ያ ጀመዓህ ክፍል ሁለት ተለቋል። ኢየሱስ ድንግል ማርያም ማኅፀን ውስጥ ከመፈጠሩ በፊት "ነበረ" ብለው ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸውን ጥቅሳት ዳሰሳ አርገናል። ያድምጡ ያስደምጡ፦ https://youtu.be/ThIlPF3mQLY?si=s4DKbS6L5dTmINb-
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ኮሜንት፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
የመስቀል አምልኮ በሚል ርእስ በአፋርኛ ተለቋል። የአፋርኛ ተናጋሪዎች ግቡ እና አንብቡ፦ https://tttttt.me/wahidcomafarega/14
በጉራጊኛ "የክርስቶስ ተቃዋሚ" በሚል ደርሥ ተለቋል። ጉራጊኛ የምትችሉ አሊያም ለጉራጊኛ ተናጋሪ ሼር ማድረግ የምትፈልጉ ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://tttttt.me/wahidcomguragiga/22
በተጨማሪ የወንድም አቡ ዑሥማን(አኬል) ሥራዎች በጉራጊኛ ለማግኘት ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ @AkeelComparative
በተጨማሪ የወንድም አቡ ዑሥማን(አኬል) ሥራዎች በጉራጊኛ ለማግኘት ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ @AkeelComparative
ሥነ ፈለክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥33 እርሱም ሌሊትን እና ቀንን፣ ፀሐይን እና ጨረቃን የፈጠረ ነው፡፡ ሁሉም በምህዋራቸው ውስጥ ይዋኛሉ፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ اللَّيْلَ وَالنَّهَارَ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ ۖ كُلٌّ فِي فَلَكٍ يَسْبَحُونَ
"ፈለክ" فَلَك የሚለው ቃል "ፈለከ" فَلَك ማለትም "ሖረ" "ሔደ" አለፈ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ምሕዋር"orbit" ማለት ነው፥ የፈለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አፍላክ" أَفْلَاك ሲሆን "ምሕዋራት" ማለት ነው፦
21፥33 እርሱም ሌሊትንና ቀንን፣ ፀሐይንና ጨረቃንም የፈጠረ ነው፡፡ ሁሉም በምህዋራቸው ውስጥ ይዋኛሉ፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ اللَّيْلَ وَالنَّهَارَ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ ۖ كُلٌّ فِي فَلَكٍ يَسْبَحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ምሕዋር" ለሚለው የገባው ቃል "ፈለክ" فَلَك ሲሆን በዐማርኛ ላይ "ፈለክ" የሚለው ቃል የተወሰደው ከዐረቢኛው እንደሆነ እሙን እና ቅቡል ነው፥ ስለ ከዋክብት፣ ፀሐይ፣ ጨረቃ የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ "ፈለኪያህ" فَلَكِيَّة ማለትም "ሥነ ፈለክ"astronomy" ይባላል። "አስትሮኖሚ"astronomy" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "አስትሮኖሚያ" ἀστρονομία ከሚል የግሪክ ቃል የተወሰደ ነው። "አስትሮን" ἄστρον ማለት "ኮከብ" ማለት ሲሆን "ኖሞስ" νόμος ማለት "ሕግ" ማለት ነው፥ በጥቅሉ "አስትሮኖሚያ" ἀστρονομία ማለት "የከዋክብት ሕግ" ማለት ነው።
“መሽሪቅ” مَشْرِق የሚለው ቃል "ሸረቀ" شَرَقَ ማለትም "ወጣ" "ታየ" "ተገለጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መውጪያ” “መታያ” “መገለጪያ” "ምሥራቅ" ማለት ነው፥ “መግሪብ” مَغْرِب የሚለው ቃል “ገረበ” غَرَبَ ማለትም “ገባ” “ጠለቀ” “ተሰወረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መግቢያ” “መጥለቂያ” “መሰወሪያ” "ምዕራብ" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ የምሥራቅ እና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፦
73፥9 እርሱም የምሥራቅ እና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
ከመነሻው ፀሐይ በፍጹማዊ እውነታ መውጫ እና መግቢያ የላትም፥ መውጣት እና መግባት አንጻራዊ እውነታ ነው። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የመሽሪቅ ሙሰና "መሽሪቀይኒ" مَشْرِقَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምሥራቆች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትወጣ አንደኛው መውጫ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መውጣቷ ሁለተኛው መውጫ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምሥራቆች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
የመግሪብ ሙሰና “መግሪበይኒ” مَغْرِبَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምዕራቦች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትገባ አንደኛው መግቢያ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መግባቷ ሁለተኛው መግቢያ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምዕራቦች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፦
55፥17 "የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው"፡፡ رَبُّ الْمَشْرِقَيْنِ وَرَبُّ الْمَغْرِبَيْنِ
ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀጽ የፈሠረው በዚህ መልኩ እና ልክ ነው፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 55፥17
*"የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው" ማለት "የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መውጫዎች እና የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መጥለቂያዎች" ማለት ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ" አል-መዓሪጅ 40 ፥ ይህ የሚያመላክተው በእያንዳንዱ ቀን ለሰዎች የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው" አል-ሙዘሚል 9 ፥ ይህ የሚያመላክተው የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ እና ይህ ልዩነት ለተፈጠሩት ለጂኒዎችም ሰዎችም ጥቅም ያመጣል"*።
( رب المشرقين ورب المغربين ) يعني مشرقي الصيف والشتاء ، ومغربي الصيف والشتاء . وقال في الآية الأخرى : ( فلا أقسم برب المشارق والمغارب ) [ المعارج : 40 ] ، وذلك باختلاف مطالع الشمس وتنقلها في كل يوم ، وبروزها منه إلى الناس . وقال في الآية الأخرى : ( رب المشرق والمغرب لا إله إلا هو فاتخذه وكيلا ) [ المزمل : 9 ] . وهذا المراد منه جنس المشارق والمغارب ، ولما كان في اختلاف هذه المشارق والمغارب مصالح للخلق من الجن والإنس
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥33 እርሱም ሌሊትን እና ቀንን፣ ፀሐይን እና ጨረቃን የፈጠረ ነው፡፡ ሁሉም በምህዋራቸው ውስጥ ይዋኛሉ፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ اللَّيْلَ وَالنَّهَارَ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ ۖ كُلٌّ فِي فَلَكٍ يَسْبَحُونَ
"ፈለክ" فَلَك የሚለው ቃል "ፈለከ" فَلَك ማለትም "ሖረ" "ሔደ" አለፈ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ምሕዋር"orbit" ማለት ነው፥ የፈለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አፍላክ" أَفْلَاك ሲሆን "ምሕዋራት" ማለት ነው፦
21፥33 እርሱም ሌሊትንና ቀንን፣ ፀሐይንና ጨረቃንም የፈጠረ ነው፡፡ ሁሉም በምህዋራቸው ውስጥ ይዋኛሉ፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ اللَّيْلَ وَالنَّهَارَ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ ۖ كُلٌّ فِي فَلَكٍ يَسْبَحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ምሕዋር" ለሚለው የገባው ቃል "ፈለክ" فَلَك ሲሆን በዐማርኛ ላይ "ፈለክ" የሚለው ቃል የተወሰደው ከዐረቢኛው እንደሆነ እሙን እና ቅቡል ነው፥ ስለ ከዋክብት፣ ፀሐይ፣ ጨረቃ የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ "ፈለኪያህ" فَلَكِيَّة ማለትም "ሥነ ፈለክ"astronomy" ይባላል። "አስትሮኖሚ"astronomy" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "አስትሮኖሚያ" ἀστρονομία ከሚል የግሪክ ቃል የተወሰደ ነው። "አስትሮን" ἄστρον ማለት "ኮከብ" ማለት ሲሆን "ኖሞስ" νόμος ማለት "ሕግ" ማለት ነው፥ በጥቅሉ "አስትሮኖሚያ" ἀστρονομία ማለት "የከዋክብት ሕግ" ማለት ነው።
“መሽሪቅ” مَشْرِق የሚለው ቃል "ሸረቀ" شَرَقَ ማለትም "ወጣ" "ታየ" "ተገለጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መውጪያ” “መታያ” “መገለጪያ” "ምሥራቅ" ማለት ነው፥ “መግሪብ” مَغْرِب የሚለው ቃል “ገረበ” غَرَبَ ማለትም “ገባ” “ጠለቀ” “ተሰወረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መግቢያ” “መጥለቂያ” “መሰወሪያ” "ምዕራብ" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ የምሥራቅ እና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፦
73፥9 እርሱም የምሥራቅ እና የምዕራብ ጌታ ነው፥ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
ከመነሻው ፀሐይ በፍጹማዊ እውነታ መውጫ እና መግቢያ የላትም፥ መውጣት እና መግባት አንጻራዊ እውነታ ነው። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የመሽሪቅ ሙሰና "መሽሪቀይኒ" مَشْرِقَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምሥራቆች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትወጣ አንደኛው መውጫ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መውጣቷ ሁለተኛው መውጫ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምሥራቆች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
የመግሪብ ሙሰና “መግሪበይኒ” مَغْرِبَيْنِ ሲሆን "ሁለቱ ምዕራቦች" ማለት ነው። ፀሐይ በበጋ ጊዜ በሰሜን ንፍቀ-ክበብ”north pole” ስትገባ አንደኛው መግቢያ ይህ ሲሆን በክረምት ጊዜ ደግሞ በደቡብ ንፍቀ-ክበብ”south pole” መግባቷ ሁለተኛው መግቢያ ይህ ነው፥ ሁለቱ ምዕራቦች የሚለው ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፦
55፥17 "የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው"፡፡ رَبُّ الْمَشْرِقَيْنِ وَرَبُّ الْمَغْرِبَيْنِ
ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀጽ የፈሠረው በዚህ መልኩ እና ልክ ነው፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 55፥17
*"የሁለቱ ምሥራቆች ጌታ እና የሁለቱ ምዕራቦችም ጌታ ነው" ማለት "የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መውጫዎች እና የበጋ እና የክረምት የፀሐይ መጥለቂያዎች" ማለት ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ" አል-መዓሪጅ 40 ፥ ይህ የሚያመላክተው በእያንዳንዱ ቀን ለሰዎች የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ ነው። አላህ በሌላ አንቀጽ፦ "እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው" አል-ሙዘሚል 9 ፥ ይህ የሚያመላክተው የተለያዩ የፀሐይ መውጫዎች እና የፀሐይ መጥለቂያዎች ቦታዎች እንዳሉ እና ይህ ልዩነት ለተፈጠሩት ለጂኒዎችም ሰዎችም ጥቅም ያመጣል"*።
( رب المشرقين ورب المغربين ) يعني مشرقي الصيف والشتاء ، ومغربي الصيف والشتاء . وقال في الآية الأخرى : ( فلا أقسم برب المشارق والمغارب ) [ المعارج : 40 ] ، وذلك باختلاف مطالع الشمس وتنقلها في كل يوم ، وبروزها منه إلى الناس . وقال في الآية الأخرى : ( رب المشرق والمغرب لا إله إلا هو فاتخذه وكيلا ) [ المزمل : 9 ] . وهذا المراد منه جنس المشارق والمغارب ، ولما كان في اختلاف هذه المشارق والمغارب مصالح للخلق من الجن والإنس
እውነት ነው! አሜሪካ የፀሐይ መውጫ እና መጥለቂያ ከኢትዮጵያ፥ የኢትዮጵያ ከአውሮፓ፣ የአውሮፓ ከሩቅ ምሥራቅ ለየቅል ነው። ለዛ ነው በብዜት "ምሥራቆች እና ምዕራቦች" የተባለው። የመሽሪቅ ጀምዕ “መሻሪቅ” مَشَارِق ሲሆን "ምሥራቆች" ማለት ነው። የመግሪብ ጀምዕ "መጋሪብ" مَغَارِب ሲሆን "ምዕራቦች" ማለት ነው፦
70፥40 በምሥራቆች እና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፥ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
ፀሐይ የፕላኔታችን ሥርዓተ-ብርሃን”Solar System” እምብርት እና ከህልቆ መሳፍርት ከዋክብት አንዷ የንጋት ኮከብ ናት፥ የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ሥርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ሥርዓተ-ብርሃን ስላላቸው ለእኛ እይታ ላይ መውጣትና መግባት አላቸው። ከዋክብት በሌሊት ይወጣሉ፥ በንጋት ይገባሉ፥ ይህ የእነርሱ መውጫዎችና መግቢያዎች ምሥራቆችና ምዕራቦች ይባላሉ፦
52፥49 ከሌሊቱም አወድሰው፥ በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም ላይ አወድሰው፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَسَبِّحْهُ وَإِدْبَارَ النُّجُومِ
56፥75 በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
89፥15 ተመላሾችም በኾኑት እምላለሁ፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
89፥16 ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት ከዋክብት፡፡ الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
"ምሥራቆችና ምዕራቦች" የሚለው ሲገርማቸው መጽሐፈ ሄኖክ ላይ ያለውን ፀሐይ የሚወጣባቸው ስድስት መስኮቶች እና ፀሐይ የሚገባባቸው ስድስት መስኮቶች ሲያነቡ ምን ይውጣቸው ይሆን? እንመልከት፦
ሄኖክ 21፥6 ፀሐይ የሚወጣባቸው ስድስት መስኮቶችን አየሁ፥ ፀሐይም ሚገባባቸው ቦታዎች ስድስት መስኮቶችንም አየሁ።
መርፌ የራሷን ቀዳዳ ሳትሰፋ የሰውን ልብስ ትሰፋ? ይላል የአገሬ ሰው። ለመሆኑ እነዚህም መስኮቶች ስድስቱ በምሥራቅ ስድስቱ በምዕራብ ናቸው፦
ሄኖክ 21፥8 እነዚህም መስኮቶች ስድስቱ በምሥራቅ ስድስቱ ፀሐይ በሚገባበት በምዕራብ ናቸው።
ይኸው መጽሐፍ የፀሐይ እና የጨረቃ መጠናቸው እኩል እንደሆነ እና ጨረቃም በምሥራቅ ስድስቱ መስኮቶች ይወጣል በምዕራብ ስድስቱ ስድስቱ መስኮቶች ይገባል፦
ሄኖክ 21፥57 የሁለቱ ሁሉ የፀሐይ እና የጨረቃ መጠናቸው የተካከለ ነው።
ሄኖክ 21፥7 ጨረቃም በእነዚያ መስኮቶች ይወጣል ይገባል።
የሚገርመው በምሥራቅ ፀሐይ የምትወጣበት ስድስቱ መስኮቶች እና በምዕራብ የምትገባበት ስድስቱ መስኮቶች በሰማይ ውስጥ ነው፦
ሄኖክ 21፥5 ፀሐይ ብርሃን ነው፥ መውጫውም በምሥራቅ በኩል በሰማይ መስኮቶች ነው፥ መግቢያውም በምዕራብ በኩል በሰማይ መስኮቶች ነው።
በሰማያት ውስጥ የፀሐይን ድንኳን እንዳለ መናገሩ የሚያጅብ ነው፦
መዝሙር 19፥1 "ሰማያት" የአምላክን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል። הַשָּׁמַ֗יִם מְֽסַפְּרִ֥ים כְּבֹֽוד־אֵ֑ל וּֽמַעֲשֵׂ֥ה יָ֝דָ֗יו מַגִּ֥יד הָרָקִֽיעַ׃
መዝሙር 19፥5 በእነርሱም ውስጥ የፀሐይን ድንኳን አደረገ። לַ֝שֶּׁ֗מֶשׁ שָֽׂם־אֹ֥הֶל בָּהֶֽם
"እነርሱ" የሚለው "ሰማያት" የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ስለዚህ ሁሌ ትችት ከማቅረባችን በፊት የራሳችንን ጉድ መመልከት ይገባል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
70፥40 በምሥራቆች እና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፥ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
ፀሐይ የፕላኔታችን ሥርዓተ-ብርሃን”Solar System” እምብርት እና ከህልቆ መሳፍርት ከዋክብት አንዷ የንጋት ኮከብ ናት፥ የእኛ የንጋት ኮከብ ፀሐይ ለእኛ ሥርዓተ-ብርሃን መውጣትና መግባት እንዳላት ሁሉ እያንዳንዳቸው ከዋክብትም በራሳቸው ሥርዓተ-ብርሃን ስላላቸው ለእኛ እይታ ላይ መውጣትና መግባት አላቸው። ከዋክብት በሌሊት ይወጣሉ፥ በንጋት ይገባሉ፥ ይህ የእነርሱ መውጫዎችና መግቢያዎች ምሥራቆችና ምዕራቦች ይባላሉ፦
52፥49 ከሌሊቱም አወድሰው፥ በከዋክብት መደበቂያ ጊዜም ላይ አወድሰው፡፡ وَمِنَ اللَّيْلِ فَسَبِّحْهُ وَإِدْبَارَ النُّجُومِ
56፥75 በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ
89፥15 ተመላሾችም በኾኑት እምላለሁ፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
89፥16 ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት ከዋክብት፡፡ الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
"ምሥራቆችና ምዕራቦች" የሚለው ሲገርማቸው መጽሐፈ ሄኖክ ላይ ያለውን ፀሐይ የሚወጣባቸው ስድስት መስኮቶች እና ፀሐይ የሚገባባቸው ስድስት መስኮቶች ሲያነቡ ምን ይውጣቸው ይሆን? እንመልከት፦
ሄኖክ 21፥6 ፀሐይ የሚወጣባቸው ስድስት መስኮቶችን አየሁ፥ ፀሐይም ሚገባባቸው ቦታዎች ስድስት መስኮቶችንም አየሁ።
መርፌ የራሷን ቀዳዳ ሳትሰፋ የሰውን ልብስ ትሰፋ? ይላል የአገሬ ሰው። ለመሆኑ እነዚህም መስኮቶች ስድስቱ በምሥራቅ ስድስቱ በምዕራብ ናቸው፦
ሄኖክ 21፥8 እነዚህም መስኮቶች ስድስቱ በምሥራቅ ስድስቱ ፀሐይ በሚገባበት በምዕራብ ናቸው።
ይኸው መጽሐፍ የፀሐይ እና የጨረቃ መጠናቸው እኩል እንደሆነ እና ጨረቃም በምሥራቅ ስድስቱ መስኮቶች ይወጣል በምዕራብ ስድስቱ ስድስቱ መስኮቶች ይገባል፦
ሄኖክ 21፥57 የሁለቱ ሁሉ የፀሐይ እና የጨረቃ መጠናቸው የተካከለ ነው።
ሄኖክ 21፥7 ጨረቃም በእነዚያ መስኮቶች ይወጣል ይገባል።
የሚገርመው በምሥራቅ ፀሐይ የምትወጣበት ስድስቱ መስኮቶች እና በምዕራብ የምትገባበት ስድስቱ መስኮቶች በሰማይ ውስጥ ነው፦
ሄኖክ 21፥5 ፀሐይ ብርሃን ነው፥ መውጫውም በምሥራቅ በኩል በሰማይ መስኮቶች ነው፥ መግቢያውም በምዕራብ በኩል በሰማይ መስኮቶች ነው።
በሰማያት ውስጥ የፀሐይን ድንኳን እንዳለ መናገሩ የሚያጅብ ነው፦
መዝሙር 19፥1 "ሰማያት" የአምላክን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል። הַשָּׁמַ֗יִם מְֽסַפְּרִ֥ים כְּבֹֽוד־אֵ֑ל וּֽמַעֲשֵׂ֥ה יָ֝דָ֗יו מַגִּ֥יד הָרָקִֽיעַ׃
መዝሙር 19፥5 በእነርሱም ውስጥ የፀሐይን ድንኳን አደረገ። לַ֝שֶּׁ֗מֶשׁ שָֽׂם־אֹ֥הֶל בָּהֶֽם
"እነርሱ" የሚለው "ሰማያት" የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ስለዚህ ሁሌ ትችት ከማቅረባችን በፊት የራሳችንን ጉድ መመልከት ይገባል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአሏህ ዙፋን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበር"። وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ
"ከሩቢይ" كَرُوبِيّ ማለት "ቡሩክ" ማለት ነው፥ "ከሩቢዩን" كَرُوبِيُّون ማለት ደግሞ የከሩቢይ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቡሩካን" ማለት ነው። የግዕዙ "ኪሩብ" የሚለው ቃል እና "ክሩቭ" כְּרוּב የዕብራይስጡ ቃል "ባሩኽ" בָּרוּךְ ከሚለው ከአካድ ቃል የተወሰደ ሲሆን "ቡሩክ" ማለት ነው፥ የኤርሚያስ ብርቱ ጸሐፊ "ባሮክ" ስሙ የተወሰደው "ባሩኽ" בָּרוּךְ ከሚለው ነው። የአሏህን ዙፋን የሚሸሙት መላእክት ኪሩቤል ለአሏህ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክት ናቸው፦
4፥172 አል መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ
40፥7 እነዚያ "ዙፋኑን የሚሸከሙት" እና እነዚያ በዙሪያው ያሉት በጌታቸው ምስጋና ያወድሳሉ፡፡ በእርሱም ያምናሉ፡፡ الَّذِينَ يَحْمِلُونَ الْعَرْشَ وَمَنْ حَوْلَهُ يُسَبِّحُونَ بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَيُؤْمِنُونَ بِهِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 132
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ዙፋኑን ከሚሸከሙት ከአሏህ መላእክት ስለ አንዱ መልአክ እንድናገር ተፈቅዶልኛል፥ እርሱም በጆሮው እና በትከሻው መካከል ያለው ርቀት የሰባት መቶ ዓመት ጉዞ ነው"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُذِنَ لِي أَنْ أُحَدِّثَ عَنْ مَلَكٍ مِنْ مَلاَئِكَةِ اللَّهِ مِنْ حَمَلَةِ الْعَرْشِ إِنَّ مَا بَيْنَ شَحْمَةِ أُذُنِهِ إِلَى عَاتِقِهِ مَسِيرَةُ سَبْعِمِائَةِ عَامٍ " .
"ዐርሽ" عَرْش የሚለው ቃል "ዐረሸ" عَرَشَ ማለትም "ተቆናጠጠ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መቆጣጫ" "ዙፋን" ማለት ነው፥ ዙፋን የሉዓላዊነት እና የልዕልና መቆናጠጥ እንዲሁ የንግሥና ምልክት እና መገለጫ ነው፦
27፥23 እኔ "የምትገዛቸው" የሆነችን ሴት ከነገሩም ሁሉ የተሰጠችን አገኘሁ፥ ለእርሷም ታላቅ ዙፋን አላት። إِنِّى وَجَدتُّ ٱمْرَأَةًۭ تَمْلِكُهُمْ وَأُوتِيَتْ مِن كُلِّ شَىْءٍۢ وَلَهَا عَرْشٌ عَظِيمٌۭ
"የምትገዛ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ተምሊኩ" تَمْلِكُ ሲሆን ዙፋን የንግሥና ምልክት እና መገለጫ መሆኑን ድብን አርጎ ያሳያል። "መሊክ" مَلِيك ማለት "ንጉሥ" ማለት ሲሆን አምላካችን አሏህ እውነተኛ ንጉሥ ስለሆነ የንግሥናውን ምልክት የሚያምር ዙፋን አለው፦
23፥116 እውነተኛም ንጉሥ አሏህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም። የሚያምረው “ዙፋን” ጌታ ነው፡፡ فَتَعَٰلَى ٱللَّهُ ٱلْمَلِكُ ٱلْحَقُّ ۖ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ ٱلْعَرْشِ ٱلْكَرِيمِ
አምላካችን አሏህ በተከበረ ቃሉ እንዲሁ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በነቢያዊ ቃላቸው የአሏህ ዐርሽ በውኃ ላይ እንደነበር ተናግረዋል፦
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበር"። وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 2
ዒምራም ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ "ምንም ነገር ሳይኖር አሏህ ነበረ፥ ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበረ"። عَنْ عِمْرَانَ بْنِ حُصَيْنٍ، قَالَ إِنِّي عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ،
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበር"። وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ
"ከሩቢይ" كَرُوبِيّ ማለት "ቡሩክ" ማለት ነው፥ "ከሩቢዩን" كَرُوبِيُّون ማለት ደግሞ የከሩቢይ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቡሩካን" ማለት ነው። የግዕዙ "ኪሩብ" የሚለው ቃል እና "ክሩቭ" כְּרוּב የዕብራይስጡ ቃል "ባሩኽ" בָּרוּךְ ከሚለው ከአካድ ቃል የተወሰደ ሲሆን "ቡሩክ" ማለት ነው፥ የኤርሚያስ ብርቱ ጸሐፊ "ባሮክ" ስሙ የተወሰደው "ባሩኽ" בָּרוּךְ ከሚለው ነው። የአሏህን ዙፋን የሚሸሙት መላእክት ኪሩቤል ለአሏህ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክት ናቸው፦
4፥172 አል መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም አይጠየፉም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ
40፥7 እነዚያ "ዙፋኑን የሚሸከሙት" እና እነዚያ በዙሪያው ያሉት በጌታቸው ምስጋና ያወድሳሉ፡፡ በእርሱም ያምናሉ፡፡ الَّذِينَ يَحْمِلُونَ الْعَرْشَ وَمَنْ حَوْلَهُ يُسَبِّحُونَ بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَيُؤْمِنُونَ بِهِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 132
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ዙፋኑን ከሚሸከሙት ከአሏህ መላእክት ስለ አንዱ መልአክ እንድናገር ተፈቅዶልኛል፥ እርሱም በጆሮው እና በትከሻው መካከል ያለው ርቀት የሰባት መቶ ዓመት ጉዞ ነው"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُذِنَ لِي أَنْ أُحَدِّثَ عَنْ مَلَكٍ مِنْ مَلاَئِكَةِ اللَّهِ مِنْ حَمَلَةِ الْعَرْشِ إِنَّ مَا بَيْنَ شَحْمَةِ أُذُنِهِ إِلَى عَاتِقِهِ مَسِيرَةُ سَبْعِمِائَةِ عَامٍ " .
"ዐርሽ" عَرْش የሚለው ቃል "ዐረሸ" عَرَشَ ማለትም "ተቆናጠጠ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መቆጣጫ" "ዙፋን" ማለት ነው፥ ዙፋን የሉዓላዊነት እና የልዕልና መቆናጠጥ እንዲሁ የንግሥና ምልክት እና መገለጫ ነው፦
27፥23 እኔ "የምትገዛቸው" የሆነችን ሴት ከነገሩም ሁሉ የተሰጠችን አገኘሁ፥ ለእርሷም ታላቅ ዙፋን አላት። إِنِّى وَجَدتُّ ٱمْرَأَةًۭ تَمْلِكُهُمْ وَأُوتِيَتْ مِن كُلِّ شَىْءٍۢ وَلَهَا عَرْشٌ عَظِيمٌۭ
"የምትገዛ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ተምሊኩ" تَمْلِكُ ሲሆን ዙፋን የንግሥና ምልክት እና መገለጫ መሆኑን ድብን አርጎ ያሳያል። "መሊክ" مَلِيك ማለት "ንጉሥ" ማለት ሲሆን አምላካችን አሏህ እውነተኛ ንጉሥ ስለሆነ የንግሥናውን ምልክት የሚያምር ዙፋን አለው፦
23፥116 እውነተኛም ንጉሥ አሏህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም። የሚያምረው “ዙፋን” ጌታ ነው፡፡ فَتَعَٰلَى ٱللَّهُ ٱلْمَلِكُ ٱلْحَقُّ ۖ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ ٱلْعَرْشِ ٱلْكَرِيمِ
አምላካችን አሏህ በተከበረ ቃሉ እንዲሁ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በነቢያዊ ቃላቸው የአሏህ ዐርሽ በውኃ ላይ እንደነበር ተናግረዋል፦
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበር"። وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59, ሐዲስ 2
ዒምራም ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ "ምንም ነገር ሳይኖር አሏህ ነበረ፥ ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበረ"። عَنْ عِمْرَانَ بْنِ حُصَيْنٍ، قَالَ إِنِّي عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ،
ሚሽነሪዎች "ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበረ" የሚለው ይዘው በቁርኣን እና በሐዲስ ሲስቁ እና ሲሳለቁ ማየት ይገርማል፥ ከዓይን ለተወረወረ ጦር ጋሻ አይያዝምና ይህ የሚያሳየው መጽሐፋቸው በቅጡ እና በአግባብ አለማየታቸው ነው። በባይብል በግልጽ "ሰባት ሰማያት" የሚል ባይኖርም ብዙ ሰማያት እንዳሉ ከበቂ በላይ ማስረጃ አለ፦
1ኛ ነገሥት 8፥27 እነሆ ሰማይ እና ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም። הִ֠נֵּה הַשָּׁמַ֜יִם וּשְׁמֵ֤י הַשָּׁמַ֙יִם֙ לֹ֣א יְכַלְכְּל֔וּךָ
ዘዳግም 10፥14 እነሆ ሰማይ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ምድር፣ በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የያህዌህ ነው። הֵ֚ן לַיהוָ֣ה אֱלֹהֶ֔יךָ הַשָּׁמַ֖יִם וּשְׁמֵ֣י הַשָּׁמָ֑יִם הָאָ֖רֶץ וְכָל־אֲשֶׁר־בָּֽהּ׃
ነህምያ 9፥6 አንተ ብቻ ያህዌህ ነህ፤ ሰማዩን፣ የሰማያት ሰማይን፣ ሠራዊታቸውንም ሁሉ፣ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፣ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ ፈጥረሃል።
'ሰማይ" አንድ፣ "ሰማያት" ብዙ እና ከሰማያት በላይ ያለው "ሰማይ" ከቆጠርን በትንሹ አምስት ሰማያት አሉ፥ "ሰማየ ሰማያት" ወይም "የሰማያት ሰማይ" ማለት "ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ" ማለት ነው። ይህ ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ እራሱ ውኃ ነው፦
መዝሙር 148፥4 ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ። הַֽ֭לְלוּהוּ שְׁמֵ֣י הַשָּׁמָ֑יִם וְ֝הַמַּ֗יִם אֲשֶׁ֤ר ׀ מֵעַ֬ל הַשָּׁמָֽיִם׃
ሄኖክ 14፥32 ውኆችም(ውኃዎች) ሁሉ "ከሰማያት በላይ ካሉ ውኃዎች" ጋር ይጨመራሉ።
ሄኖክ 14፥31 "ከሰማያት በላይ ያሉ የውኃዎች" መዛግብት ሁሉ፥ ከሰማያት በታችና፥ ከምድር በላይ ያሉ ምንጮችም ይከፈታሉ።
ሄኖክ 14፥33 "ከሰማያት በላይ ያለ ውኃ" ግን ተባዕታይ ነው፥ ከምድር በታች ያለችው ውኃም አንስታይ ናት።
"ውኆች" የውኃ ብዙ ቁጥር ነው። "ጽርሐ አርያም" ማለት ሰማየ ሰማያት ወይም ከሰማያት ኹሉ በላይ ያለው ሰማይ ነው፦
ኢዮብ 16፥19 አሁንም እነሆ ምስክሬ በሰማይ አለ፥ የሚመሰክርልኝም በአርያም ነው። גַּם־עַ֭תָּה הִנֵּה־בַשָּׁמַ֣יִם עֵדִ֑י וְ֝שָׂהֲדִ֗י בַּמְּרֹומִֽים
ኢሳይያስ 33፥5 ያህዌህ በአርያም ተቀምጦአልና፥ ከፍ ከፍ አለ። נִשְׂגָּ֣ב יְהוָ֔ה כִּ֥י שֹׁכֵ֖ן מָרֹ֑ום
"በአርያም ተቀምጦአል" የሚለው ይሰመርበት! "አርያም" ማለት "ከፍተኛ" ማለት ሲሆን "ጽርሕ" ማለት "ስገነት" "እልፍኝ" "አዳራሽ" "ሳሎን" ማለት ነው፥ ፈጣሪ ይህንን ጽርሐ አርያም የሠራው በውኃ ነው፦
አሞጽ 9፥6 አዳራሹን በሰማይ የሠራ፥ הַבֹּונֶ֤ה בַשָּׁמַ֙יִם֙ [מַעֲלֹותֹו כ] (מַעֲלֹותָ֔יו
መዝሙር 104፥3 እልፍኙን በውኃ የሠራ፥ הַ֥מְקָרֶֽה בַמַּ֗יִם עֲֽלִיֹּ֫ותָ֥יו
ጽርሐ አርያም በውኃ እንደተሠራ ስታዩ ኩሽ እና ኩምሽሽ እንደምትሉ ይታየኛል። ጽርሐ አርያም በውኃ እንደተሠራ ካየን ዘንድ ይህ ከሰማያት በላይ ያለው ውኃ ላይ ዙፋኑን አዘጋጅቷል፦
መዝሙር 103፥19 ያህዌህ ዙፋኑን በሰማይ አዘጋጀ። יְֽהוָ֗ה בַּ֭שָּׁמַיִם הֵכִ֣ין כִּסְאֹ֑ו
ኢሳይያስ 66፥1 ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው። כֹּ֚ה אָמַ֣ר יְהוָ֔ה הַשָּׁמַ֣יִם כִּסְאִ֔י
ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ ውኃ መሆኑን እና ይህም ሰማይ ዙፋኑ መሆኑን ካየን ዘንዳ አልምጥ እና አልግጥ ሆናችሁ "ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበረ" የሚለውን ይዛችሁ መሳቅ እና መሳለቅ የራስ እያረረ የሰውን ማማሰል ነው። ስትሟገቱ ግራ እና ቀኝ ያማከል ውል ያለው ሙግት ተሟገቱ እንጂ ያልፋፋ እና ያልዳበረ አርቲ ቡርቲ ቶራ ቦራ ሙግት አትሟገቱ!
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1ኛ ነገሥት 8፥27 እነሆ ሰማይ እና ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም። הִ֠נֵּה הַשָּׁמַ֜יִם וּשְׁמֵ֤י הַשָּׁמַ֙יִם֙ לֹ֣א יְכַלְכְּל֔וּךָ
ዘዳግም 10፥14 እነሆ ሰማይ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ምድር፣ በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የያህዌህ ነው። הֵ֚ן לַיהוָ֣ה אֱלֹהֶ֔יךָ הַשָּׁמַ֖יִם וּשְׁמֵ֣י הַשָּׁמָ֑יִם הָאָ֖רֶץ וְכָל־אֲשֶׁר־בָּֽהּ׃
ነህምያ 9፥6 አንተ ብቻ ያህዌህ ነህ፤ ሰማዩን፣ የሰማያት ሰማይን፣ ሠራዊታቸውንም ሁሉ፣ ምድሩንና በእርስዋ ላይ ያሉትን ሁሉ፣ ባሕሮቹንና በእነርሱ ውስጥ ያለውን ሁሉ ፈጥረሃል።
'ሰማይ" አንድ፣ "ሰማያት" ብዙ እና ከሰማያት በላይ ያለው "ሰማይ" ከቆጠርን በትንሹ አምስት ሰማያት አሉ፥ "ሰማየ ሰማያት" ወይም "የሰማያት ሰማይ" ማለት "ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ" ማለት ነው። ይህ ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ እራሱ ውኃ ነው፦
መዝሙር 148፥4 ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ። הַֽ֭לְלוּהוּ שְׁמֵ֣י הַשָּׁמָ֑יִם וְ֝הַמַּ֗יִם אֲשֶׁ֤ר ׀ מֵעַ֬ל הַשָּׁמָֽיִם׃
ሄኖክ 14፥32 ውኆችም(ውኃዎች) ሁሉ "ከሰማያት በላይ ካሉ ውኃዎች" ጋር ይጨመራሉ።
ሄኖክ 14፥31 "ከሰማያት በላይ ያሉ የውኃዎች" መዛግብት ሁሉ፥ ከሰማያት በታችና፥ ከምድር በላይ ያሉ ምንጮችም ይከፈታሉ።
ሄኖክ 14፥33 "ከሰማያት በላይ ያለ ውኃ" ግን ተባዕታይ ነው፥ ከምድር በታች ያለችው ውኃም አንስታይ ናት።
"ውኆች" የውኃ ብዙ ቁጥር ነው። "ጽርሐ አርያም" ማለት ሰማየ ሰማያት ወይም ከሰማያት ኹሉ በላይ ያለው ሰማይ ነው፦
ኢዮብ 16፥19 አሁንም እነሆ ምስክሬ በሰማይ አለ፥ የሚመሰክርልኝም በአርያም ነው። גַּם־עַ֭תָּה הִנֵּה־בַשָּׁמַ֣יִם עֵדִ֑י וְ֝שָׂהֲדִ֗י בַּמְּרֹומִֽים
ኢሳይያስ 33፥5 ያህዌህ በአርያም ተቀምጦአልና፥ ከፍ ከፍ አለ። נִשְׂגָּ֣ב יְהוָ֔ה כִּ֥י שֹׁכֵ֖ן מָרֹ֑ום
"በአርያም ተቀምጦአል" የሚለው ይሰመርበት! "አርያም" ማለት "ከፍተኛ" ማለት ሲሆን "ጽርሕ" ማለት "ስገነት" "እልፍኝ" "አዳራሽ" "ሳሎን" ማለት ነው፥ ፈጣሪ ይህንን ጽርሐ አርያም የሠራው በውኃ ነው፦
አሞጽ 9፥6 አዳራሹን በሰማይ የሠራ፥ הַבֹּונֶ֤ה בַשָּׁמַ֙יִם֙ [מַעֲלֹותֹו כ] (מַעֲלֹותָ֔יו
መዝሙር 104፥3 እልፍኙን በውኃ የሠራ፥ הַ֥מְקָרֶֽה בַמַּ֗יִם עֲֽלִיֹּ֫ותָ֥יו
ጽርሐ አርያም በውኃ እንደተሠራ ስታዩ ኩሽ እና ኩምሽሽ እንደምትሉ ይታየኛል። ጽርሐ አርያም በውኃ እንደተሠራ ካየን ዘንድ ይህ ከሰማያት በላይ ያለው ውኃ ላይ ዙፋኑን አዘጋጅቷል፦
መዝሙር 103፥19 ያህዌህ ዙፋኑን በሰማይ አዘጋጀ። יְֽהוָ֗ה בַּ֭שָּׁמַיִם הֵכִ֣ין כִּסְאֹ֑ו
ኢሳይያስ 66፥1 ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው። כֹּ֚ה אָמַ֣ר יְהוָ֔ה הַשָּׁמַ֣יִם כִּסְאִ֔י
ከሰማያት በላይ ያለው ሰማይ ውኃ መሆኑን እና ይህም ሰማይ ዙፋኑ መሆኑን ካየን ዘንዳ አልምጥ እና አልግጥ ሆናችሁ "ዙፋኑ በውኃ ላይ ነበረ" የሚለውን ይዛችሁ መሳቅ እና መሳለቅ የራስ እያረረ የሰውን ማማሰል ነው። ስትሟገቱ ግራ እና ቀኝ ያማከል ውል ያለው ሙግት ተሟገቱ እንጂ ያልፋፋ እና ያልዳበረ አርቲ ቡርቲ ቶራ ቦራ ሙግት አትሟገቱ!
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እኛ ሙሥሊሞች ክርስቲያኖችን፦ ኢየሱስ "እኔ አምላክ ነኝ፥ አምልኩኝ" ያለበት ጥቅስ ስጡን ስንላቸው እነርሱ፦ "ኢየሱስ አልፋ እና ዖሜጋ ነኝ" ብሏል ብለው ይመልሳሉ፥ እውን "አልፋ እና ዖሜጋ ነኝ" የሚለው ማን ነው? ኢየሱስ ወይስ የኢየሱስ አምላክ? ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/U0JrbUdiW2Y?si=zh10yRilGdpxDPgb
ፋኑኤል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
22፥75 አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፥ ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል። አሏህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
"መለክ" مَلَك ወይም "መልአክ" مَلْأَك የሚለው ቃል "ለአከ" لَأَكَ ማለትም "ላከ" ከሚለው ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ተላላኪ" ማለት ነው፥ የመለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መላኢክ" مَلَائِك ወይም "መላኢካህ" مَلَائِكَة ነው። መላኢካህ ሰማያውያን ፍጥረታት ሲሆኑ ከእነርሱ የአሏህን ትእዛዝ ለማስፈጸም ወደ ሰዎች ልጆች ለመላክ የሚመረጡ መላእክት አሉ፦
22፥75 አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፥ ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል። አሏህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
በቁርኣኑ እዚህ ድረስ ስለ መላእክት በግርድፉ ካየን ዘንዳ በባይብል ደግሞ ስለ መልአኩ ፋኑኤል እንመልከት!
"ፐኑኤል" פְנוּאֵל ማለት "የአምላክ ፊት" ሲሆን በአገራችን ቋንቋ "ፋኑኤል" ይሉታል። ፋኑኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው፦
ዳንኤል 10፥13 ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ። וְהִנֵּ֣ה מִֽיכָאֵ֗ל אַחַ֛ד הַשָּׂרִ֥ים הָרִאשֹׁנִ֖ים בָּ֣א לְעָזְרֵ֑נִי
ጦቢት 12፥15 "ከከበሩ ሰባት አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ" አላቸው።
ሄኖክ 10፥15 አራተኛውም የዘለዓለም ሕይወትን ለሚወርሱ ሰዎች ተስፋ በንስሓ ላይ የተሾመ "ፋኑኤል" ነው።
ሰባቱ ሊቃነ መላእክት ሚካኤል፣ ገብርኤል፣ ሩፋኤል፣ ራጉኤል፣ ዑራኤል፣ ፋኑኤል፣ ሳቁኤል ናቸው። "የአምላክ ፊት" የሚል ትርጉም ያለው መልአክ "ፋኑኤል" ያዕቆብ ሲታገል የነበረው መልአክ ነው፦
ዘፍጥረት 32፥24 ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ "ሰውም" እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር። וַיִּוָּתֵ֥ר יַעֲקֹ֖ב לְבַדֹּ֑ו וַיֵּאָבֵ֥ק אִישׁ֙ עִמֹּ֔ו עַ֖ד עֲלֹ֥ות הַשָּֽׁחַר׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰው" ለሚለው የገባው ቃል "ኢሽ" אִישׁ ሲሆን በነጠላ "ሰው" የተባለው መልአኩ እንደሆነ ቅቡል ነው፦
ሆሴዕ 12፥3 በማኅፀን ውስጥ ወንድሙን በተረከዙ ያዘው፥ በጕልማስነቱ ጊዜ "ከ-"አምላክ ጋር ታገለ"።
ሆሴዕ 12፥4 "ከ-"መልአክ" ጋር ታግሎ አሸነፈ፤ አልቅሶም ለመነው። በቤቴልም አገኘው፥ በዚያም "ከእኛ ጋር ተነጋገረ"።
"ከእኛ ጋር ተነጋገረ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! "እኛ" በሚለው እኛነት ውስጥ "አናሺም" אֲנָשִׁ֖ים የተባሉት መላእክት የሚያካትት ነው፦
ዘፍጥረት 32፥28 ከአምላክ እና "ከ-"ሰዎች" ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና። אֱלֹהִ֛ים וְעִם־אֲנָשִׁ֖ים וַתּוּכָֽל׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "አናሺም" אֲנָשִׁ֖ים የሚለው ቃል የኢሽ ብዙ ቁጥር ሲሆን በብዜት "ሰዎች" ማለት ነው፥ በግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "አንትሮፖን" ἀνθρώπων ማለት "ሰዎች" ማለት ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰዎች" የተባሉት ዐውደ ንባቡ ላይ የአምላክ መላእክት ናቸው፦
ዘፍጥረት 32፥1-2 ያዕቆብም መንገዱን ሄደ፥ የአምላክ መላእክትም ተገናኙት። ያዕቆብም ባያቸው ጊዜ፦ “እነዚህ የአምላክ ሠራዊት ናቸው፡” አለ፤ የዚያንም ስፍራ ስም መሃናይም ብሎ ጠራው።
"የአምላክ መላእክት" "የአምላክ ሠራዊት" የሚለው ይሰመርበት! በመቀጠል ያዕቆብ እንዲህ አለ፦
ዘፍጥረት 32፥30 ያዕቆብም፦ “አምላክን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች” ሲል የዚያን ቦታ ስም "ፐኑኤል" ብሎ ጠራው። וַיִּקְרָ֧א יַעֲקֹ֛ב שֵׁ֥ם הַמָּקֹ֖ום פְּנִיאֵ֑ל כִּֽי־רָאִ֤יתִי אֱלֹהִים֙ פָּנִ֣ים אֶל־פָּנִ֔ים וַתִּנָּצֵ֖ל נַפְשִֽׁי׃
"ፐኑኤል" פְנוּאֵל ማለት "የአምላክ ፊት" ማለት ሲሆን ያዕቆብ መልአኩን ያየበት ቦታ "ፐኑኤል" ማለቱ በራሱ የታየው መልአክ "አምላክ" ስለተባለ ነው፥ "አምላክን ፊት ለፊት አየሁ" ሲል ፊት ለፊት ያየው የአምላክ ፊት የተባለውን ፋኑኤልን ነው። መላእክት "አምላክ" እንደሚባሉ እሙን እና ቅቡል ነው፦
መዝሙር 138፥1 "በአማልክትም" ፊት እዘምርልሃለሁ። אֹודְךָ֥ בְכָל־לִבִּ֑י נֶ֖גֶד אֱלֹהִ֣ים אֲזַמְּרֶֽךָּ׃
መዝሙር 8፥5 "ከአማልክትን" እጅግ ጥቂት አሳነስኸው"። וַתְּחַסְּרֵ֣הוּ מְּ֭עַט מֵאֱלֹהִ֑ים
በዕብራይስጥ "ኤሎሃህ" אלוהּ ማለት "አምላክ" ማለት ነው፥ የኤሎሃህ ብዜት ደግሞ "ኤሎሂም" אלהים ሲሆን "አማልክት" ማለት ነው። መላእክት መልእክተኞች ሲሆኑ በመላእክት የአምላክ መታየት "አስተርዮተ አምላክ"theophany" ስለሆነ ሰዎች የያህዌን መልአክ ሲያዩ "አምላክን አይተናል" ይሉ ነበር፦
መሣፍንት 13፥21 ያን ጊዜም ማኑሄ "የያህዌህ መልአክ" መሆኑን አወቀ። אָ֚ז יָדַ֣ע מָנֹ֔וחַ כִּֽי־מַלְאַ֥ךְ יְהוָ֖ה הֽוּא׃
መሣፍንት 13፥22 ማኑሄም ሚስቱን፦ "አምላክን አይተናልና ሞት እንሞታለን" አላት። וַיֹּ֧אמֶר מָנֹ֛וחַ אֶל־אִשְׁתֹּ֖ו מֹ֣ות נָמ֑וּת כִּ֥י אֱלֹהִ֖ים רָאִֽינוּ׃
መላእክት ተጠሪነታቸው ለአምላክ ስለሆነ እና የአምላክ ቃል አቀባይ፣ አፈቀላጤ፣ እደራሴ፣ ልኡክ፣ ወኪል ስለሆኑ "አምላክ" መባላቸው ግብራዊ ስያሜ"functional term" እንጂ ባሕሪያዊ ስያሜ"ontological term" አይደለም። ባሕሪያዊ ስያሜ ያለውን የአንዱን አምላክ ፊት ግን ሰው ማየት አይቻለውም፦
ዘጸአት 33፥20 ደግሞም፦ "ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም" አለ።
ፋኑኤል የሚባለው መልአክ "ማላህ ሀ ፐኒም" מלאך הפנים ይባላል፥ "ማላህ ሀ ፐኒም" מלאך הפנים ማለት "የፊቱ መልአክ" "መልአከ ገጹ" ማለት ነው፦
ኢሳይያስ 63፥9 በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ "የፊቱም መልአክ" አዳናቸው። בְּֽכָל־צָרָתָ֣ם ׀ [לֹא כ] (לֹ֣ו ק) צָ֗ר וּמַלְאַ֤ךְ פָּנָיו֙ הֹֽושִׁיעָ֔ם
ይህ መልአክ አምላክ የሚታይበት ስለሆነ "የአምላክ ፊት" "የፊቱ መልአክ" ተብሏል። በኩፋሌ ላይ በእስራኤል ሠራዊት ፊት የሚሄድ የፊቱ መልአክ "አምላካችን እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን" ማለቱ በራሱ ሩፋኤል ፍጡር መልአክ መሆኑ በቂ ማሳያ ነው፦
ኩፋሌ 2፥1 በእስራኤል ሠራዊት ፊት የሚሄድ "የፊቱ መልአክ" የዘመኖች አከፋፈል የተጻፈበትን ጽላት ያዘ።
ኩፋሌ 10፥13 አምላካችን እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፥
በተረፈ ያዕቆብ ሲታገል የነበረው የአምላክ መልአክ "ኢየሱስ" ስለመሆኑ ምንም ዓይነት የዐውደ ንባብ፣ የተዛማች ጥቅስ፣ የአይሁድ ትውፊት ማስረጃ የለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
22፥75 አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፥ ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል። አሏህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
"መለክ" مَلَك ወይም "መልአክ" مَلْأَك የሚለው ቃል "ለአከ" لَأَكَ ማለትም "ላከ" ከሚለው ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ተላላኪ" ማለት ነው፥ የመለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መላኢክ" مَلَائِك ወይም "መላኢካህ" مَلَائِكَة ነው። መላኢካህ ሰማያውያን ፍጥረታት ሲሆኑ ከእነርሱ የአሏህን ትእዛዝ ለማስፈጸም ወደ ሰዎች ልጆች ለመላክ የሚመረጡ መላእክት አሉ፦
22፥75 አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፥ ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል። አሏህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
በቁርኣኑ እዚህ ድረስ ስለ መላእክት በግርድፉ ካየን ዘንዳ በባይብል ደግሞ ስለ መልአኩ ፋኑኤል እንመልከት!
"ፐኑኤል" פְנוּאֵל ማለት "የአምላክ ፊት" ሲሆን በአገራችን ቋንቋ "ፋኑኤል" ይሉታል። ፋኑኤል ከሰባቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ነው፦
ዳንኤል 10፥13 ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ። וְהִנֵּ֣ה מִֽיכָאֵ֗ל אַחַ֛ד הַשָּׂרִ֥ים הָרִאשֹׁנִ֖ים בָּ֣א לְעָזְרֵ֑נִי
ጦቢት 12፥15 "ከከበሩ ሰባት አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ" አላቸው።
ሄኖክ 10፥15 አራተኛውም የዘለዓለም ሕይወትን ለሚወርሱ ሰዎች ተስፋ በንስሓ ላይ የተሾመ "ፋኑኤል" ነው።
ሰባቱ ሊቃነ መላእክት ሚካኤል፣ ገብርኤል፣ ሩፋኤል፣ ራጉኤል፣ ዑራኤል፣ ፋኑኤል፣ ሳቁኤል ናቸው። "የአምላክ ፊት" የሚል ትርጉም ያለው መልአክ "ፋኑኤል" ያዕቆብ ሲታገል የነበረው መልአክ ነው፦
ዘፍጥረት 32፥24 ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ "ሰውም" እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር። וַיִּוָּתֵ֥ר יַעֲקֹ֖ב לְבַדֹּ֑ו וַיֵּאָבֵ֥ק אִישׁ֙ עִמֹּ֔ו עַ֖ד עֲלֹ֥ות הַשָּֽׁחַר׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰው" ለሚለው የገባው ቃል "ኢሽ" אִישׁ ሲሆን በነጠላ "ሰው" የተባለው መልአኩ እንደሆነ ቅቡል ነው፦
ሆሴዕ 12፥3 በማኅፀን ውስጥ ወንድሙን በተረከዙ ያዘው፥ በጕልማስነቱ ጊዜ "ከ-"አምላክ ጋር ታገለ"።
ሆሴዕ 12፥4 "ከ-"መልአክ" ጋር ታግሎ አሸነፈ፤ አልቅሶም ለመነው። በቤቴልም አገኘው፥ በዚያም "ከእኛ ጋር ተነጋገረ"።
"ከእኛ ጋር ተነጋገረ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! "እኛ" በሚለው እኛነት ውስጥ "አናሺም" אֲנָשִׁ֖ים የተባሉት መላእክት የሚያካትት ነው፦
ዘፍጥረት 32፥28 ከአምላክ እና "ከ-"ሰዎች" ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና። אֱלֹהִ֛ים וְעִם־אֲנָשִׁ֖ים וַתּוּכָֽל׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "አናሺም" אֲנָשִׁ֖ים የሚለው ቃል የኢሽ ብዙ ቁጥር ሲሆን በብዜት "ሰዎች" ማለት ነው፥ በግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "አንትሮፖን" ἀνθρώπων ማለት "ሰዎች" ማለት ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰዎች" የተባሉት ዐውደ ንባቡ ላይ የአምላክ መላእክት ናቸው፦
ዘፍጥረት 32፥1-2 ያዕቆብም መንገዱን ሄደ፥ የአምላክ መላእክትም ተገናኙት። ያዕቆብም ባያቸው ጊዜ፦ “እነዚህ የአምላክ ሠራዊት ናቸው፡” አለ፤ የዚያንም ስፍራ ስም መሃናይም ብሎ ጠራው።
"የአምላክ መላእክት" "የአምላክ ሠራዊት" የሚለው ይሰመርበት! በመቀጠል ያዕቆብ እንዲህ አለ፦
ዘፍጥረት 32፥30 ያዕቆብም፦ “አምላክን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች” ሲል የዚያን ቦታ ስም "ፐኑኤል" ብሎ ጠራው። וַיִּקְרָ֧א יַעֲקֹ֛ב שֵׁ֥ם הַמָּקֹ֖ום פְּנִיאֵ֑ל כִּֽי־רָאִ֤יתִי אֱלֹהִים֙ פָּנִ֣ים אֶל־פָּנִ֔ים וַתִּנָּצֵ֖ל נַפְשִֽׁי׃
"ፐኑኤል" פְנוּאֵל ማለት "የአምላክ ፊት" ማለት ሲሆን ያዕቆብ መልአኩን ያየበት ቦታ "ፐኑኤል" ማለቱ በራሱ የታየው መልአክ "አምላክ" ስለተባለ ነው፥ "አምላክን ፊት ለፊት አየሁ" ሲል ፊት ለፊት ያየው የአምላክ ፊት የተባለውን ፋኑኤልን ነው። መላእክት "አምላክ" እንደሚባሉ እሙን እና ቅቡል ነው፦
መዝሙር 138፥1 "በአማልክትም" ፊት እዘምርልሃለሁ። אֹודְךָ֥ בְכָל־לִבִּ֑י נֶ֖גֶד אֱלֹהִ֣ים אֲזַמְּרֶֽךָּ׃
መዝሙር 8፥5 "ከአማልክትን" እጅግ ጥቂት አሳነስኸው"። וַתְּחַסְּרֵ֣הוּ מְּ֭עַט מֵאֱלֹהִ֑ים
በዕብራይስጥ "ኤሎሃህ" אלוהּ ማለት "አምላክ" ማለት ነው፥ የኤሎሃህ ብዜት ደግሞ "ኤሎሂም" אלהים ሲሆን "አማልክት" ማለት ነው። መላእክት መልእክተኞች ሲሆኑ በመላእክት የአምላክ መታየት "አስተርዮተ አምላክ"theophany" ስለሆነ ሰዎች የያህዌን መልአክ ሲያዩ "አምላክን አይተናል" ይሉ ነበር፦
መሣፍንት 13፥21 ያን ጊዜም ማኑሄ "የያህዌህ መልአክ" መሆኑን አወቀ። אָ֚ז יָדַ֣ע מָנֹ֔וחַ כִּֽי־מַלְאַ֥ךְ יְהוָ֖ה הֽוּא׃
መሣፍንት 13፥22 ማኑሄም ሚስቱን፦ "አምላክን አይተናልና ሞት እንሞታለን" አላት። וַיֹּ֧אמֶר מָנֹ֛וחַ אֶל־אִשְׁתֹּ֖ו מֹ֣ות נָמ֑וּת כִּ֥י אֱלֹהִ֖ים רָאִֽינוּ׃
መላእክት ተጠሪነታቸው ለአምላክ ስለሆነ እና የአምላክ ቃል አቀባይ፣ አፈቀላጤ፣ እደራሴ፣ ልኡክ፣ ወኪል ስለሆኑ "አምላክ" መባላቸው ግብራዊ ስያሜ"functional term" እንጂ ባሕሪያዊ ስያሜ"ontological term" አይደለም። ባሕሪያዊ ስያሜ ያለውን የአንዱን አምላክ ፊት ግን ሰው ማየት አይቻለውም፦
ዘጸአት 33፥20 ደግሞም፦ "ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም" አለ።
ፋኑኤል የሚባለው መልአክ "ማላህ ሀ ፐኒም" מלאך הפנים ይባላል፥ "ማላህ ሀ ፐኒም" מלאך הפנים ማለት "የፊቱ መልአክ" "መልአከ ገጹ" ማለት ነው፦
ኢሳይያስ 63፥9 በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ "የፊቱም መልአክ" አዳናቸው። בְּֽכָל־צָרָתָ֣ם ׀ [לֹא כ] (לֹ֣ו ק) צָ֗ר וּמַלְאַ֤ךְ פָּנָיו֙ הֹֽושִׁיעָ֔ם
ይህ መልአክ አምላክ የሚታይበት ስለሆነ "የአምላክ ፊት" "የፊቱ መልአክ" ተብሏል። በኩፋሌ ላይ በእስራኤል ሠራዊት ፊት የሚሄድ የፊቱ መልአክ "አምላካችን እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን" ማለቱ በራሱ ሩፋኤል ፍጡር መልአክ መሆኑ በቂ ማሳያ ነው፦
ኩፋሌ 2፥1 በእስራኤል ሠራዊት ፊት የሚሄድ "የፊቱ መልአክ" የዘመኖች አከፋፈል የተጻፈበትን ጽላት ያዘ።
ኩፋሌ 10፥13 አምላካችን እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፥
በተረፈ ያዕቆብ ሲታገል የነበረው የአምላክ መልአክ "ኢየሱስ" ስለመሆኑ ምንም ዓይነት የዐውደ ንባብ፣ የተዛማች ጥቅስ፣ የአይሁድ ትውፊት ማስረጃ የለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም! በሚል ክፍል አንድ ትምህርት ተለቋል። ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/uMWBkbcbR64?si=GdAwgw3qxfr7OZfA
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ኢየሱስ ፍጡር ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
19፥35 ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ግሪካውያን "አምላክ አንድ ነው" ብለው ስለማያምኑ "እኛ የአምላክ ውልደት ነን" ብለው ያምናሉ፥ ለምሳሌ፦ ከ 315-310 ቅድመ ልደት ይኖር የነበረው ባለ ቅኔው አራተስ"Aratus" እራሱ ይህንን ይናገር ነበር፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥28 "ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ፦ "እኛ ደግሞ ውልደት ነንና" ብለው እንደ ተናገሩ። τινες τῶν καθ’ ὑμᾶς ποιητῶν εἰρήκασιν Τοῦ γὰρ καὶ γένος ἐσμέν.
"ጌኖስ" γένος ማለት "ውልደት" ማለት ሲሆን ጳውሎስ ከአራተስ ጠቅሶ "የአምላክ ውልደት ከሆንን" በማለት አጽድቆላቸዋል፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥29 እንግዲህ የአምላክ ውልደት ከሆንን..። γένος οὖν ὑπάρχοντες τοῦ Θεοῦ
1ኛ ዮሐንስ 5፥1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከአምላክ "ተወልዶአል"። Πᾶς ὁ πιστεύων ὅτι Ἰησοῦς ἐστιν ὁ Χριστὸς ἐκ τοῦ Θεοῦ γεγέννηται,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተወልዶአል" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሳንታ" γεννήσαντα ሲሆን ሥርወ ቃሉ በተመሳሳይ "ጌናኦ" γεννάω ነው፥ ኢየሱስ በጊዜ ውስጥ ለተወለደበት የሚጠቀምበት ቃል በተመሳሳይ ይህንን ነው፦
ዕብራውያን 1፥5 እኔ ዛሬ "ወልጄሃለሁ"። ἐγὼ σήμερον γεγέννηκά σε;
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወልጄሃለሁ" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ "ጌኔካ" γεγέννηκά ሲሆን ሥርወ ቃሉ በተመሳሳይ "ጌናኦ" γεννάω ነው። ኢየሱስ ከአምላክ ለተወለዱት "በኵር" ነው፦
ዕብራውያን 1፥6 ደግሞም "በኵርን" ወደ ዓለም ሲያገባ። ὅταν δὲ πάλιν εἰσαγάγῃ τὸν πρωτότοκον εἰς τὴν οἰκουμένην,
ሮሜ 8፥29 ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል "በኵር" ይሆን ዘንድ፥ εἰς τὸ εἶναι αὐτὸν πρωτότοκον ἐν πολλοῖς ἀδελφοῖς·
"በኵር" ማለት "የመጀመሪያ" ማለት ሲሆን ኢየሱስ የወንድሞቹ የኢዲስ ፍጥረት በኵር ስለሆነ የፍጥረት በኵር ተብሏል። ወንድሞቹ አዲስ ልደት ያገኙ አዲስ ፍጥረት ከሆኑ "ተወለዱ" ማለት "ተፈጠሩ" ማለት ነው፦
ቆላስይስ 1፥15 እርሱም የማይታይ አምላክ መልክ እና "የፍጥረት በኵር" ነው። ὅς ἐστιν εἰκὼν τοῦ Θεοῦ τοῦ ἀοράτου, πρωτότοκος πάσης κτίσεως,
2 ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን "አዲስ ፍጥረት" ነው። ὥστε εἴ τις ἐν Χριστῷ, καινὴ κτίσις·
ቲቶ 3፥5 እንደ ምሕረቱ መጠን "ለአዲስ ልደት" በሚሆነው መታጠብ እና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን። οὐκ ἐξ ἔργων τῶν ἐν δικαιοσύνῃ ἃ ἐποιήσαμεν ἡμεῖς ἀλλὰ κατὰ τὸ αὐτοῦ ἔλεος ἔσωσεν ἡμᾶς διὰ λουτροῦ παλινγενεσίας καὶ ἀνακαινώσεως Πνεύματος Ἁγίου,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ "ልደት" የሚለው ቃል "ፍጥረት" በሚል ተለዋዋጭ ቃል "አዲስ ፍጥረት" "አዲስ ልደት" በሚል መጥቷል። በተመሳሳይ "ዘፍጥረት" እራሱ "ዘልደት" ይባላል፦
ዘፍጥረት 2፥4 የሰማይ እና የምድር "ልደት" መጽሐፍ ይህ ነው። Αὕτη ἡ βίβλος γενέσεως οὐρανοῦ καὶ γῆς,
"ጌኔሴኦስ" γενέσεως ማለት "ልደት" ማለት ሲሆን ዘፍጥረት በግዕዝ "ዘልደት" የሚባልበት ምክንያት ይህ ነው፥ "ዘ" ማለት "የ" ማለት ሲሆን "ዘ-"ፍጥረት" ማለት "የ-ፍጥረት" እንዲሁ "ዘ-"ልደት" ማለት "የ-ልደት" ማለት ነው። ሰማይ እና ምድር ደግሞ የተፈጠሩ እንጂ በእማሬአዊ የተወለዱ አይደሉም፥ ልደቱ በፍካሬአዊ ፍጥረቱን የሚያሳይ ከሆነ ኢየሱስ ሆነ ወንድሞቹ የተፈጠሩ እንጂ ቃል በቃል የተወለዱ አይደሉም። አምላክ ፆታ የለውም፥ አይባዛም አይከፋፈልም። ተራሮች የተፈጠሩ ቢሆንም በፍካሬአዊ እንደተወለዱ ይናገራል፦
አሞፅ 4፥13 እነሆ ተራሮችን "የሠራ"፥
መዝሙር 89(90)፥2 ተራሮች "ሳይወለዱ"፥ πρὸ τοῦ ὄρη γενηθῆναι
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
19፥35 ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ግሪካውያን "አምላክ አንድ ነው" ብለው ስለማያምኑ "እኛ የአምላክ ውልደት ነን" ብለው ያምናሉ፥ ለምሳሌ፦ ከ 315-310 ቅድመ ልደት ይኖር የነበረው ባለ ቅኔው አራተስ"Aratus" እራሱ ይህንን ይናገር ነበር፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥28 "ከእናንተ ከባለ ቅኔዎች አንዳንዶች ደግሞ፦ "እኛ ደግሞ ውልደት ነንና" ብለው እንደ ተናገሩ። τινες τῶν καθ’ ὑμᾶς ποιητῶν εἰρήκασιν Τοῦ γὰρ καὶ γένος ἐσμέν.
"ጌኖስ" γένος ማለት "ውልደት" ማለት ሲሆን ጳውሎስ ከአራተስ ጠቅሶ "የአምላክ ውልደት ከሆንን" በማለት አጽድቆላቸዋል፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥29 እንግዲህ የአምላክ ውልደት ከሆንን..። γένος οὖν ὑπάρχοντες τοῦ Θεοῦ
1ኛ ዮሐንስ 5፥1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከአምላክ "ተወልዶአል"። Πᾶς ὁ πιστεύων ὅτι Ἰησοῦς ἐστιν ὁ Χριστὸς ἐκ τοῦ Θεοῦ γεγέννηται,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተወልዶአል" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሳንታ" γεννήσαντα ሲሆን ሥርወ ቃሉ በተመሳሳይ "ጌናኦ" γεννάω ነው፥ ኢየሱስ በጊዜ ውስጥ ለተወለደበት የሚጠቀምበት ቃል በተመሳሳይ ይህንን ነው፦
ዕብራውያን 1፥5 እኔ ዛሬ "ወልጄሃለሁ"። ἐγὼ σήμερον γεγέννηκά σε;
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወልጄሃለሁ" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ "ጌኔካ" γεγέννηκά ሲሆን ሥርወ ቃሉ በተመሳሳይ "ጌናኦ" γεννάω ነው። ኢየሱስ ከአምላክ ለተወለዱት "በኵር" ነው፦
ዕብራውያን 1፥6 ደግሞም "በኵርን" ወደ ዓለም ሲያገባ። ὅταν δὲ πάλιν εἰσαγάγῃ τὸν πρωτότοκον εἰς τὴν οἰκουμένην,
ሮሜ 8፥29 ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል "በኵር" ይሆን ዘንድ፥ εἰς τὸ εἶναι αὐτὸν πρωτότοκον ἐν πολλοῖς ἀδελφοῖς·
"በኵር" ማለት "የመጀመሪያ" ማለት ሲሆን ኢየሱስ የወንድሞቹ የኢዲስ ፍጥረት በኵር ስለሆነ የፍጥረት በኵር ተብሏል። ወንድሞቹ አዲስ ልደት ያገኙ አዲስ ፍጥረት ከሆኑ "ተወለዱ" ማለት "ተፈጠሩ" ማለት ነው፦
ቆላስይስ 1፥15 እርሱም የማይታይ አምላክ መልክ እና "የፍጥረት በኵር" ነው። ὅς ἐστιν εἰκὼν τοῦ Θεοῦ τοῦ ἀοράτου, πρωτότοκος πάσης κτίσεως,
2 ቆሮንቶስ 5፥17 ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን "አዲስ ፍጥረት" ነው። ὥστε εἴ τις ἐν Χριστῷ, καινὴ κτίσις·
ቲቶ 3፥5 እንደ ምሕረቱ መጠን "ለአዲስ ልደት" በሚሆነው መታጠብ እና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን። οὐκ ἐξ ἔργων τῶν ἐν δικαιοσύνῃ ἃ ἐποιήσαμεν ἡμεῖς ἀλλὰ κατὰ τὸ αὐτοῦ ἔλεος ἔσωσεν ἡμᾶς διὰ λουτροῦ παλινγενεσίας καὶ ἀνακαινώσεως Πνεύματος Ἁγίου,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ "ልደት" የሚለው ቃል "ፍጥረት" በሚል ተለዋዋጭ ቃል "አዲስ ፍጥረት" "አዲስ ልደት" በሚል መጥቷል። በተመሳሳይ "ዘፍጥረት" እራሱ "ዘልደት" ይባላል፦
ዘፍጥረት 2፥4 የሰማይ እና የምድር "ልደት" መጽሐፍ ይህ ነው። Αὕτη ἡ βίβλος γενέσεως οὐρανοῦ καὶ γῆς,
"ጌኔሴኦስ" γενέσεως ማለት "ልደት" ማለት ሲሆን ዘፍጥረት በግዕዝ "ዘልደት" የሚባልበት ምክንያት ይህ ነው፥ "ዘ" ማለት "የ" ማለት ሲሆን "ዘ-"ፍጥረት" ማለት "የ-ፍጥረት" እንዲሁ "ዘ-"ልደት" ማለት "የ-ልደት" ማለት ነው። ሰማይ እና ምድር ደግሞ የተፈጠሩ እንጂ በእማሬአዊ የተወለዱ አይደሉም፥ ልደቱ በፍካሬአዊ ፍጥረቱን የሚያሳይ ከሆነ ኢየሱስ ሆነ ወንድሞቹ የተፈጠሩ እንጂ ቃል በቃል የተወለዱ አይደሉም። አምላክ ፆታ የለውም፥ አይባዛም አይከፋፈልም። ተራሮች የተፈጠሩ ቢሆንም በፍካሬአዊ እንደተወለዱ ይናገራል፦
አሞፅ 4፥13 እነሆ ተራሮችን "የሠራ"፥
መዝሙር 89(90)፥2 ተራሮች "ሳይወለዱ"፥ πρὸ τοῦ ὄρη γενηθῆναι
"ሳይወለዱ" ማለት "ሳይሠሩ" "ሳይፈጠሩ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ "ወልጄሃለሁ" ሲል "ፈጥሬካለው" ማለት ነው። ዓለም ሳይፈጠር በመለኮታዊ ዕቅድ ውስጥ የወለደው(የፈጠረው) ከማርያም ማኅፀን ነው፦
መዝሙር 109(110)፥3 ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከማኅፀን "ወለድኩህ"። ἐκ γαστρὸς πρὸ ἑωσφόρου ἐγέννησά σε.
"ጋስትሮስ" γαστρὸς ማለት "ማኅፀን" ማለት ሲሆን ፈጣሪ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ በመለኮታዊ ዕቅድ ከማርያም ማኅፀን እንደፈጠረው ያሳያል፦
መዝሙር 22፥9 አንተ ግን "ከሆድ" አውጥተኸኛልና።
መዝሙር 22፥10 "ከእናቴ "ሆድ" ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።
ግዕዙ "ከርሥ" ሲለው "ማኅፀን" ማለት ነው፥ "ከእናቴ "ሆድ" የሚለው ይሰመርበት! አምላክ ኢየሱስን ከሴት እንዲገኝ ያረገው ፍጡር ነው፦
ገላትያ 4፥4 አምላክ “ከ-ሴት የተወለደውን” ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ። ἐξαπέστειλεν ὁ Θεὸς τὸν Υἱὸν αὐτοῦ, γενόμενον ἐκ γυναικός, γενόμενον ὑπὸ νόμον,
“የተወለደው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጌኖሜኖን” γενόμενον ሲሆን “ጊኖማይ” γίνομαι ማለትም “ሆነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የሆነውን” ማለት ነው፥ "የሚያስሆን" አምላክ ሲሆን "የሚሆን" ደግሞ ኢየሱስ ነው። ኢየሱስ "ልደት" ያለው ፍጡር ሲሆን ይህ ልደቱ እናቱ ማርያም ማኅፀን ውስጥ ከመንፈስ ቅዱስ መፀነሱ ነው፦
ማቴዎስ 1፥18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ Χριστοῦ ἡ γένεσις οὕτως ἦν. μνηστευθείσης τῆς μητρὸς αὐτοῦ Μαρίας τῷ Ἰωσήφ, πρὶν ἢ συνελθεῖν αὐτοὺς εὑρέθη ἐν γαστρὶ ἔχουσα ἐκ πνεύματος ἁγίου.
በተመሳሳይ እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ያለ ወንድ ዘር ከማርያም የማኅፀን ፍሬ የሆነ ተአምር ነው። ይህ የገባት ማርያም "ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና" በማለት ብርቱ የሆነ አንድ አምላክ በማኅፀኗ ያለ ወንድ ዘር ታላቅ ሥራ ኢየሱስን ሠርቷል፦
ሉቃስ 1፥49 ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ "ታላቅ ሥራ" አድርጎአልና።
ወላዲ እና ተወላዲ ግብር ነው፥ "ግብር" ማለት "ሥራ" "ግኝት" ማለት ነው። ግብር ገባሪን እና ግቡርን የያዘ ድርጊት ነው፥ "ገባሪ" ማለት "ሠሪ" "አስገኚ" ማለት ሲሆን "ግቡር" ደግሞ "ተሠሪ" "ተገኚ" ማለት ነው። የአብ ግብሩ መውለድ(መሥራት ማስገኘት) ስለሆነ እርሱ "ገባሪ" ነው፥ የወልድ ግብሩ መወለድ(መሠራት መገኘት) ስለሆነ "ግቡር" ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን መርየም፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? ስትል አሏህ በጂብሪል "አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፦
3፥47 ፡-"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህንን በቀላሉ ከተረዳችሁ ወደ ዲኑል ኢሥላም እንድትመጡ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙር 109(110)፥3 ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከማኅፀን "ወለድኩህ"። ἐκ γαστρὸς πρὸ ἑωσφόρου ἐγέννησά σε.
"ጋስትሮስ" γαστρὸς ማለት "ማኅፀን" ማለት ሲሆን ፈጣሪ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ በመለኮታዊ ዕቅድ ከማርያም ማኅፀን እንደፈጠረው ያሳያል፦
መዝሙር 22፥9 አንተ ግን "ከሆድ" አውጥተኸኛልና።
መዝሙር 22፥10 "ከእናቴ "ሆድ" ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።
ግዕዙ "ከርሥ" ሲለው "ማኅፀን" ማለት ነው፥ "ከእናቴ "ሆድ" የሚለው ይሰመርበት! አምላክ ኢየሱስን ከሴት እንዲገኝ ያረገው ፍጡር ነው፦
ገላትያ 4፥4 አምላክ “ከ-ሴት የተወለደውን” ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ። ἐξαπέστειλεν ὁ Θεὸς τὸν Υἱὸν αὐτοῦ, γενόμενον ἐκ γυναικός, γενόμενον ὑπὸ νόμον,
“የተወለደው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ጌኖሜኖን” γενόμενον ሲሆን “ጊኖማይ” γίνομαι ማለትም “ሆነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የሆነውን” ማለት ነው፥ "የሚያስሆን" አምላክ ሲሆን "የሚሆን" ደግሞ ኢየሱስ ነው። ኢየሱስ "ልደት" ያለው ፍጡር ሲሆን ይህ ልደቱ እናቱ ማርያም ማኅፀን ውስጥ ከመንፈስ ቅዱስ መፀነሱ ነው፦
ማቴዎስ 1፥18 የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ Χριστοῦ ἡ γένεσις οὕτως ἦν. μνηστευθείσης τῆς μητρὸς αὐτοῦ Μαρίας τῷ Ἰωσήφ, πρὶν ἢ συνελθεῖν αὐτοὺς εὑρέθη ἐν γαστρὶ ἔχουσα ἐκ πνεύματος ἁγίου.
በተመሳሳይ እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ያለ ወንድ ዘር ከማርያም የማኅፀን ፍሬ የሆነ ተአምር ነው። ይህ የገባት ማርያም "ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና" በማለት ብርቱ የሆነ አንድ አምላክ በማኅፀኗ ያለ ወንድ ዘር ታላቅ ሥራ ኢየሱስን ሠርቷል፦
ሉቃስ 1፥49 ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ "ታላቅ ሥራ" አድርጎአልና።
ወላዲ እና ተወላዲ ግብር ነው፥ "ግብር" ማለት "ሥራ" "ግኝት" ማለት ነው። ግብር ገባሪን እና ግቡርን የያዘ ድርጊት ነው፥ "ገባሪ" ማለት "ሠሪ" "አስገኚ" ማለት ሲሆን "ግቡር" ደግሞ "ተሠሪ" "ተገኚ" ማለት ነው። የአብ ግብሩ መውለድ(መሥራት ማስገኘት) ስለሆነ እርሱ "ገባሪ" ነው፥ የወልድ ግብሩ መወለድ(መሠራት መገኘት) ስለሆነ "ግቡር" ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን መርየም፦ "ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? ስትል አሏህ በጂብሪል "አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፦
3፥47 ፡-"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህንን በቀላሉ ከተረዳችሁ ወደ ዲኑል ኢሥላም እንድትመጡ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም! በሚል ክፍል ሁለት ትምህርት ተለቋል። ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/ZPc7TFGPKmo?si=jblAr0cbPJ-9VrHr
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
እረዱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 ያቺንም አሏህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
ቁርኣን ሙሉ ለሙሉ የአምላካችን የአሏህ ንግግር ነው፥ በቁርኣን ላይ አሏህ "ሰውን እረዱ" ያለበት ቃል በቀጥታ ሆነ በተዋዋሪ አናገኝም። ከዚያ በተቃራኒው ባይብል ስለ ሰው መታረድ የሚናገር መጽሐፍ ነው፦
1 ነገሥት 18፥40 ኤልያስም፦ ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ፡ አላቸው። ያዙአቸውም፤ ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ "አሳረዳቸው"። וַיֹּאמֶר֩ אֵלִיָּ֨הוּ לָהֶ֜ם תִּפְשׂ֣וּ ׀ אֶת־נְבִיאֵ֣י הַבַּ֗עַל אִ֛ישׁ אַל־יִמָּלֵ֥ט מֵהֶ֖ם וַֽיִּתְפְּשׂ֑וּם וַיֹּורִדֵ֤ם אֵלִיָּ֙הוּ֙ אֶל־נַ֣חַל קִישֹׁ֔ון וַיִּשְׁחָטֵ֖ם שָֽׁם׃
"አሳረዳቸው" ለሚለው የገባው ቃል "ዪሻተም" יִּשְׁחָטֵ֖ם ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሻሃት" שָׁחַט ነው፥ "ሻሃት" שָׁחַט ማለት "አረደ" ማለት ነው። ኤልያስ ነቢይ ሆኖ የበአል ነቢያትን 450 ሰዎች ማሳረዱ ከቄራ ባለቤት ልዩነቱን ትነግሩኝ? ሲያሳርድ በውስጠ ታዋቂነት "እረዱ" የሚል መርሕ አለ። እንቀጥል! የያዕቆብ ልጆች ገለዓዳውያን የአፍሬምን ሰው ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ አረዱት፦
መሳፍንት 12፥6 እነርሱ፦ አሁን ሺቦሌት፡ በል አሉት፤ እርሱም አጥርቶ መናገር አልቻለምና፦ ሲቦሌት፡ አለ፤ ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ "አረዱት"፥ በዚያም ጊዜ ከኤፍሬም አርባ ሁለት ሺህ ሰዎች ወደቁ።
የቄራው ሥርዓት በዚህ አላበቃም። የሰማርያ ሽማግሌዎች የኢዩን ልጆች እና ሰባ ሰዎች አርደዋል፦
2ኛ ነገሥት 10፥7 ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው "አረዷቸው"፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። וַיְהִ֗י כְּבֹ֤א הַסֵּ֙פֶר֙ אֲלֵיהֶ֔ם וַיִּקְחוּ֙ אֶת־בְּנֵ֣י הַמֶּ֔לֶךְ וַֽיִּשְׁחֲט֖וּ שִׁבְעִ֣ים אִ֑ישׁ וַיָּשִׂ֤ימוּ אֶת־רָֽאשֵׁיהֶם֙ בַּדּוּדִ֔ים וַיִּשְׁלְח֥וּ אֵלָ֖יו יִזְרְעֶֽאלָה׃
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱ" יִּשְׁחֲט֖וּ ሲሆን "አረዱ" ማለት እንጂ "ገደሉ" ማለት አይደለም። ንጉሥ ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል ቦታ አረዳቸው አሳረዳቸው፦
2ኛ ነገሥት 10፥11 ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል "አረዳቸው"። וַיַּ֣ךְ יֵה֗וּא אֵ֣ת כָּל־הַנִּשְׁאָרִ֤ים לְבֵית־אַחְאָב֙ בְּיִזְרְעֶ֔אל וְכָל־גְּדֹלָ֖יו וּמְיֻדָּעָ֣יו וְכֹהֲנָ֑יו עַד־בִּלְתִּ֥י הִשְׁאִֽיר־לֹ֖ו שָׂרִֽיד׃
2ኛ ነገሥት 10፥14 እርሱም፦ በሕይወታቸው ያዙአቸው፡ አለ። ያዙአቸውም፥ በበግ ጠባቂዎችም ቤት አጠገብ ባለው ጕድጓድ አርባ ሁለቱን ሰዎች "አረዷቸው"፤ ማንንም አላስቀረም። וַיֹּ֙אמֶר֙ תִּפְשׂ֣וּם חַיִּ֔ים וַֽיִּתְפְּשׂ֖וּם חַיִּ֑ים וַֽיִּשְׁחָט֞וּם אֶל־בֹּ֣ור בֵּֽית־עֵ֗קֶד אַרְבָּעִ֤ים וּשְׁנַ֙יִם֙ אִ֔ישׁ וְלֹֽא־הִשְׁאִ֥יר אִ֖ישׁ מֵהֶֽם׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱም" יִּשְׁחָט֞וּם ሲሆን "አረዷቸው" ማለት እንጂ "ገደሏቸው" ማለት አይደለም። ዳዊት ነቢይ እና ንጉሥ ሲሆን ፍልስጥኤማዊ ጎልያድን አንገቱን ከማረድም አልፎ ቆርጦታል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥51 ዳዊትም ሮጦ በፍልስጥኤማዊው ላይ ቆመ፤ ሰይፉንም ይዞ ከሰገባው መዘዘው፥ ገደለውም፥ "ራሱንም ቈረጠው"።
ባሻዬ "በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ "ሃይማኖቴ ተነካብኝ" ብሎ ሊያርድ ሰይፍ የመዘዘ ግለሰብ የለም" ላልክበት ዐላዋቂነት በቁና ከላይ ተቀምጦልካል። ቁርኣን ስለ መግደል ምን ይላል? ለሚለው ከዚህ በፊት የጻፍኩት ስላለ ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2708
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 ያቺንም አሏህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
ቁርኣን ሙሉ ለሙሉ የአምላካችን የአሏህ ንግግር ነው፥ በቁርኣን ላይ አሏህ "ሰውን እረዱ" ያለበት ቃል በቀጥታ ሆነ በተዋዋሪ አናገኝም። ከዚያ በተቃራኒው ባይብል ስለ ሰው መታረድ የሚናገር መጽሐፍ ነው፦
1 ነገሥት 18፥40 ኤልያስም፦ ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ፡ አላቸው። ያዙአቸውም፤ ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ "አሳረዳቸው"። וַיֹּאמֶר֩ אֵלִיָּ֨הוּ לָהֶ֜ם תִּפְשׂ֣וּ ׀ אֶת־נְבִיאֵ֣י הַבַּ֗עַל אִ֛ישׁ אַל־יִמָּלֵ֥ט מֵהֶ֖ם וַֽיִּתְפְּשׂ֑וּם וַיֹּורִדֵ֤ם אֵלִיָּ֙הוּ֙ אֶל־נַ֣חַל קִישֹׁ֔ון וַיִּשְׁחָטֵ֖ם שָֽׁם׃
"አሳረዳቸው" ለሚለው የገባው ቃል "ዪሻተም" יִּשְׁחָטֵ֖ם ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ሻሃት" שָׁחַט ነው፥ "ሻሃት" שָׁחַט ማለት "አረደ" ማለት ነው። ኤልያስ ነቢይ ሆኖ የበአል ነቢያትን 450 ሰዎች ማሳረዱ ከቄራ ባለቤት ልዩነቱን ትነግሩኝ? ሲያሳርድ በውስጠ ታዋቂነት "እረዱ" የሚል መርሕ አለ። እንቀጥል! የያዕቆብ ልጆች ገለዓዳውያን የአፍሬምን ሰው ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ አረዱት፦
መሳፍንት 12፥6 እነርሱ፦ አሁን ሺቦሌት፡ በል አሉት፤ እርሱም አጥርቶ መናገር አልቻለምና፦ ሲቦሌት፡ አለ፤ ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ "አረዱት"፥ በዚያም ጊዜ ከኤፍሬም አርባ ሁለት ሺህ ሰዎች ወደቁ።
የቄራው ሥርዓት በዚህ አላበቃም። የሰማርያ ሽማግሌዎች የኢዩን ልጆች እና ሰባ ሰዎች አርደዋል፦
2ኛ ነገሥት 10፥7 ደብዳቤውም በደረሳቸው ጊዜ የንጉሡን ልጆች ሰባውን ሰዎች ይዘው "አረዷቸው"፤ ራሳቸውንም በቅርጫት አድርገው ወደ እርሱ ወደ ኢይዝራኤል ላኩ። וַיְהִ֗י כְּבֹ֤א הַסֵּ֙פֶר֙ אֲלֵיהֶ֔ם וַיִּקְחוּ֙ אֶת־בְּנֵ֣י הַמֶּ֔לֶךְ וַֽיִּשְׁחֲט֖וּ שִׁבְעִ֣ים אִ֑ישׁ וַיָּשִׂ֤ימוּ אֶת־רָֽאשֵׁיהֶם֙ בַּדּוּדִ֔ים וַיִּשְׁלְח֥וּ אֵלָ֖יו יִזְרְעֶֽאלָה׃
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱ" יִּשְׁחֲט֖וּ ሲሆን "አረዱ" ማለት እንጂ "ገደሉ" ማለት አይደለም። ንጉሥ ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል ቦታ አረዳቸው አሳረዳቸው፦
2ኛ ነገሥት 10፥11 ኢዩም ከአክዓብ ቤት የቀረውን ሁሉ፥ ታላላቆቹንም ሁሉ፥ ወዳጆቹንና ካህናቱን ማንም ሳይቀር በኢይዝራኤል "አረዳቸው"። וַיַּ֣ךְ יֵה֗וּא אֵ֣ת כָּל־הַנִּשְׁאָרִ֤ים לְבֵית־אַחְאָב֙ בְּיִזְרְעֶ֔אל וְכָל־גְּדֹלָ֖יו וּמְיֻדָּעָ֣יו וְכֹהֲנָ֑יו עַד־בִּלְתִּ֥י הִשְׁאִֽיר־לֹ֖ו שָׂרִֽיד׃
2ኛ ነገሥት 10፥14 እርሱም፦ በሕይወታቸው ያዙአቸው፡ አለ። ያዙአቸውም፥ በበግ ጠባቂዎችም ቤት አጠገብ ባለው ጕድጓድ አርባ ሁለቱን ሰዎች "አረዷቸው"፤ ማንንም አላስቀረም። וַיֹּ֙אמֶר֙ תִּפְשׂ֣וּם חַיִּ֔ים וַֽיִּתְפְּשׂ֖וּם חַיִּ֑ים וַֽיִּשְׁחָט֞וּם אֶל־בֹּ֣ור בֵּֽית־עֵ֗קֶד אַרְבָּעִ֤ים וּשְׁנַ֙יִם֙ אִ֔ישׁ וְלֹֽא־הִשְׁאִ֥יר אִ֖ישׁ מֵהֶֽם׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ በዐማርኛ "ገደሏቸው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዪሻቱም" יִּשְׁחָט֞וּם ሲሆን "አረዷቸው" ማለት እንጂ "ገደሏቸው" ማለት አይደለም። ዳዊት ነቢይ እና ንጉሥ ሲሆን ፍልስጥኤማዊ ጎልያድን አንገቱን ከማረድም አልፎ ቆርጦታል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥51 ዳዊትም ሮጦ በፍልስጥኤማዊው ላይ ቆመ፤ ሰይፉንም ይዞ ከሰገባው መዘዘው፥ ገደለውም፥ "ራሱንም ቈረጠው"።
ባሻዬ "በመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ውስጥ "ሃይማኖቴ ተነካብኝ" ብሎ ሊያርድ ሰይፍ የመዘዘ ግለሰብ የለም" ላልክበት ዐላዋቂነት በቁና ከላይ ተቀምጦልካል። ቁርኣን ስለ መግደል ምን ይላል? ለሚለው ከዚህ በፊት የጻፍኩት ስላለ ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/2708
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቍጥቋጦ መልአክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢየሱስ፦ "እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል" ሲል "ተላኪው ማየት ላኪውን ማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳለን እንጂ "ተላኪው ላኪ ነው" በሚል ቀመር አንረዳውም፦
ዮሐንስ 12፥45 እኔን የሚያይ "የላከኝን ያያል"።
በሥላሴአውያን ትምህርት "ተላኪው ወልድ ላኪው አብ ነው" የሚል ትምህርት የላቸውም፥ ይልቁኑስ ተላኪውን ማየት ላኪውን እንደማየት ይቆጠራል። ኢየሱስ ስለ አብ ሲናገር "አባቴን አይታችሁትማል" ብሎ የተናገረ ከዚህ አንጻር ነው፦
ዮሐንስ 14፥7 እኔንስ ብታውቁኝ "አባቴን" ደግሞ ባወቃችሁ ነበር። ከአሁንም ጀምራችሁ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" አለው።
ወልድን ማወቅ አብን ማወቅ እንዲሁ ወልድን ማየት አብን ማየት ስለሆነ "አባቴን ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" ተባለ እንጂ አንዱ አምላክን አብን ማንም አላየውም፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε·
1ኛ ዮሐንስ 4፥12 አምላክን ማንም ከቶ አላየውም። Θεὸν οὐδεὶς πώποτε τεθέαται·
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16 አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም። ὃν εἶδεν οὐδεὶς ἀνθρώπων οὐδὲ ἰδεῖν δύναται·
ወልድ ፦ "አባቴን አይታችሁትማል" ሲል ወልድ ካረገ በኃላ ያሉ ጸሐፍያን "አምላክን ማንም ከቶ አላየውም" "አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም" እያሉ ከነገሩን የምንረዳው መልእክተኛውን ወልድ ማየት ላኪውን አብን እንደማየት ይቆጠራል በሚል ስሌት እንጂ "ወልድ አብ ነው" "አብ ቃል በቃል ታይቷል" በሚል ልክ እና መልክ አይደለም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ብሉይ ኪዳን ላይ የሚገለጡ መላእክት ከአምላክ ሲላኩ ሰዎች አምላክን "አየን" የማለታቸው ምክንያት የተላከውን ማየት ላኪውን ማየት ስለሆነ ነው፦
ዘፍጥረት 16፥10 የያህዌህ መልአክ፦ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" አላት። וַיֹּ֤אמֶר לָהּ֙ מַלְאַ֣ךְ יְהוָ֔ה הַרְבָּ֥ה אַרְבֶּ֖ה אֶת־זַרְעֵ֑ךְ וְלֹ֥א יִסָּפֵ֖ר מֵרֹֽב׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "ማላኽ" מֲלְאָךְ ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ ላኪው አንዱ አምላክ ያህዌህ ከሆነ ተላኪው መልአኩ ነው። መልአኩ ከላኪው ይዞት የመጣው መልእክት ደግሞ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" የሚል ነው፥ መልእክተኛውን ማየት ላኪውን ማየት ነውና አጋርም በመልአኩ በኩል የሚያናግራትን አምላክ "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፦
ዘፍጥረት 16፥13 እርስዋም ይናገራት የነበረውን የያህዌህን ስም "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፥ "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና። וַתִּקְרָ֤א שֵׁם־יְהוָה֙ הַדֹּבֵ֣ר אֵלֶ֔יהָ אַתָּ֖ה אֵ֣ל רֳאִ֑י כִּ֣י אָֽמְרָ֗ה הֲגַ֥ם הֲלֹ֛ם רָאִ֖יתִי אַחֲרֵ֥י רֹאִֽי׃
"ኤል ሮ-ኢ" אֵ֣ל רֳאִ֑י ማለት "አምላክ አየኝ" ማለት ሲሆን ያያትን አምላክ በተወካዩ መልአክ ስላየች "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁት" ብላለች፥ ያየችው ግን መልእክተኛውን መልአክ እንጂ ላኪውን አምላክ ቃል በቃል በፍጹም አይደለም። መላእክት መልእክተኞች ሲሆኑ በመላእክት የአምላክ መታየት "አስተርዮተ አምላክ"theophany" ይባላል፦
ዘጸአት 3፥2 የያህዌህ መልአክ በእሳት ነበልባል በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው። וַ֠יֵּרָא מַלְאַ֨ךְ יְהֹוָ֥ה אֵלָ֛יו בְּלַבַּת־אֵ֖שׁ מִתֹּ֣וךְ הַסְּנֶ֑ה
"የያህዌህ መልአክ" የሚለው ይሰመርበት! ላኪው ያህዌህ ሲሆን መልእክተኛው ደግሞ መልአኩ ነው፥ ተላላኪው መልእክ ከያህዌህ የሚያስተላልፈው መልእክት፦ "እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚል ነው፦
ዘጸአት 3፥6 ደግሞም፦ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” አለው። ሙሴም ወደ "አምላክ ያይ ዘንድ" ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ። וַיֹּ֗אמֶר אָנֹכִי֙ אֱלֹהֵ֣י אָבִ֔יךָ אֱלֹהֵ֧י אַבְרָהָ֛ם אֱלֹהֵ֥י יִצְחָ֖ק וֵאלֹהֵ֣י יַעֲקֹ֑ב וַיַּסְתֵּ֤ר מֹשֶׁה֙ פָּנָ֔יו כִּ֣י יָרֵ֔א מֵהַבִּ֖יט אֶל־הָאֱלֹהִֽים׃
"ሙሴም ወደ አምላክ ያይ ዘንድ" የሚለው ይሰመርበት! "ቴዎስ" θεός ማለት "አምላክ" ማለት ሲሆን "ፋኒያ" φάνια ማለት "አስተርዮት" "ግህደት" "ግልጠት" ማለት ነው። "ቴዎፋኒይ"theophany" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "ቴዎፋኒያ" ከሚል የተወሰደ ሲሆን በጥቅሉ "ቴዎፋኒያ" Θεοφάνια ማለት "አስተርዮተ አምላክ" "ግልጠተ አምላክ" "ግህደተ አምላክ"Manifestation of God" ማለት ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥35 በቍጥቋጦው በታየው በመልአኩ እጅ አምላክ ሹም እና ቤዛ አድርጎ ላከው። τοῦτον ὁ Θεὸς καὶ ἄρχοντα καὶ λυτρωτὴν ἀπέσταλκεν σὺν χειρὶ ἀγγέλου τοῦ ὀφθέντος αὐτῷ ἐν τῇ βάτῳ.
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "አንጌሎስ" ἄγγελος ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ አንዱ አምላክ ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ መልእክተኛ ለማንም አይሆንም። ምክንያቱም መልእክተኛ የሚናገረው እርሱ ጋር የሌለ ዕውቀት ከሌላ እየሰማ ስለሆነ አምላክ የአምላክ መልእክተኛ አይደለም፥ አምላክ ሙሴን በመልአኩ እጅ ከላከው መልአኩ እና አምላክ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው። መለኮት የሆኑ መልእክተኞች በግጻዌ መለኮት ውስጥ ካሉስ የመላእክት መፈጠር እና የሥራ ድርሻስ ትርጉም አይኖረውም፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን "መልአክ" "መልእክተኛ" የሚባል ፍጡር እንጂ ፈጣሪ የለም፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢየሱስ፦ "እኔንም የሚያይ የላከኝን ያያል" ሲል "ተላኪው ማየት ላኪውን ማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳለን እንጂ "ተላኪው ላኪ ነው" በሚል ቀመር አንረዳውም፦
ዮሐንስ 12፥45 እኔን የሚያይ "የላከኝን ያያል"።
በሥላሴአውያን ትምህርት "ተላኪው ወልድ ላኪው አብ ነው" የሚል ትምህርት የላቸውም፥ ይልቁኑስ ተላኪውን ማየት ላኪውን እንደማየት ይቆጠራል። ኢየሱስ ስለ አብ ሲናገር "አባቴን አይታችሁትማል" ብሎ የተናገረ ከዚህ አንጻር ነው፦
ዮሐንስ 14፥7 እኔንስ ብታውቁኝ "አባቴን" ደግሞ ባወቃችሁ ነበር። ከአሁንም ጀምራችሁ ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" አለው።
ወልድን ማወቅ አብን ማወቅ እንዲሁ ወልድን ማየት አብን ማየት ስለሆነ "አባቴን ታውቁታላችሁ አይታችሁትማል" ተባለ እንጂ አንዱ አምላክን አብን ማንም አላየውም፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε·
1ኛ ዮሐንስ 4፥12 አምላክን ማንም ከቶ አላየውም። Θεὸν οὐδεὶς πώποτε τεθέαται·
1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥16 አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም። ὃν εἶδεν οὐδεὶς ἀνθρώπων οὐδὲ ἰδεῖν δύναται·
ወልድ ፦ "አባቴን አይታችሁትማል" ሲል ወልድ ካረገ በኃላ ያሉ ጸሐፍያን "አምላክን ማንም ከቶ አላየውም" "አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም" እያሉ ከነገሩን የምንረዳው መልእክተኛውን ወልድ ማየት ላኪውን አብን እንደማየት ይቆጠራል በሚል ስሌት እንጂ "ወልድ አብ ነው" "አብ ቃል በቃል ታይቷል" በሚል ልክ እና መልክ አይደለም። እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ብሉይ ኪዳን ላይ የሚገለጡ መላእክት ከአምላክ ሲላኩ ሰዎች አምላክን "አየን" የማለታቸው ምክንያት የተላከውን ማየት ላኪውን ማየት ስለሆነ ነው፦
ዘፍጥረት 16፥10 የያህዌህ መልአክ፦ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" አላት። וַיֹּ֤אמֶר לָהּ֙ מַלְאַ֣ךְ יְהוָ֔ה הַרְבָּ֥ה אַרְבֶּ֖ה אֶת־זַרְעֵ֑ךְ וְלֹ֥א יִסָּפֵ֖ר מֵרֹֽב׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "ማላኽ" מֲלְאָךְ ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ ላኪው አንዱ አምላክ ያህዌህ ከሆነ ተላኪው መልአኩ ነው። መልአኩ ከላኪው ይዞት የመጣው መልእክት ደግሞ "ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም" የሚል ነው፥ መልእክተኛውን ማየት ላኪውን ማየት ነውና አጋርም በመልአኩ በኩል የሚያናግራትን አምላክ "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፦
ዘፍጥረት 16፥13 እርስዋም ይናገራት የነበረውን የያህዌህን ስም "ኤልሮኢ" ብላ ጠራች፥ "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና። וַתִּקְרָ֤א שֵׁם־יְהוָה֙ הַדֹּבֵ֣ר אֵלֶ֔יהָ אַתָּ֖ה אֵ֣ל רֳאִ֑י כִּ֣י אָֽמְרָ֗ה הֲגַ֥ם הֲלֹ֛ם רָאִ֖יתִי אַחֲרֵ֥י רֹאִֽי׃
"ኤል ሮ-ኢ" אֵ֣ל רֳאִ֑י ማለት "አምላክ አየኝ" ማለት ሲሆን ያያትን አምላክ በተወካዩ መልአክ ስላየች "የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁት" ብላለች፥ ያየችው ግን መልእክተኛውን መልአክ እንጂ ላኪውን አምላክ ቃል በቃል በፍጹም አይደለም። መላእክት መልእክተኞች ሲሆኑ በመላእክት የአምላክ መታየት "አስተርዮተ አምላክ"theophany" ይባላል፦
ዘጸአት 3፥2 የያህዌህ መልአክ በእሳት ነበልባል በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው። וַ֠יֵּרָא מַלְאַ֨ךְ יְהֹוָ֥ה אֵלָ֛יו בְּלַבַּת־אֵ֖שׁ מִתֹּ֣וךְ הַסְּנֶ֑ה
"የያህዌህ መልአክ" የሚለው ይሰመርበት! ላኪው ያህዌህ ሲሆን መልእክተኛው ደግሞ መልአኩ ነው፥ ተላላኪው መልእክ ከያህዌህ የሚያስተላልፈው መልእክት፦ "እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚል ነው፦
ዘጸአት 3፥6 ደግሞም፦ “እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ” አለው። ሙሴም ወደ "አምላክ ያይ ዘንድ" ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ። וַיֹּ֗אמֶר אָנֹכִי֙ אֱלֹהֵ֣י אָבִ֔יךָ אֱלֹהֵ֧י אַבְרָהָ֛ם אֱלֹהֵ֥י יִצְחָ֖ק וֵאלֹהֵ֣י יַעֲקֹ֑ב וַיַּסְתֵּ֤ר מֹשֶׁה֙ פָּנָ֔יו כִּ֣י יָרֵ֔א מֵהַבִּ֖יט אֶל־הָאֱלֹהִֽים׃
"ሙሴም ወደ አምላክ ያይ ዘንድ" የሚለው ይሰመርበት! "ቴዎስ" θεός ማለት "አምላክ" ማለት ሲሆን "ፋኒያ" φάνια ማለት "አስተርዮት" "ግህደት" "ግልጠት" ማለት ነው። "ቴዎፋኒይ"theophany" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "ቴዎፋኒያ" ከሚል የተወሰደ ሲሆን በጥቅሉ "ቴዎፋኒያ" Θεοφάνια ማለት "አስተርዮተ አምላክ" "ግልጠተ አምላክ" "ግህደተ አምላክ"Manifestation of God" ማለት ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥35 በቍጥቋጦው በታየው በመልአኩ እጅ አምላክ ሹም እና ቤዛ አድርጎ ላከው። τοῦτον ὁ Θεὸς καὶ ἄρχοντα καὶ λυτρωτὴν ἀπέσταλκεν σὺν χειρὶ ἀγγέλου τοῦ ὀφθέντος αὐτῷ ἐν τῇ βάτῳ.
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልአክ" ለሚለው የገባው ቃል "አንጌሎስ" ἄγγελος ሲሆን የቃል በቃል ትርጉሙ "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ አንዱ አምላክ ሁሉን ዐዋቂ ስለሆነ መልእክተኛ ለማንም አይሆንም። ምክንያቱም መልእክተኛ የሚናገረው እርሱ ጋር የሌለ ዕውቀት ከሌላ እየሰማ ስለሆነ አምላክ የአምላክ መልእክተኛ አይደለም፥ አምላክ ሙሴን በመልአኩ እጅ ከላከው መልአኩ እና አምላክ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው። መለኮት የሆኑ መልእክተኞች በግጻዌ መለኮት ውስጥ ካሉስ የመላእክት መፈጠር እና የሥራ ድርሻስ ትርጉም አይኖረውም፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን "መልአክ" "መልእክተኛ" የሚባል ፍጡር እንጂ ፈጣሪ የለም፦
ማቴዎስ 22፥31 ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን፦ "እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚል ከአምላክ ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? περὶ δὲ τῆς ἀναστάσεως τῶν νεκρῶν οὐκ ἀνέγνωτε τὸ ῥηθὲν ὑμῖν ὑπὸ τοῦ Θεοῦ λέγοντος. Ἐγώ εἰμι ὁ Θεὸς Ἀβραὰμ καὶ ὁ Θεὸς Ἰσαὰκ καὶ ὁ Θεὸς Ἰακώβ;
ስለዚህ "እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚለው መልእክት ከአምላክ ዘንድ በመልአኩ በኩል የመጣ የአምላክ ድምፅ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥31 ሙሴም አይቶ ባየው ተደነቀ፤ ሊመለከትም ሲቀርብ የጌታ ድምፅ፦ ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" ብሎ ወደ እርሱ መጣ። ὁ δὲ Μωϋσῆς ἰδὼν ἐθαύμαζεν τὸ ὅραμα· προσερχομένου δὲ αὐτοῦ κατανοῆσαι ἐγένετο φωνὴ Κυρίου. Ἐγὼ ὁ Θεὸς τῶν πατέρων σου, ὁ Θεὸς Ἀβραὰμ καὶ Ἰσαὰκ καὶ Ἰακώβ.
"ፎኔ" φωνή ማለት "ድምፅ" ማለት ነው። ወደ ቍጥቋጦው መልአክ ስንመለስ መልእክተኛውን ማየት የላከውን እንደማየት ስለሚቆጠር ሙሴ በቍጥቋጦው ውስጥ ያየውን የአምላክ መልአክ ማየቱ አምላክን እንደማየት ይቆጠራል እንጂ "መልአኩ ያህዌህ ነው" ወይም "መልአኩ ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎት ነው" የሚል ትምህርት በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙትም፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥30 አርባ ዓመትም ሲሞላ "የጌታ መልአክ" በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቍጥቋጦ መካከል በእሳት ነበልባል ታየው።
ሉቃስ 10፥37 ሙታን እንዲነሡ ግን ሙሴ ደግሞ በቍጥቋጦው ዘንድ "ጌታን"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" በማለቱ አስታወቀ።
"የጌታ መልአክ" ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎቱ ቢሆን ኖሮ እስጢፋኖስ ሆነ ኢየሱስ ይህንን ለመናገር ጥሩ እድል እና አጋጣሚ ነበራቸው፥ ነገር ግን "የጌታ መልአክ" ኢየሱስ ሳይሆን ፍጡር መልአክ ነው። "መልአክ" አገዛቢ የሆነለት "ጌታ" እና መልአኩ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው፥ መልአኩ መልእክተኛ ከሆነ የመልእክቱ ባለቤት "ጌታ"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" ማለቱን ኢየሱስ ጠቅሶ ነግሮናል። ይህ የጌታ መልአክ ገብርኤል ነው፦
ሉቃስ 1፥11 "የጌታ መልአክ" በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም አለው፦ "እኔ በአምላክ ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ"።
በአይሁዳውያን "የእሳት መልአክ" የሚባለው ገብኤል ሲሆን ለሙሴ በእሳት መካከል የተላከ በእሳት ላይ ሥልጣን ያለው ሦስቱን ወጣቶች ያዳነ ነው" ተብሎ ይታመናል፥ ታልሙድ ፐሳቺም 118 A ቁጥር 20 ተመልከት! በተጨማሪ የካርቴጁ ጠርጡሊያኖስ ይህንኑ አስቀምጧል፦
"ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ ሙሴን ጠራው። እንዲሁ በባቢሎን ንጉሥ እቶን ውስጥ እንደ አራተኛው ተገለጠ።
(Against Praxeas (Tertullian), Chapter 16).
በኢሥላም ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የተላከው መልአክ ለሙሣ የመጣለት መልአክ ነው፥ ይህም ጂብሪል ነው፦
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 66
ዓኢሻህ እንደተረከችው"ረ.ዐ."፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ ኸዲጃህ ሲመለሱ ልባቸው በፍጥነት ይመታ ነበር፥ እርሷም ወደ ወረቃህ ኢብኑ ነውፈል ወሰደቻቸው። እርሱ ወደ ነሣራ የተቀየረ ኢንጂልን በዐረቢኛ የሚያነብ ነበር፥ ወረቃም እንዲህ አለ፦ "ምን አየህ? እርሳቸውም ተረኩለት። ወረቃም፦ "ይህ ተመሳሳይ መልአክ አሏህ ለሙሣ የላከለት ነው" አለ። عَنِ قَالَتْ عَائِشَةُ ـ رضى الله عنها فَرَجَعَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِلَى خَدِيجَةَ يَرْجُفُ فُؤَادُهُ، فَانْطَلَقَتْ بِهِ إِلَى وَرَقَةَ بْنِ نَوْفَلٍ، وَكَانَ رَجُلاً تَنَصَّرَ يَقْرَأُ الإِنْجِيلَ بِالْعَرَبِيَّةِ. فَقَالَ وَرَقَةُ مَاذَا تَرَى فَأَخْبَرَهُ. فَقَالَ وَرَقَةُ هَذَا النَّامُوسُ الَّذِي أَنْزَلَ اللَّهُ عَلَى مُوسَى،
ስለዚህ የቍጥቋጦ መልአክ አምላክ ወይም ኢየሱስ ሳይሆን ገብርኤል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ስለዚህ "እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" የሚለው መልእክት ከአምላክ ዘንድ በመልአኩ በኩል የመጣ የአምላክ ድምፅ ነው፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥31 ሙሴም አይቶ ባየው ተደነቀ፤ ሊመለከትም ሲቀርብ የጌታ ድምፅ፦ ‘እኔ የአባቶችህ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ" ብሎ ወደ እርሱ መጣ። ὁ δὲ Μωϋσῆς ἰδὼν ἐθαύμαζεν τὸ ὅραμα· προσερχομένου δὲ αὐτοῦ κατανοῆσαι ἐγένετο φωνὴ Κυρίου. Ἐγὼ ὁ Θεὸς τῶν πατέρων σου, ὁ Θεὸς Ἀβραὰμ καὶ Ἰσαὰκ καὶ Ἰακώβ.
"ፎኔ" φωνή ማለት "ድምፅ" ማለት ነው። ወደ ቍጥቋጦው መልአክ ስንመለስ መልእክተኛውን ማየት የላከውን እንደማየት ስለሚቆጠር ሙሴ በቍጥቋጦው ውስጥ ያየውን የአምላክ መልአክ ማየቱ አምላክን እንደማየት ይቆጠራል እንጂ "መልአኩ ያህዌህ ነው" ወይም "መልአኩ ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎት ነው" የሚል ትምህርት በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙትም፦
የሐዋርያት ሥራ 7፥30 አርባ ዓመትም ሲሞላ "የጌታ መልአክ" በሲና ተራራ ምድረ በዳ በቍጥቋጦ መካከል በእሳት ነበልባል ታየው።
ሉቃስ 10፥37 ሙታን እንዲነሡ ግን ሙሴ ደግሞ በቍጥቋጦው ዘንድ "ጌታን"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" በማለቱ አስታወቀ።
"የጌታ መልአክ" ኢየሱስ በቅድመ ተሠግዎቱ ቢሆን ኖሮ እስጢፋኖስ ሆነ ኢየሱስ ይህንን ለመናገር ጥሩ እድል እና አጋጣሚ ነበራቸው፥ ነገር ግን "የጌታ መልአክ" ኢየሱስ ሳይሆን ፍጡር መልአክ ነው። "መልአክ" አገዛቢ የሆነለት "ጌታ" እና መልአኩ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው፥ መልአኩ መልእክተኛ ከሆነ የመልእክቱ ባለቤት "ጌታ"፦ "የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ" ማለቱን ኢየሱስ ጠቅሶ ነግሮናል። ይህ የጌታ መልአክ ገብርኤል ነው፦
ሉቃስ 1፥11 "የጌታ መልአክ" በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
ሉቃስ 1፥19 መልአኩም አለው፦ "እኔ በአምላክ ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ"።
በአይሁዳውያን "የእሳት መልአክ" የሚባለው ገብኤል ሲሆን ለሙሴ በእሳት መካከል የተላከ በእሳት ላይ ሥልጣን ያለው ሦስቱን ወጣቶች ያዳነ ነው" ተብሎ ይታመናል፥ ታልሙድ ፐሳቺም 118 A ቁጥር 20 ተመልከት! በተጨማሪ የካርቴጁ ጠርጡሊያኖስ ይህንኑ አስቀምጧል፦
"ከሚቃጠለው ቁጥቋጦ ውስጥ ሙሴን ጠራው። እንዲሁ በባቢሎን ንጉሥ እቶን ውስጥ እንደ አራተኛው ተገለጠ።
(Against Praxeas (Tertullian), Chapter 16).
በኢሥላም ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የተላከው መልአክ ለሙሣ የመጣለት መልአክ ነው፥ ይህም ጂብሪል ነው፦
2፥97 "ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት" በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪ እና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 66
ዓኢሻህ እንደተረከችው"ረ.ዐ."፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ ኸዲጃህ ሲመለሱ ልባቸው በፍጥነት ይመታ ነበር፥ እርሷም ወደ ወረቃህ ኢብኑ ነውፈል ወሰደቻቸው። እርሱ ወደ ነሣራ የተቀየረ ኢንጂልን በዐረቢኛ የሚያነብ ነበር፥ ወረቃም እንዲህ አለ፦ "ምን አየህ? እርሳቸውም ተረኩለት። ወረቃም፦ "ይህ ተመሳሳይ መልአክ አሏህ ለሙሣ የላከለት ነው" አለ። عَنِ قَالَتْ عَائِشَةُ ـ رضى الله عنها فَرَجَعَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِلَى خَدِيجَةَ يَرْجُفُ فُؤَادُهُ، فَانْطَلَقَتْ بِهِ إِلَى وَرَقَةَ بْنِ نَوْفَلٍ، وَكَانَ رَجُلاً تَنَصَّرَ يَقْرَأُ الإِنْجِيلَ بِالْعَرَبِيَّةِ. فَقَالَ وَرَقَةُ مَاذَا تَرَى فَأَخْبَرَهُ. فَقَالَ وَرَقَةُ هَذَا النَّامُوسُ الَّذِي أَنْزَلَ اللَّهُ عَلَى مُوسَى،
ስለዚህ የቍጥቋጦ መልአክ አምላክ ወይም ኢየሱስ ሳይሆን ገብርኤል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እውነተኛ እና ታላቁ አምላክ ማን ነው? በሚል ትምህርት ተለቋል። ብዙ ጊዜ ክርስቲያኖች "ለኢየሱስ አምላክነት ድምዳሜ አደረሰን" ብለው ከሚጠቅሷቸው ተወዳጆች ጥቅሶች 1ኛ ዮሐንስ 5፥20 ቲቶ 2፥13 እና 2ኛ ጴጥሮስ 1፥1 ሲሆኑ ዳሰሳ በማድረግ ሞግተናል። ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/Vt47C4OlcDg?si=2Q__Xtn-Gaiwgibs
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ኡማህ ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥120 ኢብራሂም ለአሏህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ ሕዝብ ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
አልምጥ እና አልግጥ የሆኑ ሚሽነሪዎች፦ "ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል ቁርኣን ላይ ያለ አግባብ ሁለት ቦታ ገብቷል፥ አንደኛው እንስሳትን ሕዝብ ሲል ሁለተኛው ደግሞ ኢብራሂምን ሕዝብ ይላል" እያሉ ያለ ዕውቀት ሲቦተረፉ ግርም ይላል። ሐቅን አጥልቆ እና ታጥቆ ለተነሳ ሙሥሊም ይህ አንኮላ እና እንኩቶ ትችት ከመጤፉ ነው፥ ለዚህ ቅሪላ እና አለሌ ትችት መልስ እንስጥ!
"ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል "አመመ" أَمَّمَ ማለትም "ሐዘበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሕዝብ" ማለት ነው፥ የኡማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኡመም" أُمَم ሲሆን "ሕዝቦች" ማለት ነው፦
6፥38 ከተንቀሳቃሽም በምድር የሚኼድ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم
"ዳባህ" دَابَّة ማለት "እንስሳ" ማለት ነው፥ እንስሳት የየራሳቸው ስብስብ ስላላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው "ሕዝብ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሐዘበ" ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ እንስሳት እኮ "ስብስብ" አላቸው፦
ምሳሌ 30፥25 ገብረ ጕንዳን ኃይል የሌላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። הַ֭נְּמָלִים עַ֣ם לֹא־עָ֑ז וַיָּכִ֖ינוּ בַקַּ֣יִץ לַחְמָֽם׃
ምሳሌ 30፥25 ሽኮኮዎች ያልበረቱ "ሕዝቦች ናቸው። פַנִּים עַ֣ם לֹא־עָצ֑וּם וַיָּשִׂ֖ימוּ בַסֶּ֣לַע בֵּיתָֽם׃
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አም" עַ֣ם ማለት "ሕዝብ" ማለት ሲሆን ገብረ ጕንዳን እና ሽኮኮዎች "ሕዝብ" መባላቸው ስታነቡ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ሁለተኛውን ትችት እስቲ እንመልከት፦
16፥120 ኢብራሂም ለአላህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ "ሕዝብ" ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ኢብራሂም "ሕዝብ" የተባለው በመውለድ እና በመክበድ አባት፣ አያት፣ ቅድመ አያት፣ ቅም አያት፣ ቅማንት፣ ሽማት፣ ምንዥላት፣ እንጅላት፣ ፍናጅ እና ቅናጅ በመሆን መባዛቱን የሚያሳይ ነው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው አብርሃም "ሕዝብ" እንደሚሆን ይናገራል፦
ዘፍጥረት 17፥6 እጅግም አበዛሃለሁ፥ "ሕዝብ" አደርግሃለሁ፥ ነገሥታትም ከአንተ ይወጣሉ። וְהִפְרֵתִ֤י אֹֽתְךָ֙ בִּמְאֹ֣ד מְאֹ֔ד וּנְתַתִּ֖יךָ לְגֹויִ֑ם וּמְלָכִ֖ים מִמְּךָ֥ יֵצֵֽאוּ׃
አብርሃም ሲወልድ እና ሲዋለድ በመብዛት ሕዝብ መሆኑን ካየን ዘንዳ ሕዝብ ከሆነ በኃላ አምላካችን አሏህ ቁርኣን ላይ "ኢብራሂም "ሕዝብ" ነበር" ቢለን እንዴት ያለ ዕውቀት ለትችት ትሮጣላችሁ? አሏህ የህዲኩም ወዩሠቢትና! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥120 ኢብራሂም ለአሏህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ ሕዝብ ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
አልምጥ እና አልግጥ የሆኑ ሚሽነሪዎች፦ "ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል ቁርኣን ላይ ያለ አግባብ ሁለት ቦታ ገብቷል፥ አንደኛው እንስሳትን ሕዝብ ሲል ሁለተኛው ደግሞ ኢብራሂምን ሕዝብ ይላል" እያሉ ያለ ዕውቀት ሲቦተረፉ ግርም ይላል። ሐቅን አጥልቆ እና ታጥቆ ለተነሳ ሙሥሊም ይህ አንኮላ እና እንኩቶ ትችት ከመጤፉ ነው፥ ለዚህ ቅሪላ እና አለሌ ትችት መልስ እንስጥ!
"ኡማህ" أُمَّة የሚለው ቃል "አመመ" أَمَّمَ ማለትም "ሐዘበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሕዝብ" ማለት ነው፥ የኡማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኡመም" أُمَم ሲሆን "ሕዝቦች" ማለት ነው፦
6፥38 ከተንቀሳቃሽም በምድር የሚኼድ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ መሰሎቻችሁ ሕዝቦች እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم
"ዳባህ" دَابَّة ማለት "እንስሳ" ማለት ነው፥ እንስሳት የየራሳቸው ስብስብ ስላላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው "ሕዝብ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሐዘበ" ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስብስብ" ማለት ነው፥ እንስሳት እኮ "ስብስብ" አላቸው፦
ምሳሌ 30፥25 ገብረ ጕንዳን ኃይል የሌላቸው "ሕዝቦች" ናቸው። הַ֭נְּמָלִים עַ֣ם לֹא־עָ֑ז וַיָּכִ֖ינוּ בַקַּ֣יִץ לַחְמָֽם׃
ምሳሌ 30፥25 ሽኮኮዎች ያልበረቱ "ሕዝቦች ናቸው። פַנִּים עַ֣ם לֹא־עָצ֑וּם וַיָּשִׂ֖ימוּ בַסֶּ֣לַע בֵּיתָֽם׃
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አም" עַ֣ם ማለት "ሕዝብ" ማለት ሲሆን ገብረ ጕንዳን እና ሽኮኮዎች "ሕዝብ" መባላቸው ስታነቡ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ሁለተኛውን ትችት እስቲ እንመልከት፦
16፥120 ኢብራሂም ለአላህ ታዛዥ ወደ ቀጥተኛ ሃይማኖት ተዘንባይ "ሕዝብ" ነበር፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ كَانَ أُمَّةً قَانِتًا لِّلَّهِ حَنِيفًا وَلَمْ يَكُ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ኢብራሂም "ሕዝብ" የተባለው በመውለድ እና በመክበድ አባት፣ አያት፣ ቅድመ አያት፣ ቅም አያት፣ ቅማንት፣ ሽማት፣ ምንዥላት፣ እንጅላት፣ ፍናጅ እና ቅናጅ በመሆን መባዛቱን የሚያሳይ ነው። ይህ ትችት መልስ በባይብል መሳ ለመሳ ስናየው አብርሃም "ሕዝብ" እንደሚሆን ይናገራል፦
ዘፍጥረት 17፥6 እጅግም አበዛሃለሁ፥ "ሕዝብ" አደርግሃለሁ፥ ነገሥታትም ከአንተ ይወጣሉ። וְהִפְרֵתִ֤י אֹֽתְךָ֙ בִּמְאֹ֣ד מְאֹ֔ד וּנְתַתִּ֖יךָ לְגֹויִ֑ם וּמְלָכִ֖ים מִמְּךָ֥ יֵצֵֽאוּ׃
አብርሃም ሲወልድ እና ሲዋለድ በመብዛት ሕዝብ መሆኑን ካየን ዘንዳ ሕዝብ ከሆነ በኃላ አምላካችን አሏህ ቁርኣን ላይ "ኢብራሂም "ሕዝብ" ነበር" ቢለን እንዴት ያለ ዕውቀት ለትችት ትሮጣላችሁ? አሏህ የህዲኩም ወዩሠቢትና! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቶማስ "ጌታዬ እና አምላኬ" ያለው ማንን ነው? በሚል ትምህርት ተለቋል። እውን ቶማስ ኢየሱስን "አምላኬ" ብሎታልን? በፍጹም አላለውም። ሙግቱን ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/VGGpF97HKw4?si=dHRCJ4bs9ZWraTKP
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ፓትሪፓሺያኒዝም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ እና በሦስተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በታናሿ እስያ በአሁኗ ቱርክ ውስጥ ፕራክሲየስ"Praxeas" የሚባል ሰው፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" የሚል ትምህርት አስተማረ፥ ይህ ትምህርት "ፓትሪፓሺያኒዝም"patripassianism" ይባላል። "ፓትሪፓሺያኒዝም" ከሁለት የላቲን ቃላት የተዋቀረ ነው፥ "ፓትሪ" ማለት "አብ" ማለት ሲሆን "ፓሲኦ" ማለት ደግሞ "መከራ" ማለት ነው። ተከታዮቹ ደግሞ "ፓትሪፓሺያን" ይባላሉ። የፓትሪፓሺያን ትምህርት በዘመናችን በሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ ኦንልይ ጂሰስ በሚባሉት ይስተማራል፥ ፓትሪፓሺያን፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" ብለው ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 17፥37 ደግሞም ሌላው መጽሐፍ፦ "የወጉትን ያዩታል" ይላል። καὶ πάλιν ἑτέρα γραφὴ λέγει Ὄψονται εἰς ὃν ἐξεκέντησαν.
ነገር ግን ጸሐፊው "የወጉትን ያዩታል" የሚል ቃል የብሉይ ትንቢት ፍጻሜ እንደሆነ ይናገራል፥ "ያዩታል" ሰዋሰዋዊ አቀማመጡ ሦስተኛ መደብ እንደሆነ ልብ አድርግ! ብሉይ ኪዳን ላይ "የወጉትን ያዩታል" የሚል ጥቅስ የለም። ቅሉ ግን ዘካሪያስ ላይ "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚል ጥቅስ አለ፦
ዘካርያስ 12፥10 "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ"። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
1954 ትርጉም፦ "ወደ እርሱ ወደ ወጉት ይመለከታሉ" ብሎ ቢያስቀምጠውም ዕብራይስጡ እና ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ እንደዛ የሚል ቃል የለም፥ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ ደግሞ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" በማለት አሳስቶ ተርጉሞታል። የዘመናችን ፓትሪፓሺያን ይህንን ስህተት ሳያጣሩ "እኔ" የሚለው አብ ስለሆነ አብ በሥጋ መወጋቱን ያሳያል" ይላሉ፥ ሥላሴአውያን ደግሞ "በመጀመሪያ መደብ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚለው አብ ሲሆን አብ ስለ ወልድ በሦስተኛ መደብ "እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል" ስለሚል የአብ እና የወልድ ሁለት አካላት ያሳያል" ይላሉ። ታዲያ አብ ተወግቷልን? ለሚለው ጥያቄ መልሳቸው፦ "ወልድን መጣል አብን እንደ መጣል ከሆነ እና ወልድን መጥላት አብን እንደ መጥላት ከሆነ እንግዲያውስ ወልድን መውጋት አብን እንደመውጋት ነው" በሚል ይመልሳሉ፦
ሉቃስ 19፥16 እኔንም የጣለ የላከኝን ይጥላል።
ዮሐንስ 15፥23 እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።
ከመነሻው "መውጋት" ማለት "መቃወም" "አጽራር" መሆን እንጂ ቃል በቃል በጦር መወጋትን አያሳይም፦
ራእይ 17፥14 እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል።
"እነዚህ" የተባሉት "አሥሩ ቀንዶች" ሲሆኑ ወደፊት ዳግም በሚመጣበት ጊዜ በአርማጌዶን ፍልሚያ መሢሑን የሚቃወሙ አሥር ነገሥታት ናቸው፥ "ይወጋሉ" የሚለው በዚያን ጊዜ መቃወማቸውን የሚያሳይ እንጂ ቃል በቃል በጦር መውጋትን በፍጹም አያሳይም። "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት "ወልድ ማየት አብን እንደማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳዋለን እንጂ አብን ያየ ማንም የለም። ወደ ነጥቡ ስንመለስ በዕብራይስጥ "የወጉት" እንጂ "የወጉኝ" የሚል ቃል የለም፦
ዘካርያስ 12፥10 የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
፨ "ቨ ሂቢቱ" וְהִבִּ֥יטוּ ማለት "ይመለከታሉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው፥ "አ- ላይ" אֵלַ֖י ደግሞ "ወደ እኔ" ማለት ሲሆን አንደኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው። በጥቅሉ "ቨ ሂቢቱ አ- ላይ" וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י ማለት "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት ነው፥ "እኔ" የሚለው ተናጋሪ አብ ሲሆን የሚመለከቱት ደግሞ በመጻኢ ግሥ የተቀመጠ ነው።
፨ "ኤት አሸር" אֵ֣ת אֲשֶׁר־ ማለት "እርሱ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው፥ "ደከሩ" דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው። በጥቅሉ "ኤት አሸር ደከሩ" אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ-ት" ማለት ነው፥ "እርሱ" የተባለው ማሺያኽ ሲሆን ያህዌህ እዛው ላይ ስለ ማሺያኽ "ያለቅሱለታል" በማለት ተናግሯል፦
ዘካርያስ 12፥10 እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል። וְסָפְד֣וּ עָלָ֗יו כְּמִסְפֵּד֙ עַל־הַיָּחִ֔יד וְהָמֵ֥ר עָלָ֖יו כְּהָמֵ֥ר עַֽל־הַבְּכֹֽור׃
ስለዚህ "የወጉት" የሚል ሦስተኛ መደብ እንጂ "የወጉኝ" የሚል የመጀመሪያ መደብ ስለሌለ "አብ በሥጋ ተወጋ" የሚለው የፓትሪፓሺያን ትምህርት ፉርሽ ሲሆን በአንደኛ መደብ "ወደ እኔም ይመለከታሉ" እንጂ በሦስተኛ መደብ "ያዩታል" የሚል ስለሌለ "ያዩታል" ብሎ በዮሐንስ 19፥37 ላይ ያስቀመጠው ሰው ተሳስቷል።
ይህ ሁሉ ትንቅንቅ የመርየምን ልጅ መሢሑን አሏህ ለማድረግ ነው፥ በእርግጥ "አሏህ መሢሑ ነው" ማለት ክህደት ነው፦
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ማብቂያ እና በሦስተኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በታናሿ እስያ በአሁኗ ቱርክ ውስጥ ፕራክሲየስ"Praxeas" የሚባል ሰው፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" የሚል ትምህርት አስተማረ፥ ይህ ትምህርት "ፓትሪፓሺያኒዝም"patripassianism" ይባላል። "ፓትሪፓሺያኒዝም" ከሁለት የላቲን ቃላት የተዋቀረ ነው፥ "ፓትሪ" ማለት "አብ" ማለት ሲሆን "ፓሲኦ" ማለት ደግሞ "መከራ" ማለት ነው። ተከታዮቹ ደግሞ "ፓትሪፓሺያን" ይባላሉ። የፓትሪፓሺያን ትምህርት በዘመናችን በሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ ኦንልይ ጂሰስ በሚባሉት ይስተማራል፥ ፓትሪፓሺያን፦ "አብ በሥጋ መከራ ተቀበለ" ብለው ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ዮሐንስ 17፥37 ደግሞም ሌላው መጽሐፍ፦ "የወጉትን ያዩታል" ይላል። καὶ πάλιν ἑτέρα γραφὴ λέγει Ὄψονται εἰς ὃν ἐξεκέντησαν.
ነገር ግን ጸሐፊው "የወጉትን ያዩታል" የሚል ቃል የብሉይ ትንቢት ፍጻሜ እንደሆነ ይናገራል፥ "ያዩታል" ሰዋሰዋዊ አቀማመጡ ሦስተኛ መደብ እንደሆነ ልብ አድርግ! ብሉይ ኪዳን ላይ "የወጉትን ያዩታል" የሚል ጥቅስ የለም። ቅሉ ግን ዘካሪያስ ላይ "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚል ጥቅስ አለ፦
ዘካርያስ 12፥10 "የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ"። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
1954 ትርጉም፦ "ወደ እርሱ ወደ ወጉት ይመለከታሉ" ብሎ ቢያስቀምጠውም ዕብራይስጡ እና ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ እንደዛ የሚል ቃል የለም፥ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ ደግሞ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" በማለት አሳስቶ ተርጉሞታል። የዘመናችን ፓትሪፓሺያን ይህንን ስህተት ሳያጣሩ "እኔ" የሚለው አብ ስለሆነ አብ በሥጋ መወጋቱን ያሳያል" ይላሉ፥ ሥላሴአውያን ደግሞ "በመጀመሪያ መደብ "ወደ ወጉኝ ወደ እኔም ይመለከታሉ" የሚለው አብ ሲሆን አብ ስለ ወልድ በሦስተኛ መደብ "እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል" ስለሚል የአብ እና የወልድ ሁለት አካላት ያሳያል" ይላሉ። ታዲያ አብ ተወግቷልን? ለሚለው ጥያቄ መልሳቸው፦ "ወልድን መጣል አብን እንደ መጣል ከሆነ እና ወልድን መጥላት አብን እንደ መጥላት ከሆነ እንግዲያውስ ወልድን መውጋት አብን እንደመውጋት ነው" በሚል ይመልሳሉ፦
ሉቃስ 19፥16 እኔንም የጣለ የላከኝን ይጥላል።
ዮሐንስ 15፥23 እኔን የሚጠላ አባቴን ደግሞ ይጠላል።
ከመነሻው "መውጋት" ማለት "መቃወም" "አጽራር" መሆን እንጂ ቃል በቃል በጦር መወጋትን አያሳይም፦
ራእይ 17፥14 እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል።
"እነዚህ" የተባሉት "አሥሩ ቀንዶች" ሲሆኑ ወደፊት ዳግም በሚመጣበት ጊዜ በአርማጌዶን ፍልሚያ መሢሑን የሚቃወሙ አሥር ነገሥታት ናቸው፥ "ይወጋሉ" የሚለው በዚያን ጊዜ መቃወማቸውን የሚያሳይ እንጂ ቃል በቃል በጦር መውጋትን በፍጹም አያሳይም። "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት "ወልድ ማየት አብን እንደማየት ነው" በሚል ሒሣብ እንረዳዋለን እንጂ አብን ያየ ማንም የለም። ወደ ነጥቡ ስንመለስ በዕብራይስጥ "የወጉት" እንጂ "የወጉኝ" የሚል ቃል የለም፦
ዘካርያስ 12፥10 የወጉት ወደ እኔም ይመለከታሉ። וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ
፨ "ቨ ሂቢቱ" וְהִבִּ֥יטוּ ማለት "ይመለከታሉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው፥ "አ- ላይ" אֵלַ֖י ደግሞ "ወደ እኔ" ማለት ሲሆን አንደኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው። በጥቅሉ "ቨ ሂቢቱ አ- ላይ" וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י ማለት "ወደ እኔም ይመለከታሉ" ማለት ነው፥ "እኔ" የሚለው ተናጋሪ አብ ሲሆን የሚመለከቱት ደግሞ በመጻኢ ግሥ የተቀመጠ ነው።
፨ "ኤት አሸር" אֵ֣ת אֲשֶׁר־ ማለት "እርሱ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ተሳቢ ነው፥ "ደከሩ" דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ" ማለት ሲሆን ሦስተኛ መደብ ቀጥተኛ ባለቤት ነው። በጥቅሉ "ኤት አሸር ደከሩ" אֵ֣ת אֲשֶׁר־דָּקָ֑רוּ ማለት "የወጉ-ት" ማለት ነው፥ "እርሱ" የተባለው ማሺያኽ ሲሆን ያህዌህ እዛው ላይ ስለ ማሺያኽ "ያለቅሱለታል" በማለት ተናግሯል፦
ዘካርያስ 12፥10 እነርሱም ለብቸኛ ልጅ እንደሚለቀስ ያለቅሱለታል፥ ለበኵር ልጅ ምርር ተብሎ እንደሚለቀስም አምርረው ያለቅሱለታል። וְסָפְד֣וּ עָלָ֗יו כְּמִסְפֵּד֙ עַל־הַיָּחִ֔יד וְהָמֵ֥ר עָלָ֖יו כְּהָמֵ֥ר עַֽל־הַבְּכֹֽור׃
ስለዚህ "የወጉት" የሚል ሦስተኛ መደብ እንጂ "የወጉኝ" የሚል የመጀመሪያ መደብ ስለሌለ "አብ በሥጋ ተወጋ" የሚለው የፓትሪፓሺያን ትምህርት ፉርሽ ሲሆን በአንደኛ መደብ "ወደ እኔም ይመለከታሉ" እንጂ በሦስተኛ መደብ "ያዩታል" የሚል ስለሌለ "ያዩታል" ብሎ በዮሐንስ 19፥37 ላይ ያስቀመጠው ሰው ተሳስቷል።
ይህ ሁሉ ትንቅንቅ የመርየምን ልጅ መሢሑን አሏህ ለማድረግ ነው፥ በእርግጥ "አሏህ መሢሑ ነው" ማለት ክህደት ነው፦
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም