማርቲን ዘካሪያስ 12፥10 ላይ "እኔ" የሚለው አብን "እርሱ" የተባለው ወልድ እንደሆነ በመግለጽ ስለ ሁለት ማንነት ተናግረዋል።
አሏህን መርዳት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
47፥7 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አሏህን ብትረዱ ይረዳችኋል፡፡ ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَنصُرُوا اللَّهَ يَنصُرْكُمْ وَيُثَبِّتْ أَقْدَامَكُمْ
በቁርኣን ከተገለጹ የአሏህ ስሞች አንዱ "አል-ገኒይ" الْغَنِيّ ሲሆን "ተብቃቂው" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ከፍጥረቱ ምንም የማይከጅል የተብቃቃ በተቃራኒው ፍጥረቱ ግን ከእርሱ ከጃዮች ናቸው፦
22፥64 በሰማያት ውስጥ ያለው እና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ አላህም እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው፡፡ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَإِنَّ اللَّهَ لَهُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
35፥15 እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ፥ አላህም እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ أَنتُمُ الْفُقَرَاءُ إِلَى اللَّهِ ۖ وَاللَّهُ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ አሏህ ከፍጥረቱ እርዳታ ይፈልጋልን? እረ በፍጹም ምንም አይፈልግም። የማይፈልግ ከሆነ "አሏህ መርዳት" ምን ማለት ነው? "አሏህ መርዳት" ማለት በጥቅሉ የአሏህን ዲን መርዳት ማለት ነው፦
47፥7 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አሏህን ብትረዱ ይረዳችኋል፡፡ ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَنصُرُوا اللَّهَ يَنصُرْكُمْ وَيُثَبِّتْ أَقْدَامَكُمْ
ቢመዕና "አሏህን መርዳት"ማለት "የአሏህ ሃይማኖት መርዳት" ማለት ስለሆነ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ በቅንፍ "ሃይማኖቱን ብትረዱ" ተብሎ ተቀምጧል። አሏህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፦
22፥40 አሏህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አሏህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
"አሏህን ብትረዱ ይረዳችኋል" ማለት የመስጠት እና የመቀበል አዙሪት ነው" ላላችሁት ያህዌህ፦ ያከበሩኝን አከብራለሁ" ማለቱ የመስጠት እና የመቀበል አዙሪት ነውን፦
1ኛ ሳሙኤል 2፥30 ያከበሩኝን አከብራለሁና። מְכַבְּדַ֥י אֲכַבֵּ֖ד
"ያህዌህን ማክበር አምልኮ ከሆነ ያህዌህ የሚያከብሩት ማክበሩ አምልኮ ነው" ብሎ መፈሠር ይቻላልን? "ፈጣሪን ማክበር ፈጣሪ ተዋርዶ ወይም ጎድሎት ነው" እንደማትሉ ሁሉ "አሏህን መርዳት ማለት አቅም አንሶት ወይም ጎሎት ነው" ብላችሁ መረዳት የለባችሁም። በተጨማሪ የያህዌህ መልአክ፦ "ያህዌህን ለመርዳት አልመጡምና። የተቀመጡባትን ሰዎች ፈጽማችሁ እርገሙ" ማለቱ በራሱ ያህዌህ የሚረዳ መሆኑን ያሳያል፦
መሣፍንት 5፥23 የያህዌ መልአክ፦ ሜሮዝን እርገሙ! ያህዌህን በኃያላን መካከል "ለመርዳት"፥ ያህዌህን "ለመርዳት" አልመጡምና። የተቀመጡባትን ሰዎች ፈጽማችሁ እርገሙ" አለ። אֹ֣ורוּ מֵרֹ֗וז אָמַר֙ מַלְאַ֣ךְ יְהוָ֔ה אֹ֥רוּ אָרֹ֖ור יֹשְׁבֶ֑יהָ כִּ֤י לֹֽא־בָ֙אוּ֙ לְעֶזְרַ֣ת יְהוָ֔ה לְעֶזְרַ֥ת יְהוָ֖ה בַּגִּבֹּורִֽים׃
ቁርኣኑ ላይ "አሏህ ብትረዱ" ለሚለው የገባው ቃል "ተንሱሩ አሏህ" تَنصُرُوا اللَّهَ ሲሆን የዐረቢኛ ባይብሉ ላይ ደግሞ "ያህዌህን ለመርዳት" ለሚለው የገባው ቃል "ሊኑስረቲ አሏህ" لِنُصْرَةِ اللهِ ነው፥ የሁለቱም የግሥ መደቦች ሥርወ ቃሉ "ነሶረ" نَصَرَ መሆኑ በራሱ መፈናፈኛ የሚያሳጣ ጥቅስ ነው። ያህዌህ እንደሚረዳ ስትሰሙ ምን ይውጣችሁ ይሆን? "ያህዌህ መርዳት" ማለትስ ምን ማለት ነው? ፈሥሩልን! በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉካል እንደዚህ ነው። ቁምነገሩ ጭጎት"shelf" ላይ መጽሐፍ ደርድሮ ማሳየት ሳይሆን ተፍ ተፍ እና ጉድ ጉድ ብሎ ማንበብ ይጠይቃል። ለነገሩ እናንተ መንደር ልቅነት እና ሊቅነት ምን እንደሆነ በቅጡ ስላልተረዳችሁ አንፈርድባችሁም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
47፥7 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አሏህን ብትረዱ ይረዳችኋል፡፡ ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَنصُرُوا اللَّهَ يَنصُرْكُمْ وَيُثَبِّتْ أَقْدَامَكُمْ
በቁርኣን ከተገለጹ የአሏህ ስሞች አንዱ "አል-ገኒይ" الْغَنِيّ ሲሆን "ተብቃቂው" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ከፍጥረቱ ምንም የማይከጅል የተብቃቃ በተቃራኒው ፍጥረቱ ግን ከእርሱ ከጃዮች ናቸው፦
22፥64 በሰማያት ውስጥ ያለው እና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ አላህም እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው፡፡ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَإِنَّ اللَّهَ لَهُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
35፥15 እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ፥ አላህም እርሱ ተብቃቂው ምስጉኑ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ أَنتُمُ الْفُقَرَاءُ إِلَى اللَّهِ ۖ وَاللَّهُ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ አሏህ ከፍጥረቱ እርዳታ ይፈልጋልን? እረ በፍጹም ምንም አይፈልግም። የማይፈልግ ከሆነ "አሏህ መርዳት" ምን ማለት ነው? "አሏህ መርዳት" ማለት በጥቅሉ የአሏህን ዲን መርዳት ማለት ነው፦
47፥7 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አሏህን ብትረዱ ይረዳችኋል፡፡ ጫማዎቻችሁንም ያደላድላል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِن تَنصُرُوا اللَّهَ يَنصُرْكُمْ وَيُثَبِّتْ أَقْدَامَكُمْ
ቢመዕና "አሏህን መርዳት"ማለት "የአሏህ ሃይማኖት መርዳት" ማለት ስለሆነ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ በቅንፍ "ሃይማኖቱን ብትረዱ" ተብሎ ተቀምጧል። አሏህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፦
22፥40 አሏህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አሏህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
"አሏህን ብትረዱ ይረዳችኋል" ማለት የመስጠት እና የመቀበል አዙሪት ነው" ላላችሁት ያህዌህ፦ ያከበሩኝን አከብራለሁ" ማለቱ የመስጠት እና የመቀበል አዙሪት ነውን፦
1ኛ ሳሙኤል 2፥30 ያከበሩኝን አከብራለሁና። מְכַבְּדַ֥י אֲכַבֵּ֖ד
"ያህዌህን ማክበር አምልኮ ከሆነ ያህዌህ የሚያከብሩት ማክበሩ አምልኮ ነው" ብሎ መፈሠር ይቻላልን? "ፈጣሪን ማክበር ፈጣሪ ተዋርዶ ወይም ጎድሎት ነው" እንደማትሉ ሁሉ "አሏህን መርዳት ማለት አቅም አንሶት ወይም ጎሎት ነው" ብላችሁ መረዳት የለባችሁም። በተጨማሪ የያህዌህ መልአክ፦ "ያህዌህን ለመርዳት አልመጡምና። የተቀመጡባትን ሰዎች ፈጽማችሁ እርገሙ" ማለቱ በራሱ ያህዌህ የሚረዳ መሆኑን ያሳያል፦
መሣፍንት 5፥23 የያህዌ መልአክ፦ ሜሮዝን እርገሙ! ያህዌህን በኃያላን መካከል "ለመርዳት"፥ ያህዌህን "ለመርዳት" አልመጡምና። የተቀመጡባትን ሰዎች ፈጽማችሁ እርገሙ" አለ። אֹ֣ורוּ מֵרֹ֗וז אָמַר֙ מַלְאַ֣ךְ יְהוָ֔ה אֹ֥רוּ אָרֹ֖ור יֹשְׁבֶ֑יהָ כִּ֤י לֹֽא־בָ֙אוּ֙ לְעֶזְרַ֣ת יְהוָ֔ה לְעֶזְרַ֥ת יְהוָ֖ה בַּגִּבֹּורִֽים׃
ቁርኣኑ ላይ "አሏህ ብትረዱ" ለሚለው የገባው ቃል "ተንሱሩ አሏህ" تَنصُرُوا اللَّهَ ሲሆን የዐረቢኛ ባይብሉ ላይ ደግሞ "ያህዌህን ለመርዳት" ለሚለው የገባው ቃል "ሊኑስረቲ አሏህ" لِنُصْرَةِ اللهِ ነው፥ የሁለቱም የግሥ መደቦች ሥርወ ቃሉ "ነሶረ" نَصَرَ መሆኑ በራሱ መፈናፈኛ የሚያሳጣ ጥቅስ ነው። ያህዌህ እንደሚረዳ ስትሰሙ ምን ይውጣችሁ ይሆን? "ያህዌህ መርዳት" ማለትስ ምን ማለት ነው? ፈሥሩልን! በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉካል እንደዚህ ነው። ቁምነገሩ ጭጎት"shelf" ላይ መጽሐፍ ደርድሮ ማሳየት ሳይሆን ተፍ ተፍ እና ጉድ ጉድ ብሎ ማንበብ ይጠይቃል። ለነገሩ እናንተ መንደር ልቅነት እና ሊቅነት ምን እንደሆነ በቅጡ ስላልተረዳችሁ አንፈርድባችሁም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አማኑኤል ማን ነው? በሚል ትምህርት ተለቋል። ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች "አምላክ ተወለደ" ለሚል ትምህርታቸው እንደ መመከቻ የሚጠቅሱአቸው ኢሳይያስ 7፥14 እና ኢሳይያስ 9፥6 ናቸው። እኛ ደግሞ "እነዚህ ጥቅሳት ለዚያ ትምህርት ድምዳሜ አያደርሱም" ብለን ሞግተናል። ነገረ ክርስቶስን"Christology" ያማከለ ሙግት ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/q6SrruB5yIA?si=l7tizTAqPRmuijzd
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
የኢየሱስ ጌታ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል "ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ
"አዶን" אָדוֹן ማለት "ጌታ" ማለት ሲሆን "አዶኒም" אֲדֹנִ֣ים ማለት "ጌቶች" ማለት ነው፥ "አዶኒ" אדֹנִ֗י ማለት "ጌታዬ" ማለት ሲሆን "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ደግሞ በግነት ወይም በብዜት "ጌታዬ" ማለት ነው። ነቢያት አንዱን አምላክ "ጌታዬ" ለማለት ሲፈልጉ "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י በማለት ይጠቀማሉ፦
መዝሙር 16፥2 ያህዌህን አንተ "ጌታዬ" ነህ አልሁ። אָמַ֣רְתְּ לַֽ֭יהוָה אֲדֹנָ֣י אָ֑תָּה
መዝሙር 110፥5 "ጌታዬ" በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል። אֲדֹנָ֥י עַל־יְמִֽינְךָ֑ מָחַ֖ץ בְּיֹום־אַפֹּ֣ו מְלָכִֽים׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጌታዬ" ለሚለው የገባው ቃል "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ሲሆን ለአንድ ነጠላ ማንነት በግነት እንደገባ አስተውል! ዳዊት "በቀኝህ" እያለ በሁለተኛ መደብ የሚናገረው ስለ መሢሑ(ወልድ) ሲሆን "ጌታዬ" የሚለው ደግሞ አብን(ያህዌህን) ነው። በተመሳሳይ መሢሑ በትንቢት መነጽር ያህዌህን "ጌታዬ" ብሎታል፦
ኢሳይያስ 61፥1 "የ-"ጌታዬ" የያህዌህ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ ያህዌህ ቀብቶኛልና። ר֛וּחַ אֲדֹנָ֥י יְהוִ֖ה עָלָ֑י יַ֡עַן מָשַׁח֩ יְהוָ֨ה אֹתִ֜י לְבַשֵּׂ֣ר עֲנָוִ֗ים
እዚህ አንቀጽ ላይ "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ማለት "ጌታዬ" ማለት ከሆነ ኢየሱስ ያህዌህን "ጌታዬ" ማለቱ በራሱ የሚገዛለት ጌታ እንዳለው አመላካች ነው። ያህዌህ መሢሑን "ባሪያዬ" ይለዋል፦
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል። הֵ֤ן עַבְדִּי֙ אֶתְמָךְ־בֹּ֔ו בְּחִירִ֖י רָצְתָ֣ה נַפְשִׁ֑י נָתַ֤תִּי רוּחִי֙ עָלָ֔יו מִשְׁפָּ֖ט לַגֹּויִ֥ם יֹוצִֽיא׃
ኢየሱስ ጌታውን "ጌታዬ" ካለው እንዲሁ ጌታው ኢየሱስን "ባሪያዬ" ካለው እንግዲያውስ የኢየሱስ ጌትነት በመደረግ ላይ የተመሠረተ መነሾ እና ጅማሮ ያለው ስለሆነ የባሕርይ ጌትነት በፍጹም አይደለም፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 ኢየሱስን አምላክ ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ። ἀσφαλῶς οὖν γινωσκέτω πᾶς οἶκος Ἰσραὴλ ὅτι καὶ Κύριον αὐτὸν καὶ Χριστὸν ἐποίησεν ὁ Θεός, τοῦτον τὸν Ἰησοῦν.
እዚህ አንቀጽ ላይ "አምላክ" ባለቤት ሲሆን "ኢየሱስ" ተሳቢ ነው፥ በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "እንዳደረገው" የሚል ተሻጋሪ ግሥ አለ። ጌታ አድራጊው አንዱ አምላክ ሲሆን ጌታ ተደራጊው ኢየሱስ ነው፥ አምላክ ኢየሱስን ጌታ ካረደገው የኢየሱስ ጌትነት መነሾ እና ጅማሮ ያለው ስለሆነ እና ጌታ ከመደረጉ በፊት በባዶነት ስለሚቀደም ጌትነቱ ሥልጣን እና ሹመት ወይም እልቅና እና ማዕረግን ያሳያል። ምክንያቱም "እንዳደረገው" ለሚለው የገባው ቃል "ኤፓዬሴን" ἐποίησεν ሲሆን ከዚህ በፊት ያልሆነ ወደ መሆን በመደረግ ለመጣ ነገር በግሪክ ኮይኔ ይጠቀምበታል፦
ዘፍጥረት 45፥9 "አምላክ" በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ "ጌታ" አደረገኝ። ἐποίησέ με ὁ Θεὸς κύριον πάσης γῆς Αἰγύπτου·
የግሪክ ሰፕቱአጀንት ዮሴፍ "አደረገኝ" ላለበት የተጠቀመበት ቃል "ኤፓዬሴ" ἐποίησέ እንደሆነ ልብ አድርግ! አምላክ ዮሴፍን ጌታ ማድረጉ ሥልጣን እና ሹመት ወይም እልቅና እና ማዕረግን ያሳያል ከተባለ እንግዲያውስ አምላክ ኢየሱስን ጌታ ማድረጉ ሥልጣን እና ሹመት ወይም እልቅና እና ማዕረግን ያሳያል። ኢየሱስ ጌታ ካለው፣ ለጌታው ባሪያ ከሆነ፣ ጌትነቱ በመደረግ ላይ የተመሠረተ መነሻ እና ጅማሮ ካለው እንግዲያውስ በጌትነቱ ባርነት የሌለበትን የባሕርይ ጌታ አሏህን በብቸኝነት አምልኩ! "የባሕርይ ጌታ" ማለት ጌትነቱ በራሱ የተብቃቃ እና ጌትነቱ የራሱ ገንዘቡ የሆነ ማለት ነው። ኢየሱስ ከአሏህ የተሰጠው ተልእኮ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ" የሚል ነበር፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል "ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ
እንደ ኢየሱስ ለጌታችን ባሪያ መሆን ምንኛ መታደል ነው? ስለዚህ የኢየሱስን ጌታ እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። ጌታችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል "ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ
"አዶን" אָדוֹן ማለት "ጌታ" ማለት ሲሆን "አዶኒም" אֲדֹנִ֣ים ማለት "ጌቶች" ማለት ነው፥ "አዶኒ" אדֹנִ֗י ማለት "ጌታዬ" ማለት ሲሆን "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ደግሞ በግነት ወይም በብዜት "ጌታዬ" ማለት ነው። ነቢያት አንዱን አምላክ "ጌታዬ" ለማለት ሲፈልጉ "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י በማለት ይጠቀማሉ፦
መዝሙር 16፥2 ያህዌህን አንተ "ጌታዬ" ነህ አልሁ። אָמַ֣רְתְּ לַֽ֭יהוָה אֲדֹנָ֣י אָ֑תָּה
መዝሙር 110፥5 "ጌታዬ" በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል። אֲדֹנָ֥י עַל־יְמִֽינְךָ֑ מָחַ֖ץ בְּיֹום־אַפֹּ֣ו מְלָכִֽים׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጌታዬ" ለሚለው የገባው ቃል "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ሲሆን ለአንድ ነጠላ ማንነት በግነት እንደገባ አስተውል! ዳዊት "በቀኝህ" እያለ በሁለተኛ መደብ የሚናገረው ስለ መሢሑ(ወልድ) ሲሆን "ጌታዬ" የሚለው ደግሞ አብን(ያህዌህን) ነው። በተመሳሳይ መሢሑ በትንቢት መነጽር ያህዌህን "ጌታዬ" ብሎታል፦
ኢሳይያስ 61፥1 "የ-"ጌታዬ" የያህዌህ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ ያህዌህ ቀብቶኛልና። ר֛וּחַ אֲדֹנָ֥י יְהוִ֖ה עָלָ֑י יַ֡עַן מָשַׁח֩ יְהוָ֨ה אֹתִ֜י לְבַשֵּׂ֣ר עֲנָוִ֗ים
እዚህ አንቀጽ ላይ "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ማለት "ጌታዬ" ማለት ከሆነ ኢየሱስ ያህዌህን "ጌታዬ" ማለቱ በራሱ የሚገዛለት ጌታ እንዳለው አመላካች ነው። ያህዌህ መሢሑን "ባሪያዬ" ይለዋል፦
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል። הֵ֤ן עַבְדִּי֙ אֶתְמָךְ־בֹּ֔ו בְּחִירִ֖י רָצְתָ֣ה נַפְשִׁ֑י נָתַ֤תִּי רוּחִי֙ עָלָ֔יו מִשְׁפָּ֖ט לַגֹּויִ֥ם יֹוצִֽיא׃
ኢየሱስ ጌታውን "ጌታዬ" ካለው እንዲሁ ጌታው ኢየሱስን "ባሪያዬ" ካለው እንግዲያውስ የኢየሱስ ጌትነት በመደረግ ላይ የተመሠረተ መነሾ እና ጅማሮ ያለው ስለሆነ የባሕርይ ጌትነት በፍጹም አይደለም፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 ኢየሱስን አምላክ ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ። ἀσφαλῶς οὖν γινωσκέτω πᾶς οἶκος Ἰσραὴλ ὅτι καὶ Κύριον αὐτὸν καὶ Χριστὸν ἐποίησεν ὁ Θεός, τοῦτον τὸν Ἰησοῦν.
እዚህ አንቀጽ ላይ "አምላክ" ባለቤት ሲሆን "ኢየሱስ" ተሳቢ ነው፥ በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "እንዳደረገው" የሚል ተሻጋሪ ግሥ አለ። ጌታ አድራጊው አንዱ አምላክ ሲሆን ጌታ ተደራጊው ኢየሱስ ነው፥ አምላክ ኢየሱስን ጌታ ካረደገው የኢየሱስ ጌትነት መነሾ እና ጅማሮ ያለው ስለሆነ እና ጌታ ከመደረጉ በፊት በባዶነት ስለሚቀደም ጌትነቱ ሥልጣን እና ሹመት ወይም እልቅና እና ማዕረግን ያሳያል። ምክንያቱም "እንዳደረገው" ለሚለው የገባው ቃል "ኤፓዬሴን" ἐποίησεν ሲሆን ከዚህ በፊት ያልሆነ ወደ መሆን በመደረግ ለመጣ ነገር በግሪክ ኮይኔ ይጠቀምበታል፦
ዘፍጥረት 45፥9 "አምላክ" በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ "ጌታ" አደረገኝ። ἐποίησέ με ὁ Θεὸς κύριον πάσης γῆς Αἰγύπτου·
የግሪክ ሰፕቱአጀንት ዮሴፍ "አደረገኝ" ላለበት የተጠቀመበት ቃል "ኤፓዬሴ" ἐποίησέ እንደሆነ ልብ አድርግ! አምላክ ዮሴፍን ጌታ ማድረጉ ሥልጣን እና ሹመት ወይም እልቅና እና ማዕረግን ያሳያል ከተባለ እንግዲያውስ አምላክ ኢየሱስን ጌታ ማድረጉ ሥልጣን እና ሹመት ወይም እልቅና እና ማዕረግን ያሳያል። ኢየሱስ ጌታ ካለው፣ ለጌታው ባሪያ ከሆነ፣ ጌትነቱ በመደረግ ላይ የተመሠረተ መነሻ እና ጅማሮ ካለው እንግዲያውስ በጌትነቱ ባርነት የሌለበትን የባሕርይ ጌታ አሏህን በብቸኝነት አምልኩ! "የባሕርይ ጌታ" ማለት ጌትነቱ በራሱ የተብቃቃ እና ጌትነቱ የራሱ ገንዘቡ የሆነ ማለት ነው። ኢየሱስ ከአሏህ የተሰጠው ተልእኮ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ" የሚል ነበር፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል "ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ
እንደ ኢየሱስ ለጌታችን ባሪያ መሆን ምንኛ መታደል ነው? ስለዚህ የኢየሱስን ጌታ እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። ጌታችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነቢዩ ኢብራሂም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥69 «እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚ» አልን፡፡ قُلْنَا يَا نَارُ كُونِي بَرْدًا وَسَلَامًا عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ
ኩሽ የኖሕ ልጅ ሲሆን ናምሩድን ወለደ፥ ናምሩድ በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ። እንስሳት የሚያድን አዳኝ"hunter" ነበረ፦
ዘፍጥረት 10፥8 ኩሽም ናምሩድን ወለደ፥ እርሱም በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ። וְכ֖וּשׁ יָלַ֣ד אֶת־נִמְרֹ֑ד ה֣וּא הֵחֵ֔ל לִֽהְיֹ֥ות גִּבֹּ֖ר בָּאָֽרֶץ׃
ዘፍጥረት 10፥9 እርሱም በያህዌህ ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፥ ስለዚህም፦ “በአምላክ ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ" ተባለ። הֽוּא־הָיָ֥ה גִבֹּֽר־צַ֖יִד לִפְנֵ֣י יְהוָ֑ה עַל־כֵּן֙ יֵֽאָמַ֔ר כְּנִמְרֹ֛ד גִּבֹּ֥ור צַ֖יִד לִפְנֵ֥י יְהוָֽה׃
"ኒምሩድ" נִמְרוֹד ማለት "አመጸኛ" ማለት ሲሆን "ኒምሩድ" የሚለው ስም በኃላ ላይ ልክ እንደ አጼ፣ ሄሮድስ፣ ፈርዖን፣ ቄሳር የባቢሎን ነገሥታት ስም ሆነ፥ ይህ ስም በዋነኝነት የባቢሎን የመጀመሪያው ንጉሥ ስም ነበረ፦
ዘፍጥረት 10፥10 የግዛቱም መጀመሪያ በሰናዖር አገር "ባብኤል፥ ኦሬክ፥ አርካድ፥ ካልኔ ናቸው። וַתְּהִ֨י רֵאשִׁ֤ית מַמְלַכְתֹּו֙ בָּבֶ֔ל וְאֶ֖רֶךְ וְאַכַּ֣ד וְכַלְנֵ֑ה בְּאֶ֖רֶץ שִׁנְעָֽר׃
"ባብ-ኤል" בָּבֶ֔ל ማለት "የአምላክ በር" ማለት ነው፥ ቦታውን ወደ አምላክ የሚያስገባ በር እንደሆነ አስበው ወደ ሰማይ ወደ አምላክ የሚደርስ ግንብ ለመሥራት ሲያስቡ ያኔ በቋንቋ ተበታተኑ። ሙሐመድ ኢብኑ ጀሪር አጥ ጦበሪይ "ታሪኹ አር ረሡል ወል ሙልክ" تاريخ الرسل والملوك በተባለ መጽሐፋቸው ላይ "ኑምሩድ" نُمْرُود የተባለው የመጀመሪያ የባቢል ንጉሥ ግንብ እንደገነባ እና አሏህ ያንን እንዳፈረሰ እንዲሁ ቀደም ሲል የሰዎች ቋንቋ ሲሪያኪኛ(ዐረማይስጥ) እንደነበር እና በኃላ በመዘበራረቅ ሰባ ሁለት ቋንቋዎች እንደሆኑ ዘግቧል።
ይህ ባብኤል የተባለው አገር የናምሩድ አገር ይባላል፦
ሚክያስ 6፥6 የአሦርንም አገር በሰይፍ፥ "የናምሩድንም አገር" በመግቢያው ውስጥ ያፈርሳሉ። וְרָע֞וּ אֶת־אֶ֤רֶץ אַשּׁוּר֙ בַּחֶ֔רֶב וְאֶת־אֶ֥רֶץ נִמְרֹ֖ד בִּפְתָחֶ֑יהָ
ነቢዩ ኢብራሂም በተነሳበት ዘመን ደግሞ ሌላ የባቤል ንጉሥ የነበረው አሏህ ንግሥናን የሰጠው ሲሆን ኢብራሂም ለእርሱ፦ "ጌታዬ ያ ሕያው የሚያደርግ እና የሚያሞት ነው" ሲል ንጉሡም "እኔ ሕያው አደርጋለሁ አሞታለሁም" አለው፦
2፥258 ወደዚያ አሏህ ንግሥናን ስለሰጠው ኢብራሂምን በጌታው ነገር ወደ ተከራከረው ሰው አላየህምን? ኢብራሂም «ጌታዬ ያ ሕያው የሚያደርግ እና የሚያሞት ነው» ባለ ጊዜ «እኔ ሕያው አደርጋለሁ አሞታለሁም» አለ፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى الَّذِي حَاجَّ إِبْرَاهِيمَ فِي رَبِّهِ أَنْ آتَاهُ اللَّهُ الْمُلْكَ إِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ رَبِّيَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ قَالَ أَنَا أُحْيِي وَأُمِيتُ
ማሞት እና ሕያው ማድረግ ጋይብ ነውና በሚታይ ነገር ኢብራሂም፦ "አሏህ ፀሐይን ከምሥራቅ በኩል ያመጣል አንተ ከምዕራብ በኩል አምጣት" አለው፡፡ ያም የካደው ንጉሥ መልስ አጣ፦
2፥258 ኢብራሂም፡- «አሏህ ፀሐይን ከምሥራቅ በኩል ያመጣል አንተ ከምዕራብ በኩል አምጣት» አለው፡፡ ያም የካደው ሰው መልስ አጣ፥ አሏህም በዳዮች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ قَالَ إِبْرَاهِيمُ فَإِنَّ اللَّهَ يَأْتِي بِالشَّمْسِ مِنَ الْمَشْرِقِ فَأْتِ بِهَا مِنَ الْمَغْرِبِ فَبُهِتَ الَّذِي كَفَرَ ۗ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
ለእነዚህን ጣዖታውያን ኢብራሂም "ታዲያ ለእናንተ ምንም የማይጠቅማችሁን እና የማይጎዳችሁን ነገር ከአሏህ ሌላ ታመልካላችሁን? ሲላቸው እነርሱም ደግሞ ኢብራሂምን "አቃጥሉት" በማለት በእሳት ላይ ጣሉት፥ አሏህም፦ "እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚ» አለ፦
21፥69 «እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚ» አልን፡፡ قُلْنَا يَا نَارُ كُونِي بَرْدًا وَسَلَامًا عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥69 «እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚ» አልን፡፡ قُلْنَا يَا نَارُ كُونِي بَرْدًا وَسَلَامًا عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ
ኩሽ የኖሕ ልጅ ሲሆን ናምሩድን ወለደ፥ ናምሩድ በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ። እንስሳት የሚያድን አዳኝ"hunter" ነበረ፦
ዘፍጥረት 10፥8 ኩሽም ናምሩድን ወለደ፥ እርሱም በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ። וְכ֖וּשׁ יָלַ֣ד אֶת־נִמְרֹ֑ד ה֣וּא הֵחֵ֔ל לִֽהְיֹ֥ות גִּבֹּ֖ר בָּאָֽרֶץ׃
ዘፍጥረት 10፥9 እርሱም በያህዌህ ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፥ ስለዚህም፦ “በአምላክ ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ" ተባለ። הֽוּא־הָיָ֥ה גִבֹּֽר־צַ֖יִד לִפְנֵ֣י יְהוָ֑ה עַל־כֵּן֙ יֵֽאָמַ֔ר כְּנִמְרֹ֛ד גִּבֹּ֥ור צַ֖יִד לִפְנֵ֥י יְהוָֽה׃
"ኒምሩድ" נִמְרוֹד ማለት "አመጸኛ" ማለት ሲሆን "ኒምሩድ" የሚለው ስም በኃላ ላይ ልክ እንደ አጼ፣ ሄሮድስ፣ ፈርዖን፣ ቄሳር የባቢሎን ነገሥታት ስም ሆነ፥ ይህ ስም በዋነኝነት የባቢሎን የመጀመሪያው ንጉሥ ስም ነበረ፦
ዘፍጥረት 10፥10 የግዛቱም መጀመሪያ በሰናዖር አገር "ባብኤል፥ ኦሬክ፥ አርካድ፥ ካልኔ ናቸው። וַתְּהִ֨י רֵאשִׁ֤ית מַמְלַכְתֹּו֙ בָּבֶ֔ל וְאֶ֖רֶךְ וְאַכַּ֣ד וְכַלְנֵ֑ה בְּאֶ֖רֶץ שִׁנְעָֽר׃
"ባብ-ኤል" בָּבֶ֔ל ማለት "የአምላክ በር" ማለት ነው፥ ቦታውን ወደ አምላክ የሚያስገባ በር እንደሆነ አስበው ወደ ሰማይ ወደ አምላክ የሚደርስ ግንብ ለመሥራት ሲያስቡ ያኔ በቋንቋ ተበታተኑ። ሙሐመድ ኢብኑ ጀሪር አጥ ጦበሪይ "ታሪኹ አር ረሡል ወል ሙልክ" تاريخ الرسل والملوك በተባለ መጽሐፋቸው ላይ "ኑምሩድ" نُمْرُود የተባለው የመጀመሪያ የባቢል ንጉሥ ግንብ እንደገነባ እና አሏህ ያንን እንዳፈረሰ እንዲሁ ቀደም ሲል የሰዎች ቋንቋ ሲሪያኪኛ(ዐረማይስጥ) እንደነበር እና በኃላ በመዘበራረቅ ሰባ ሁለት ቋንቋዎች እንደሆኑ ዘግቧል።
ይህ ባብኤል የተባለው አገር የናምሩድ አገር ይባላል፦
ሚክያስ 6፥6 የአሦርንም አገር በሰይፍ፥ "የናምሩድንም አገር" በመግቢያው ውስጥ ያፈርሳሉ። וְרָע֞וּ אֶת־אֶ֤רֶץ אַשּׁוּר֙ בַּחֶ֔רֶב וְאֶת־אֶ֥רֶץ נִמְרֹ֖ד בִּפְתָחֶ֑יהָ
ነቢዩ ኢብራሂም በተነሳበት ዘመን ደግሞ ሌላ የባቤል ንጉሥ የነበረው አሏህ ንግሥናን የሰጠው ሲሆን ኢብራሂም ለእርሱ፦ "ጌታዬ ያ ሕያው የሚያደርግ እና የሚያሞት ነው" ሲል ንጉሡም "እኔ ሕያው አደርጋለሁ አሞታለሁም" አለው፦
2፥258 ወደዚያ አሏህ ንግሥናን ስለሰጠው ኢብራሂምን በጌታው ነገር ወደ ተከራከረው ሰው አላየህምን? ኢብራሂም «ጌታዬ ያ ሕያው የሚያደርግ እና የሚያሞት ነው» ባለ ጊዜ «እኔ ሕያው አደርጋለሁ አሞታለሁም» አለ፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى الَّذِي حَاجَّ إِبْرَاهِيمَ فِي رَبِّهِ أَنْ آتَاهُ اللَّهُ الْمُلْكَ إِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ رَبِّيَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ قَالَ أَنَا أُحْيِي وَأُمِيتُ
ማሞት እና ሕያው ማድረግ ጋይብ ነውና በሚታይ ነገር ኢብራሂም፦ "አሏህ ፀሐይን ከምሥራቅ በኩል ያመጣል አንተ ከምዕራብ በኩል አምጣት" አለው፡፡ ያም የካደው ንጉሥ መልስ አጣ፦
2፥258 ኢብራሂም፡- «አሏህ ፀሐይን ከምሥራቅ በኩል ያመጣል አንተ ከምዕራብ በኩል አምጣት» አለው፡፡ ያም የካደው ሰው መልስ አጣ፥ አሏህም በዳዮች ሕዝቦችን አይመራም፡፡ قَالَ إِبْرَاهِيمُ فَإِنَّ اللَّهَ يَأْتِي بِالشَّمْسِ مِنَ الْمَشْرِقِ فَأْتِ بِهَا مِنَ الْمَغْرِبِ فَبُهِتَ الَّذِي كَفَرَ ۗ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
ለእነዚህን ጣዖታውያን ኢብራሂም "ታዲያ ለእናንተ ምንም የማይጠቅማችሁን እና የማይጎዳችሁን ነገር ከአሏህ ሌላ ታመልካላችሁን? ሲላቸው እነርሱም ደግሞ ኢብራሂምን "አቃጥሉት" በማለት በእሳት ላይ ጣሉት፥ አሏህም፦ "እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚ» አለ፦
21፥69 «እሳት ሆይ! በኢብራሂም ላይ ቀዝቃዛ፤ ሰላምም ሁኚ» አልን፡፡ قُلْنَا يَا نَارُ كُونِي بَرْدًا وَسَلَامًا عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ
ሚሽነሪዎች፦"አብርሃም በእሳት እንደተጣለ ባይብል ላይ የለም፥ ስለዚህ ቁርኣኑ ከየት አመጣው" ብለው ይተቻሉ።
፨ሲጀመር አንድ ታሪክ ባይብል ላይ አልተዘገበም ማለት ታሪኩ ነባራዊ ሳይሆን ምናባዊ ነው አያሰኝም።
፨ሲቀጥል አሏህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፥ ቁርኣን ላይ ታሪኩን የተረከልን እራሱ የዓለማቱ ጌታ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል።
፨ሢሰልስ በታልሙድ ውስጥ ኢብራሂም ጣዖት አላመልክም በማለቱ እሳት ውስጥ እንደተጣለ ይናገራል፦
ታልሙድ ፐሳቺም 118 A ቁጥር 20
ክፉው ናምሩድ አባታችን አብርሃምን ወደ እሳት እቶን ውስጥ በጣለ ጊዜ ገብርኤል በቅዱሱ እና በተባረከው ፊት እንዲህ አለ፡- የዓለማት ጌታ ሆይ! እኔ ወርጄ እቶን አቀዘቅዛለው፥ በዚህም ጻድቁን አብርሃምን ከእሳት እቶን አድናለሁ"። בְּשָׁעָה שֶׁהִפִּיל נִמְרוֹד הָרָשָׁע אֶת אַבְרָהָם אָבִינוּ לְתוֹךְ כִּבְשַׁן הָאֵשׁ אָמַר גַּבְרִיאֵל לִפְנֵי הַקָּדוֹשׁ בָּרוּךְ הוּא: רִבּוֹנוֹ שֶׁל עוֹלָם, אֵרֵד וַאֲצַנֵּן וְאַצִּיל אֶת הַצַּדִּיק מִכִּבְשַׁן הָאֵשׁ.
ይህንን ስታነቡ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ወይስ እንደተለመደው "ተኮርጆ ነው" የሚል ዲስኩራችሁ ትደሰኩሩ ይሆን?
፨ሲያረብብ በዕብራይስጥ "ዑር" אוּר ማለት "የእሳት እቶን" ማለት ነው፥ ለምሳሌ፦ "እሳት" እና "እቶን" ለሚል ቃል "ዑር" אוּר በሚል ይመጣል፦
ኢሳይያስ 31፥9 አምባው ከፍርሃት የተነሣ ያልፋል መሳፍንቱም ከዓላማው የተነሣ ይደነግጣሉ፥ ይላል እሳቱ በጽዮን እቶኑም በኢየሩሳሌም የሆነ ያህዌህ። וְסַלְעֹו֙ מִמָּגֹ֣ור יַֽעֲבֹ֔ור וְחַתּ֥וּ מִנֵּ֖ס שָׂרָ֑יו נְאֻם־יְהוָ֗ה אֲשֶׁר־א֥וּר לֹו֙ בְּצִיֹּ֔ון וְתַנּ֥וּר לֹ֖ו בִּירוּשָׁלִָֽם׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ "እሳት" እና "እቶን" ለሚል የገባው ቃል "ዑር" אוּר እንደሆነ አስተውል! እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ፈጣሪ አብርሃምን ያወጣው ከከለዳውያን የእሳት እቶን ነው፦
ዘፍጥረት 15፥7 "ይህችን ምድር ትወርሳት ዘንድ እንድሰጥህ ከከለዳውያን "ዑር" ያወጣሁህ ያህዌህ እኔ ነኝ" አለው። וַיֹּ֖אמֶר אֵלָ֑יו אֲנִ֣י יְהוָ֗ה אֲשֶׁ֤ר הֹוצֵאתִ֙יךָ֙ מֵא֣וּר כַּשְׂדִּ֔ים לָ֧תֶת לְךָ֛ אֶת־הָאָ֥רֶץ הַזֹּ֖את לְרִשְׁתָּֽהּ׃
"ዑር" אוּר ማለት "የእሳት እቶን" "የእሳት ነበልባል" ማለት ነው፥ "ዑር" אוּר በሚል ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው ቃል "ሜ" מֵ ደግሞ "ከ" ማለት ሲሆን መስተዋድድ ነው። ስለዚህ ኢብራሂም በእሳት ውስጥ ተጥሎ አሏህ ከእሳት እንዳዳነው መናገሩ በመለኮታዊ ቅሪት ውስጥ እንዲህ ይገኛል፥ በማታውቁት ነገር መዘላበድ እንዲህ ዋጋ ያስከፍላችኃል። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
፨ሲጀመር አንድ ታሪክ ባይብል ላይ አልተዘገበም ማለት ታሪኩ ነባራዊ ሳይሆን ምናባዊ ነው አያሰኝም።
፨ሲቀጥል አሏህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፥ ቁርኣን ላይ ታሪኩን የተረከልን እራሱ የዓለማቱ ጌታ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል።
፨ሢሰልስ በታልሙድ ውስጥ ኢብራሂም ጣዖት አላመልክም በማለቱ እሳት ውስጥ እንደተጣለ ይናገራል፦
ታልሙድ ፐሳቺም 118 A ቁጥር 20
ክፉው ናምሩድ አባታችን አብርሃምን ወደ እሳት እቶን ውስጥ በጣለ ጊዜ ገብርኤል በቅዱሱ እና በተባረከው ፊት እንዲህ አለ፡- የዓለማት ጌታ ሆይ! እኔ ወርጄ እቶን አቀዘቅዛለው፥ በዚህም ጻድቁን አብርሃምን ከእሳት እቶን አድናለሁ"። בְּשָׁעָה שֶׁהִפִּיל נִמְרוֹד הָרָשָׁע אֶת אַבְרָהָם אָבִינוּ לְתוֹךְ כִּבְשַׁן הָאֵשׁ אָמַר גַּבְרִיאֵל לִפְנֵי הַקָּדוֹשׁ בָּרוּךְ הוּא: רִבּוֹנוֹ שֶׁל עוֹלָם, אֵרֵד וַאֲצַנֵּן וְאַצִּיל אֶת הַצַּדִּיק מִכִּבְשַׁן הָאֵשׁ.
ይህንን ስታነቡ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ወይስ እንደተለመደው "ተኮርጆ ነው" የሚል ዲስኩራችሁ ትደሰኩሩ ይሆን?
፨ሲያረብብ በዕብራይስጥ "ዑር" אוּר ማለት "የእሳት እቶን" ማለት ነው፥ ለምሳሌ፦ "እሳት" እና "እቶን" ለሚል ቃል "ዑር" אוּר በሚል ይመጣል፦
ኢሳይያስ 31፥9 አምባው ከፍርሃት የተነሣ ያልፋል መሳፍንቱም ከዓላማው የተነሣ ይደነግጣሉ፥ ይላል እሳቱ በጽዮን እቶኑም በኢየሩሳሌም የሆነ ያህዌህ። וְסַלְעֹו֙ מִמָּגֹ֣ור יַֽעֲבֹ֔ור וְחַתּ֥וּ מִנֵּ֖ס שָׂרָ֑יו נְאֻם־יְהוָ֗ה אֲשֶׁר־א֥וּר לֹו֙ בְּצִיֹּ֔ון וְתַנּ֥וּר לֹ֖ו בִּירוּשָׁלִָֽם׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ "እሳት" እና "እቶን" ለሚል የገባው ቃል "ዑር" אוּר እንደሆነ አስተውል! እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ፈጣሪ አብርሃምን ያወጣው ከከለዳውያን የእሳት እቶን ነው፦
ዘፍጥረት 15፥7 "ይህችን ምድር ትወርሳት ዘንድ እንድሰጥህ ከከለዳውያን "ዑር" ያወጣሁህ ያህዌህ እኔ ነኝ" አለው። וַיֹּ֖אמֶר אֵלָ֑יו אֲנִ֣י יְהוָ֗ה אֲשֶׁ֤ר הֹוצֵאתִ֙יךָ֙ מֵא֣וּר כַּשְׂדִּ֔ים לָ֧תֶת לְךָ֛ אֶת־הָאָ֥רֶץ הַזֹּ֖את לְרִשְׁתָּֽהּ׃
"ዑር" אוּר ማለት "የእሳት እቶን" "የእሳት ነበልባል" ማለት ነው፥ "ዑር" אוּר በሚል ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው ቃል "ሜ" מֵ ደግሞ "ከ" ማለት ሲሆን መስተዋድድ ነው። ስለዚህ ኢብራሂም በእሳት ውስጥ ተጥሎ አሏህ ከእሳት እንዳዳነው መናገሩ በመለኮታዊ ቅሪት ውስጥ እንዲህ ይገኛል፥ በማታውቁት ነገር መዘላበድ እንዲህ ዋጋ ያስከፍላችኃል። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እውን ኢየሱስ የባሕርይ ጌታ ነውን? በሚል ትምህርት ተለቋል። ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች "ኢየሱስ ጌታ ነው" ብለው ሊሰብኩ ይሞክራሉ፥ በእርግጥ ኢየሱስ የባሕርይ ጌታ ሳይሆን የማዕረግ ጌታ ነው። ያ ምን ማለት ነው? ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/WJxh4gMa3BU?si=uM19JJaUzGYTSzsG
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፓስተር ፍሬው ቤዛ ይበል የሚያስብል ትልቅ ለውጥ ነው። አንድ አምላክ የኢየሱስ አምላክ መሆኑን፣ ኢየሱስ ሰው እንጂ የአምላክ እና የሰው ውሕደት አለመሆኑን፣ ሥላሴ ባይብላዊ አለመሆኑን፣ "አብ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ናቸው" የሚል ባይብል ላይ አለመኖሩን መገንዘብህ እና ኢየሱስ ጌታ ሲባል ማዕረግን እንጂ ባሕርይን እንደማያመለክትን መረዳትህ ድንቅ ጥናትህን ያሳያል። አሏህ ሂዳያህ እንዲሰጥህ ምኞቴ እና ዱዓዬ ነው።
የኢየሱስ አምላክ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
በዕብራይስጥ "ባሳር" בָּשָׂר ማለት እና በግሪክ ሰፕቱአጀንት "ሳርኮስ" σαρκὸς ማለት "ሥጋ" ማለት ሲሆን በጥቅሉ እና በጅምላ "ሰው" ማለት ነው፦
ኢዮኤል 2፥28 ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፥ መንፈሴን በሥጋ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ። אֶשְׁפֹּ֤וךְ אֶת־רוּחִי֙ עַל־כָּל־בָּשָׂ֔ר
መዝሙር 65፥2 ሥጋ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል። שֹׁמֵ֥עַ תְּפִלָּ֑ה עָ֝דֶ֗יךָ כָּל־בָּשָׂ֥ר יָבֹֽאוּ׃
መቼም እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሥጋ" ሲል የቁርበቱ እና የቆዳው ክፍል ብቻ ሳይሆን "ሰው" ማለት እንደሆነ በቀላሉ እንረዳለን። ይህን ከተረዳን ዘንዳ "እኔ" የሚለው አንዱ አምላክ የሰው ሁሉ አምላክ ነው፦
ኤርምያስ 32፥27 እነሆ እኔ የሥጋ ሁሉ አምላክ ያህዌህ ነኝ። הִנֵּה֙ אֲנִ֣י יְהוָ֔ה אֱלֹהֵ֖י כָּל־בָּשָׂ֑ר
ይህ የባሕርይ አምላክ ከሰው በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ አምልኮን የሚቀበል ስለሆነ የሥጋ ሁሉ አምላክ ነው፥ ኢየሱስ ሰው ነውና አንዱን አምላክ በትንቢት መነጽር "አምላኬ" በማለት ያመልከዋል፦
መዝሙር 40፥7 በዚያን ጊዜ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፤ "አምላኬ" ሆይ! ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ፥ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው"። אָ֣ז אָ֭מַרְתִּי הִנֵּה־בָ֑אתִי בִּמְגִלַּת־סֵ֝֗פֶר כָּת֥וּב עָלָֽי׃ לַֽעֲשֹֽׂות־רְצֹונְךָ֣ אֱלֹהַ֣י חָפָ֑צְתִּי וְ֝תֹ֥ורָתְךָ֗ בְּתֹ֣וךְ מֵעָֽי׃
ዕብራውያን 10፥7 በዚያን ጊዜ፦ ‘እነሆ በመጽሐፍ ጥቅልል ስለ እኔ እንደ ተጻፈ፥ "አምላኬ" ሆይ! ፈቃድህን ላደርግ መጥቼአለሁ" አልሁ፥ ይላል"። τότε εἶπον Ἰδοὺ ἥκω, ἐν κεφαλίδι βιβλίου γέγραπται περὶ ἐμοῦ, τοῦ ποιῆσαι ὁ Θεός, τὸ θέλημά σου.
"አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ክ" የነበረውን ሳድስ ወደ "ኬ" ኃምስ ስናመጣው "ኬ" በሚለው ቃል ውስጥ "የእኔ" በግሪክ "ሞዩ" μου የሚል በውስጠ ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ አለ፦
መዝሙር 22፥1 አምላኬ አምላኬ አንተ እኔን ስለ ምን ተውኸኝ? אֵלִ֣י אֵ֭לִי לָמָ֣ה עֲזַבְתָּ֑נִי
ማርቆስ 15፥34 በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም፦ አምላኬ፥ አምላኬ አንተ እኔን ለምን ተውኸኝ? ማለት ነው። καὶ τῇ ἐνάτῃ ὥρᾳ ἐβόησεν ὁ Ἰησοῦς φωνῇ μεγάλῃ Ἐλωῒ Ἐλωῒ λαμὰ σαβαχθανεί; ὅ ἐστιν μεθερμηνευόμενον Ὁ Θεός μου ὁ Θεός μου, εἰς τί ἐγκατέλιπές με;
ኢየሱስ በባለቤት ሁለተኛ መደብ "አንተ" የሚለው አንዱን አምላክ ሲሆን በተሳቢ መጀመርያ መደብ "እኔን" የሚለው ደግሞ እራሱን ነው፥ 'ተውኸኝ" የሚለው ተሻጋሪ ግሥ በባለቤት አምላክ እና በተሳቢ ሰው መካከል የገባ መሆኑ ኢየሱስ እና አንዱ አምላክ በማንነት እና በምንነት እንደሚለያዩ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ኢየሱስ ሊያርግ ሲል አምላክ እንዳለው ለማመልከት "አምላኬ" በማለት ተናግሯል፦
ዮሐንስ 20፥17 "እኔ ወደ አባቴ እና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው" አላት። καὶ εἰπὲ αὐτοῖς Ἀναβαίνω πρὸς τὸν Πατέρα μου καὶ Πατέρα ὑμῶν καὶ Θεόν μου καὶ Θεὸν ὑμῶν.
"ወደ" የሚለው መስተዋድድ ኢየሱስን እና አምላኩን መነጠሉን በሰዋስው አወቃቀር ተመልከት! "ቴዎን ሞዩ" Θεόν μου ማለት "የ-"እኔ አምላክ" የሚል ትርጉም ይይዛል። ስለዚህ አንዱ አምላክ አምላክነቱ ለኢየሱስ ሙሉ "እኔነት" "ሁለንተናዊ ማንነት እና ምንነት" እንጂ ለሥጋው፣ ለሰውነቱ፣ ለቁርበቱ ብቻ ነው" የሚል ድራማና ቁማር ተውኔት እና ቲያትር አይሠራም። ኢየሱስ "አምላካችን" በማለት ፈንታ "አምላኬ" ማለቱ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ እና ለሐዋርያቱ አምላክነቱ ለየቅል አያረገውም፦
ዘፍጥረት 43፥23 እርሱም አላቸው፦ "ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል"። וַיֹּאמֶר֩ שָׁלֹ֨ום לָכֶ֜ם אַל־תִּירָ֗אוּ אֱלֹ֨הֵיכֶ֜ם וֵֽאלֹהֵ֤י אֲבִיכֶם֙ נָתַ֨ן לָכֶ֤ם מַטְמֹון֙ בְּאַמְתְּחֹ֣תֵיכֶ֔ם כַּסְפְּכֶ֖ם
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
በዕብራይስጥ "ባሳር" בָּשָׂר ማለት እና በግሪክ ሰፕቱአጀንት "ሳርኮስ" σαρκὸς ማለት "ሥጋ" ማለት ሲሆን በጥቅሉ እና በጅምላ "ሰው" ማለት ነው፦
ኢዮኤል 2፥28 ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፥ መንፈሴን በሥጋ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ። אֶשְׁפֹּ֤וךְ אֶת־רוּחִי֙ עַל־כָּל־בָּשָׂ֔ר
መዝሙር 65፥2 ሥጋ ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል። שֹׁמֵ֥עַ תְּפִלָּ֑ה עָ֝דֶ֗יךָ כָּל־בָּשָׂ֥ר יָבֹֽאוּ׃
መቼም እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሥጋ" ሲል የቁርበቱ እና የቆዳው ክፍል ብቻ ሳይሆን "ሰው" ማለት እንደሆነ በቀላሉ እንረዳለን። ይህን ከተረዳን ዘንዳ "እኔ" የሚለው አንዱ አምላክ የሰው ሁሉ አምላክ ነው፦
ኤርምያስ 32፥27 እነሆ እኔ የሥጋ ሁሉ አምላክ ያህዌህ ነኝ። הִנֵּה֙ אֲנִ֣י יְהוָ֔ה אֱלֹהֵ֖י כָּל־בָּשָׂ֑ר
ይህ የባሕርይ አምላክ ከሰው በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ አምልኮን የሚቀበል ስለሆነ የሥጋ ሁሉ አምላክ ነው፥ ኢየሱስ ሰው ነውና አንዱን አምላክ በትንቢት መነጽር "አምላኬ" በማለት ያመልከዋል፦
መዝሙር 40፥7 በዚያን ጊዜ አልሁ፦ “እነሆ፥ መጣሁ፤ ስለ እኔ በመጽሐፍ ራስ ተጽፎአል፤ "አምላኬ" ሆይ! ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ፥ ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው"። אָ֣ז אָ֭מַרְתִּי הִנֵּה־בָ֑אתִי בִּמְגִלַּת־סֵ֝֗פֶר כָּת֥וּב עָלָֽי׃ לַֽעֲשֹֽׂות־רְצֹונְךָ֣ אֱלֹהַ֣י חָפָ֑צְתִּי וְ֝תֹ֥ורָתְךָ֗ בְּתֹ֣וךְ מֵעָֽי׃
ዕብራውያን 10፥7 በዚያን ጊዜ፦ ‘እነሆ በመጽሐፍ ጥቅልል ስለ እኔ እንደ ተጻፈ፥ "አምላኬ" ሆይ! ፈቃድህን ላደርግ መጥቼአለሁ" አልሁ፥ ይላል"። τότε εἶπον Ἰδοὺ ἥκω, ἐν κεφαλίδι βιβλίου γέγραπται περὶ ἐμοῦ, τοῦ ποιῆσαι ὁ Θεός, τὸ θέλημά σου.
"አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ክ" የነበረውን ሳድስ ወደ "ኬ" ኃምስ ስናመጣው "ኬ" በሚለው ቃል ውስጥ "የእኔ" በግሪክ "ሞዩ" μου የሚል በውስጠ ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ አለ፦
መዝሙር 22፥1 አምላኬ አምላኬ አንተ እኔን ስለ ምን ተውኸኝ? אֵלִ֣י אֵ֭לִי לָמָ֣ה עֲזַבְתָּ֑נִי
ማርቆስ 15፥34 በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም፦ አምላኬ፥ አምላኬ አንተ እኔን ለምን ተውኸኝ? ማለት ነው። καὶ τῇ ἐνάτῃ ὥρᾳ ἐβόησεν ὁ Ἰησοῦς φωνῇ μεγάλῃ Ἐλωῒ Ἐλωῒ λαμὰ σαβαχθανεί; ὅ ἐστιν μεθερμηνευόμενον Ὁ Θεός μου ὁ Θεός μου, εἰς τί ἐγκατέλιπές με;
ኢየሱስ በባለቤት ሁለተኛ መደብ "አንተ" የሚለው አንዱን አምላክ ሲሆን በተሳቢ መጀመርያ መደብ "እኔን" የሚለው ደግሞ እራሱን ነው፥ 'ተውኸኝ" የሚለው ተሻጋሪ ግሥ በባለቤት አምላክ እና በተሳቢ ሰው መካከል የገባ መሆኑ ኢየሱስ እና አንዱ አምላክ በማንነት እና በምንነት እንደሚለያዩ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ኢየሱስ ሊያርግ ሲል አምላክ እንዳለው ለማመልከት "አምላኬ" በማለት ተናግሯል፦
ዮሐንስ 20፥17 "እኔ ወደ አባቴ እና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው" አላት። καὶ εἰπὲ αὐτοῖς Ἀναβαίνω πρὸς τὸν Πατέρα μου καὶ Πατέρα ὑμῶν καὶ Θεόν μου καὶ Θεὸν ὑμῶν.
"ወደ" የሚለው መስተዋድድ ኢየሱስን እና አምላኩን መነጠሉን በሰዋስው አወቃቀር ተመልከት! "ቴዎን ሞዩ" Θεόν μου ማለት "የ-"እኔ አምላክ" የሚል ትርጉም ይይዛል። ስለዚህ አንዱ አምላክ አምላክነቱ ለኢየሱስ ሙሉ "እኔነት" "ሁለንተናዊ ማንነት እና ምንነት" እንጂ ለሥጋው፣ ለሰውነቱ፣ ለቁርበቱ ብቻ ነው" የሚል ድራማና ቁማር ተውኔት እና ቲያትር አይሠራም። ኢየሱስ "አምላካችን" በማለት ፈንታ "አምላኬ" ማለቱ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ እና ለሐዋርያቱ አምላክነቱ ለየቅል አያረገውም፦
ዘፍጥረት 43፥23 እርሱም አላቸው፦ "ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል"። וַיֹּאמֶר֩ שָׁלֹ֨ום לָכֶ֜ם אַל־תִּירָ֗אוּ אֱלֹ֨הֵיכֶ֜ם וֵֽאלֹהֵ֤י אֲבִיכֶם֙ נָתַ֨ן לָכֶ֤ם מַטְמֹון֙ בְּאַמְתְּחֹ֣תֵיכֶ֔ם כַּסְפְּכֶ֖ם
ዮሴፍ ወንድሞቹን እና አባታቸውን አካቶ "አምላካችሁ" ከማለት ይልቅ አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ" ማለቱ አንዱ አምላክ ለወንድሞቹ እና ለአባታቸው አምላክነቱ ለየቅል ካልሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስ "ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ" ማለቱ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ እና ለሐዋርያቱ አምላክነቱ ለየቅል አያረገውም። ኢየሱስ እኮ "አምላካችን" ብሏል፦
ኢሳይያስ 61፥1 "የ-"ጌታዬ" የያህዌህ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ ያህዌህ ቀብቶኛልና። ר֛וּחַ אֲדֹנָ֥י יְהוִ֖ה עָלָ֑י יַ֡עַן מָשַׁח֩ יְהוָ֨ה אֹתִ֜י לְבַשֵּׂ֣ר עֲנָוִ֗ים
ኢሳይያስ 61፥2 የተወደደችውን የያህዌን ዓመት "አምላካችን" የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ እና የሚያለቅሱትን ሁሉ አጽናና ዘንድ ልኮኛል። לִקְרֹ֤א שְׁנַת־רָצֹון֙ לַֽיהוָ֔ה וְיֹ֥ום נָקָ֖ם לֵאלֹהֵ֑ינוּ לְנַחֵ֖ם כָּל־אֲבֵלִֽים׃
በትንቢት መነጽር "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ሉቃስ 4፥17-20 ተመልከት! ኢየሱስ ካረገ በኃላ ሰማይ ላይ አንዱን አምላክ "አምላኬ" ብቻ ሳይሆን "አምላካችን" ብሎ ይናገራል፦
ራእይ 3፥2 ሥራህን "በ-"አምላኬ" ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን። οὐ γὰρ εὕρηκά σου ἔργα πεπληρωμένα ἐνώπιον τοῦ Θεοῦ μου·
ራእይ 3፥12 ድል የነሣው በ-"አምላኬ" መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የ-"አምላኬን" ስም እና የአምላኬን ከተማ ስም ማለትም ከሰማይ ከ-"አምላኬ" ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ እንዲሁ አዲሱን ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ። Ὁ νικῶν, ποιήσω αὐτὸν στῦλον ἐν τῷ ναῷ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ ἔξω οὐ μὴ ἐξέλθῃ ἔτι, καὶ γράψω ἐπ’ αὐτὸν τὸ ὄνομα τοῦ Θεοῦ μου καὶ τὸ ὄνομα τῆς πόλεως τοῦ Θεοῦ μου, τῆς καινῆς Ἱερουσαλὴμ ἡ καταβαίνουσα ἐκ τοῦ οὐρανοῦ ἀπὸ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ τὸ ὄνομά μου τὸ καινόν.
ራእይ 19፥5 ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ፦ “ባሪያዎቹ ሁሉ እርሱንም የምትፈሩት ታናናሾችና ታላላቆች ሆይ! "አምላካችንን" አመስግኑ”። καὶ φωνὴ ἀπὸ τοῦ θρόνου ἐξῆλθεν λέγουσα Αἰνεῖτε τῷ Θεῷ ἡμῶν, πάντες οἱ δοῦλοι αὐτοῦ, οἱ φοβούμενοι αὐτόν, οἱ μικροὶ καὶ οἱ μεγάλοι.
"አምላካችን" የሚለው ቃል ይሰመርበት! ከዙፋኑ የወጣው "አምላካችን" የሚል ድምፅ በዙፋኑ መካከል ካለው ከኢየሱስ የወጣ ድምፅ ነው፦
ራእይ 7፥17 "በዙፋኑ መካከል ያለው" በጉ እረኛቸው ይሆናልና። ὅτι τὸ Ἀρνίον τὸ ἀνὰ μέσον τοῦ θρόνου ποιμανεῖ αὐτούς
የሥነ መለኮት ምሁር እና ተንታኝ ዮሐንስ ጊል "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ባብራሩበት የትርጓሜ መጽሐፍ እንዲህ ብለዋል፦
"ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ" የሚለው በዙፋኑ ላይ ከተቀመጠው ከእግዚአብሔር አብ አይደለም፥ "አምላካችንን አመስግኑ" የሚለው ሐረግ በትክክለኛነት እና በአግባብነት በአብ ሊነገር አይችልም። ይልቁንም መካከለኛ ሆኖ ስለ አብ ለሕዝቡ፦ "አምላኬ እና አምላካችሁ፥ እና አባቴ እና አባታችሁ" ያለው በዙፋኑ መካከል ካለው በግ ከክርስቶስ ነው። Gill's Exposition of the Whole Bible Commentary, Revelation 19:5
"የባሕርይ አምላክ" ማለት "የሚመለክ አምላክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ስለሆነ ኢየሱስ አምላኪ ሰው ስለሆነ አምላኩን ያመልክ ነበረ፦
ዮሐንስ 4፥22 እናንተስ ማታውቁትን ታመልካላችሁ፥ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና የምናውቀውን "እናመልካለን"። ὑμεῖς προσκυνεῖτε ὃ οὐκ οἴδατε, ἡμεῖς προσκυνοῦμεν ὃ οἴδαμεν, ὅτι ἡ σωτηρία ἐκ τῶν Ἰουδαίων ἐστίν·
ዮሐንስ 4፥23 ነገር ግን በእውነት አምላኪዎች አብን በመንፈስ እና በእውነት "የሚያመልኩበት" ጊዜ ይመጣል፥ አሁንም ሆኖአል። "አብ ሊያመልኩት" እንደ እነዚህ ያሉትን ይፈልጋልና። ἀλλὰ ἔρχεται ὥρα καὶ νῦν ἐστιν, ὅτε οἱ ἀληθινοὶ προσκυνηταὶ προσκυνήσουσιν τῷ Πατρὶ ἐν πνεύματι καὶ ἀληθείᾳ· καὶ γὰρ ὁ Πατὴρ τοιούτους ζητεῖ τοὺς προσκυνοῦντας αὐτόν·
"እናመልካለን" የሚለው ይሰመርበት! የሚመለከውም ዐውዱ ላይ አብ ብቻ ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሳይያስ 61፥1 "የ-"ጌታዬ" የያህዌህ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ ያህዌህ ቀብቶኛልና። ר֛וּחַ אֲדֹנָ֥י יְהוִ֖ה עָלָ֑י יַ֡עַן מָשַׁח֩ יְהוָ֨ה אֹתִ֜י לְבַשֵּׂ֣ר עֲנָוִ֗ים
ኢሳይያስ 61፥2 የተወደደችውን የያህዌን ዓመት "አምላካችን" የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ እና የሚያለቅሱትን ሁሉ አጽናና ዘንድ ልኮኛል። לִקְרֹ֤א שְׁנַת־רָצֹון֙ לַֽיהוָ֔ה וְיֹ֥ום נָקָ֖ם לֵאלֹהֵ֑ינוּ לְנַחֵ֖ם כָּל־אֲבֵלִֽים׃
በትንቢት መነጽር "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ሉቃስ 4፥17-20 ተመልከት! ኢየሱስ ካረገ በኃላ ሰማይ ላይ አንዱን አምላክ "አምላኬ" ብቻ ሳይሆን "አምላካችን" ብሎ ይናገራል፦
ራእይ 3፥2 ሥራህን "በ-"አምላኬ" ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን። οὐ γὰρ εὕρηκά σου ἔργα πεπληρωμένα ἐνώπιον τοῦ Θεοῦ μου·
ራእይ 3፥12 ድል የነሣው በ-"አምላኬ" መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የ-"አምላኬን" ስም እና የአምላኬን ከተማ ስም ማለትም ከሰማይ ከ-"አምላኬ" ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ እንዲሁ አዲሱን ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ። Ὁ νικῶν, ποιήσω αὐτὸν στῦλον ἐν τῷ ναῷ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ ἔξω οὐ μὴ ἐξέλθῃ ἔτι, καὶ γράψω ἐπ’ αὐτὸν τὸ ὄνομα τοῦ Θεοῦ μου καὶ τὸ ὄνομα τῆς πόλεως τοῦ Θεοῦ μου, τῆς καινῆς Ἱερουσαλὴμ ἡ καταβαίνουσα ἐκ τοῦ οὐρανοῦ ἀπὸ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ τὸ ὄνομά μου τὸ καινόν.
ራእይ 19፥5 ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ፦ “ባሪያዎቹ ሁሉ እርሱንም የምትፈሩት ታናናሾችና ታላላቆች ሆይ! "አምላካችንን" አመስግኑ”። καὶ φωνὴ ἀπὸ τοῦ θρόνου ἐξῆλθεν λέγουσα Αἰνεῖτε τῷ Θεῷ ἡμῶν, πάντες οἱ δοῦλοι αὐτοῦ, οἱ φοβούμενοι αὐτόν, οἱ μικροὶ καὶ οἱ μεγάλοι.
"አምላካችን" የሚለው ቃል ይሰመርበት! ከዙፋኑ የወጣው "አምላካችን" የሚል ድምፅ በዙፋኑ መካከል ካለው ከኢየሱስ የወጣ ድምፅ ነው፦
ራእይ 7፥17 "በዙፋኑ መካከል ያለው" በጉ እረኛቸው ይሆናልና። ὅτι τὸ Ἀρνίον τὸ ἀνὰ μέσον τοῦ θρόνου ποιμανεῖ αὐτούς
የሥነ መለኮት ምሁር እና ተንታኝ ዮሐንስ ጊል "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ባብራሩበት የትርጓሜ መጽሐፍ እንዲህ ብለዋል፦
"ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ" የሚለው በዙፋኑ ላይ ከተቀመጠው ከእግዚአብሔር አብ አይደለም፥ "አምላካችንን አመስግኑ" የሚለው ሐረግ በትክክለኛነት እና በአግባብነት በአብ ሊነገር አይችልም። ይልቁንም መካከለኛ ሆኖ ስለ አብ ለሕዝቡ፦ "አምላኬ እና አምላካችሁ፥ እና አባቴ እና አባታችሁ" ያለው በዙፋኑ መካከል ካለው በግ ከክርስቶስ ነው። Gill's Exposition of the Whole Bible Commentary, Revelation 19:5
"የባሕርይ አምላክ" ማለት "የሚመለክ አምላክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ስለሆነ ኢየሱስ አምላኪ ሰው ስለሆነ አምላኩን ያመልክ ነበረ፦
ዮሐንስ 4፥22 እናንተስ ማታውቁትን ታመልካላችሁ፥ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና የምናውቀውን "እናመልካለን"። ὑμεῖς προσκυνεῖτε ὃ οὐκ οἴδατε, ἡμεῖς προσκυνοῦμεν ὃ οἴδαμεν, ὅτι ἡ σωτηρία ἐκ τῶν Ἰουδαίων ἐστίν·
ዮሐንስ 4፥23 ነገር ግን በእውነት አምላኪዎች አብን በመንፈስ እና በእውነት "የሚያመልኩበት" ጊዜ ይመጣል፥ አሁንም ሆኖአል። "አብ ሊያመልኩት" እንደ እነዚህ ያሉትን ይፈልጋልና። ἀλλὰ ἔρχεται ὥρα καὶ νῦν ἐστιν, ὅτε οἱ ἀληθινοὶ προσκυνηταὶ προσκυνήσουσιν τῷ Πατρὶ ἐν πνεύματι καὶ ἀληθείᾳ· καὶ γὰρ ὁ Πατὴρ τοιούτους ζητεῖ τοὺς προσκυνοῦντας αὐτόν·
"እናመልካለን" የሚለው ይሰመርበት! የሚመለከውም ዐውዱ ላይ አብ ብቻ ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የኢየሱስ አምላክ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
"አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ህ" የነበረውን ሳድስ "የአንተ" የሚል በውስጠ ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ ስላለ "የ-"አንተ አምላክ" የሚል ትርጉም ይይዛል፥ አንዱ አምላክ የኢየሱስ ሙሉ አንተነት አምላክ ስለሆነ ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" በማለት ይናገራል፦
መዝሙር 45፥7 ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ፡
አምላክ አምላክህ የደስታ ዘይትን ቀባህ። ׀ מְשָׁחֲךָ֡ אֱלֹהִ֣ים אֱ֭לֹהֶיךָ שֶׁ֥מֶן שָׂשֹׂ֗ון מֵֽחֲבֵרֶֽיךָ׃
ዕብራውያን 1፥9 አምላክ አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ። ἔχρισέν σε, ὁ Θεός, ὁ Θεός σου ἔλαιον ἀγαλλιάσεως παρὰ τοὺς μετόχους σου.
ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" እንዳለ ሁሉ ነቢዩ ሚልኪያስ ደግሞ በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" በማለት ያህዌህ የኢየሱስ አምላክ መሆኑን ተናግሯል፦
ሚክያስ 5፥4 እርሱም ይቆማል፥ በያህዌህም ኃይል "በአምላኩ" በያህዌህ ስም" ግርማ መንጋውን ይጠብቃል። וְעָמַ֗ד וְרָעָה֙ בְּעֹ֣ז יְהוָ֔ה בִּגְאֹ֕ון שֵׁ֖ם יְהוָ֣ה אֱלֹהָ֑יו וְיָשָׁ֕בוּ
ዮሐንስ 17፥12 ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን "በስምህ" እኔ እጠብቃቸው ነበር። ὅτε ἤμην μετ’ αὐτῶν, ἐγὼ ἐτήρουν αὐτοὺς ἐν τῷ ὀνόματί σου ᾧ δέδωκάς μοι,
ነቢያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው እንደተናገሩት ሁሉ ሐዋርያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" እና "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ተናግረዋል፦
ራእይ 1፥6 መንግሥትም "ለ-አምላኩ" እና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን! አሜን። καὶ ἐποίησεν ἡμᾶς βασιλείαν, ἱερεῖς τῷ Θεῷ καὶ Πατρὶ αὐτοῦ, αὐτῷ ἡ δόξα καὶ τὸ κράτος εἰς τοὺς αἰῶνας τῶν αἰώνων· ἀμήν.
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"አባት" ማለት ለአንዱ አምላክ "አስገኚ" ማለት ከሆነ "አምላክ" ማለት ለአንዱ አምላክ "የሚመለክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስ ያስገኘው አስገኚ እና የሚያመልከው አምላክ አለው። ጳውሎስም "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ተናግሯል፦
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
2ኛ ቆሮንቶስ 11፥31 ለዘላለም የተባረከ የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት እንዳልዋሽ ያውቃል። ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου Ἰησοῦ οἶδεν, ὁ ὢν εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας, ὅτι οὐ ψεύδομαι.
ኤፌሶን 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"ሆ ቴዎስ ቱ ኩሪዩ ሄሞን" ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν ማለት "የጌታችን አምላክ"the God of our Lord" ማለት ሲሆን ይህ ጌታ የተደገው ሰው ለጌትነቱ አምላክ አለ፦
ኤፌሶን 1፥17 የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ..። ἵνα ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
ኢየሱስ "አምላኬ" የሚለው ነቢያት እና ሐዋርያት "አምላክህ" "አምላኩ" "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" የሚሉት አብን ብቻ እና ብቻ ነው፥ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ የኢየሱስ አምላክ አለመሆናቸው በራሱ አንድ አምላክ አብ ብቻ እንደሆነ በቂ ማሳያ ነው። ኢየሱስ የራሱን አምላክነት የት አስቀምጦ ነው አብን ብቻ "አምላኬ" የሚለው? መንፈስ ቅዱስንስ እረስቶት ነው "አምላኬ" ያላለው? ማቴዎስ 26፥39 ላይ "በፊቱ ወደቀ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ በገጹ" ይለዋል፦
ማቴዎስ 26፥39 ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወ-"ሰገደ በገጹ" ወጸለየ ወይቤ፦ “አቡየ፡ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ፡ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን፡ ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።”
"ሰገደ" በግዕዝ አላልታችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት በዐማርኛ "ሰገደ" አጥብቃችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት ማለት ነው፥ አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማቴዎስ ወንጌል 26፥39 አንድምታ
"ከዚያ ጥቂት እልፍ ብሎ ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ"።
ግንባሩን ምድር አስነክቶ ከሰገደ አምላኪ እንጂ ተመላኪ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ማርቆስ 14፥35 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ማርቆስ 14፥35 ወእምዝ ተአተተ ሕቀ ወ-"ሰገደ" ውስተ ምድር ወጸለየ፦ "ከመ ትኅልፍ እምኔሁ ይእቲ ሰዓት ለእመ ይትከሀል"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማርቆስ ወንጌል 14፥35 አንድምታ
"ከዚህም በኃላ ወደ ፊት እልፍ ብሎ ከምድር ሰገደና ጸለየ"።
ከምድር ከሰገደ ሰጋጅ እንጂ ተሰጋጅ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ሉቃል 22፥41 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ሉቃል 22፥41"ወተአተተ እምኔሆሙ መጠነ ምውጋረ እብን ወሰገደ ወጸለየ"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የሉቃስ ወንጌል 22፥41 አንድምታ
"የድንጋይ ውርወራ ያህል ማለት ድንጋይ ወርውሮ እስኪደርስበት ድረስ ከእርሳቸው እልፍ ብሎ ሰገደ ጸለየ"።
በዲኑል ኢሥላም "መዕቡድ" مَعْبُود ማለት "ተመላኪ" ማለት ሲሆን "ዓቢድ" عَابِد ማለት ደግሞ "አምላኪ" ማለት ነው፥ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለው ሥርዓት "ዒባዳህ" عِبَادَة ደግሞ "አምልኮ" ማለት ነው። ለአሏህ አምልኮን የሚያቀርብ "ባሪያ" በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد ይባላል፥ ዒሣ አሏህን በብቸኝነት ስለሚያመልክ "ዐብዱሏህ" عَبْدُ اللَّه ማለትም "የአሏህ አምላኪ" "የአሏህ ባሪያ" ተብሏል፦
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
አል-መሢሕ አሏህን ከማምለክ ፈጽሞ የማይጸየፍ ከሆነ እንግዲያውስ የኢየሱስን አምላክ አሏህ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
"አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ህ" የነበረውን ሳድስ "የአንተ" የሚል በውስጠ ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ ስላለ "የ-"አንተ አምላክ" የሚል ትርጉም ይይዛል፥ አንዱ አምላክ የኢየሱስ ሙሉ አንተነት አምላክ ስለሆነ ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" በማለት ይናገራል፦
መዝሙር 45፥7 ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ፡
አምላክ አምላክህ የደስታ ዘይትን ቀባህ። ׀ מְשָׁחֲךָ֡ אֱלֹהִ֣ים אֱ֭לֹהֶיךָ שֶׁ֥מֶן שָׂשֹׂ֗ון מֵֽחֲבֵרֶֽיךָ׃
ዕብራውያን 1፥9 አምላክ አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ። ἔχρισέν σε, ὁ Θεός, ὁ Θεός σου ἔλαιον ἀγαλλιάσεως παρὰ τοὺς μετόχους σου.
ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" እንዳለ ሁሉ ነቢዩ ሚልኪያስ ደግሞ በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" በማለት ያህዌህ የኢየሱስ አምላክ መሆኑን ተናግሯል፦
ሚክያስ 5፥4 እርሱም ይቆማል፥ በያህዌህም ኃይል "በአምላኩ" በያህዌህ ስም" ግርማ መንጋውን ይጠብቃል። וְעָמַ֗ד וְרָעָה֙ בְּעֹ֣ז יְהוָ֔ה בִּגְאֹ֕ון שֵׁ֖ם יְהוָ֣ה אֱלֹהָ֑יו וְיָשָׁ֕בוּ
ዮሐንስ 17፥12 ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን "በስምህ" እኔ እጠብቃቸው ነበር። ὅτε ἤμην μετ’ αὐτῶν, ἐγὼ ἐτήρουν αὐτοὺς ἐν τῷ ὀνόματί σου ᾧ δέδωκάς μοι,
ነቢያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው እንደተናገሩት ሁሉ ሐዋርያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" እና "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ተናግረዋል፦
ራእይ 1፥6 መንግሥትም "ለ-አምላኩ" እና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን! አሜን። καὶ ἐποίησεν ἡμᾶς βασιλείαν, ἱερεῖς τῷ Θεῷ καὶ Πατρὶ αὐτοῦ, αὐτῷ ἡ δόξα καὶ τὸ κράτος εἰς τοὺς αἰῶνας τῶν αἰώνων· ἀμήν.
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"አባት" ማለት ለአንዱ አምላክ "አስገኚ" ማለት ከሆነ "አምላክ" ማለት ለአንዱ አምላክ "የሚመለክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስ ያስገኘው አስገኚ እና የሚያመልከው አምላክ አለው። ጳውሎስም "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ተናግሯል፦
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
2ኛ ቆሮንቶስ 11፥31 ለዘላለም የተባረከ የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት እንዳልዋሽ ያውቃል። ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου Ἰησοῦ οἶδεν, ὁ ὢν εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας, ὅτι οὐ ψεύδομαι.
ኤፌሶን 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"ሆ ቴዎስ ቱ ኩሪዩ ሄሞን" ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν ማለት "የጌታችን አምላክ"the God of our Lord" ማለት ሲሆን ይህ ጌታ የተደገው ሰው ለጌትነቱ አምላክ አለ፦
ኤፌሶን 1፥17 የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ..። ἵνα ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
ኢየሱስ "አምላኬ" የሚለው ነቢያት እና ሐዋርያት "አምላክህ" "አምላኩ" "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" የሚሉት አብን ብቻ እና ብቻ ነው፥ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ የኢየሱስ አምላክ አለመሆናቸው በራሱ አንድ አምላክ አብ ብቻ እንደሆነ በቂ ማሳያ ነው። ኢየሱስ የራሱን አምላክነት የት አስቀምጦ ነው አብን ብቻ "አምላኬ" የሚለው? መንፈስ ቅዱስንስ እረስቶት ነው "አምላኬ" ያላለው? ማቴዎስ 26፥39 ላይ "በፊቱ ወደቀ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ በገጹ" ይለዋል፦
ማቴዎስ 26፥39 ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወ-"ሰገደ በገጹ" ወጸለየ ወይቤ፦ “አቡየ፡ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ፡ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን፡ ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።”
"ሰገደ" በግዕዝ አላልታችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት በዐማርኛ "ሰገደ" አጥብቃችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት ማለት ነው፥ አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማቴዎስ ወንጌል 26፥39 አንድምታ
"ከዚያ ጥቂት እልፍ ብሎ ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ"።
ግንባሩን ምድር አስነክቶ ከሰገደ አምላኪ እንጂ ተመላኪ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ማርቆስ 14፥35 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ማርቆስ 14፥35 ወእምዝ ተአተተ ሕቀ ወ-"ሰገደ" ውስተ ምድር ወጸለየ፦ "ከመ ትኅልፍ እምኔሁ ይእቲ ሰዓት ለእመ ይትከሀል"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማርቆስ ወንጌል 14፥35 አንድምታ
"ከዚህም በኃላ ወደ ፊት እልፍ ብሎ ከምድር ሰገደና ጸለየ"።
ከምድር ከሰገደ ሰጋጅ እንጂ ተሰጋጅ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ሉቃል 22፥41 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ሉቃል 22፥41"ወተአተተ እምኔሆሙ መጠነ ምውጋረ እብን ወሰገደ ወጸለየ"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የሉቃስ ወንጌል 22፥41 አንድምታ
"የድንጋይ ውርወራ ያህል ማለት ድንጋይ ወርውሮ እስኪደርስበት ድረስ ከእርሳቸው እልፍ ብሎ ሰገደ ጸለየ"።
በዲኑል ኢሥላም "መዕቡድ" مَعْبُود ማለት "ተመላኪ" ማለት ሲሆን "ዓቢድ" عَابِد ማለት ደግሞ "አምላኪ" ማለት ነው፥ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለው ሥርዓት "ዒባዳህ" عِبَادَة ደግሞ "አምልኮ" ማለት ነው። ለአሏህ አምልኮን የሚያቀርብ "ባሪያ" በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد ይባላል፥ ዒሣ አሏህን በብቸኝነት ስለሚያመልክ "ዐብዱሏህ" عَبْدُ اللَّه ማለትም "የአሏህ አምላኪ" "የአሏህ ባሪያ" ተብሏል፦
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
አል-መሢሕ አሏህን ከማምለክ ፈጽሞ የማይጸየፍ ከሆነ እንግዲያውስ የኢየሱስን አምላክ አሏህ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም