የዓመታትን ቀመር መለኪያ ሁለቱ ዐበይት የዘመን መቁጠሪያ “አል-ቀመሪያህ” القَمَرِيَّة ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calendar” እና “አሽ-ሸምሢያህ” الشَمْسِيَّة ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calendar” ናቸው። ሌሊት እና ቀን፥ ጸሐይ እና ጨረቃ አላህ የፈጠራቸው እና ለሰው ልጆች የተፈጠሩ ታምራቶቹ ናቸው እንጂ በኢሥላም አይመለኩም። በኢሥላም የሚመለከው እነርሱን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 *"ሌሊት እና ቀንም፣ ጸሐይ እና ጨረቃም ከታምራቶቹ ናቸው፥ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፥ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ። ሸይጧን እየወሰወሳችሁ ያለው በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው፦
4፥171 *"እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፥ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ"*፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ
2፥169 *እርሱ(ሰይጣን) የሚያዛችሁ በኃጢኣት፣ በጸያፍ ነገር እና በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው*፡፡ إِنَّمَا يَأْمُرُكُم بِالسُّوءِ وَالْفَحْشَاءِ وَأَن تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
41፥37 *"ሌሊት እና ቀንም፣ ጸሐይ እና ጨረቃም ከታምራቶቹ ናቸው፥ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፥ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ። ሸይጧን እየወሰወሳችሁ ያለው በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው፦
4፥171 *"እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፥ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ"*፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لَا تَغْلُوا فِي دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ
2፥169 *እርሱ(ሰይጣን) የሚያዛችሁ በኃጢኣት፣ በጸያፍ ነገር እና በአላህም ላይ የማታውቁትን እንድትናገሩ ብቻ ነው*፡፡ إِنَّمَا يَأْمُرُكُم بِالسُّوءِ وَالْفَحْشَاءِ وَأَن تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አማናህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا
"አማናህ" أَمَانَة የሚለው ቃል "አሙነ" أَمُنَ ማለትም "ታመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ታማኝነት" ወይም "አደራ"honesty" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ አማናን ያሸከመው ለሰው ነው፦
33፥72 *"እኛ አደራን በሰማያትና በምድር፣ በተራራዎችም ላይ አቀረብናት፥ መሸከሟንም "እንቢ አሉ"፡፡ ከእርሷም ፈሩ፥ ሰውም ተሸከማት"*፡፡ إِنَّا عَرَضْنَا الْأَمَانَةَ عَلَى السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَالْجِبَالِ فَأَبَيْنَ أَن يَحْمِلْنَهَا وَأَشْفَقْنَ مِنْهَا وَحَمَلَهَا الْإِنسَانُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 9
ሑዘይፋህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእኛ እንዲህ አሉን፦ *"አማናህ ከሰማይ ወርዳ በሰው ልቦች ሥር ውስጥ ሆነች"*። عَنْ حُذَيْفَةَ، يَقُولُ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَنَّ الأَمَانَةَ نَزَلَتْ مِنَ السَّمَاءِ فِي جَذْرِ قُلُوبِ الرِّجَالِ
አምላካችን አሏህ አማናን ወደ አመኑን እንዲናደስ አዞናል፥ ተወዳጁ ነቢያችንም"ﷺ" አማናን ላመነን ሰው እንድንሞላ ነግረውናል፦
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 120
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ላመነክ ሰው አማናን ሙላ! ላጭበረበረክ ሰው አታጭበርብር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَدِّ الأَمَانَةَ إِلَى مَنِ ائْتَمَنَكَ وَلاَ تَخُنْ مَنْ خَانَكَ "
አንድ ሰው አምኖን፦ "አደራ" ካለን እርሱ የአደራ ባለቤት ነውና ያንን የገባነውን ቃል ማድረግ አለብን። በትንሳኤ ቀን በዐርሽ ጥላ ሥር ከሚሆኑት ሦስት ነገሮች አንዱ አማናህ ነው፦
ሚሽካቱል መሷቢሕ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 24
ዐብዱ አርረሕማን ኢብኑ ዐውፍ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ነገሮች በትንሳኤ ቀን በዐርሽ ጥላ ሥር ይሆናሉ፥ እነርሱም፦ "ግልጽ እና ስውር ትርጉም ያለው ቁርኣን የሚከራከርለት ሰው፣ አማናህ እና ዝምድና ናቸው"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ عَوْفٍ عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: " ثَلَاثَةٌ تَحْتَ الْعَرْشِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ الْقُرْآنُ يُحَاجُّ الْعِبَادَ لَهُ ظَهْرٌ وَبَطْنٌ وَالْأَمَانَةُ وَالرَّحِمُ"
በዚህ ሐዲስ ላይ"ዟህር" ظَهْر ማለት "ግልጽ ትርጉም"exoteric meaning" ማለት ሲሆን በቁርኣን ደግሞ ሙሕከማት ነው። “ሙሕከማት” مُّحْكَمَات ማለት “ግልጽ”clear” ማለት ነው፥ የመጽሐፉ መሠረት የሆኑት የኢሥላም እና የኢማን መሠረት ግልጾች አናቅጽ ናቸው።
በዚህ ሐዲስ ላይ"በጥን" بَطْن ማለት "ስውር ትርጉም"esoteric meaning" ማለት ሲሆን በቁርኣን ደግሞ ሙተሻቢሃት ነው። "ሙተሻቢሃት” مُتَشَابِهَات ማለት “ምሳሌአዊ”allegorical” ማለት ነው፥ ምሳሌአዊ አናቅጽን ትርጉም አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት እንጂ ሌላ ማንም ዐያውቀውም፦
3፥7 *”እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ ከመጽሐፉ ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አሉ፡፡ እነርሱ የመጽሐፉ መሠረቶች ናቸው፡፡ ሌሎችም ምሳሌአዊ አንቀጾች አሉ፡፡ እነዚያማ በልቦቻቸው ውስጥ ጥመት ያለባቸው ሰዎች ማሳሳትን ለመፈለግ እና ትርጉሙን ለመፈለግ ከእርሱ ሙተሻቢውን ይከታተላሉ፡፡ ፍቺውን አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት ብቻ እንጅ ሌላ አያውቀውም፡፡ እነርሱም፦ «በእርሱ አምነናል፤ ሁሉም ከጌታችን ዘንድ ነው» ይላሉ፡፡ የአእምሮ ባለቤቶችም እንጅ ሌላው አይገሰጽም”*፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ مِنْهُ آيَاتٌ مُّحْكَمَاتٌ هُنَّ أُمُّ الْكِتَابِ وَأُخَرُ مُتَشَابِهَاتٌ ۖ فَأَمَّا الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِمْ زَيْغٌ فَيَتَّبِعُونَ مَا تَشَابَهَ مِنْهُ ابْتِغَاءَ الْفِتْنَةِ وَابْتِغَاءَ تَأْوِيلِهِ ۗ وَمَا يَعْلَمُ تَأْوِيلَهُ إِلَّا اللَّهُ ۗ وَالرَّاسِخُونَ فِي الْعِلْمِ يَقُولُونَ آمَنَّا بِهِ كُلٌّ مِّنْ عِندِ رَبِّنَا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّا أُولُو الْأَلْبَابِ
ከላይ ያቀረብኩት ከዐረቢኛው ጋር ተቀራራቢ ትርጉም ያለውን የሻኪር ትርጉም ነው። ወደ ነጥባችን ስንመጣ ግልጽ እና ስውር ትርጉም ያለው ቁርኣን ለሚቀራው ሰው ይከራከርለታል። ቁርኣን የሚከራከርለት ሰው፣ ዝምድና እና አማናህ በትንሳኤ ቀን በዐርሽ ጥላ ሥር ይሆናሉ። አማናህ በጠፋ ጊዜ ምልክቱ ሥልጣን የአማናህ ባለቤት ያልሆኑት በመያዛቸው ነው፥ ያኔ ሰዓቲቱ ቀርባለት ማለት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 85
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አማናህ በጠፋ ጊዜ ሰዓቱቱን ጠብቁ! "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! አማናህ እንዴት ትጠፋለች? ተባለ። እርሳቸው፦ "ሥልጣን የአማናህ ባለቤት ላልሆኑት ስትሰጥ ሰዓቱቱን ጠብቁ! አሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا ضُيِّعَتِ الأَمَانَةُ فَانْتَظِرِ السَّاعَةَ ". قَالَ كَيْفَ إِضَاعَتُهَا يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " إِذَا أُسْنِدَ الأَمْرُ إِلَى غَيْرِ أَهْلِهِ، فَانْتَظِرِ السَّاعَةَ "
አሏህ አማናን ወደ ባለቤቱ የምናደርስ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا
"አማናህ" أَمَانَة የሚለው ቃል "አሙነ" أَمُنَ ማለትም "ታመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ታማኝነት" ወይም "አደራ"honesty" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ አማናን ያሸከመው ለሰው ነው፦
33፥72 *"እኛ አደራን በሰማያትና በምድር፣ በተራራዎችም ላይ አቀረብናት፥ መሸከሟንም "እንቢ አሉ"፡፡ ከእርሷም ፈሩ፥ ሰውም ተሸከማት"*፡፡ إِنَّا عَرَضْنَا الْأَمَانَةَ عَلَى السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَالْجِبَالِ فَأَبَيْنَ أَن يَحْمِلْنَهَا وَأَشْفَقْنَ مِنْهَا وَحَمَلَهَا الْإِنسَانُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 9
ሑዘይፋህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ለእኛ እንዲህ አሉን፦ *"አማናህ ከሰማይ ወርዳ በሰው ልቦች ሥር ውስጥ ሆነች"*። عَنْ حُذَيْفَةَ، يَقُولُ حَدَّثَنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَنَّ الأَمَانَةَ نَزَلَتْ مِنَ السَّمَاءِ فِي جَذْرِ قُلُوبِ الرِّجَالِ
አምላካችን አሏህ አማናን ወደ አመኑን እንዲናደስ አዞናል፥ ተወዳጁ ነቢያችንም"ﷺ" አማናን ላመነን ሰው እንድንሞላ ነግረውናል፦
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 24, ሐዲስ 120
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ላመነክ ሰው አማናን ሙላ! ላጭበረበረክ ሰው አታጭበርብር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَدِّ الأَمَانَةَ إِلَى مَنِ ائْتَمَنَكَ وَلاَ تَخُنْ مَنْ خَانَكَ "
አንድ ሰው አምኖን፦ "አደራ" ካለን እርሱ የአደራ ባለቤት ነውና ያንን የገባነውን ቃል ማድረግ አለብን። በትንሳኤ ቀን በዐርሽ ጥላ ሥር ከሚሆኑት ሦስት ነገሮች አንዱ አማናህ ነው፦
ሚሽካቱል መሷቢሕ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 24
ዐብዱ አርረሕማን ኢብኑ ዐውፍ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ነገሮች በትንሳኤ ቀን በዐርሽ ጥላ ሥር ይሆናሉ፥ እነርሱም፦ "ግልጽ እና ስውር ትርጉም ያለው ቁርኣን የሚከራከርለት ሰው፣ አማናህ እና ዝምድና ናቸው"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ عَوْفٍ عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: " ثَلَاثَةٌ تَحْتَ الْعَرْشِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ الْقُرْآنُ يُحَاجُّ الْعِبَادَ لَهُ ظَهْرٌ وَبَطْنٌ وَالْأَمَانَةُ وَالرَّحِمُ"
በዚህ ሐዲስ ላይ"ዟህር" ظَهْر ማለት "ግልጽ ትርጉም"exoteric meaning" ማለት ሲሆን በቁርኣን ደግሞ ሙሕከማት ነው። “ሙሕከማት” مُّحْكَمَات ማለት “ግልጽ”clear” ማለት ነው፥ የመጽሐፉ መሠረት የሆኑት የኢሥላም እና የኢማን መሠረት ግልጾች አናቅጽ ናቸው።
በዚህ ሐዲስ ላይ"በጥን" بَطْن ማለት "ስውር ትርጉም"esoteric meaning" ማለት ሲሆን በቁርኣን ደግሞ ሙተሻቢሃት ነው። "ሙተሻቢሃት” مُتَشَابِهَات ማለት “ምሳሌአዊ”allegorical” ማለት ነው፥ ምሳሌአዊ አናቅጽን ትርጉም አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት እንጂ ሌላ ማንም ዐያውቀውም፦
3፥7 *”እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ ከመጽሐፉ ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አሉ፡፡ እነርሱ የመጽሐፉ መሠረቶች ናቸው፡፡ ሌሎችም ምሳሌአዊ አንቀጾች አሉ፡፡ እነዚያማ በልቦቻቸው ውስጥ ጥመት ያለባቸው ሰዎች ማሳሳትን ለመፈለግ እና ትርጉሙን ለመፈለግ ከእርሱ ሙተሻቢውን ይከታተላሉ፡፡ ፍቺውን አላህ እና በዕውቀትም የጠለቁት ብቻ እንጅ ሌላ አያውቀውም፡፡ እነርሱም፦ «በእርሱ አምነናል፤ ሁሉም ከጌታችን ዘንድ ነው» ይላሉ፡፡ የአእምሮ ባለቤቶችም እንጅ ሌላው አይገሰጽም”*፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ مِنْهُ آيَاتٌ مُّحْكَمَاتٌ هُنَّ أُمُّ الْكِتَابِ وَأُخَرُ مُتَشَابِهَاتٌ ۖ فَأَمَّا الَّذِينَ فِي قُلُوبِهِمْ زَيْغٌ فَيَتَّبِعُونَ مَا تَشَابَهَ مِنْهُ ابْتِغَاءَ الْفِتْنَةِ وَابْتِغَاءَ تَأْوِيلِهِ ۗ وَمَا يَعْلَمُ تَأْوِيلَهُ إِلَّا اللَّهُ ۗ وَالرَّاسِخُونَ فِي الْعِلْمِ يَقُولُونَ آمَنَّا بِهِ كُلٌّ مِّنْ عِندِ رَبِّنَا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّا أُولُو الْأَلْبَابِ
ከላይ ያቀረብኩት ከዐረቢኛው ጋር ተቀራራቢ ትርጉም ያለውን የሻኪር ትርጉም ነው። ወደ ነጥባችን ስንመጣ ግልጽ እና ስውር ትርጉም ያለው ቁርኣን ለሚቀራው ሰው ይከራከርለታል። ቁርኣን የሚከራከርለት ሰው፣ ዝምድና እና አማናህ በትንሳኤ ቀን በዐርሽ ጥላ ሥር ይሆናሉ። አማናህ በጠፋ ጊዜ ምልክቱ ሥልጣን የአማናህ ባለቤት ያልሆኑት በመያዛቸው ነው፥ ያኔ ሰዓቲቱ ቀርባለት ማለት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 85
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አማናህ በጠፋ ጊዜ ሰዓቱቱን ጠብቁ! "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! አማናህ እንዴት ትጠፋለች? ተባለ። እርሳቸው፦ "ሥልጣን የአማናህ ባለቤት ላልሆኑት ስትሰጥ ሰዓቱቱን ጠብቁ! አሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِذَا ضُيِّعَتِ الأَمَانَةُ فَانْتَظِرِ السَّاعَةَ ". قَالَ كَيْفَ إِضَاعَتُهَا يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " إِذَا أُسْنِدَ الأَمْرُ إِلَى غَيْرِ أَهْلِهِ، فَانْتَظِرِ السَّاعَةَ "
አሏህ አማናን ወደ ባለቤቱ የምናደርስ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በዳይ እና ተበዳይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
14፥42 *"አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ! የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው"*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
“ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው፥ "ዙልማህ" ظُلْمَة ማለት "ጨለማ" ማለት ሲሆን በደል በፍርዱ ቀን ጨለማ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 74
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንዳስተላለፈው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በደልን ተጠንቀቁ! በደል በትንሳኤ ቀን ጨለማ ነው"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اتَّقُوا الظُّلْمَ فَإِنَّ الظُّلْمَ ظُلُمَاتٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
"ዙሉማት" ظُلُمَات የዙልማህ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ጨለማዎች" ማለት ነው። “በደል” ደግሞ ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦ አሏህን መበደል፣ እራስን መበደል እና ሰውን መበደል ነው፦
ሶሒሑል ጃሚዕ 3961
አነሥ ኢብኑ ማሊክ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው፦ “የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *”በደል ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦ አላህ የማይምረው በደል፣ የሚምረው በደል እና የማይተወው በደል ነው። አላህ የማይምረው በደል የሆነው ሺርክ ነው፥ አላህም በቁርኣኑ፦ “ማጋራት ታላቅ በደል ነውና” ብሏል፡፡ የሚምረው በደል ደግሞ ሰዎች የአላህን ሕግጋት በመጣስ ኃጢአት ላይ ወድቀው ራሳቸውን የበደሉበት ነው፡፡ አላህ በፍጹም የማይተወው በደል ደግሞ ሰዎች ሌላውን ሰው መበደላቸውን ነው። አላህ በመሐከላቸው ትክክለኛውን ፍርድ እስኪፈርድ በሰው ሐቅ አይተዋቸውም”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ رَضِيَ الله عَنْهُ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى الله عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: «الظُّلْمُ ثَلاثَةٌ، فَظُلْمٌ لا يَغْفِرُهُ الله، وَظُلْمٌ يَغْفِرُهُ، وَظُلْمٌ لا يَتْرُكُهُ. فَأَمَّا الظُّلْمُ الَّذِي لا يَغْفِرُهُ الله فَالشِّرْكُ، قَالَ الله: إنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ، وَأَمَّا الظُّلْمُ الَّذِي يَغْفِرُهُ فَظُلْمُ العِباَدِ أَنْفُسَهُمْ فِيمَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ رَبِّهِمْ، وَأَمَّا الظُّلْمُ الَّذِي لا يَتْرُكُهُ الله فَظُلْمُ الْعِبَادِ بَعْضِهِمْ بَعْضًا حَتَّى يُدَبِّرُ لِبَعْضِهِمْ مِنْ بَعْضٍ
አሏህን መበደል በእርሱ ሐቅ ላይ ሌላ ማንነትንና ምንነትን ማጋራት ነው፥ ይህ አሏህ የማይምረው በደል ሲሆን በዱንያህ ንስሓ ካልገባንበት በአኺራ ለዝንተ-ዓለም ከአሏህ ጋር የሚያቆራርጥ ነው፦
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ! ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
4፥48 *"አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፥ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا
ኸምር መጠጣት፣ የእርያ ስጋ መብላት፣ መነቀስ፣ መቀንደብ ወዘተ.. እራስን መበደል ነው፥ ይህ አሏህ የሚምረው በደል ሲሆን ይህ በደል በዱንያህ ንስሓ ከገባንበት የምንማረው በደል ነው። ካልገባን ግን በአኺራ ተቀጥተን የምንማርበት ነው፥ የእራሳችን ሐቅ በተከለከልነው ነገር ስንነካ እራሳችንን እንበድላለን፦
10፥44 *”አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
የሰው ሐቅን መንካት በንስሓ ብቻ ይቅር የማይባል በደል ነው፥ ሰውን መዝረፍ፣ ማማት፣ መስደብ፣ መማታት፣ መግደል “ሰውን መበደል” ነው። ይህ አሏህ በፍጹም የማይተወው በደል ሲሆን ይህ በደል ማንኛውም ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው በደል ነው፥ የሰው ሐቅ የሚመለሰው በይቅርታ ወይም በካሳ ብቻ ነው። በዳይ ተበዳይን “ዐፉው” عَفُوّ ማለትም “ይቅርታ” መጠየቅ አለበት! ተበዳይ “ከፋራህ” كَفّارَة ማለትም “ካሳ” የሚገባው ከሆነ በዳይ ካሳ መክፈል አለበት፥ ለምሳሌ በዳይ ከተበዳይ 100 ብር ወስዶበት ከሆነ ያንኑ 100 ብር መክፈል አለበት። ግን በዳይ መስረቁ ቢታወቅበት የባሰ የተወሳሰበ አደጋ ካለው በዳይ ገንዘቡን "ሃዲያህ" هادِيَة ማለትም "ሶጦታ" አርጎ ይሰጠዋል፥ ተበዳይ በሕይወት ከሌለ ደግሞ በዳይ ገንዘቡን "ሶደቀቱል ጃሪያህ" صَدَقَة الجارِيَة አርጎ ለመሣኪን ይሰጣል። ቅሉ ግን ይቅርታ ካልተባለ ወይም ካሳን ካልተከፈለ አሏህ በፍጹም የማይተወው በደል ስለሆነ የፍርዱ ቀን በአሏህ ዘንድ በዳይ ይጠየቃል ይቀጣል፦
14፥42 *"አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ! የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው"*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 22, Hadith 171
ሠዒድ ኢብኑ ዘይድ ኢብኑ ዐምሪው ኢብኑ ኑፈይል እንደዘገበው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንም ከምድር ያለ አግባብ የወሰደ አሏህ በትንሳኤ ቀን ከሰባት መሬታት በአንገቱ ዙሪያ እንዲሸከም ያደርገዋል”*። عَنْ سَعِيدِ بْنِ زَيْدِ بْنِ عَمْرِو بْنِ نُفَيْلٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ مَنِ اقْتَطَعَ شِبْرًا مِنَ الأَرْضِ ظُلْمًا طَوَّقَهُ اللَّهُ إِيَّاهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ مِنْ سَبْعِ أَرَضِينَ ”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
14፥42 *"አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ! የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው"*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
“ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው፥ "ዙልማህ" ظُلْمَة ማለት "ጨለማ" ማለት ሲሆን በደል በፍርዱ ቀን ጨለማ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 74
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንዳስተላለፈው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በደልን ተጠንቀቁ! በደል በትንሳኤ ቀን ጨለማ ነው"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اتَّقُوا الظُّلْمَ فَإِنَّ الظُّلْمَ ظُلُمَاتٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
"ዙሉማት" ظُلُمَات የዙልማህ ብዙ ቁጥር ሲሆን "ጨለማዎች" ማለት ነው። “በደል” ደግሞ ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦ አሏህን መበደል፣ እራስን መበደል እና ሰውን መበደል ነው፦
ሶሒሑል ጃሚዕ 3961
አነሥ ኢብኑ ማሊክ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው፦ “የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *”በደል ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦ አላህ የማይምረው በደል፣ የሚምረው በደል እና የማይተወው በደል ነው። አላህ የማይምረው በደል የሆነው ሺርክ ነው፥ አላህም በቁርኣኑ፦ “ማጋራት ታላቅ በደል ነውና” ብሏል፡፡ የሚምረው በደል ደግሞ ሰዎች የአላህን ሕግጋት በመጣስ ኃጢአት ላይ ወድቀው ራሳቸውን የበደሉበት ነው፡፡ አላህ በፍጹም የማይተወው በደል ደግሞ ሰዎች ሌላውን ሰው መበደላቸውን ነው። አላህ በመሐከላቸው ትክክለኛውን ፍርድ እስኪፈርድ በሰው ሐቅ አይተዋቸውም”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ رَضِيَ الله عَنْهُ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى الله عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: «الظُّلْمُ ثَلاثَةٌ، فَظُلْمٌ لا يَغْفِرُهُ الله، وَظُلْمٌ يَغْفِرُهُ، وَظُلْمٌ لا يَتْرُكُهُ. فَأَمَّا الظُّلْمُ الَّذِي لا يَغْفِرُهُ الله فَالشِّرْكُ، قَالَ الله: إنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ، وَأَمَّا الظُّلْمُ الَّذِي يَغْفِرُهُ فَظُلْمُ العِباَدِ أَنْفُسَهُمْ فِيمَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ رَبِّهِمْ، وَأَمَّا الظُّلْمُ الَّذِي لا يَتْرُكُهُ الله فَظُلْمُ الْعِبَادِ بَعْضِهِمْ بَعْضًا حَتَّى يُدَبِّرُ لِبَعْضِهِمْ مِنْ بَعْضٍ
አሏህን መበደል በእርሱ ሐቅ ላይ ሌላ ማንነትንና ምንነትን ማጋራት ነው፥ ይህ አሏህ የማይምረው በደል ሲሆን በዱንያህ ንስሓ ካልገባንበት በአኺራ ለዝንተ-ዓለም ከአሏህ ጋር የሚያቆራርጥ ነው፦
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ! ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
4፥48 *"አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፥ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا
ኸምር መጠጣት፣ የእርያ ስጋ መብላት፣ መነቀስ፣ መቀንደብ ወዘተ.. እራስን መበደል ነው፥ ይህ አሏህ የሚምረው በደል ሲሆን ይህ በደል በዱንያህ ንስሓ ከገባንበት የምንማረው በደል ነው። ካልገባን ግን በአኺራ ተቀጥተን የምንማርበት ነው፥ የእራሳችን ሐቅ በተከለከልነው ነገር ስንነካ እራሳችንን እንበድላለን፦
10፥44 *”አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ”*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
የሰው ሐቅን መንካት በንስሓ ብቻ ይቅር የማይባል በደል ነው፥ ሰውን መዝረፍ፣ ማማት፣ መስደብ፣ መማታት፣ መግደል “ሰውን መበደል” ነው። ይህ አሏህ በፍጹም የማይተወው በደል ሲሆን ይህ በደል ማንኛውም ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው በደል ነው፥ የሰው ሐቅ የሚመለሰው በይቅርታ ወይም በካሳ ብቻ ነው። በዳይ ተበዳይን “ዐፉው” عَفُوّ ማለትም “ይቅርታ” መጠየቅ አለበት! ተበዳይ “ከፋራህ” كَفّارَة ማለትም “ካሳ” የሚገባው ከሆነ በዳይ ካሳ መክፈል አለበት፥ ለምሳሌ በዳይ ከተበዳይ 100 ብር ወስዶበት ከሆነ ያንኑ 100 ብር መክፈል አለበት። ግን በዳይ መስረቁ ቢታወቅበት የባሰ የተወሳሰበ አደጋ ካለው በዳይ ገንዘቡን "ሃዲያህ" هادِيَة ማለትም "ሶጦታ" አርጎ ይሰጠዋል፥ ተበዳይ በሕይወት ከሌለ ደግሞ በዳይ ገንዘቡን "ሶደቀቱል ጃሪያህ" صَدَقَة الجارِيَة አርጎ ለመሣኪን ይሰጣል። ቅሉ ግን ይቅርታ ካልተባለ ወይም ካሳን ካልተከፈለ አሏህ በፍጹም የማይተወው በደል ስለሆነ የፍርዱ ቀን በአሏህ ዘንድ በዳይ ይጠየቃል ይቀጣል፦
14፥42 *"አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ! የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው"*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 22, Hadith 171
ሠዒድ ኢብኑ ዘይድ ኢብኑ ዐምሪው ኢብኑ ኑፈይል እንደዘገበው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንም ከምድር ያለ አግባብ የወሰደ አሏህ በትንሳኤ ቀን ከሰባት መሬታት በአንገቱ ዙሪያ እንዲሸከም ያደርገዋል”*። عَنْ سَعِيدِ بْنِ زَيْدِ بْنِ عَمْرِو بْنِ نُفَيْلٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ مَنِ اقْتَطَعَ شِبْرًا مِنَ الأَرْضِ ظُلْمًا طَوَّقَهُ اللَّهُ إِيَّاهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ مِنْ سَبْعِ أَرَضِينَ ”
ዓለማችን ላይ ያሉትን 20% ሰዎች 80% የሚሆነውን ሕዝብ ሲበድሉት ሳይ፦ "ይህቺ ዓለም የፍትሕ ዓለም አይደለችም" እልና "አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ! የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው" የሚለውን አንቀጽ ስመለከት እውነት የፍርዱ ቀን መኖሩ ሳውቅ ልቤ በተድላ፣ በፍስሓና በሐሴት ይጽናናል። አምላካችን አሏህ በደለኞችን አይወድም፦
3፥57 እነዚያም ያመኑትማ መልካም ሥራዎችንም የሠሩት ምንዳዎቻቸውን ይሞላላቸዋል፥ *"አላህም በዳዮችን አይወድም"*፡፡ وَأَمَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فَيُوَفِّيهِمْ أُجُورَهُمْ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ
አንዳንዴም አሏህ በደለኞች እዚሁ ዱንያህ ላይ ሲቀጣቸውም እናያለን፥ ይህ የሆነበት የተበዳዮች እንባ ወደ አሏህ በመረጨቱ ነው። የተበዳይ ዱዓእ ደግሞ መቅቡል ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ "
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 229
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "
"መዝሉም" مَظْلُوم ማለት "ተበዳይ" ማለት ሲሆን “ዟሊም” ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ “በዳይ” ማለት ነው፥ አንድ ሙሥሊም መርዳት ያለበት ለተበደለው ተበዳይ በሐቅ ቆሞ ገፈትና አበሳን መታገል ሲሆን ለበደለው በዳይ ደግሞ በፍትሕ ቆሞ ጡርና ግፍ መታገል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 5
አነሥ ኢብኑ”ረ.ዐ” እንደሚተረከው፦ “የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ወንድምህን ተበዳይ ይሁን በዳይም እርዳው! ሶሓባዎችም፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” ሆይ! ተበዳዩን መርዳትስ ይሁን፥ በዳዩን እንዴት አድርገን ነው የምንረዳው? አሉ። እርሳቸውም፦ "ሌሎችን እንዳይጨቁን በመከላከል ነው" አሉ"*። عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ هَذَا نَنْصُرُهُ مَظْلُومًا، فَكَيْفَ نَنْصُرُهُ ظَالِمًا قَالَ " تَأْخُذُ فَوْقَ يَدَيْهِ "
ለተበደሉ ሰዎች መፍረድ ሐቀኝነት ሲሆን ለሚበድሉ ሰዎች ማልጎምጎም ብቻ ሳይሆን ከዚህ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ መፋረድ ደግሞ ፍትሐዊነት ነው፥ ሰውን የሚበድሉ ሰዎች እራሳቸው የተጎዱ እና የሥነ-ልቦናቸው ዘይቤ የተዛባ ስለሆነ ሌሎችን እንዳይጨቁን ለመከላከል ምክር መስጠት፣ ተዉ ማለት፣ መገሰጽ አለብን! ይህንን ክፉ ነገር ከቻልን በእጅ መከላከል፣ ካልቻልን በምላስ ማውገዝ፣ ይህንን ካልቻልን ጉዳዩን በልብ መጥላት ነው፦
ሪያዱ አስ-ሳሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ *“ከእናንተ ውስጥ እኩይ ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው፣ ካልቻለ በምላሱ ያውግዝ፣ ይህንንም ካልቻለ በልቡ ይጥላው። በልብ መጥላት ደካማው ኢማን ነው”*። عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “من رأى الخد منكرًا فليغيره بيده ، فإن لم يستطع فبلسانه، فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان
እሥልምና ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
3፥57 እነዚያም ያመኑትማ መልካም ሥራዎችንም የሠሩት ምንዳዎቻቸውን ይሞላላቸዋል፥ *"አላህም በዳዮችን አይወድም"*፡፡ وَأَمَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فَيُوَفِّيهِمْ أُجُورَهُمْ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ
አንዳንዴም አሏህ በደለኞች እዚሁ ዱንያህ ላይ ሲቀጣቸውም እናያለን፥ ይህ የሆነበት የተበዳዮች እንባ ወደ አሏህ በመረጨቱ ነው። የተበዳይ ዱዓእ ደግሞ መቅቡል ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ "
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 229
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "
"መዝሉም" مَظْلُوم ማለት "ተበዳይ" ማለት ሲሆን “ዟሊም” ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ “በዳይ” ማለት ነው፥ አንድ ሙሥሊም መርዳት ያለበት ለተበደለው ተበዳይ በሐቅ ቆሞ ገፈትና አበሳን መታገል ሲሆን ለበደለው በዳይ ደግሞ በፍትሕ ቆሞ ጡርና ግፍ መታገል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 5
አነሥ ኢብኑ”ረ.ዐ” እንደሚተረከው፦ “የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ወንድምህን ተበዳይ ይሁን በዳይም እርዳው! ሶሓባዎችም፦ "የአላህ መልክተኛም”ﷺ” ሆይ! ተበዳዩን መርዳትስ ይሁን፥ በዳዩን እንዴት አድርገን ነው የምንረዳው? አሉ። እርሳቸውም፦ "ሌሎችን እንዳይጨቁን በመከላከል ነው" አሉ"*። عَنْ أَنَسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " انْصُرْ أَخَاكَ ظَالِمًا أَوْ مَظْلُومًا ". قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ هَذَا نَنْصُرُهُ مَظْلُومًا، فَكَيْفَ نَنْصُرُهُ ظَالِمًا قَالَ " تَأْخُذُ فَوْقَ يَدَيْهِ "
ለተበደሉ ሰዎች መፍረድ ሐቀኝነት ሲሆን ለሚበድሉ ሰዎች ማልጎምጎም ብቻ ሳይሆን ከዚህ ድርጊታቸው እንዲታቀቡ መፋረድ ደግሞ ፍትሐዊነት ነው፥ ሰውን የሚበድሉ ሰዎች እራሳቸው የተጎዱ እና የሥነ-ልቦናቸው ዘይቤ የተዛባ ስለሆነ ሌሎችን እንዳይጨቁን ለመከላከል ምክር መስጠት፣ ተዉ ማለት፣ መገሰጽ አለብን! ይህንን ክፉ ነገር ከቻልን በእጅ መከላከል፣ ካልቻልን በምላስ ማውገዝ፣ ይህንን ካልቻልን ጉዳዩን በልብ መጥላት ነው፦
ሪያዱ አስ-ሳሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ *“ከእናንተ ውስጥ እኩይ ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው፣ ካልቻለ በምላሱ ያውግዝ፣ ይህንንም ካልቻለ በልቡ ይጥላው። በልብ መጥላት ደካማው ኢማን ነው”*። عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “من رأى الخد منكرًا فليغيره بيده ، فإن لم يستطع فبلسانه، فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان
እሥልምና ሰም እና ወርቅ የያዘ ቅኔ ነው፥ ሰሙ ሐቅ ሲሆን ወርቁ ፍትሕ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መጁሥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥51 አላህም አለ፦ *”ሁለት አማልክትን አትያዙ! እርሱ ”አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔንም ብቻ ፍሩ!”*፡፡ وَقَالَ ٱللَّهُ لَا تَتَّخِذُوٓا۟ إِلَٰهَيْنِ ٱثْنَيْنِ ۖ إِنَّمَا هُوَ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَإِيَّٰىَ فَٱرْهَبُونِ
አምላካችን አሏህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት መልእክተኞች ልኳል። ከእነርሱ ውስጥ በነቢያችን”ﷺ” ላይ ስማቸው የተተረኩ አሉ፥ ከእነርሱም ውስጥ ስማቸው ያልተተረኩ አሉ፦
40፥78 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል፡፡ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፥ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
ስማቸው ካልተተረኩት መልእክተኞች መካከል ምናልባት "ዛራዳሽ" ማለትም "ዞራስተር" ሊሆን እንደሚችል አንዳንድ የመስኩ ምሁራን ያትታሉ፥ ዞራስተር ዜንድ አቬስታ የሚባል መጽሐፍ እንደነበረው እና ያ መጽሐፍ በተከታዮቹ እጅ የመቀነስ እና የመጨመር እድል ቢያጋጥመውም አሁን ያለው ቅሪት ላይ እርሱ፦ "ፈጣሪ አንድ እንደሆነ፣ የሚመስለው ምንም ነገር እንደሌለ፣ የተብቃቃ እንደሆነ" እንዳስተማረ ይናገራል፦ ያስና 44፥7 33፥11 48፥3 ይመልከቱ!
ዞራስተር በትንቢቱ ስለ ዒሣ መምጣት እና ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት መተንበዩን በያስና 61፥5 46፥3 48፥12 እንዲሁ በ ያሽት 17፥1 13፥129 ተገልጿል።
የነቢያችን"ﷺ" ሶሓቢይ ኢብኑ ዐባሥ የፋርሥ ሰዎች ነቢያቸው ሲሞት ተከታዮቹን ኢብሊሥ አስማት፣ ኮከብ ቆጠራ እና ጥንቆላ እንዳስተማራቸው ተናግሯል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 115
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *"የፋርሥ ሰዎች ነቢያቸው በሞተ ጊዜ ኢብሊሥ ወደ መጁሢያህ መራቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ إِنَّ أَهْلَ فَارِسَ لَمَّا مَاتَ نَبِيُّهُمْ كَتَبَ لَهُمْ إِبْلِيسُ الْمَجُوسِيَّةَ
"መጁሢያህ" مَجُوسِيَّة ማለት "ጥንቆላ" "አስማት" "ኮከብ ቆጠራ" ማለት ሲሆን በጥንቆላ፣ በአስማት እና በኮከብ ቆጠራ የተሰማሩት እነርሱ ደግሞ "መጁሥ" مَجُوس ይባላሉ፥ "መጁሥ" مَجُوس የሚለው ቃል ሙዐረብ የሆነ ቃል ሲሆን "ጠንቋይ" "አስማተኛ" "ኮከብ ቆጣሪ" ማለት ነው። በተለምዶ "ዞራስተራውያን" ይባላል፥ እነዚህ ሰዎች እሳት እየተለማመኑ እና በኮከብ እየተመሩ የሚኖሩ ናቸው። አምላካችን አሏህ በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ከሚለያቸው መካከል መጁሦች ናቸው፦
22፥17 *"እነዚያ ያመኑት፣ እነዚያም ይሁዳውያን የሆኑ፣ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም፣ መጁሦች እና እነዚያም ያጋሩ አላህ በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ይለያል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ በእርግጥ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالصَّابِئِينَ وَالنَّصَارَىٰ وَالْمَجُوسَ وَالَّذِينَ أَشْرَكُوا إِنَّ اللَّهَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
መጁሦች፦ "ሰማይን፣ ብርሃንን፣ ህይወትን፣ ወንድን የፈጠረው “አሁራ” የተባለው አምላክ ሲሆን በተቃራኒው ምድርን፣ ጨለማን፣ ሞት፣ ሴትን የፈጠረው “አንግራ” የተባለው አምላክ ነው" ብለው ሁለት አምላክ ያመልካሉ፥ ይህ የሁለት አምላክ ጣምራ ትምህርት አምላካችን አሏህ፦ "ሁለት አማልክትን አትያዙ! እርሱ ”አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔንም ብቻ ፍሩ!" በማለት ይናገራል፦
16፥51 አላህም አለ፦ *”ሁለት አማልክትን አትያዙ! እርሱ ”አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔንም ብቻ ፍሩ!”*፡፡ وَقَالَ ٱللَّهُ لَا تَتَّخِذُوٓا۟ إِلَٰهَيْنِ ٱثْنَيْنِ ۖ إِنَّمَا هُوَ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَإِيَّٰىَ فَٱرْهَبُونِ
መጁሦች ልክ እንደ አይሁዳውያን እና ነሣራዎች አህሉል ኪታብ ተብለዋል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 17
ዓኢዙሏህ ዑበይደሏህ እንዳስተላለፈው፦ "አቢ ሰዕለባህ አል-ኹሸኒይ እንዲህ ሲናገር ሰማሁት፦ *"ወደ አሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ሄጄ፦ “የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! በአህሉል ኪታብ አገር ውስጥ ነው የምንኖረው፥ በእነርሱ ዕቃ እንበላለን" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "ሌላ ዕቃ ካገኛችሁ በእርሷ አትብሉ! ካላገኛችሁ ግን አጥባችሁ ብሉባት!"*። عَائِذُ اللَّهِ بْنُ عُبَيْدِ اللَّهِ قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيَّ، يَقُولُ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّا بِأَرْضِ قَوْمٍ أَهْلِ كِتَابٍ نَأْكُلُ فِي آنِيَتِهِمْ قَالَ " إِنْ وَجَدْتُمْ غَيْرَ آنِيَتِهِمْ فَلاَ تَأْكُلُوا فِيهَا فَإِنْ لَمْ تَجِدُوا فَاغْسِلُوهَا وَكُلُوا فِيهَا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 16
አቢ ሰዕለባህ አል-ኹሸኒይ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ስለ መጁሥ ድስት ተጠየቁ፥ እርሳቸውም፦ *"በማጠብ አንጿት! በእርሷም አብስሉ!"*። عَنْ أَبِي ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيِّ، قَالَ سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ قُدُورِ الْمَجُوسِ فَقَالَ " أَنْقُوهَا غَسْلاً وَاطْبُخُوا فِيهَا "
አህሉል ኪታብ በሙሥሊም ሸሪዓህ ሕገ-መንግሥት ሲኖሩ “ጂዝያህ” جِزْيَةَ ማለትም "ግብር" ይከፍላሉ፥ መጁሦችን ደግሞ ነቢያችን"ﷺ" ጂዚያህ ያስከፍሏቸው ነበር፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 50
አሥ-ሣኢብ ኢብኑ የዚድ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከበሕረይን መጁሦች ጂዚያህ ይቀበሉ ነበር"*። عَنِ السَّائِبِ بْنِ يَزِيدَ، قَالَ أَخَذَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْجِزْيَةَ مِنْ مَجُوسِ الْبَحْرَيْنِ
ስለ መጁሥ እዚህ ድረስ ካየን ዛንዳ ስለ መጁሥ ከባይብል እስቲ እንይ! በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ "መጉሥ" μάγος ማለት "አስማተኛ" "ኮከብ ቆጣሪ" "ጠንቋይ" ማለት ነው፥ "በርያሱስ" በግሪክ "ባር-ኤሱስ" Βαρϊησοῦς ማለትም "የኢየሱስ ልጅ" ማለት ሲሆን "መጉን" μάγον ተብሏል፦
ሐዋ. ሥራ 13፥6 ደሴቲቱንም ሁሉ እስከ ጳፉ በዞሩ ጊዜ፥ በርያሱስ የሚሉትን ጠንቋይ እና ሐሰተኛ ነቢይ የሆነውን አንድ አይሁዳዊ ሰው አገኙ"*። διελθόντες δὲ ὅλην τὴν νῆσον ἄχρι Πάφου εὗρον ἄνδρα τινὰ μάγον ψευδοπροφήτην Ἰουδαῖον ᾧ ὄνομα Βαριησοῦς,
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥51 አላህም አለ፦ *”ሁለት አማልክትን አትያዙ! እርሱ ”አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔንም ብቻ ፍሩ!”*፡፡ وَقَالَ ٱللَّهُ لَا تَتَّخِذُوٓا۟ إِلَٰهَيْنِ ٱثْنَيْنِ ۖ إِنَّمَا هُوَ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَإِيَّٰىَ فَٱرْهَبُونِ
አምላካችን አሏህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት መልእክተኞች ልኳል። ከእነርሱ ውስጥ በነቢያችን”ﷺ” ላይ ስማቸው የተተረኩ አሉ፥ ከእነርሱም ውስጥ ስማቸው ያልተተረኩ አሉ፦
40፥78 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል፡፡ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፥ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
ስማቸው ካልተተረኩት መልእክተኞች መካከል ምናልባት "ዛራዳሽ" ማለትም "ዞራስተር" ሊሆን እንደሚችል አንዳንድ የመስኩ ምሁራን ያትታሉ፥ ዞራስተር ዜንድ አቬስታ የሚባል መጽሐፍ እንደነበረው እና ያ መጽሐፍ በተከታዮቹ እጅ የመቀነስ እና የመጨመር እድል ቢያጋጥመውም አሁን ያለው ቅሪት ላይ እርሱ፦ "ፈጣሪ አንድ እንደሆነ፣ የሚመስለው ምንም ነገር እንደሌለ፣ የተብቃቃ እንደሆነ" እንዳስተማረ ይናገራል፦ ያስና 44፥7 33፥11 48፥3 ይመልከቱ!
ዞራስተር በትንቢቱ ስለ ዒሣ መምጣት እና ስለ ነቢያችን"ﷺ" መምጣት መተንበዩን በያስና 61፥5 46፥3 48፥12 እንዲሁ በ ያሽት 17፥1 13፥129 ተገልጿል።
የነቢያችን"ﷺ" ሶሓቢይ ኢብኑ ዐባሥ የፋርሥ ሰዎች ነቢያቸው ሲሞት ተከታዮቹን ኢብሊሥ አስማት፣ ኮከብ ቆጠራ እና ጥንቆላ እንዳስተማራቸው ተናግሯል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 115
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *"የፋርሥ ሰዎች ነቢያቸው በሞተ ጊዜ ኢብሊሥ ወደ መጁሢያህ መራቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ إِنَّ أَهْلَ فَارِسَ لَمَّا مَاتَ نَبِيُّهُمْ كَتَبَ لَهُمْ إِبْلِيسُ الْمَجُوسِيَّةَ
"መጁሢያህ" مَجُوسِيَّة ማለት "ጥንቆላ" "አስማት" "ኮከብ ቆጠራ" ማለት ሲሆን በጥንቆላ፣ በአስማት እና በኮከብ ቆጠራ የተሰማሩት እነርሱ ደግሞ "መጁሥ" مَجُوس ይባላሉ፥ "መጁሥ" مَجُوس የሚለው ቃል ሙዐረብ የሆነ ቃል ሲሆን "ጠንቋይ" "አስማተኛ" "ኮከብ ቆጣሪ" ማለት ነው። በተለምዶ "ዞራስተራውያን" ይባላል፥ እነዚህ ሰዎች እሳት እየተለማመኑ እና በኮከብ እየተመሩ የሚኖሩ ናቸው። አምላካችን አሏህ በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ከሚለያቸው መካከል መጁሦች ናቸው፦
22፥17 *"እነዚያ ያመኑት፣ እነዚያም ይሁዳውያን የሆኑ፣ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም፣ መጁሦች እና እነዚያም ያጋሩ አላህ በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ይለያል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ በእርግጥ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالصَّابِئِينَ وَالنَّصَارَىٰ وَالْمَجُوسَ وَالَّذِينَ أَشْرَكُوا إِنَّ اللَّهَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
መጁሦች፦ "ሰማይን፣ ብርሃንን፣ ህይወትን፣ ወንድን የፈጠረው “አሁራ” የተባለው አምላክ ሲሆን በተቃራኒው ምድርን፣ ጨለማን፣ ሞት፣ ሴትን የፈጠረው “አንግራ” የተባለው አምላክ ነው" ብለው ሁለት አምላክ ያመልካሉ፥ ይህ የሁለት አምላክ ጣምራ ትምህርት አምላካችን አሏህ፦ "ሁለት አማልክትን አትያዙ! እርሱ ”አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔንም ብቻ ፍሩ!" በማለት ይናገራል፦
16፥51 አላህም አለ፦ *”ሁለት አማልክትን አትያዙ! እርሱ ”አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ እኔንም ብቻ ፍሩ!”*፡፡ وَقَالَ ٱللَّهُ لَا تَتَّخِذُوٓا۟ إِلَٰهَيْنِ ٱثْنَيْنِ ۖ إِنَّمَا هُوَ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَإِيَّٰىَ فَٱرْهَبُونِ
መጁሦች ልክ እንደ አይሁዳውያን እና ነሣራዎች አህሉል ኪታብ ተብለዋል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 17
ዓኢዙሏህ ዑበይደሏህ እንዳስተላለፈው፦ "አቢ ሰዕለባህ አል-ኹሸኒይ እንዲህ ሲናገር ሰማሁት፦ *"ወደ አሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ሄጄ፦ “የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! በአህሉል ኪታብ አገር ውስጥ ነው የምንኖረው፥ በእነርሱ ዕቃ እንበላለን" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "ሌላ ዕቃ ካገኛችሁ በእርሷ አትብሉ! ካላገኛችሁ ግን አጥባችሁ ብሉባት!"*። عَائِذُ اللَّهِ بْنُ عُبَيْدِ اللَّهِ قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيَّ، يَقُولُ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ إِنَّا بِأَرْضِ قَوْمٍ أَهْلِ كِتَابٍ نَأْكُلُ فِي آنِيَتِهِمْ قَالَ " إِنْ وَجَدْتُمْ غَيْرَ آنِيَتِهِمْ فَلاَ تَأْكُلُوا فِيهَا فَإِنْ لَمْ تَجِدُوا فَاغْسِلُوهَا وَكُلُوا فِيهَا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 16
አቢ ሰዕለባህ አል-ኹሸኒይ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ስለ መጁሥ ድስት ተጠየቁ፥ እርሳቸውም፦ *"በማጠብ አንጿት! በእርሷም አብስሉ!"*። عَنْ أَبِي ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيِّ، قَالَ سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ قُدُورِ الْمَجُوسِ فَقَالَ " أَنْقُوهَا غَسْلاً وَاطْبُخُوا فِيهَا "
አህሉል ኪታብ በሙሥሊም ሸሪዓህ ሕገ-መንግሥት ሲኖሩ “ጂዝያህ” جِزْيَةَ ማለትም "ግብር" ይከፍላሉ፥ መጁሦችን ደግሞ ነቢያችን"ﷺ" ጂዚያህ ያስከፍሏቸው ነበር፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 50
አሥ-ሣኢብ ኢብኑ የዚድ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከበሕረይን መጁሦች ጂዚያህ ይቀበሉ ነበር"*። عَنِ السَّائِبِ بْنِ يَزِيدَ، قَالَ أَخَذَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْجِزْيَةَ مِنْ مَجُوسِ الْبَحْرَيْنِ
ስለ መጁሥ እዚህ ድረስ ካየን ዛንዳ ስለ መጁሥ ከባይብል እስቲ እንይ! በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ "መጉሥ" μάγος ማለት "አስማተኛ" "ኮከብ ቆጣሪ" "ጠንቋይ" ማለት ነው፥ "በርያሱስ" በግሪክ "ባር-ኤሱስ" Βαρϊησοῦς ማለትም "የኢየሱስ ልጅ" ማለት ሲሆን "መጉን" μάγον ተብሏል፦
ሐዋ. ሥራ 13፥6 ደሴቲቱንም ሁሉ እስከ ጳፉ በዞሩ ጊዜ፥ በርያሱስ የሚሉትን ጠንቋይ እና ሐሰተኛ ነቢይ የሆነውን አንድ አይሁዳዊ ሰው አገኙ"*። διελθόντες δὲ ὅλην τὴν νῆσον ἄχρι Πάφου εὗρον ἄνδρα τινὰ μάγον ψευδοπροφήτην Ἰουδαῖον ᾧ ὄνομα Βαριησοῦς,
"ጠንቋይ" ለሚለው የገባው ቃል "መጉን" μάγον መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል።የመጉሥ ብዙ ቁጥር ደግሞ "መጎኢ" μάγοι ሲሆን መጎኢ የተወለደውን ኢየሱስን ለመጎብኘት ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ካለችው ከፋርሥ ወደ ኢየሩሳሌም መጥተዋል፦
ማቴዎስ 2፥1 *"ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል፦ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ"*። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ γεννηθέντος ἐν Βηθλέεμ τῆς Ἰουδαίας ἐν ἡμέραις Ἡρῴδου τοῦ βασιλέως, ἰδοὺ μάγοι ἀπὸ ἀνατολῶν παρεγένοντο εἰς Ἱεροσόλυμα
አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ሳምኬት ገፅ 661 እና ሳን ገፅ 848 ላይ "ሠገል" ማለት "ጠንቋይ" ማለት እንደሆነ እና "ሠገል" የሚለው ቃል "ሠገለ" አስጠነቆለ" ከሚል የመጣ ሲሆን "ጥንቆላ" ማለት እንደሆነም አስቀምጠዋል።
ጥንቆላ፣ አስማት እና ኮከብ ቆጠራ መላእክት ከሰማይ ይዘውት የመጡት እንደሆነ መጽሐፈ ሆኖክ 2፥11-23 ይናገራል፥ ዘይገርም!
"ሰብእ" ማለት ደግሞ "ሰው" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ሰብአ ሰገል" ማለት "የጥንቆላ ሰው" ወይም "ጠንቋይ ሰው" ማለት ነው። ስንክሳር ዘወርኅ ታኅሣሥ 29 ቁጥር 4-5 ላይ፦
*"ኢየሱስ በተወለደ ጊዜ እነሆ የፍልስፍና ሰዎች ከምሥራቅ መጥተው ወደ ኢየሩሳሌም ደረሱ፥ "ኮከቡን በምሥራቅ አይተን እንሰግድለት ዘንድ መጥተናልና፥ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? እያሉ። እነዚህ ፈላስፎች ከበለዓም ወገን ናቸው፥ እነርሱም በከዋክብት የሚፈላሰፉ ናቸው"*።
ስለዚህ እነዚህ ሰዎች ጻድቃን ሳይሆኑ በከዋክብት የሚፈላሰፉ ጠንቋዮች ናቸው። የማቴዎስ ወንጌል 2፥2 አንድምታው እንዲህ ይላል፦
*"ስለምን በኮከብ መራቸው ቢሉ በለመዱት ለመሳብ ኮከብ ያመልኩ ነበርና"*።
በግሪኩ "መጎኢ" μάγοι ማለትም "ጠንቋዮች" "አስማተኞች" "ኮከብ ቆጣሪዎች" ማለት ነው፥ በኮከብ እየተመሩ መምጣታቸው ይህ ማሳያ ነው። እጅ መንሻ ይዘው ከሰገዱ በኃላ ወደ አገራቸው ወደ ምስራቅ ሄዱ፦
ማቴዎስ 2፥12 *"ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ"*።
የእነዚህ ሰዎች የቁጥራቸው መጠን "ሦስት ነው" የሚል እና "ሦስት ነገሥታት ጋስፓር፣ ሜልክዮር እና ባልታዛር ናቸው" የሚል ሽታው ባይብል ላይ የለም፥ በተለምዶ ኢየሱስ ሲወለድ እጅ መንሻ ሰተዋል የሚባለው ውሸት ነው፦
ማቴዎስ 2፥11 *"ወደ ቤት ሲገቡም ልጁን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት"*።
የገቡት "ቤት" ውስጥ እንጂ "ግርግም" ጋር አይደለም፥ ግርግም በረት ውስጥ ወይም ሜዳ ላይ ያለ የእንስሳት መመገቢያ አሸንዳ ነው። ሳባ(የመን) ሆነ ኩሽ(ኢትዮጵያ) የሚገኙት ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ሳይሆን በስተ ደቡብ ነው፦
ማቴዎስ 12፥42 *"ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች"*።
"ዓዜብ" ማለት "ደቡብ" ማለት እንደሆነ ባይብልን በሥነ-አፈታት ጥናት ላጠና ሰው እንግዳ አይደለም። ለሰሎሞን የተነገረውን እጅ መንሻ ለኢየሱስ በማድረግ መጁሦችን ኢትዮጵያውያን ናቸው ማለት ስሑት ሥነ-አመክንዮ ነው፦
መዝሙር 72፥9-11 *"በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ። የተርሴስ እና የደሴቶች ነገሥታት ስጦታን ያመጣሉ፤ የዓረብ እና የሳባ ነገሥታት እጅ መንሻን ያቀርባሉ። ነገሥታት ሁሉ ይሰግዱለታል። አሕዛብም ሁሉ ይገዙለታል"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢትዮጵያ" ብለው ሆን ብለው ለማደናበር ያስቀመጡት ቃል "ሲዪም" צִיִּ֑ים ሲሆን "የምድረበዳ ሕዝቦች" ማለት ነው፥ ኢትዮጵያ ቢባል እንኳን "ይሰግዳሉ" አለ እንጂ "እጅ መንሻን ያቀርባሉ" አይልም። "ኢትዮጵያ እጅ መንሻን ያቀርባሉ" ቢል እንኳን ዐውዱ እየተናገረ ያለው ለንጉሥ ሰሎሞን እንጂ ለኢየሱስ በፍጹም አይደለም፥ የሳባ ንግሥትን እጅ መንሻ ለንጉሥ ሰሎሞን አምጥታለች፦ 1ኛ ነገሥት 10፥1-1-2 ይመልከቱ!
ሲቀጥል ከባቢሎን ምርኮ በኃላ ለመቅደሱ መልሶ ግንባታ ግብፅ፣ ኩሽ እና ሳባ ወርቅንና ዕጣን አምጥተው ለእስራኤል እንደሚሰግዱ የሚያሳይ እንጂ ስለ ኢየሱስ ሽታው የለውም፦
ኢሳይያስ 60፥6 *"የግመሎች ብዛት፥ የምድያምና የጌፌር ግመሎች፥ ይሸፍኑሻል፤ ሁሉ ከሳባ ይመጣሉ፥ ወርቅንና ዕጣንን ያመጣሉ የእግዚአብሔርንም ምስጋና ያወራሉ"*።
ኢሳይያስ 45፥14 እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ የግብፅ ድካም እና የኢትዮጵያ ንግድ ቁመተ ረጅሞችም የሳባ ሰዎች ወደ አንተ ያልፋሉ፤ ለአንተም ይሆናሉ እጆቻቸውም ታስረው ይከተሉሃል፤ በፊትህም ያልፋሉ፥ ለአንተም እየሰገዱ፦ በእውነት እግዚአብሔር በአንተ አለ፥ ከእርሱም ሌላ አምላክ የለም፡ ብለው ይለምኑሃል"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢትዮጵያ" የሚለው ዕብራይስጡን ብትመለከት የሚለው “ኩሽ” כּ֥וּשׁ ነው። “ኢትዮጵያ” ብለው በዐማርኛ የተረጎሙት በዕብራይስጡ “ኩሽ” כּ֥וּשׁ መሆኑን አስምርበት! ስለዚህ ሰብአ ሰገል ፋርሣውያን እንጂ ኩሻውያን ወይም ሳባውያን በፍጹም አይደሉም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ማቴዎስ 2፥1 *"ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል፦ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ"*። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ γεννηθέντος ἐν Βηθλέεμ τῆς Ἰουδαίας ἐν ἡμέραις Ἡρῴδου τοῦ βασιλέως, ἰδοὺ μάγοι ἀπὸ ἀνατολῶν παρεγένοντο εἰς Ἱεροσόλυμα
አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ሳምኬት ገፅ 661 እና ሳን ገፅ 848 ላይ "ሠገል" ማለት "ጠንቋይ" ማለት እንደሆነ እና "ሠገል" የሚለው ቃል "ሠገለ" አስጠነቆለ" ከሚል የመጣ ሲሆን "ጥንቆላ" ማለት እንደሆነም አስቀምጠዋል።
ጥንቆላ፣ አስማት እና ኮከብ ቆጠራ መላእክት ከሰማይ ይዘውት የመጡት እንደሆነ መጽሐፈ ሆኖክ 2፥11-23 ይናገራል፥ ዘይገርም!
"ሰብእ" ማለት ደግሞ "ሰው" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ሰብአ ሰገል" ማለት "የጥንቆላ ሰው" ወይም "ጠንቋይ ሰው" ማለት ነው። ስንክሳር ዘወርኅ ታኅሣሥ 29 ቁጥር 4-5 ላይ፦
*"ኢየሱስ በተወለደ ጊዜ እነሆ የፍልስፍና ሰዎች ከምሥራቅ መጥተው ወደ ኢየሩሳሌም ደረሱ፥ "ኮከቡን በምሥራቅ አይተን እንሰግድለት ዘንድ መጥተናልና፥ የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? እያሉ። እነዚህ ፈላስፎች ከበለዓም ወገን ናቸው፥ እነርሱም በከዋክብት የሚፈላሰፉ ናቸው"*።
ስለዚህ እነዚህ ሰዎች ጻድቃን ሳይሆኑ በከዋክብት የሚፈላሰፉ ጠንቋዮች ናቸው። የማቴዎስ ወንጌል 2፥2 አንድምታው እንዲህ ይላል፦
*"ስለምን በኮከብ መራቸው ቢሉ በለመዱት ለመሳብ ኮከብ ያመልኩ ነበርና"*።
በግሪኩ "መጎኢ" μάγοι ማለትም "ጠንቋዮች" "አስማተኞች" "ኮከብ ቆጣሪዎች" ማለት ነው፥ በኮከብ እየተመሩ መምጣታቸው ይህ ማሳያ ነው። እጅ መንሻ ይዘው ከሰገዱ በኃላ ወደ አገራቸው ወደ ምስራቅ ሄዱ፦
ማቴዎስ 2፥12 *"ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ"*።
የእነዚህ ሰዎች የቁጥራቸው መጠን "ሦስት ነው" የሚል እና "ሦስት ነገሥታት ጋስፓር፣ ሜልክዮር እና ባልታዛር ናቸው" የሚል ሽታው ባይብል ላይ የለም፥ በተለምዶ ኢየሱስ ሲወለድ እጅ መንሻ ሰተዋል የሚባለው ውሸት ነው፦
ማቴዎስ 2፥11 *"ወደ ቤት ሲገቡም ልጁን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት"*።
የገቡት "ቤት" ውስጥ እንጂ "ግርግም" ጋር አይደለም፥ ግርግም በረት ውስጥ ወይም ሜዳ ላይ ያለ የእንስሳት መመገቢያ አሸንዳ ነው። ሳባ(የመን) ሆነ ኩሽ(ኢትዮጵያ) የሚገኙት ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ሳይሆን በስተ ደቡብ ነው፦
ማቴዎስ 12፥42 *"ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች"*።
"ዓዜብ" ማለት "ደቡብ" ማለት እንደሆነ ባይብልን በሥነ-አፈታት ጥናት ላጠና ሰው እንግዳ አይደለም። ለሰሎሞን የተነገረውን እጅ መንሻ ለኢየሱስ በማድረግ መጁሦችን ኢትዮጵያውያን ናቸው ማለት ስሑት ሥነ-አመክንዮ ነው፦
መዝሙር 72፥9-11 *"በፊቱም ኢትዮጵያ ይሰግዳሉ፥ ጠላቶቹም አፈር ይልሳሉ። የተርሴስ እና የደሴቶች ነገሥታት ስጦታን ያመጣሉ፤ የዓረብ እና የሳባ ነገሥታት እጅ መንሻን ያቀርባሉ። ነገሥታት ሁሉ ይሰግዱለታል። አሕዛብም ሁሉ ይገዙለታል"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢትዮጵያ" ብለው ሆን ብለው ለማደናበር ያስቀመጡት ቃል "ሲዪም" צִיִּ֑ים ሲሆን "የምድረበዳ ሕዝቦች" ማለት ነው፥ ኢትዮጵያ ቢባል እንኳን "ይሰግዳሉ" አለ እንጂ "እጅ መንሻን ያቀርባሉ" አይልም። "ኢትዮጵያ እጅ መንሻን ያቀርባሉ" ቢል እንኳን ዐውዱ እየተናገረ ያለው ለንጉሥ ሰሎሞን እንጂ ለኢየሱስ በፍጹም አይደለም፥ የሳባ ንግሥትን እጅ መንሻ ለንጉሥ ሰሎሞን አምጥታለች፦ 1ኛ ነገሥት 10፥1-1-2 ይመልከቱ!
ሲቀጥል ከባቢሎን ምርኮ በኃላ ለመቅደሱ መልሶ ግንባታ ግብፅ፣ ኩሽ እና ሳባ ወርቅንና ዕጣን አምጥተው ለእስራኤል እንደሚሰግዱ የሚያሳይ እንጂ ስለ ኢየሱስ ሽታው የለውም፦
ኢሳይያስ 60፥6 *"የግመሎች ብዛት፥ የምድያምና የጌፌር ግመሎች፥ ይሸፍኑሻል፤ ሁሉ ከሳባ ይመጣሉ፥ ወርቅንና ዕጣንን ያመጣሉ የእግዚአብሔርንም ምስጋና ያወራሉ"*።
ኢሳይያስ 45፥14 እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፦ የግብፅ ድካም እና የኢትዮጵያ ንግድ ቁመተ ረጅሞችም የሳባ ሰዎች ወደ አንተ ያልፋሉ፤ ለአንተም ይሆናሉ እጆቻቸውም ታስረው ይከተሉሃል፤ በፊትህም ያልፋሉ፥ ለአንተም እየሰገዱ፦ በእውነት እግዚአብሔር በአንተ አለ፥ ከእርሱም ሌላ አምላክ የለም፡ ብለው ይለምኑሃል"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢትዮጵያ" የሚለው ዕብራይስጡን ብትመለከት የሚለው “ኩሽ” כּ֥וּשׁ ነው። “ኢትዮጵያ” ብለው በዐማርኛ የተረጎሙት በዕብራይስጡ “ኩሽ” כּ֥וּשׁ መሆኑን አስምርበት! ስለዚህ ሰብአ ሰገል ፋርሣውያን እንጂ ኩሻውያን ወይም ሳባውያን በፍጹም አይደሉም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እንቅልፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
39፥42 *"አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፥ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል"*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
እንቅልፍ ሰውነታችን በሽታ የመከላከል ዐቅሙን በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል፣ የበላነውን ምግብ ከሰውነታችን ጋር በቀላሉ ውሕደት ይፈጥራል፣ አካላችን እረፍት በማግኘት ኃይልን ያሰባስባል፣ የአእምሮ የማስታወስ ብቃትን ያጎለብታል። ቅሉ ግን በኢሥላም እንቅልፍ ከዚህም ባሻገር ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ አንድምታ አለው፥ እረ እንቅልፍ እንደውም ከሕልም፣ ከሩሕ፣ ከሞት ጋር ጥብቅ ተዛምዶ አለው። አምላካችን አሏህ ሰውን ሲያሞት የሞት መልአክ ልኮ ሩሓችንን ይወስዳል፦
32፥11 *"«በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት ”ይወስዳችኃል”፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው"*፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
"ይወስዳችኃል" ለሚለው የገባው ቃል "የተወፋኩም" يَتَوَفَّىٰكُم ነው። "ነፍሥ" نَفْس ማለት እራሱ "ማንነት" ሲሆን የነፍሥ ብዙ ቁጥር "አንፉሥ" أَنْفُس ነው፥ የሰው ማንነት ደግሞ ወደ አፈር የሚሄድ ሟች አካል እና ወደ አሏህ የሚሄድ ሩሕ ነው። አሏህ ሩሕን በሞት ጊዜ ይወስዳል፦
39፥42 *"አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፥ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል"*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
"ሞታቸው" ሲል ነፍሥ በአካል ሟች መሆኗን ሲያሳይ "ይወስዳል" ሲል ደግሞ ነፍስን በሩሕዋ ተወሳጅ መሆኗን ነው። "ሩሕ" رُّوح ማለት “መንፈስ” ማለት ሲሆን አሏህ ሩሓችንን በእንቅልፍ ጊዜ ወስዶ በንቃት ጊዜ ይመልሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 97
አቡ ቀታዳህ እንደተረከው፦ "ከሶላት ሰዎች በተኙ ጊዜ የአሏህ ነቢይም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ በሚሻው ጊዜ ሩሓችሁን ይወስዳል፥ በሚሻው ጊዜ ይመልሳል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي قَتَادَةَ، عَنْ أَبِيهِ، حِينَ نَامُوا عَنِ الصَّلاَةِ، قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ قَبَضَ أَرْوَاحَكُمْ حِينَ شَاءَ، وَرَدَّهَا حِينَ شَاءَ "
"አርዋሕ" أَرْوَاح ማለት "መንፈሶች" ማለት ሲሆን "ሩሕ" رُّوح ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ አሏህ ነፍሥን በእንቅልፏ ጊዜ ሲወስዳት ያለ ዓይን ታያለች፣ ያለ ጆሮ ትሰማለች፣ ያለ እግር ትሄዳለች፣ ያለ አፍ ትናገራለች፥ የሕልም ዓለም ሩሕ ከአካል ከተለየች በኃላ ያለውን ሕይወት ማሳያ ናሙና ነው። አምላካችን አሏህ በሌሊት ይወስደናል፥ ከዚያም በቀን ይቀሰቅሰናል፦
6፥60 *"እርሱም ያ በሌሊት የሚወስዷችሁ በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ የሚቀሰቅሳችሁ ነው"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُم بِاللَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِالنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰ أَجَلٌ مُّسَمًّى
"የሚወስዷችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "የተወፋኩም" يَتَوَفَّاكُم ነው፥ በቁርኣን ውስጥ "እንቅልፍ" ለሚለው የገባው የስም መደብ "ነውም" نَوْم "ኑዓሥ" نُّعَاس "ሩቁድ" رُقُود ነው። አሏህ ሩሕን በሌሊት እንቅልፍ ጊዜ ወስዶ አካላችንን ያሳርፋል፦
78፥9 *"እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን"*፡፡ وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
10፥67 እርሱ ያ *"ሌሊትን በውስጡ ልታርፉበት፥ ቀንን ልትሠሩበት ብርሃን ያደረገላችሁ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምራት አሉ"*፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ اللَّيْلَ لِتَسْكُنُوا فِيهِ وَالنَّهَارَ مُبْصِرًا ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَسْمَعُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
39፥42 *"አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፥ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል"*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
እንቅልፍ ሰውነታችን በሽታ የመከላከል ዐቅሙን በከፍተኛ ሁኔታ ይጨምራል፣ የበላነውን ምግብ ከሰውነታችን ጋር በቀላሉ ውሕደት ይፈጥራል፣ አካላችን እረፍት በማግኘት ኃይልን ያሰባስባል፣ የአእምሮ የማስታወስ ብቃትን ያጎለብታል። ቅሉ ግን በኢሥላም እንቅልፍ ከዚህም ባሻገር ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ አንድምታ አለው፥ እረ እንቅልፍ እንደውም ከሕልም፣ ከሩሕ፣ ከሞት ጋር ጥብቅ ተዛምዶ አለው። አምላካችን አሏህ ሰውን ሲያሞት የሞት መልአክ ልኮ ሩሓችንን ይወስዳል፦
32፥11 *"«በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት ”ይወስዳችኃል”፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው"*፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
"ይወስዳችኃል" ለሚለው የገባው ቃል "የተወፋኩም" يَتَوَفَّىٰكُم ነው። "ነፍሥ" نَفْس ማለት እራሱ "ማንነት" ሲሆን የነፍሥ ብዙ ቁጥር "አንፉሥ" أَنْفُس ነው፥ የሰው ማንነት ደግሞ ወደ አፈር የሚሄድ ሟች አካል እና ወደ አሏህ የሚሄድ ሩሕ ነው። አሏህ ሩሕን በሞት ጊዜ ይወስዳል፦
39፥42 *"አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል፥ ያችንም ያልሞተችውን በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል"*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
"ሞታቸው" ሲል ነፍሥ በአካል ሟች መሆኗን ሲያሳይ "ይወስዳል" ሲል ደግሞ ነፍስን በሩሕዋ ተወሳጅ መሆኗን ነው። "ሩሕ" رُّوح ማለት “መንፈስ” ማለት ሲሆን አሏህ ሩሓችንን በእንቅልፍ ጊዜ ወስዶ በንቃት ጊዜ ይመልሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 97
አቡ ቀታዳህ እንደተረከው፦ "ከሶላት ሰዎች በተኙ ጊዜ የአሏህ ነቢይም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ በሚሻው ጊዜ ሩሓችሁን ይወስዳል፥ በሚሻው ጊዜ ይመልሳል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي قَتَادَةَ، عَنْ أَبِيهِ، حِينَ نَامُوا عَنِ الصَّلاَةِ، قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ قَبَضَ أَرْوَاحَكُمْ حِينَ شَاءَ، وَرَدَّهَا حِينَ شَاءَ "
"አርዋሕ" أَرْوَاح ማለት "መንፈሶች" ማለት ሲሆን "ሩሕ" رُّوح ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ አሏህ ነፍሥን በእንቅልፏ ጊዜ ሲወስዳት ያለ ዓይን ታያለች፣ ያለ ጆሮ ትሰማለች፣ ያለ እግር ትሄዳለች፣ ያለ አፍ ትናገራለች፥ የሕልም ዓለም ሩሕ ከአካል ከተለየች በኃላ ያለውን ሕይወት ማሳያ ናሙና ነው። አምላካችን አሏህ በሌሊት ይወስደናል፥ ከዚያም በቀን ይቀሰቅሰናል፦
6፥60 *"እርሱም ያ በሌሊት የሚወስዷችሁ በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ የሚቀሰቅሳችሁ ነው"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُم بِاللَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِالنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰ أَجَلٌ مُّسَمًّى
"የሚወስዷችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "የተወፋኩም" يَتَوَفَّاكُم ነው፥ በቁርኣን ውስጥ "እንቅልፍ" ለሚለው የገባው የስም መደብ "ነውም" نَوْم "ኑዓሥ" نُّعَاس "ሩቁድ" رُقُود ነው። አሏህ ሩሕን በሌሊት እንቅልፍ ጊዜ ወስዶ አካላችንን ያሳርፋል፦
78፥9 *"እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን"*፡፡ وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
10፥67 እርሱ ያ *"ሌሊትን በውስጡ ልታርፉበት፥ ቀንን ልትሠሩበት ብርሃን ያደረገላችሁ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምራት አሉ"*፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ اللَّيْلَ لِتَسْكُنُوا فِيهِ وَالنَّهَارَ مُبْصِرًا ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَسْمَعُونَ
አምላካችን አሏህ በቀን ደግሞ ይቀሰቅሰናል፥ "በቀን ውስጥ የሚቀሰቅሳችሁ ነው" የሚለው ይሰመርበት። ሰው አካሉ በሌሊት እንቅልፍ እንደሚያርፍ እና በቀን እንደሚቀሰቀስ ሁሉ በሞትን ጊዜ አካሉ በትልቁ እንቅልፍ ያርፍ እና በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
36፥51 *"በቀንዱም ይነፋል፥ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ"*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
36፥52 *«ወይ ጥፋታችን! ከእንቅልፋችን ማን ቀሰቀሰን? ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን እና መልክተኞቹ እውነትን የነገሩን ነው» ይላሉ*፡፡ قَالُوا يَا وَيْلَنَا مَن بَعَثَنَا مِن مَّرْقَدِنَا ۜ ۗ هَـٰذَا مَا وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ وَصَدَقَ الْمُرْسَلُونَ
እንቅልፍ ሩሕ እና አካል የሚለያዩበት ስለሆነ የሞት ወንድም ተብሏል፥ እንቅልፍ ትንሹ ሞት ስለሆነ ለዛ ነው የምሽት ዚክር ላይ "አሏህ ሆይ! በስምህ እሞታለው ሕያው እሆናለው" የንጋት ዚክር ላይ ደግሞ፦ "ለአሏህ ምስጋና ይሁን! ለዚያ ከአሞተን በኃላ ሕያው ላደረገን፥ መቀስቀስም ወደ እርሱ ነው" የምንለው፦
አል-ሙጀመል አውሠጥ ሐዲስ 938
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ ነቢይም"ﷺ" እንዲህ ተጠየቁ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! የጀናህ ባለቤቶች ይተኛሉን? የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ መለሱ፦ "እንቅልፍ የሞት ወንድም ነውና የጀናህ ባለቤቶች አይተኙም"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ سُئِلَ نَبِيُّ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فَقِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَيَنَامُ أَهْلُ الْجَنَّةِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ النَّوْمُ أَخُو الْمَوْتِ وَأَهْلُ الْجَنَّةِ لا يَنَامُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 23
ሑዘይፋህ እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ወደ አልጋቸው በሄዱ ጊዜ፦ "አሏህ ሆይ! በስምህ እሞታለው ሕያው እሆናለው" ይሉ ነበር፥ በነቁ ጊዜ፦ "ለአሏህ ምስጋና ይሁን! ለዚያ ከአሞተን በኃላ ሕያው ላደረገን፥ መቀስቀስም ወደ እርሱ ነው"*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا أَوَى إِلَى فِرَاشِهِ قَالَ " اللَّهُمَّ بِاسْمِكَ أَحْيَا وَأَمُوتُ ". وَإِذَا أَصْبَحَ قَالَ " الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي أَحْيَانَا بَعْدَ مَا أَمَاتَنَا وَإِلَيْهِ النُّشُورُ "
እውነት ነው! በእንቅልፍ ውስጥ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምራት አሉበት። አሏህ ከሚሰሙ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
36፥51 *"በቀንዱም ይነፋል፥ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ"*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
36፥52 *«ወይ ጥፋታችን! ከእንቅልፋችን ማን ቀሰቀሰን? ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን እና መልክተኞቹ እውነትን የነገሩን ነው» ይላሉ*፡፡ قَالُوا يَا وَيْلَنَا مَن بَعَثَنَا مِن مَّرْقَدِنَا ۜ ۗ هَـٰذَا مَا وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ وَصَدَقَ الْمُرْسَلُونَ
እንቅልፍ ሩሕ እና አካል የሚለያዩበት ስለሆነ የሞት ወንድም ተብሏል፥ እንቅልፍ ትንሹ ሞት ስለሆነ ለዛ ነው የምሽት ዚክር ላይ "አሏህ ሆይ! በስምህ እሞታለው ሕያው እሆናለው" የንጋት ዚክር ላይ ደግሞ፦ "ለአሏህ ምስጋና ይሁን! ለዚያ ከአሞተን በኃላ ሕያው ላደረገን፥ መቀስቀስም ወደ እርሱ ነው" የምንለው፦
አል-ሙጀመል አውሠጥ ሐዲስ 938
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ ነቢይም"ﷺ" እንዲህ ተጠየቁ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! የጀናህ ባለቤቶች ይተኛሉን? የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ መለሱ፦ "እንቅልፍ የሞት ወንድም ነውና የጀናህ ባለቤቶች አይተኙም"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ سُئِلَ نَبِيُّ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ فَقِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَيَنَامُ أَهْلُ الْجَنَّةِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ النَّوْمُ أَخُو الْمَوْتِ وَأَهْلُ الْجَنَّةِ لا يَنَامُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 23
ሑዘይፋህ እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ወደ አልጋቸው በሄዱ ጊዜ፦ "አሏህ ሆይ! በስምህ እሞታለው ሕያው እሆናለው" ይሉ ነበር፥ በነቁ ጊዜ፦ "ለአሏህ ምስጋና ይሁን! ለዚያ ከአሞተን በኃላ ሕያው ላደረገን፥ መቀስቀስም ወደ እርሱ ነው"*። عَنْ حُذَيْفَةَ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِذَا أَوَى إِلَى فِرَاشِهِ قَالَ " اللَّهُمَّ بِاسْمِكَ أَحْيَا وَأَمُوتُ ". وَإِذَا أَصْبَحَ قَالَ " الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي أَحْيَانَا بَعْدَ مَا أَمَاتَنَا وَإِلَيْهِ النُّشُورُ "
እውነት ነው! በእንቅልፍ ውስጥ ለሚሰሙ ሕዝቦች በእርግጥ ተአምራት አሉበት። አሏህ ከሚሰሙ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሲና ምሥጢር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
95፥2 *"በሢኒን ተራራም እምላለሁ"*፡፡ وَطُورِ سِينِينَ
"ጀበል" جَبَل ማለት "ተራራ" ማለት ሲሆን የጀበል ተመሳሳይ ቃል ደግሞ "ጡር" طُّور ሲሆን ለየት ያለ የሲና ተራራ ነው፥ በዚህ ተራራ ላይ አምላካችን አሏህ ተውራትን ለበኒ ኢሥራዒል፦ "ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ" በማለት ሰጥቷቸዋል፦
2፥63 *ከበላያችሁም ጡርን ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ የኾነውን አስታውሱ! «ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ! በውስጡ ያለውንም ነገር ትጠነቀቁ ዘንድ አስታውሱ!» አልን*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ وَرَفَعْنَا فَوْقَكُمُ الطُّورَ خُذُوا مَا آتَيْنَاكُم بِقُوَّةٍ وَاذْكُرُوا مَا فِيهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
ሙሣ አሏህን ለማግኘት እና ለማነጋገር የተቀጠረው በዚህ ተራራ ላይ ነው፦
7፥143 *"ሙሣም ለቀጠሯችን በመጣ እና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም። ግን ወደ ተራራው ተመልከት! በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፥ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ፦ «ጥራት ይገባህ! ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም በወቅቱ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ"*፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
"ሠይናእ" سَيْنَآء ማለት "ሲና" ማለት ሲሆን የተራራው ስም ነው፥ የዚህ ተራራ ገላጭ ቅጽል ደግሞ "ሢኒን" سِينِين ነው። አምላካችን አሏህ በዚህ ሲናዊ ተራራ ምሏል፦
95፥2 *"በሢኒን ተራራም እምላለሁ"*፡፡ وَطُورِ سِينِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተራራ" ለሚለው የገባው ቃል "ጡር" طُور መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ከዚህ ከሠናይእ ተራራ ቅባት እና ዘይት ተቀላቅላ የምትበቅል ዛፍ ትወጣለች፦
23፥20 *"ከሲና ተራራም የምትወጣን ዛፍ በቅባት እና ለበይዎችም መባያ በሚኾን ዘይት ተቀላቅላ የምትበቅልን አስገኘንላችሁ"*፡፡ وَشَجَرَةً تَخْرُجُ مِن طُورِ سَيْنَاءَ تَنبُتُ بِالدُّهْنِ وَصِبْغٍ لِّلْآكِلِينَ
ይህቺ ከሲና ተራራ የምትወጣ ዛፍ የተባረከች ዛፍ ስትሆን ዘይቷ ለመብራትነት ይሆናል፥ አሏህ ይህቺን እማራዊ ዛፍ ለፍካሬአዊ ብርሃን ምሳሌ አድርጓታል፦
24፥35 አላህ የሰማያትና የምድር አብሪ ነው፡፡ የብርሃኑ ምሳሌ በውስጧ መብራት እንዳለባት ዝግ መስኮት፣ መብራቱ በብርጭቆ ውስጥ የኾነ፣ ብርጭቆይቱ ፍፁም ሉላዊ ኮከብ የምትመሰል፣ ምሥራቃዊው ምዕራባዊም ካልኾነች *"ከተባረከች የወይራ ዛፍ"* ዘይቷ እሳት ባይነካውም እንኳ ሊያበራ የሚቀርብ ከኾነች ዘይት የሚቃጠል እንደ ሆነ መብራት ነው፡፡ اللَّهُ نُورُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ مَثَلُ نُورِهِ كَمِشْكَاةٍ فِيهَا مِصْبَاحٌ ۖ الْمِصْبَاحُ فِي زُجَاجَةٍ ۖ الزُّجَاجَةُ كَأَنَّهَا كَوْكَبٌ دُرِّيٌّ يُوقَدُ مِن شَجَرَةٍ مُّبَارَكَةٍ زَيْتُونَةٍ لَّا شَرْقِيَّةٍ وَلَا غَرْبِيَّةٍ يَكَادُ زَيْتُهَا يُضِيءُ وَلَوْ لَمْ تَمْسَسْهُ نَارٌ
ተወዳጁ ነቢያችንም"ﷺ" ከዚህ ከተባረከ ዛፍ የሚወጣውን ዘይት ለመብል እና ለፈውስ አገልግሎት እንድንጠቀምበት ነግረውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 69
አቢ አሢድ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ዘይትን ብሉ! በእርሱ ተቀቡ! እርሱም ከተባረከ ዛፍ ነው"*። عَنْ أَبِي أَسِيدٍ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " كُلُوا الزَّيْتَ وَادَّهِنُوا بِهِ فَإِنَّهُ مِنْ شَجَرَةٍ مُبَارَكَةٍ "
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 29, ሐዲስ 69
ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በዘይት ፈውሱ! በእርሱ ተቀቡ! እርሱም ከተባረከ ዛፍ ነው"*። عَنْ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " اِئْتَدِمُوا بِالزَّيْتِ وَادَّهِنُوا بِهِ فَإِنَّهُ مِنْ شَجَرَةٍ مُبَارَكَةٍ "
በሥነ-ቁፋሮ ጥናት ይህ የሲና ተራራ የተገኘው የዐረብ አገር ውስጥ ነው፥ ይህንን ሊንክ አስፈንጥረው ይመልከቱ፦ https://youtu.be/-mB5Aw14e4M
በተጨማሪ ባይብል ላይ ይህ የሲና ተራራ በዓረብ ምድር እንደምትገኝ ይናገራል፦
ገላትያ 4፥25 *"ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት"*።
"በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! "ደብር" የግዕዝ ቃል ሲሆን "ተራራ" ማለት ነው፥ "አድባር" የደብር ብዙ ቁጥር ሲሆን "ተራሮች" ማለት ነው። "ደብረ ሲና" ማለት "የሲና ተራራ" ማለት ነው፥ የነቢያት አምላክ የእስራኤል ብቻ ሳይሆን የሲናም አምላክ እንደሆነ ይናገራል፦
መዝሙር 68፥8 ከሲና አምላክ ፊት፥ ከእስራኤል አምላክ ፊት ሰማያትም አንጠበጠቡ። the earth quaked, yea, the heavens dropped water at the presence of the God of Sina, at the presence of the God of Israel.
የሙሴ አምላክ ለምን ይሆን ከነዓን ሲገቡ ተውራትን መስጠት ሲችል ዐረብ አገር ውስጥ ባለችው በሲና ተራራ ላይ ተውራትን የሰጠው? ሲቀጥል ከሲና ተጉዘው ከነዓን ከገቡ በኃላ ዳዊት ለምን በሲናህ መቅደስ እንዳለው እና በመቅደሱ በሲናህ በመላእክት መካከል እንዳለ ተናገረ? የአምላክ ሰረገሎት መላእክት ሲሆኑ በሲና ባለው መቅደሱ ውስጥ አሉ፥ አዶይም በመካከላቸው ነው፦
መዝሙር 68፥17 *"የኤሎሂም ሰረገላዎች የብዙ ብዙ ሺህ ናቸው፥ አዶናይ በመቅደሱ በሲና በመካከላቸው ነው"*።
"ቁደሽ" קֹדֶשׁ የተባለው ፈጣሪ ሙሴን ያናገረበት ቦታ የሲና ተራራ ነው። ታዲያ ሲና ያለበት አገር ውስጥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ነቢይ አድርጎ ማስነሳቱ ዝም ብሎ ይመስላችኃል? ይህንን ሁነኛና ክፉኛ ሙግት ስትሰሙ "ሰርግና ምላሽ፥ ሰኔና ሰኞ ሆነብን" ከማለት ይልቅ የቆላው ሐሩር የደጋው ቁር ሳይበግራችሁ ቆፍጠን ብላችሁ ይህንን የኢሥላምን ብርሃን ለማየት ሞክሩ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
95፥2 *"በሢኒን ተራራም እምላለሁ"*፡፡ وَطُورِ سِينِينَ
"ጀበል" جَبَل ማለት "ተራራ" ማለት ሲሆን የጀበል ተመሳሳይ ቃል ደግሞ "ጡር" طُّور ሲሆን ለየት ያለ የሲና ተራራ ነው፥ በዚህ ተራራ ላይ አምላካችን አሏህ ተውራትን ለበኒ ኢሥራዒል፦ "ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ" በማለት ሰጥቷቸዋል፦
2፥63 *ከበላያችሁም ጡርን ያነሳን ኾነን የጠበቀ ቃልኪዳናችሁን በያዝን ጊዜ የኾነውን አስታውሱ! «ያንን የሰጠናችሁን በኀይል ያዙ! በውስጡ ያለውንም ነገር ትጠነቀቁ ዘንድ አስታውሱ!» አልን*፡፡ وَإِذْ أَخَذْنَا مِيثَاقَكُمْ وَرَفَعْنَا فَوْقَكُمُ الطُّورَ خُذُوا مَا آتَيْنَاكُم بِقُوَّةٍ وَاذْكُرُوا مَا فِيهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
ሙሣ አሏህን ለማግኘት እና ለማነጋገር የተቀጠረው በዚህ ተራራ ላይ ነው፦
7፥143 *"ሙሣም ለቀጠሯችን በመጣ እና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- «በፍጹም አታየኝም። ግን ወደ ተራራው ተመልከት! በስፍራውም ቢረጋ በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው፥ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ፦ «ጥራት ይገባህ! ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም በወቅቱ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ"*፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَـٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
"ሠይናእ" سَيْنَآء ማለት "ሲና" ማለት ሲሆን የተራራው ስም ነው፥ የዚህ ተራራ ገላጭ ቅጽል ደግሞ "ሢኒን" سِينِين ነው። አምላካችን አሏህ በዚህ ሲናዊ ተራራ ምሏል፦
95፥2 *"በሢኒን ተራራም እምላለሁ"*፡፡ وَطُورِ سِينِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተራራ" ለሚለው የገባው ቃል "ጡር" طُور መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ከዚህ ከሠናይእ ተራራ ቅባት እና ዘይት ተቀላቅላ የምትበቅል ዛፍ ትወጣለች፦
23፥20 *"ከሲና ተራራም የምትወጣን ዛፍ በቅባት እና ለበይዎችም መባያ በሚኾን ዘይት ተቀላቅላ የምትበቅልን አስገኘንላችሁ"*፡፡ وَشَجَرَةً تَخْرُجُ مِن طُورِ سَيْنَاءَ تَنبُتُ بِالدُّهْنِ وَصِبْغٍ لِّلْآكِلِينَ
ይህቺ ከሲና ተራራ የምትወጣ ዛፍ የተባረከች ዛፍ ስትሆን ዘይቷ ለመብራትነት ይሆናል፥ አሏህ ይህቺን እማራዊ ዛፍ ለፍካሬአዊ ብርሃን ምሳሌ አድርጓታል፦
24፥35 አላህ የሰማያትና የምድር አብሪ ነው፡፡ የብርሃኑ ምሳሌ በውስጧ መብራት እንዳለባት ዝግ መስኮት፣ መብራቱ በብርጭቆ ውስጥ የኾነ፣ ብርጭቆይቱ ፍፁም ሉላዊ ኮከብ የምትመሰል፣ ምሥራቃዊው ምዕራባዊም ካልኾነች *"ከተባረከች የወይራ ዛፍ"* ዘይቷ እሳት ባይነካውም እንኳ ሊያበራ የሚቀርብ ከኾነች ዘይት የሚቃጠል እንደ ሆነ መብራት ነው፡፡ اللَّهُ نُورُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ مَثَلُ نُورِهِ كَمِشْكَاةٍ فِيهَا مِصْبَاحٌ ۖ الْمِصْبَاحُ فِي زُجَاجَةٍ ۖ الزُّجَاجَةُ كَأَنَّهَا كَوْكَبٌ دُرِّيٌّ يُوقَدُ مِن شَجَرَةٍ مُّبَارَكَةٍ زَيْتُونَةٍ لَّا شَرْقِيَّةٍ وَلَا غَرْبِيَّةٍ يَكَادُ زَيْتُهَا يُضِيءُ وَلَوْ لَمْ تَمْسَسْهُ نَارٌ
ተወዳጁ ነቢያችንም"ﷺ" ከዚህ ከተባረከ ዛፍ የሚወጣውን ዘይት ለመብል እና ለፈውስ አገልግሎት እንድንጠቀምበት ነግረውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 69
አቢ አሢድ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ዘይትን ብሉ! በእርሱ ተቀቡ! እርሱም ከተባረከ ዛፍ ነው"*። عَنْ أَبِي أَسِيدٍ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " كُلُوا الزَّيْتَ وَادَّهِنُوا بِهِ فَإِنَّهُ مِنْ شَجَرَةٍ مُبَارَكَةٍ "
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 29, ሐዲስ 69
ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በዘይት ፈውሱ! በእርሱ ተቀቡ! እርሱም ከተባረከ ዛፍ ነው"*። عَنْ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " اِئْتَدِمُوا بِالزَّيْتِ وَادَّهِنُوا بِهِ فَإِنَّهُ مِنْ شَجَرَةٍ مُبَارَكَةٍ "
በሥነ-ቁፋሮ ጥናት ይህ የሲና ተራራ የተገኘው የዐረብ አገር ውስጥ ነው፥ ይህንን ሊንክ አስፈንጥረው ይመልከቱ፦ https://youtu.be/-mB5Aw14e4M
በተጨማሪ ባይብል ላይ ይህ የሲና ተራራ በዓረብ ምድር እንደምትገኝ ይናገራል፦
ገላትያ 4፥25 *"ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት"*።
"በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! "ደብር" የግዕዝ ቃል ሲሆን "ተራራ" ማለት ነው፥ "አድባር" የደብር ብዙ ቁጥር ሲሆን "ተራሮች" ማለት ነው። "ደብረ ሲና" ማለት "የሲና ተራራ" ማለት ነው፥ የነቢያት አምላክ የእስራኤል ብቻ ሳይሆን የሲናም አምላክ እንደሆነ ይናገራል፦
መዝሙር 68፥8 ከሲና አምላክ ፊት፥ ከእስራኤል አምላክ ፊት ሰማያትም አንጠበጠቡ። the earth quaked, yea, the heavens dropped water at the presence of the God of Sina, at the presence of the God of Israel.
የሙሴ አምላክ ለምን ይሆን ከነዓን ሲገቡ ተውራትን መስጠት ሲችል ዐረብ አገር ውስጥ ባለችው በሲና ተራራ ላይ ተውራትን የሰጠው? ሲቀጥል ከሲና ተጉዘው ከነዓን ከገቡ በኃላ ዳዊት ለምን በሲናህ መቅደስ እንዳለው እና በመቅደሱ በሲናህ በመላእክት መካከል እንዳለ ተናገረ? የአምላክ ሰረገሎት መላእክት ሲሆኑ በሲና ባለው መቅደሱ ውስጥ አሉ፥ አዶይም በመካከላቸው ነው፦
መዝሙር 68፥17 *"የኤሎሂም ሰረገላዎች የብዙ ብዙ ሺህ ናቸው፥ አዶናይ በመቅደሱ በሲና በመካከላቸው ነው"*።
"ቁደሽ" קֹדֶשׁ የተባለው ፈጣሪ ሙሴን ያናገረበት ቦታ የሲና ተራራ ነው። ታዲያ ሲና ያለበት አገር ውስጥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ነቢይ አድርጎ ማስነሳቱ ዝም ብሎ ይመስላችኃል? ይህንን ሁነኛና ክፉኛ ሙግት ስትሰሙ "ሰርግና ምላሽ፥ ሰኔና ሰኞ ሆነብን" ከማለት ይልቅ የቆላው ሐሩር የደጋው ቁር ሳይበግራችሁ ቆፍጠን ብላችሁ ይህንን የኢሥላምን ብርሃን ለማየት ሞክሩ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ታቦት እና ጽላት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
“ጽሌ” ማለት “ሰሌዳ” “ፊደል” ማለት ነው፤ የጽሌ ብዙ ቁጥር “ጽላት” ሲሆን “ሰሌዳዎች” ወይም “ፊደሎች” ማለት ነው፤ በዕብራይስጥ ደግሞ “ላሁት” לֻחֹ֣ת ሲሆን በዐረቢኛ “ለውሕ” لَوْح ነው፣ አምላካችን አላህ ለሙሳ ቃላትን በፊደል ላይ ጽፎ እንደሰጠው በተከበረ ቃሉ ይናገራል፦
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
7፥154 *ከሙሳም ቁጣው በበረደ ጊዜ ሰሌዳዎቹን በግልባጫቸው ውስጥ ለእነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚፈሩ ለኾኑት መምሪያና እዝነት ያለባቸው ሲኾኑ ያዘ*፡፡ وَلَمَّا سَكَتَ عَن مُّوسَى الْغَضَبُ أَخَذَ الْأَلْوَاحَ ۖ وَفِي نُسْخَتِهَا هُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلَّذِينَ هُمْ لِرَبِّهِمْ يَرْهَبُونَ
ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 24፥12 እግዚአብሔርም ሙሴን፦ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ *እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው*።
“ታቦት” ማለት “ማህደር” “ሰገባ” “ሳጥን” “ማደሪያ” ማለት ነው፣ በዕብራይስጥ ደግሞ “አሮውን” אֲר֖וֹן ሲሆን በዐረቢኛ “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፣ አምላካችን አላህ ስለ ታቡት እንዲህ ይለናል፦
2፥248 ነቢያቸውም ለእነርሱ፡- *«የንግሥናው ምልክት ከጌታችሁ የኾነ እርጋታ የሙሳ ቤተሰብና የሃሩን ቤተሰብ ከተውትም ቅርስ በውስጡ ያለበት መላእክት የሚሸከሙት ኾኖ “ሳጥኑ” ሊመጣላችሁ ነው*፡፡ አማኞች ብትኾኑ በዚህ ለእናንተ እርግጠኛ ምልክት አልለ» አላቸው፡፡ وَقَالَ لَهُمْ نَبِيُّهُمْ إِنَّ آيَةَ مُلْكِهِ أَن يَأْتِيَكُمُ التَّابُوتُ فِيهِ سَكِينَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَبَقِيَّةٌ مِّمَّا تَرَكَ آلُ مُوسَىٰ وَآلُ هَارُونَ تَحْمِلُهُ الْمَلَائِكَةُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
“ሳጥኑ” ለሚለው ቃል የገባው “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፤ ይህ ቃል የሙሳ እናት ለጣለችው ሳጥን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
20፥39 *«ሕፃኑን በሳጥኑ ውስጥ ጣይው*፡፡ እርሱንም ሳጥኑን በባሕር ላይ ጣይው፡፡ ባሕሩም በዳርቻው ይጣለው፡፡ ለእኔ ጠላት ለእርሱም ጠላት የኾነ ሰው ይይዘዋልና በማለት ባሳወቅን ጊዜ ለገስንልህ፡፡ أَنِ اقْذِفِيهِ فِي التَّابُوتِ فَاقْذِفِيهِ فِي الْيَمِّ فَلْيُلْقِهِ الْيَمُّ بِالسَّاحِلِ يَأْخُذْهُ عَدُوٌّ لِّي وَعَدُوٌّ لَّهُ ۚ وَأَلْقَيْتُ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ ታቦት የጽላቱ ማህደር ወይም ሰገባ ሲሆን ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 25፥10 *ከግራር እንጨትም “ታቦትን” ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን*።
ዘዳግም 10፥5 *ተመልሼም ከተራራው ወረድሁ፥ “ጽላቶችንም በሠራሁት ታቦት ውስጥ አደረግኋቸው” እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ በዚያ ኖሩ*።
ይህ እንዲህ ከሆነ ይህ ጽላት እና ታቦት የት ገባ? በተለይ የአገራችን ሰዎች እንደሚተርኩልን ይህን የቃል ኪዳን ታቦት ወደ አቢሲኒያ በዘጠነኛው ክፍለ-ዘመን በሰለሞን ዘመነ-መንግሥት እንደገባ ይነገራል፣ ነገር ግን በዓለማችን ታሪክ ላይ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፋና ከዚያ በፊት ኢየሩሳሌም ውስጥ እንደነበረ ተዘግቧል፤ በተጨማሪ የእዝራ ሱቱኤል ጸሐፊ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደተማረከና እንደጠፋ ይዘግባል፦
ዕዝራ ሱቱኤል 9፥21-23 *”ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም? ግናይቱ እንደጠፍች ምስጋና እንደቀረ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ *ታቦተ ፅዮን እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ። ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ ታቦተ ፅዮን እንደጠፍች ቀረች*፤ ከእሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን”*።
2ኛ ዕዝራ 1፥54-56 *”እግዚአብሔርን የሚያገለግሉበት ንዋይ ቅድሳቱን ጥቃቅኑንም እና ታላላቁንም ዕቃ ሁሉ የእግዚአብሔር ማደሪያ ታቦትንም ከቤተ መንግሥት ዕቃ ቤትም ያለውን ሣጥኑን ሁሉ ማርከው ወደ ባቢሎን ወሰዱ። የእግዚአብሔር ማደሪያ ቤተ መቅደስንም አቃጠሉ የኢየሩሳሌምንም ቅጽሯን አፈረሱ ግምቧን በእሣት አቃጠሉ። በውጭ ያለውን ያማረውንም ዕቃዋን ሁሉ አጠፉ እግዚአብሔር በኤርምያስ አፍ የተናገረው ይደርስ ዘንድ።
እንደውም በተረፈ ኤርሚያስ ላይ የሚያገለግሉበትን ንዋየ-ቅዱሳት ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው ይለናል፦
ተረፈ ኤርሚያስ 3፥13 *”ባሮክ እና ኤርምያስም ወደ ቤተ መቅደስ ገቡ የሚያገለግሉበትን ዕቃ ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው”*።
የአገራችን ታሪክ የተፋለሰ መሆኑን የምናውቀው ይህ ጥቅስ ታቦተ ጽዮን በባቢሎናውያን እንደጠፋች መናገሩ ነው። ከዚያም ባሻገር ከሰለሞን 400 ዓመት በኋላ በኢዮስያስ ዘመነ-መንግሥት ታቦቱ በኢየሩሳሌም መኖሩን በዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦
ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ *ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ *አኑሩት*፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤
ታቦተ ጽዮን አክሱም ላይ አለች የሚለው ትረካ ከክብረ ነገሥት ውጪ የታሪክ፣ የባይብል እና የሥነ-ቅርፅ መረጃ ሆነ ማስረጃ የለም። ታቦቱ እና ጽላቱ ቢኖሩም እንኳን በአዲስ ኪዳን ጥቅም የላቸውም። የአዲስ ኪዳን ታላቁ ጸሐፊ ጳውሎስ እንደሚነግረን ከሆነ ሙሴ ንዋየ-ቅዱሳቱን የሚሰራው የሚመጣውን ነገር እያየ እንደነበር ተዘግቧል፦
ዕብራውያን 8፥5 እነርሱም *ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና*።
ዘጸአት 25፥40 በተራራ ላይ *እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንድትሠራ ተጠንቀቅ*።
የሐዋርያት ሥራ 7፥44 *እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች*፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
“ጽሌ” ማለት “ሰሌዳ” “ፊደል” ማለት ነው፤ የጽሌ ብዙ ቁጥር “ጽላት” ሲሆን “ሰሌዳዎች” ወይም “ፊደሎች” ማለት ነው፤ በዕብራይስጥ ደግሞ “ላሁት” לֻחֹ֣ת ሲሆን በዐረቢኛ “ለውሕ” لَوْح ነው፣ አምላካችን አላህ ለሙሳ ቃላትን በፊደል ላይ ጽፎ እንደሰጠው በተከበረ ቃሉ ይናገራል፦
7፥145 *ለእርሱም በሰሌዳዎቹ ላይ ከነገሩ ሁሉ ግሳጼንና ለነገሩም ሁሉ ማብራራትን ጻፍንለት*፡፡ وَكَتَبْنَا لَهُ فِي الْأَلْوَاحِ مِن كُلِّ شَيْءٍ
7፥154 *ከሙሳም ቁጣው በበረደ ጊዜ ሰሌዳዎቹን በግልባጫቸው ውስጥ ለእነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚፈሩ ለኾኑት መምሪያና እዝነት ያለባቸው ሲኾኑ ያዘ*፡፡ وَلَمَّا سَكَتَ عَن مُّوسَى الْغَضَبُ أَخَذَ الْأَلْوَاحَ ۖ وَفِي نُسْخَتِهَا هُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلَّذِينَ هُمْ لِرَبِّهِمْ يَرْهَبُونَ
ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 24፥12 እግዚአብሔርም ሙሴን፦ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ *እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው*።
“ታቦት” ማለት “ማህደር” “ሰገባ” “ሳጥን” “ማደሪያ” ማለት ነው፣ በዕብራይስጥ ደግሞ “አሮውን” אֲר֖וֹן ሲሆን በዐረቢኛ “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፣ አምላካችን አላህ ስለ ታቡት እንዲህ ይለናል፦
2፥248 ነቢያቸውም ለእነርሱ፡- *«የንግሥናው ምልክት ከጌታችሁ የኾነ እርጋታ የሙሳ ቤተሰብና የሃሩን ቤተሰብ ከተውትም ቅርስ በውስጡ ያለበት መላእክት የሚሸከሙት ኾኖ “ሳጥኑ” ሊመጣላችሁ ነው*፡፡ አማኞች ብትኾኑ በዚህ ለእናንተ እርግጠኛ ምልክት አልለ» አላቸው፡፡ وَقَالَ لَهُمْ نَبِيُّهُمْ إِنَّ آيَةَ مُلْكِهِ أَن يَأْتِيَكُمُ التَّابُوتُ فِيهِ سَكِينَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَبَقِيَّةٌ مِّمَّا تَرَكَ آلُ مُوسَىٰ وَآلُ هَارُونَ تَحْمِلُهُ الْمَلَائِكَةُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
“ሳጥኑ” ለሚለው ቃል የገባው “አት-ታቡት” التَّابُوتُ ነው፤ ይህ ቃል የሙሳ እናት ለጣለችው ሳጥን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
20፥39 *«ሕፃኑን በሳጥኑ ውስጥ ጣይው*፡፡ እርሱንም ሳጥኑን በባሕር ላይ ጣይው፡፡ ባሕሩም በዳርቻው ይጣለው፡፡ ለእኔ ጠላት ለእርሱም ጠላት የኾነ ሰው ይይዘዋልና በማለት ባሳወቅን ጊዜ ለገስንልህ፡፡ أَنِ اقْذِفِيهِ فِي التَّابُوتِ فَاقْذِفِيهِ فِي الْيَمِّ فَلْيُلْقِهِ الْيَمُّ بِالسَّاحِلِ يَأْخُذْهُ عَدُوٌّ لِّي وَعَدُوٌّ لَّهُ ۚ وَأَلْقَيْتُ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ ታቦት የጽላቱ ማህደር ወይም ሰገባ ሲሆን ይህን ድርጊት በፔንታተች በተመሳሳይ መልኩ ተመዝግቧል፦
ዘጸአት 25፥10 *ከግራር እንጨትም “ታቦትን” ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን*።
ዘዳግም 10፥5 *ተመልሼም ከተራራው ወረድሁ፥ “ጽላቶችንም በሠራሁት ታቦት ውስጥ አደረግኋቸው” እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ በዚያ ኖሩ*።
ይህ እንዲህ ከሆነ ይህ ጽላት እና ታቦት የት ገባ? በተለይ የአገራችን ሰዎች እንደሚተርኩልን ይህን የቃል ኪዳን ታቦት ወደ አቢሲኒያ በዘጠነኛው ክፍለ-ዘመን በሰለሞን ዘመነ-መንግሥት እንደገባ ይነገራል፣ ነገር ግን በዓለማችን ታሪክ ላይ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደጠፋና ከዚያ በፊት ኢየሩሳሌም ውስጥ እንደነበረ ተዘግቧል፤ በተጨማሪ የእዝራ ሱቱኤል ጸሐፊ ታቦቱ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደተማረከና እንደጠፋ ይዘግባል፦
ዕዝራ ሱቱኤል 9፥21-23 *”ቤተ መቅደሳችን እንደፈረሰ አታይም? ግናይቱ እንደጠፍች ምስጋና እንደቀረ ዘውዳችን እንደወደቀ ተድላ ደስታችን እንደጠፍ የህጋች ማደሪያ *ታቦተ ፅዮን እንደተማረከች ንዋየ ቅዱሳት አንዳደፉ ምልኮታችን እንደቀረ። ከዚህ ሁሉ የሚበልጥ ታቦተ ፅዮን እንደጠፍች ቀረች*፤ ከእሷም ንዋየ ቅድሳቱ ተማርኮ ሄደ በጠላቶቻችን በባቢሎን እጅ ወደቅን”*።
2ኛ ዕዝራ 1፥54-56 *”እግዚአብሔርን የሚያገለግሉበት ንዋይ ቅድሳቱን ጥቃቅኑንም እና ታላላቁንም ዕቃ ሁሉ የእግዚአብሔር ማደሪያ ታቦትንም ከቤተ መንግሥት ዕቃ ቤትም ያለውን ሣጥኑን ሁሉ ማርከው ወደ ባቢሎን ወሰዱ። የእግዚአብሔር ማደሪያ ቤተ መቅደስንም አቃጠሉ የኢየሩሳሌምንም ቅጽሯን አፈረሱ ግምቧን በእሣት አቃጠሉ። በውጭ ያለውን ያማረውንም ዕቃዋን ሁሉ አጠፉ እግዚአብሔር በኤርምያስ አፍ የተናገረው ይደርስ ዘንድ።
እንደውም በተረፈ ኤርሚያስ ላይ የሚያገለግሉበትን ንዋየ-ቅዱሳት ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው ይለናል፦
ተረፈ ኤርሚያስ 3፥13 *”ባሮክ እና ኤርምያስም ወደ ቤተ መቅደስ ገቡ የሚያገለግሉበትን ዕቃ ሁሉ ጌታ እንዳዘዛቸው ለምድር ሰጧት ምድርም ያን ጊዜ ተቀብላ ዋጠችው”*።
የአገራችን ታሪክ የተፋለሰ መሆኑን የምናውቀው ይህ ጥቅስ ታቦተ ጽዮን በባቢሎናውያን እንደጠፋች መናገሩ ነው። ከዚያም ባሻገር ከሰለሞን 400 ዓመት በኋላ በኢዮስያስ ዘመነ-መንግሥት ታቦቱ በኢየሩሳሌም መኖሩን በዜና መዋዕል ላይ ተዘግቧል፦
ዜና መዋዕል ካልዕ 35፥3 እስራኤልንም ሁሉ ያስተምሩ ለነበሩት፥ ለእግዚአብሔርም ለተቀደሱት ሌዋውያን እንዲህ አለ፦ *ቅዱሱን ታቦት የእስራኤል ንጉሥ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤት ውስጥ *አኑሩት*፤ ከዚህም በኋላ በትከሻችሁ ላይ ሸክም አይሆንባችሁም፤
ታቦተ ጽዮን አክሱም ላይ አለች የሚለው ትረካ ከክብረ ነገሥት ውጪ የታሪክ፣ የባይብል እና የሥነ-ቅርፅ መረጃ ሆነ ማስረጃ የለም። ታቦቱ እና ጽላቱ ቢኖሩም እንኳን በአዲስ ኪዳን ጥቅም የላቸውም። የአዲስ ኪዳን ታላቁ ጸሐፊ ጳውሎስ እንደሚነግረን ከሆነ ሙሴ ንዋየ-ቅዱሳቱን የሚሰራው የሚመጣውን ነገር እያየ እንደነበር ተዘግቧል፦
ዕብራውያን 8፥5 እነርሱም *ሙሴ ድንኳኒቱን ሊሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰማያዊ ነገር ምሳሌና ጥላ የሚሆነውን ያገለግላሉ። በተራራው እንደ ተገለጠልህ ምሳሌ ሁሉን ታደርግ ዘንድ ተጠንቀቅ ብሎት ነበርና*።
ዘጸአት 25፥40 በተራራ ላይ *እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንድትሠራ ተጠንቀቅ*።
የሐዋርያት ሥራ 7፥44 *እንዳየው ምስል አድርጎ ይሠራት ዘንድ ሙሴን ተናግሮ እንዳዘዘው፥ የምስክር ድንኳን ከአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች*፤
ይህንን ጳውሎስ ታቦትና ጽላት “ጥላ”typology” እንደሆነ ይናገራል፤ ብሉይ ላይ የነበረው ኪዳን በአዲስ ኪዳን ተሽሯል፤ ይህም ኪዳን ጥላነቱ ታቦቱ የሰው አካል ሲሆን የሚጻፍበት ፊደል ደግሞ ለሰው ልብ ምሳሌ ሆኖ አዲሱ ኪዳን በልብ የሚጻፍ መሆኑኑን ይነግረናል፦
ኤርምያስ 31፥31 እነሆ፥ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር *አዲስ ቃል ኪዳን* የምገባበት ወራት ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡ ከእነዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር *የምገባው ቃል ኪዳን ይህ* ነውና፥ ይላል እግዚአብሔር፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ*፥ *በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል።
ዕብራውያን 8፥10-13 ከዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነውና ይላል ጌታ፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፥ እኔም አምላክ እሆንላቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑልኛል። .. *አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል*።
ብሉይ ማለት አሮጌ ማለት ነው። አሮጌ ያሰኘው አዲሱ ነው፣ አሮጌው ኪዳን ህጉ በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ሲሆን አዲሱ ደግሞ በልብ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ነው፣ በድንጋይ ላይ የተጻፈው ኪዳን አሮጌና ውራጅ እንደተባለ አስተውሉ፣ ከዚያም ባሻገር በአዲሱ ኪዳን አሮጌው ኪዳን ተሽሯል ይላል፦
2ኛ ቆሮ 3፥3 እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም አይደለም፥ *ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት* እንጂ *በድንጋይ ጽላት* ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።
2ኛ ቆሮ 3፥7 ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ስለዚያ ስለ *ተሻረው* ስለ ፊቱ ክብር የሙሴን ፊት ትኩር ብለው መመልከት እስኪሳናቸው ድረስ፥ *ያ በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸ የሞት አገልግሎት* በክብር ከሆነ፥ የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ይልቅ በክብር አይሆንም?
2ኛ ቆሮ 3፥13 *የዚያንም ይሻር* የነበረውን መጨረሻ ትኵር ብለው የእስራኤል ልጆች እንዳይመለከቱ፥ በፊቱ መጋረጃ እንዳደረገ እንደ ሙሴ አይደለንም።
2ኛ ቆሮ 3፥14 ነገር ግን አሳባቸው ደነዘዘ፡፡ ብሉይ ኪዳን ሲነበብ ያ መጋረጃ ሳይወሰድ እስከ ዛሬ ድረስ ይኖራልና፤ በክርስቶስ ብቻ *የተሻረ* ነውና።
ምን ትፈልጋለህ? በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸው ጽላት በልብ ጽላት ተሽሯል፣ ቤተመቅደሱም ሰው ሆኗል፦
1ኛ ቆሮ 3፥16-17 *የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ* የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም *የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ*።
1ኛ ቆሮ 6፥19-20 ወይስ *ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን?*
አዲሱ ኪዳን ህጉ የተጻፈው በልብ ጽላት ላይ ከሆነ ቤተመቅደሱ የሰው አካል ከሆነ እግዚአብሔር ሰው በሰራው ቤተ መቅደስ አይኖርም ይለናል፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም፤
የሐዋርያት ሥራ 7፥50 ነገር ግን ነቢዩ፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ ለእኔ ምን ዓይነት ቤት ትሠራላችሁ? ይላል ጌታ፥ ወይስ የማርፍበት ስፍራ ምንድር ነው? ይህንስ ሁሉ እጄ የሠራችው አይደለምን? እንዳለ፥ ልዑል *የሰው እጅ በሠራችው አይኖርም*።
ኢሳይያስ 66፥1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ *የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው?*
ኤርምያስ 3፥16 በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን፦ *የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም* ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ *ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም*።
የሚገርመው የአገራችን ክርስቲያኖች ከብሉይ ኪዳን ስንጠቅስ “ተሽሯል” ይሉናል፣ የተሻረው ታቦቱትና ጽላቱ እንጂ ሕጉ አይደለም። ሕጉማ በልብ ተጽፏል ተብሏል። የአገራችን ክርስቲያኖች ሕጉ ተሽሯል ይሉና የተጻፈበት ድንጋይ ሆነ የሚቀመጥበት ታቦት አልተሻረም ብለው ድርቅ ይላሉ፣ እራሳቸውን የሚያስጠጉበት ጳውሎስ በግልጽ የድንጋይ ጽላት እንደተሻረና አምላክ ሰው በሰራው ቤተመቅደስ እንደማይኖር ተናግሯል፣ ነገር ግን ዛሬ ያሉት ያገራችን ሰዎች ዛርኒሽ በተቀባ እንጨት ቀርጸው ታቦት ነው ብለው ለታቦቱ ሲሰግዱ፣ ሲለማመኑ፣ ሲማጸኑ፣ ሲሳሉ፣ ዕጣን ሲያጨሱ ይታያል፣ ይህ በትንቢት ስለ እነርሱ የተነገረው እየተፈጸመ ነውና በተውበት ወደ አላህ ተመለሱና አንዱን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 *ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኤርምያስ 31፥31 እነሆ፥ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር *አዲስ ቃል ኪዳን* የምገባበት ወራት ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡ ከእነዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር *የምገባው ቃል ኪዳን ይህ* ነውና፥ ይላል እግዚአብሔር፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ*፥ *በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል።
ዕብራውያን 8፥10-13 ከዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነውና ይላል ጌታ፤ *ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ በልባቸውም እጽፈዋለሁ*፥ እኔም አምላክ እሆንላቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑልኛል። .. *አዲስ በማለቱ ፊተኛውን አስረጅቶአል፤ አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል*።
ብሉይ ማለት አሮጌ ማለት ነው። አሮጌ ያሰኘው አዲሱ ነው፣ አሮጌው ኪዳን ህጉ በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ሲሆን አዲሱ ደግሞ በልብ ጽላት ላይ የተጻፈበት ኪዳን ነው፣ በድንጋይ ላይ የተጻፈው ኪዳን አሮጌና ውራጅ እንደተባለ አስተውሉ፣ ከዚያም ባሻገር በአዲሱ ኪዳን አሮጌው ኪዳን ተሽሯል ይላል፦
2ኛ ቆሮ 3፥3 እናንተም በሕያው እግዚአብሔር መንፈስ እንጂ በቀለም አይደለም፥ *ሥጋ በሆነ በልብ ጽላት* እንጂ *በድንጋይ ጽላት* ያልተጻፈ፥ በእኛም የተገለገለ የክርስቶስ መልእክት እንደ ሆናችሁ የተገለጠ ነው።
2ኛ ቆሮ 3፥7 ዳሩ ግን የእስራኤል ልጆች ስለዚያ ስለ *ተሻረው* ስለ ፊቱ ክብር የሙሴን ፊት ትኩር ብለው መመልከት እስኪሳናቸው ድረስ፥ *ያ በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸ የሞት አገልግሎት* በክብር ከሆነ፥ የመንፈስ አገልግሎት እንዴት ይልቅ በክብር አይሆንም?
2ኛ ቆሮ 3፥13 *የዚያንም ይሻር* የነበረውን መጨረሻ ትኵር ብለው የእስራኤል ልጆች እንዳይመለከቱ፥ በፊቱ መጋረጃ እንዳደረገ እንደ ሙሴ አይደለንም።
2ኛ ቆሮ 3፥14 ነገር ግን አሳባቸው ደነዘዘ፡፡ ብሉይ ኪዳን ሲነበብ ያ መጋረጃ ሳይወሰድ እስከ ዛሬ ድረስ ይኖራልና፤ በክርስቶስ ብቻ *የተሻረ* ነውና።
ምን ትፈልጋለህ? በፊደላት በድንጋዮች ላይ የተቀረጸው ጽላት በልብ ጽላት ተሽሯል፣ ቤተመቅደሱም ሰው ሆኗል፦
1ኛ ቆሮ 3፥16-17 *የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ* የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን? ማንም *የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ*።
1ኛ ቆሮ 6፥19-20 ወይስ *ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን?*
አዲሱ ኪዳን ህጉ የተጻፈው በልብ ጽላት ላይ ከሆነ ቤተመቅደሱ የሰው አካል ከሆነ እግዚአብሔር ሰው በሰራው ቤተ መቅደስ አይኖርም ይለናል፦
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም፤
የሐዋርያት ሥራ 7፥50 ነገር ግን ነቢዩ፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ ለእኔ ምን ዓይነት ቤት ትሠራላችሁ? ይላል ጌታ፥ ወይስ የማርፍበት ስፍራ ምንድር ነው? ይህንስ ሁሉ እጄ የሠራችው አይደለምን? እንዳለ፥ ልዑል *የሰው እጅ በሠራችው አይኖርም*።
ኢሳይያስ 66፥1 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰማይ ዙፋኔ ነው፥ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፤ *የምትሠሩልኝ ቤት ምን ዓይነት ነው? የማርፍበትስ ስፍራ ምንድር ነው?*
ኤርምያስ 3፥16 በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን፦ *የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም* ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ *ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም*።
የሚገርመው የአገራችን ክርስቲያኖች ከብሉይ ኪዳን ስንጠቅስ “ተሽሯል” ይሉናል፣ የተሻረው ታቦቱትና ጽላቱ እንጂ ሕጉ አይደለም። ሕጉማ በልብ ተጽፏል ተብሏል። የአገራችን ክርስቲያኖች ሕጉ ተሽሯል ይሉና የተጻፈበት ድንጋይ ሆነ የሚቀመጥበት ታቦት አልተሻረም ብለው ድርቅ ይላሉ፣ እራሳቸውን የሚያስጠጉበት ጳውሎስ በግልጽ የድንጋይ ጽላት እንደተሻረና አምላክ ሰው በሰራው ቤተመቅደስ እንደማይኖር ተናግሯል፣ ነገር ግን ዛሬ ያሉት ያገራችን ሰዎች ዛርኒሽ በተቀባ እንጨት ቀርጸው ታቦት ነው ብለው ለታቦቱ ሲሰግዱ፣ ሲለማመኑ፣ ሲማጸኑ፣ ሲሳሉ፣ ዕጣን ሲያጨሱ ይታያል፣ ይህ በትንቢት ስለ እነርሱ የተነገረው እየተፈጸመ ነውና በተውበት ወደ አላህ ተመለሱና አንዱን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ፦
ኢሳይያስ 44፥15-19 *ለሰውም ማገዶ ይሆናል፤ ከእርሱም ወስዶ ይሞቃል፥ አንድዶም እንጀራ ይጋግርበታል፤ ከእርሱም አምላክ አበጅቶ ይሰግድለታል፥ የተቀረጸውንም ምስል ሠርቶ በእርሱ ፊት ይንበረከካል። ግማሹን በእሳት ያቃጥላል፥ በዚያ በግማሹ ሥጋ ይበላል፥ ሥጋም ይጠብስበትና ይጠግባል፤ ይሞቃልና፦ እሰይ ሞቅሁ፥ እሳቱን አይቻለሁ ይላል። የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል። አያውቁም፥ አያስቡም፤ እንዳያዩ ዓይኖቻቸውን፥ እንዳያስተውሉ ልቦቻቸውን ጨፍነዋል። በልቡም ማንም አያስብም፦ ግማሽዋን በእሳት አቃጥያለሁ፥ በፍምዋም ላይ እንጀራን ጋግሬአለሁ፥ ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ፤ የቀረውንም አስጸያፊ ነገር አደርጋለሁን? ለዛፍስ ግንድ እሰግዳለሁን? እንዲልም እውቀትና ማስተዋል የለውም*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሸወድ እስከ መቼ?
ኢየሱስ ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ወደ እግዚአብሔር፦ "ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ" ብሎ እርዳታ ጠይቆ ጸሎቱ ተሰምቶለታል፦
ዕብራውያን 5፥7 እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤
ዮሐንስ 12፥27 አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ።
አንድ ማንነት ሆነ ምንነት እራሱን መርዳት ሳይችል ሌላውን ይረዳል ማለት ዘበት ነው፦
26፥93 ከአላህ ሌላ ሲኾኑ ይረዱዋችኋልን? ወይስ ለራሳቸው ይረዳሉን? مِن دُونِ اللَّهِ هَلْ يَنصُرُونَكُمْ أَوْ يَنتَصِرُونَ
እባካችሁ ጊዜው ሳይረፍድ ወደ አሏህ በንስሓ ተመለሱ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ኢየሱስ ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ወደ እግዚአብሔር፦ "ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ" ብሎ እርዳታ ጠይቆ ጸሎቱ ተሰምቶለታል፦
ዕብራውያን 5፥7 እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤
ዮሐንስ 12፥27 አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ።
አንድ ማንነት ሆነ ምንነት እራሱን መርዳት ሳይችል ሌላውን ይረዳል ማለት ዘበት ነው፦
26፥93 ከአላህ ሌላ ሲኾኑ ይረዱዋችኋልን? ወይስ ለራሳቸው ይረዳሉን? مِن دُونِ اللَّهِ هَلْ يَنصُرُونَكُمْ أَوْ يَنتَصِرُونَ
እባካችሁ ጊዜው ሳይረፍድ ወደ አሏህ በንስሓ ተመለሱ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ቀኖና
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥71 *የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?* يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لِمَ تَلْبِسُونَ الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
“አህለል ኪታብ” أَهْلَ الْكِتَاب ማለት “የመጽሐፉ ሰዎች” “የመጽሐፉ ሕዝብ” “የመጽሐፉ ባለቤት”The People of the Book” ማለት ሲሆን እነዚህም ሕዝቦች አይሁዳውያን እና ክርስቲያኖች ናቸው፤ “ኪታብ” كِتَاب የተባለው ከአላህ የወረደው ወሕይ እና በእጆቻቸው ጽፈው ከአላህ ሳይሆን ከአላህ ነው ብለው ከአላህ ንግግር ጋር የቀላቀሉት የሰው ንግግር ነው፦
2፥79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
የመጽሐፉ ባለቤቶች ከአላህ የወረደውን ንግግር ከሰው ንግግር ቃል ቀላቅለውታል፤ ከዚያም ባሻገር ከአላህ የወረደውንን ንግግር ደብቀውታል፦
3፥71 *የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?* يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لِمَ تَلْبِسُونَ الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
እስቲ ይህንን ነጥብ በታሪካዊ ዳራ እንቃኝ፤ በዚህ ምህዋር እና ዐውድ ላይ “ቀኖና” ስንል የዶግማ ተቃራኒ የሆነውን የሚለወጠው ሕግ ወይም ሥርዓት ሳይሆን የቅዱሳን መጽሐፍትን “መለኪያ” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው። “ቀኖና” የሚለው ቃል የአማርኛችን ቃል “ካኑን” κανών ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ነው፤ ይህም ቃል “ካና” κάννα ማለት “አሰመረ” “ለካ” ከሚል የኮይኔ ግሪክ ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ልኬት” ማለት ነው። አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ እንዲሁ ክርስቲያኖች በ 397 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ በመጨመርና በመቀነስ ቀኖና እያሉ ሲያስወጡና ሲያስገቡ ነበር፤ በተለይ የካርቴጅ ጉባኤ መጽሐፍቶችን በሁለት ከፍለው ብሉይ እና አዲስ ብለው አስቀምጠውታል፤ እስቲ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ብሉይ ኪዳን”
ብሉይ ኪዳን ላይ ስላሉት መጽሐፍት የተለያዩ አንጃዎች አንድ አቋም የላቸውም፤ እነርሱን በተናጥን እስቲ እንይ፦
A. “የፕሮቴስታንት ቀኖና”
ፕሮቴስታንት የሚቀበለው ሁሉም ጋር ተቀባይነት ያለው አቆጣጠር
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት 39 ናቸው፤ እነርሱም፦
1. ኦሪት ዘፍጥረት
2. ኦሪት ዘጸአት
3 ኦሪት ዘኁልቁ
4. ኦሪት ዘሌዋውያን
5. ኦሪት ዘዳግም
6. መጽሐፈ ኢያሱ
7. መጽሐፈ መሳፍንት
8. መጽሐፈ ሩት
9. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ
10. መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ
11. መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ
12. መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ
13. ዜና መዋዕል ቀዳማዊ
14. ዜና መዋዕል ካልዕ
15. መጽሐፈ ዕዝራ
16. መጽሐፈ ነህምያ
17. መጽሐፈ አስቴር
18. መጽሐፈ ኢዮብ
19. መዝሙረ ዳዊት
20. መጽሐፈ ምሳሌ
21. መጽሐፈ መክብብ
22. መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን
23. ትንቢተ ኢሳይያስ
24. ትንቢተ ኤርምያስ
25. ሰቆቃው ኤርምያስ
26. ትንቢተ ሕዝቅኤል
27. ትንቢተ ዳንኤል
28. ትንቢተ ሆሴዕ
29. ትንቢተ አሞጽ
30. ትንቢተ ሚክያስ
31. ትንቢተ ኢዮኤል
32. ትንቢተ አብድዩ
33. ትንቢተ ዮናስ
34. ትንቢተ ናሆም
35. ትንቢተ ዕንባቆም
36. ትንቢተ ሶፎንያስ
37. ትንቢተ ሐጌ
38. ትንቢተ ዘካርያስ
39. ትንቢተ ሚልክያስ ናቸው።
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
3፥71 *የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?* يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لِمَ تَلْبِسُونَ الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
“አህለል ኪታብ” أَهْلَ الْكِتَاب ማለት “የመጽሐፉ ሰዎች” “የመጽሐፉ ሕዝብ” “የመጽሐፉ ባለቤት”The People of the Book” ማለት ሲሆን እነዚህም ሕዝቦች አይሁዳውያን እና ክርስቲያኖች ናቸው፤ “ኪታብ” كِتَاب የተባለው ከአላህ የወረደው ወሕይ እና በእጆቻቸው ጽፈው ከአላህ ሳይሆን ከአላህ ነው ብለው ከአላህ ንግግር ጋር የቀላቀሉት የሰው ንግግር ነው፦
2፥79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው*፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
የመጽሐፉ ባለቤቶች ከአላህ የወረደውን ንግግር ከሰው ንግግር ቃል ቀላቅለውታል፤ ከዚያም ባሻገር ከአላህ የወረደውንን ንግግር ደብቀውታል፦
3፥71 *የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! እውነቱን በውሸት ለምን ትቀላቅላላችሁ እውነቱንም እናንተ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ትደብቃላችሁ?* يَا أَهْلَ الْكِتَابِ لِمَ تَلْبِسُونَ الْحَقَّ بِالْبَاطِلِ وَتَكْتُمُونَ الْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
እስቲ ይህንን ነጥብ በታሪካዊ ዳራ እንቃኝ፤ በዚህ ምህዋር እና ዐውድ ላይ “ቀኖና” ስንል የዶግማ ተቃራኒ የሆነውን የሚለወጠው ሕግ ወይም ሥርዓት ሳይሆን የቅዱሳን መጽሐፍትን “መለኪያ” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው። “ቀኖና” የሚለው ቃል የአማርኛችን ቃል “ካኑን” κανών ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ነው፤ ይህም ቃል “ካና” κάννα ማለት “አሰመረ” “ለካ” ከሚል የኮይኔ ግሪክ ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “ልኬት” ማለት ነው። አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ እንዲሁ ክርስቲያኖች በ 397 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ በመጨመርና በመቀነስ ቀኖና እያሉ ሲያስወጡና ሲያስገቡ ነበር፤ በተለይ የካርቴጅ ጉባኤ መጽሐፍቶችን በሁለት ከፍለው ብሉይ እና አዲስ ብለው አስቀምጠውታል፤ እስቲ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ብሉይ ኪዳን”
ብሉይ ኪዳን ላይ ስላሉት መጽሐፍት የተለያዩ አንጃዎች አንድ አቋም የላቸውም፤ እነርሱን በተናጥን እስቲ እንይ፦
A. “የፕሮቴስታንት ቀኖና”
ፕሮቴስታንት የሚቀበለው ሁሉም ጋር ተቀባይነት ያለው አቆጣጠር
የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት 39 ናቸው፤ እነርሱም፦
1. ኦሪት ዘፍጥረት
2. ኦሪት ዘጸአት
3 ኦሪት ዘኁልቁ
4. ኦሪት ዘሌዋውያን
5. ኦሪት ዘዳግም
6. መጽሐፈ ኢያሱ
7. መጽሐፈ መሳፍንት
8. መጽሐፈ ሩት
9. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ
10. መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ
11. መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ
12. መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ
13. ዜና መዋዕል ቀዳማዊ
14. ዜና መዋዕል ካልዕ
15. መጽሐፈ ዕዝራ
16. መጽሐፈ ነህምያ
17. መጽሐፈ አስቴር
18. መጽሐፈ ኢዮብ
19. መዝሙረ ዳዊት
20. መጽሐፈ ምሳሌ
21. መጽሐፈ መክብብ
22. መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን
23. ትንቢተ ኢሳይያስ
24. ትንቢተ ኤርምያስ
25. ሰቆቃው ኤርምያስ
26. ትንቢተ ሕዝቅኤል
27. ትንቢተ ዳንኤል
28. ትንቢተ ሆሴዕ
29. ትንቢተ አሞጽ
30. ትንቢተ ሚክያስ
31. ትንቢተ ኢዮኤል
32. ትንቢተ አብድዩ
33. ትንቢተ ዮናስ
34. ትንቢተ ናሆም
35. ትንቢተ ዕንባቆም
36. ትንቢተ ሶፎንያስ
37. ትንቢተ ሐጌ
38. ትንቢተ ዘካርያስ
39. ትንቢተ ሚልክያስ ናቸው።
B. “የአይሁዳውያን ቀኖና”
39 መጽሐፍት አይሁዳውያን እንደጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ 24 የቀኖና መጽሐፍት አርገዋቸዋል፤ አቆጣጠራቸው ግን ይለያል፦
1. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ እና መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ አንድ መጽሐፍ ሻሙኤል ብለው፣
2. መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ እና መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ አንድ መጽሐፍ መላክሂም ብለው፣
3. ዜና መዋዕል ቀዳማዊ እና ዜና መዋዕል ካልዕ አንድ መጽሐፍ ሃያሚን ብለው፣
4. መጽሐፈ ዕዝራ እና መጽሐፈ ነህምያ አንድ መጽሐፍ አዝራ ብለው፣
5. ከሆሴዕ እስከ ሚልኪያስ ያሉት 12 መጽሐፍት አንድ መጽሐፍ ትሬአሳር ብለው ይቆጥሩታል።
ከሆሴዕ እስከ ሚልኪያስ ያሉት በአንድ የተጣፉትን 11 መጽሐፍት እና የተጣፉትን 4 መጽሐፍት ስንደምር 15 ይሆናል፤ 15+24= 39 መጽሐፍት ይሆናሉ። አይሁዳውያን መጽሐፍቶቻቸውን “ታንካህ” תַּנַ”ךְ, ሲሉት የሶስቱ መጽሐፍት መነሻ ላይ ያሉት ቃላት መሰረት አርገው ነው፤ እነዚህም “ታ” תַּ ቶራህ፣ “ና” נַ ነቢኢም፣ “ካ” ךְ ኬቱዊም ናቸው። “ቶራህ” תּוֹרָה ማለት “ኦሪት” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው፣ ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም ያሉትን ለማመልከት ይጠቀሙብታል።
“ነቢኢም” נְבִיאִים ማለት “ነቢያት” ማለት ሲሆን የኢሳያስ ትንቢት፣ የኤርሚያስ ትንቢት፣ የሕዝቅኤል ትንቢት ወዘተ ለማመልከት ይጠቀሙብታል።
“ኬቱዊም” כְּתוּבִים ማለት “መጻሕፍት” ማለት ሲሆን የኢዮብ መጽሐፍ፣ የመዝሙር መጽሐፍ፣ የምሳሌ መጽሐፍ፣ የመክብብ መጽሐፍ፣ የመኃልየ መኃልይ መጽሐፍ ወዘተ ለማመልከት ይጠቀሙብታል።
C. “የካቶሊክ ቀኖና”
የሮማ ካቶሊክ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 46 ናቸው፤ ካቶሊክ በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 7 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦
1. መጽሐፈ ጦቢት፣
2. መጽሐፈ ዮዲት፣
3. መጽሐፈ ጥበብ፣
4. መጽሐፈ ሲራክ፣
5. መጽሐፈ ባሮክ፣
6. መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ
7. መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ ናቸው።
D. “የኦርቶዶክስ ቀኖና”
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 46 ናቸው፤ የብሉይ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 39 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 18 ናቸው፤ ነገር ግን አቆጣረራቸው ልክ እንደ አይሁድ ይለያል። እራሳቸውን የቻሉ 10 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ አቆጣጠራቸው፦
1. መጽሐፈ ሄኖክ፣
2. መጽሐፈ ኩፋሌ(ጁብሊይ)፣
3. መጽሐፈ ጦቢት፣
4. መጽሐፈ ዮዲት፣
5. መጽሐፈ ተግሣጽ፣
6. መጽሐፈ ጥበብ፣
7. መጽሐፈ ሲራክ
8. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ቀዳማይ እና መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ፣
9. መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማይ እና መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ፣
10. መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ ናቸው።
ነባር መጽሐፍት ላይ በመቀነስ ተጨፍልቀው የሚቆጠሩ 2 መጽሐፍት ናቸው፤ እነርሱም፦
11. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማይ እና መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ናቸው፣
12. መጽሐፈ ዕዝራ ቀዳማይ እና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ(ነህምያ) ናቸው።
ከነባር መጽሐፍት ጋር ተደምረው የሚቆጠሩ ደግሞ 8 መጽሐፍት ናቸው፤ እነርሱም፦
13. ከትንቢተ ኢሳይያስ ጋር የሚቆጠረው ጸሎተ ምናሴ ነው።
14. ከትንቢተ ኤርምያስ ጋር የሚቆጠሩ፦ ሰቆቃወ ኤርምያስ፣ ተረፈ ኤርምያስ፣ መጽሐፈ ባሮክ፣ ተረፈ ባሮክ ናቸው።
15. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር የሚቆጠሩ መጽሐፈ ሶስና፣ ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ እና ተረፈ ዳንኤል ናቸው።
ከ 39 ላይ 8 መጽሐፍት፦ ሳሙኤል ቀዳማይ፣ ሳሙኤል ካልዕ፣ መጽሐፈ ዕዝራ፣ መጽሐፈ ነህምያ፣ ትንቢተ ኢሳይያስ፣ ትንቢተ ኤርሚያስ፣ ሰቆቃው ኤርሚያስ እና ትንቢተ ዳንኤል ሲቀነሱ 31 መጽሐፍት ይሆናሉ። 31+15= 46 ይሆናል።
F. “የሰፕቱአጀንት ቀኖና”
የሰፕቱአጀንት የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 56 ናቸው፤ የሰፕቱአጀንት”LXX” በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 17 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦
1. መጽሐፈ ጦቢት፣
2. መጽሐፈ ዮዲት፣
3. መጽሐፈ ጥበብ፣
4. መጽሐፈ ሲራክ፣
5. መጽሐፈ ባሮክ፣
6. ተረፈ ኤርምያስ፣
7. ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ፣
8. መጽሐፈ ሶስና፣
9. ቤልና ድራጎን፣
10. ጸሎተ ምናሴ፣
11.1ኛ መቃብያን፣
12. 2ኛ መቃብያን፣
13. 3ኛ መቃብያን፣
14. 4ኛ. መቃብያን፣
15. ዕዝራ ሱቱኤል፣
16. የአዛርያ ጸሎት፣
17. መዝሙር 151 ናቸው።
G. “የቩልጌት ቀኖና”
ጄሮም በ 382 ድህረ-ልደት በላቲን ቩልጌት ባዘጋጀው ደግሞ የመጽሐፍት ቀኖና 45 ናቸው፤ የቩልጌት በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 6 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦
1. መጽሐፈ ጦቢት፣
2. መጽሐፈ ዮዲት፣
3.1ኛ መቃብያን፣
4. 2ኛ መቃብያን፣
5. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ቀዳማይ፣
6. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ
ኢንሻላህ ስለ አዲስ ኪዳን በክፍል ሁለት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
39 መጽሐፍት አይሁዳውያን እንደጎሮሳውያን አቆጣጠር በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ 24 የቀኖና መጽሐፍት አርገዋቸዋል፤ አቆጣጠራቸው ግን ይለያል፦
1. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ እና መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ አንድ መጽሐፍ ሻሙኤል ብለው፣
2. መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ እና መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ አንድ መጽሐፍ መላክሂም ብለው፣
3. ዜና መዋዕል ቀዳማዊ እና ዜና መዋዕል ካልዕ አንድ መጽሐፍ ሃያሚን ብለው፣
4. መጽሐፈ ዕዝራ እና መጽሐፈ ነህምያ አንድ መጽሐፍ አዝራ ብለው፣
5. ከሆሴዕ እስከ ሚልኪያስ ያሉት 12 መጽሐፍት አንድ መጽሐፍ ትሬአሳር ብለው ይቆጥሩታል።
ከሆሴዕ እስከ ሚልኪያስ ያሉት በአንድ የተጣፉትን 11 መጽሐፍት እና የተጣፉትን 4 መጽሐፍት ስንደምር 15 ይሆናል፤ 15+24= 39 መጽሐፍት ይሆናሉ። አይሁዳውያን መጽሐፍቶቻቸውን “ታንካህ” תַּנַ”ךְ, ሲሉት የሶስቱ መጽሐፍት መነሻ ላይ ያሉት ቃላት መሰረት አርገው ነው፤ እነዚህም “ታ” תַּ ቶራህ፣ “ና” נַ ነቢኢም፣ “ካ” ךְ ኬቱዊም ናቸው። “ቶራህ” תּוֹרָה ማለት “ኦሪት” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው፣ ከዘፍጥረት እስከ ዘዳግም ያሉትን ለማመልከት ይጠቀሙብታል።
“ነቢኢም” נְבִיאִים ማለት “ነቢያት” ማለት ሲሆን የኢሳያስ ትንቢት፣ የኤርሚያስ ትንቢት፣ የሕዝቅኤል ትንቢት ወዘተ ለማመልከት ይጠቀሙብታል።
“ኬቱዊም” כְּתוּבִים ማለት “መጻሕፍት” ማለት ሲሆን የኢዮብ መጽሐፍ፣ የመዝሙር መጽሐፍ፣ የምሳሌ መጽሐፍ፣ የመክብብ መጽሐፍ፣ የመኃልየ መኃልይ መጽሐፍ ወዘተ ለማመልከት ይጠቀሙብታል።
C. “የካቶሊክ ቀኖና”
የሮማ ካቶሊክ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 46 ናቸው፤ ካቶሊክ በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 7 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦
1. መጽሐፈ ጦቢት፣
2. መጽሐፈ ዮዲት፣
3. መጽሐፈ ጥበብ፣
4. መጽሐፈ ሲራክ፣
5. መጽሐፈ ባሮክ፣
6. መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ
7. መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ ናቸው።
D. “የኦርቶዶክስ ቀኖና”
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 46 ናቸው፤ የብሉይ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 39 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 18 ናቸው፤ ነገር ግን አቆጣረራቸው ልክ እንደ አይሁድ ይለያል። እራሳቸውን የቻሉ 10 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ አቆጣጠራቸው፦
1. መጽሐፈ ሄኖክ፣
2. መጽሐፈ ኩፋሌ(ጁብሊይ)፣
3. መጽሐፈ ጦቢት፣
4. መጽሐፈ ዮዲት፣
5. መጽሐፈ ተግሣጽ፣
6. መጽሐፈ ጥበብ፣
7. መጽሐፈ ሲራክ
8. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ቀዳማይ እና መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ፣
9. መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማይ እና መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ፣
10. መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ ናቸው።
ነባር መጽሐፍት ላይ በመቀነስ ተጨፍልቀው የሚቆጠሩ 2 መጽሐፍት ናቸው፤ እነርሱም፦
11. መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማይ እና መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ናቸው፣
12. መጽሐፈ ዕዝራ ቀዳማይ እና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ(ነህምያ) ናቸው።
ከነባር መጽሐፍት ጋር ተደምረው የሚቆጠሩ ደግሞ 8 መጽሐፍት ናቸው፤ እነርሱም፦
13. ከትንቢተ ኢሳይያስ ጋር የሚቆጠረው ጸሎተ ምናሴ ነው።
14. ከትንቢተ ኤርምያስ ጋር የሚቆጠሩ፦ ሰቆቃወ ኤርምያስ፣ ተረፈ ኤርምያስ፣ መጽሐፈ ባሮክ፣ ተረፈ ባሮክ ናቸው።
15. ከትንቢተ ዳንኤል ጋር የሚቆጠሩ መጽሐፈ ሶስና፣ ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ እና ተረፈ ዳንኤል ናቸው።
ከ 39 ላይ 8 መጽሐፍት፦ ሳሙኤል ቀዳማይ፣ ሳሙኤል ካልዕ፣ መጽሐፈ ዕዝራ፣ መጽሐፈ ነህምያ፣ ትንቢተ ኢሳይያስ፣ ትንቢተ ኤርሚያስ፣ ሰቆቃው ኤርሚያስ እና ትንቢተ ዳንኤል ሲቀነሱ 31 መጽሐፍት ይሆናሉ። 31+15= 46 ይሆናል።
F. “የሰፕቱአጀንት ቀኖና”
የሰፕቱአጀንት የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 56 ናቸው፤ የሰፕቱአጀንት”LXX” በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 17 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦
1. መጽሐፈ ጦቢት፣
2. መጽሐፈ ዮዲት፣
3. መጽሐፈ ጥበብ፣
4. መጽሐፈ ሲራክ፣
5. መጽሐፈ ባሮክ፣
6. ተረፈ ኤርምያስ፣
7. ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ፣
8. መጽሐፈ ሶስና፣
9. ቤልና ድራጎን፣
10. ጸሎተ ምናሴ፣
11.1ኛ መቃብያን፣
12. 2ኛ መቃብያን፣
13. 3ኛ መቃብያን፣
14. 4ኛ. መቃብያን፣
15. ዕዝራ ሱቱኤል፣
16. የአዛርያ ጸሎት፣
17. መዝሙር 151 ናቸው።
G. “የቩልጌት ቀኖና”
ጄሮም በ 382 ድህረ-ልደት በላቲን ቩልጌት ባዘጋጀው ደግሞ የመጽሐፍት ቀኖና 45 ናቸው፤ የቩልጌት በ 39 ላይ እራሳቸውን የቻሉ 6 ጭማሬ መጽሐፍት ሲኖራቸው እነዚህ ጭማሬ፦
1. መጽሐፈ ጦቢት፣
2. መጽሐፈ ዮዲት፣
3.1ኛ መቃብያን፣
4. 2ኛ መቃብያን፣
5. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ቀዳማይ፣
6. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል ካልዕ
ኢንሻላህ ስለ አዲስ ኪዳን በክፍል ሁለት ይቀጥላል…
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ቀኖና
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
5፥15 *የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
ነጥብ ሁለት
“አዲስ ኪዳን”
የአዲስ ኪዳን መደበኛ መጻሕፍት 27 ናቸው፤ እነርሱም እንደሚከተለው ነው፦
1. የማቴዎስ ወንጌል
2. የማርቆስ ወንጌል
3. የሉቃስ ወንጌል
4. የዮሐንስ ወንጌል
5. የሐዋርያት ሥራ
6. የሮሜ ሰዎች
7. 1ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች
8. 2ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች
9. የገላትያ ሰዎች
10. የኤፌሶን ሰዎች
11. የፊልጵስዩስ ሰዎች
12. የቆላስይስ ሰዎች
13. 1ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች
14. 2ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች
15. 1ኛ. ጢሞቴዎስ
16. 2ኛ. ጢሞቴዎስ
17. ቲቶ
18. ፊልሞና
19. የዕብራዊያን ሰዎች
20. 1ኛ. ጴጥሮስ መልእክት
21. 2ኛ. ጴጥሮስ መልእክት
22. 1ኛ. ዮሐንስ መልእክት
23. 2ኛ. ዮሐንስ መልእክት
24 3ኛ. ዮሐንስ መልእክት
25. የያዕቆብ መልእክት
26. የይሁዳ መልእክት
27. የዮሐንስ ራዕይ
በእነዚህ መጽሐፍት ላይ ሁሉም የጋራ አቆጣጠር ቢኖራቸውም ነገር ግን የጭማሬ እና የቅነሳ ነገር ይታይበታል። ይህንንም በግርድፉ እንይ፦
A. “የኦርቶዶክስ ቀኖና”
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 35 ናቸው፤ የአዲስ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 27 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሐፍት ቀኖና 8 ናቸው፤ እነዚህም፦
1. መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማይ፣
2. መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ
3. መጽሐፈ ሥርዓተ ጽዮን
4. መጽሐፈ አብጥሊስ
5. መጽሐፈ ግጽው፣
6.መጽሐፈ ትእዛዝ፣
7. መጽሐፈ ዲድስቅልያ እና
8. መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ናቸው።
B. “የአርመንያ ቀኖና”
የአርመንያ ቤተክርስቲያን በ 27 ቀኖና ላይ 5 መጽሐፍትን ትጨምራለች፤ እነርሱም፦
1. 3ኛ የቆሮንቶስ ሰዎች መልእክት
2. የሎዶቅያ ሰዎች መልእክት
3. የበርናባስ መልእክት
4. 1ኛ የክሌመንት መልእክት
5. 2ኛ የክሌመንት መልእክት
C. “የሉተር ቀኖና”
የፕሮቴስታንት ተሃድሶ ንቅናቄ መሪ ማርቲን ሉተር ከ 27 ላይ 4 መጽሐፍትን ቀንሶ 23 ብቻ ነው የተቀበለው፤ እነርሱም፦
1. የዕብራዊያን ሰዎች
2. የያዕቆብ መልእክት
3. የይሁዳ መልእክት
4. የዮሐንስ ራዕይ
ማጠቃለያ
አይሁዳውያን ለሙሳ የተሰጠውን መጽሐፍ በመከፋፈል ኦሪት ዘፍጥረት፣ ኦሪት ዘጸአት፣ ኦሪት ዘኁልቁ፣ ኦሪት ዘሌዋውያን፣ ኦሪት ዘዳግም በማለት ከፋፍለውታል፤ እነርሱም የማይመቻቸውን አፓክራፋ ማለት ድብቅ በማለት በመቀነስ ደብቀውታል፤ ከዚያም ባሻገር አባቶቻቸውም የማያውቁት ንግግር በአምላክ ንግግር ላይ ጨምረዋል፦
6፥61 እንዲህ በላቸው፡- «ያንን ብርሃን እና ለሰዎች መሪ ኾኖ *ሙሳ ያመጣውን መጽሐፍ ክፍልፍሎች የምታደርጉት ስትኾኑ ማን አወረደው? የወደዳችኋትን ትገልጿታላችሁ ብዙውንም ትደብቃላችሁ፤ እናንተም አባቶቻችሁም ያላወቃችሁትን ተስተማራችሁ*። قُلْ مَنْ أَنزَلَ الْكِتَابَ الَّذِي جَاءَ بِهِ مُوسَىٰ نُورًا وَهُدًى لِّلنَّاسِ ۖ تَجْعَلُونَهُ قَرَاطِيسَ تُبْدُونَهَا وَتُخْفُونَ كَثِيرًا ۖ وَعُلِّمْتُم مَّا لَمْ تَعْلَمُوا أَنتُمْ وَلَا آبَاؤُكُمْ ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ ثُمَّ ذَرْهُمْ فِي خَوْضِهِمْ يَلْعَبُونَ
አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ የአርመንያ ቀኖና ውስጥ የሚገኘውን የአስራ ሁለቱ ነገዶችን መጽሐፍ፣ የአብርሃምን የቃል ኪዳን መጽሐፍ፣ የነቢዩ ሸማያ፣ የነቢዩ አዶ፣ የነቢዩ ናታን፣ የነቢዩ ኦሒያ፣ የነቢዩ ዖዴድ የትንቢት መጽሐፍት፣ መጽሐፈ ሄኖክ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ፣ መጽሐፈ ጦቢት፣ መጽሐፈ ዮዲት፣ መጽሐፈ ጥበብ፣ መጽሐፈ ሲራክ፣ መጽሐፈ ባሮክ፣ የመሳሰሉትን “አፓክራፋ” ማለትም “ድብቅ” ብለው ሲቀንሱ በተቃራኒው የሰው ንግግር የሆኑትን መጽሐፈ ኢያሱ፣ መጽሐፈ መሳፍንት፣ መጽሐፈ ሩት፣ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ፣ መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ወዘተ በአምላክ ንግግር ላይ ጨምረዋል። ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Bruce, Frederick (1988). The Canon of Scripture. Downers Grove, Illinois, U.S.: IVP Academic.
2. The Writings: The Third Division of the Old Testament Canon. George Allen & Unwin Ltd., 1963,
3. Michael Coogan. A Brief Introduction to the Old Testament: The Hebrew Bible in Its Context. Oxford University Press, 2009,
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
5፥15 *የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
ነጥብ ሁለት
“አዲስ ኪዳን”
የአዲስ ኪዳን መደበኛ መጻሕፍት 27 ናቸው፤ እነርሱም እንደሚከተለው ነው፦
1. የማቴዎስ ወንጌል
2. የማርቆስ ወንጌል
3. የሉቃስ ወንጌል
4. የዮሐንስ ወንጌል
5. የሐዋርያት ሥራ
6. የሮሜ ሰዎች
7. 1ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች
8. 2ኛ. የቆሮንቶስ ሰዎች
9. የገላትያ ሰዎች
10. የኤፌሶን ሰዎች
11. የፊልጵስዩስ ሰዎች
12. የቆላስይስ ሰዎች
13. 1ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች
14. 2ኛ. የተሰሎንቄ ሰዎች
15. 1ኛ. ጢሞቴዎስ
16. 2ኛ. ጢሞቴዎስ
17. ቲቶ
18. ፊልሞና
19. የዕብራዊያን ሰዎች
20. 1ኛ. ጴጥሮስ መልእክት
21. 2ኛ. ጴጥሮስ መልእክት
22. 1ኛ. ዮሐንስ መልእክት
23. 2ኛ. ዮሐንስ መልእክት
24 3ኛ. ዮሐንስ መልእክት
25. የያዕቆብ መልእክት
26. የይሁዳ መልእክት
27. የዮሐንስ ራዕይ
በእነዚህ መጽሐፍት ላይ ሁሉም የጋራ አቆጣጠር ቢኖራቸውም ነገር ግን የጭማሬ እና የቅነሳ ነገር ይታይበታል። ይህንንም በግርድፉ እንይ፦
A. “የኦርቶዶክስ ቀኖና”
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአዲስ ኪዳን መጽሐፍት ቀኖና 35 ናቸው፤ የአዲስ ኪዳን መደበኛ የቀኖና መጽሐፍት 27 ሲሆኑ ተጨማሪ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መጽሐፍት ቀኖና 8 ናቸው፤ እነዚህም፦
1. መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማይ፣
2. መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ
3. መጽሐፈ ሥርዓተ ጽዮን
4. መጽሐፈ አብጥሊስ
5. መጽሐፈ ግጽው፣
6.መጽሐፈ ትእዛዝ፣
7. መጽሐፈ ዲድስቅልያ እና
8. መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ናቸው።
B. “የአርመንያ ቀኖና”
የአርመንያ ቤተክርስቲያን በ 27 ቀኖና ላይ 5 መጽሐፍትን ትጨምራለች፤ እነርሱም፦
1. 3ኛ የቆሮንቶስ ሰዎች መልእክት
2. የሎዶቅያ ሰዎች መልእክት
3. የበርናባስ መልእክት
4. 1ኛ የክሌመንት መልእክት
5. 2ኛ የክሌመንት መልእክት
C. “የሉተር ቀኖና”
የፕሮቴስታንት ተሃድሶ ንቅናቄ መሪ ማርቲን ሉተር ከ 27 ላይ 4 መጽሐፍትን ቀንሶ 23 ብቻ ነው የተቀበለው፤ እነርሱም፦
1. የዕብራዊያን ሰዎች
2. የያዕቆብ መልእክት
3. የይሁዳ መልእክት
4. የዮሐንስ ራዕይ
ማጠቃለያ
አይሁዳውያን ለሙሳ የተሰጠውን መጽሐፍ በመከፋፈል ኦሪት ዘፍጥረት፣ ኦሪት ዘጸአት፣ ኦሪት ዘኁልቁ፣ ኦሪት ዘሌዋውያን፣ ኦሪት ዘዳግም በማለት ከፋፍለውታል፤ እነርሱም የማይመቻቸውን አፓክራፋ ማለት ድብቅ በማለት በመቀነስ ደብቀውታል፤ ከዚያም ባሻገር አባቶቻቸውም የማያውቁት ንግግር በአምላክ ንግግር ላይ ጨምረዋል፦
6፥61 እንዲህ በላቸው፡- «ያንን ብርሃን እና ለሰዎች መሪ ኾኖ *ሙሳ ያመጣውን መጽሐፍ ክፍልፍሎች የምታደርጉት ስትኾኑ ማን አወረደው? የወደዳችኋትን ትገልጿታላችሁ ብዙውንም ትደብቃላችሁ፤ እናንተም አባቶቻችሁም ያላወቃችሁትን ተስተማራችሁ*። قُلْ مَنْ أَنزَلَ الْكِتَابَ الَّذِي جَاءَ بِهِ مُوسَىٰ نُورًا وَهُدًى لِّلنَّاسِ ۖ تَجْعَلُونَهُ قَرَاطِيسَ تُبْدُونَهَا وَتُخْفُونَ كَثِيرًا ۖ وَعُلِّمْتُم مَّا لَمْ تَعْلَمُوا أَنتُمْ وَلَا آبَاؤُكُمْ ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ ثُمَّ ذَرْهُمْ فِي خَوْضِهِمْ يَلْعَبُونَ
አይሁዳውን በ 90 ድህረ-ልደት”AD” በጀሚኒያ ጉባኤ የአርመንያ ቀኖና ውስጥ የሚገኘውን የአስራ ሁለቱ ነገዶችን መጽሐፍ፣ የአብርሃምን የቃል ኪዳን መጽሐፍ፣ የነቢዩ ሸማያ፣ የነቢዩ አዶ፣ የነቢዩ ናታን፣ የነቢዩ ኦሒያ፣ የነቢዩ ዖዴድ የትንቢት መጽሐፍት፣ መጽሐፈ ሄኖክ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ፣ መጽሐፈ ጦቢት፣ መጽሐፈ ዮዲት፣ መጽሐፈ ጥበብ፣ መጽሐፈ ሲራክ፣ መጽሐፈ ባሮክ፣ የመሳሰሉትን “አፓክራፋ” ማለትም “ድብቅ” ብለው ሲቀንሱ በተቃራኒው የሰው ንግግር የሆኑትን መጽሐፈ ኢያሱ፣ መጽሐፈ መሳፍንት፣ መጽሐፈ ሩት፣ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ፣ መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ወዘተ በአምላክ ንግግር ላይ ጨምረዋል። ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Bruce, Frederick (1988). The Canon of Scripture. Downers Grove, Illinois, U.S.: IVP Academic.
2. The Writings: The Third Division of the Old Testament Canon. George Allen & Unwin Ltd., 1963,
3. Michael Coogan. A Brief Introduction to the Old Testament: The Hebrew Bible in Its Context. Oxford University Press, 2009,
ክርስቲያኖች በ 387 ድህረ-ልደት”AD” በካርቴጅ ጉባኤ ከወንጌላት የቶማስ፣ የይሁዳ፣ የጴጥሮስ፣ የያዕቆብ፣ የበርናባስ፣ የፊሊጶስ፣ የበርተሎሞዎስ፣ የመቅደላዊት ማርያም የተባሉትን ወንጌላትን ቀንሰዋል።
ከሥራም ዘገባ የጴጥሮስ ስራ፣ የእንድሪያስ ስራ፣ የፊሊጶስ ስራ፣ የበርናባስ ስራ፣ የጳውሎስ ስራ፣ የዮሐንስ ስራ፣ የቶማስ ስራ ቀንሰዋል።
ከመልእክታትም 3ኛ የቆሮንቶስ ሰዎች መልእክት፣ የሎዶቅያ ሰዎች መልእክት፣ የበርናባስ መልእክት፣ 1ኛ የክሌመንት መልእክት፣ 2ኛ የክሌመንት መልእክት፣ የሄርሜኑ እረኛ መልእክት ወዘተ ቀንሰዋል።
ከአፓልካሊፕስም(ራዕይ) የጴጥሮስ አፖልካሊፕስ፣ የጳውሎስ አፖልካሊፕስ፣ የቶማስ አፖልካሊፕስ፣ የያዕቆብ አፖልካሊፕስ ቀንሰዋል።
ልብ አድርግ እነዚህ አፓክራፋ በጥንታዊያን እደ-ክታባት ለምሳሌ በክላሮሞንታነስ እደ-ክታብ”Codex Claromontanus” ውስጥ የጳውሎስ ስራ፣ የጴጥሮስ ራዕይ፣ የሄርሜኑ እረኛ መልእክት፣ የበርናባስ መልእክት ይገኛሉ፤ በአሌክሳንድሪየስ እደ-ክታብ”Codex Alexandrinus” ውስጥ 2ኛ የክሌመንት መልእክት ይገኛሉ፤ በሳይናቲከስ እደ-ክታብ”Codex Sinaiticus” ውስጥ የሄርሜኑ እረኛ መልእክት እና የበርናባስ መልእክት ይገኛሉ።
ከዚያም ባሻገር የሰው ንግግር የሆኑትን ታሪክና መልእክት በወንጌል ላይ ቀላቅለዋል። ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Lost Scriptures: Books that Did Not Make It into the New Testament. Oxford University Press, USA. 2003
2. The New Testament and Other Early Christian Writings: A Reader. Oxford University Press, USA. 2003
3. The Other Gospels: Accounts of Jesus from Outside the New Testament. Oxford University Press, USA. 2013 by Bart D. Ehrman.
ይህ በእንዲህ እንዳለ አምላካችን አላህ የመጽሐፉ ባለቤቶች ከመጽሐፉ ይሸሽጉት ከነበሩት ብዙውን የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛውን በእርግጥ ልኳል፦
5፥15 *የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
“አፓክራፋ” የሚለው ቃል “አፓክራፈስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ ከደበቁት መጽሐፍት ውስጥ ካሉት መለኮታዊ ቅሪት አስፈላጊውን አላህ የገለጸ ሲሆን ከደበቁት መጽሐፍት ውስጥ ካሉት መለኮታዊ ቅሪት ብዙውን ትቶታል፤ ወደ ነብያት ምን ተወርዶ እንደነበረ መልእክተኛው እንዲገልጹ ቁርኣንን አውርዷል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎችና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ *ወደ አንተም ለሰዎች ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን*፡፡ بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
ይህ ቁርኣን ከበፊቱ ከአላህ የተወረዱትን የአላህ ንግግሮች የሚያረጋግጥ እና በእነዚያ ንግግሮች ውስጥ ያለውን ጭብጥ የሚዘረዝር ነው፦
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፤ *ግን ያንን ከእርሱ በፊት ያለውን የሚያረጋግጥ እና በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَمَا كَانَ هَـٰذَا الْقُرْآنُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِن تَصْدِيقَ الَّذِي بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ الْكِتَابِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ الْعَالَمِينَ
የአዲስ ኪዳን እና የብሉይ ኪዳን ጽንፈኛ ሆነ ለዘብተኛ ምሁራን የባይብል ሥረ-መሰረት”orgin” ማለትም ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ ይናገራሉ፤ ባይብል ሙሉ ለሙሉ የፈጣሪ ንግግር ነው ብለው አያምኑም፤ “ፈጣሪ ሰዎችን የራሳቸውን ቃላት፣ ቋንቋ፣ ክህሎት እና ንግግር ተጠቅመው እንዲናገሩ ፈቀደላቸው” ይላሉ፤ ይህ ስህተት ነው። ለዛ ነው የፈጣሪ ንግግር ተበርዟል የምንለው፤ እውነትን በውሸት ሲቀላቅሉ እውነት የሆነው የአላህ ንግግር ከሰው ንግግር ጋር ስለተቀላቀለ እውነትን ከሐሰት ለመለየት አምላካችን አላህ ቁርአንን ፉርቃን አድርጎ አውርዷል፤ “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት “እውነትን ከሐሰት የሚለይ” ማለት ነው፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከሥራም ዘገባ የጴጥሮስ ስራ፣ የእንድሪያስ ስራ፣ የፊሊጶስ ስራ፣ የበርናባስ ስራ፣ የጳውሎስ ስራ፣ የዮሐንስ ስራ፣ የቶማስ ስራ ቀንሰዋል።
ከመልእክታትም 3ኛ የቆሮንቶስ ሰዎች መልእክት፣ የሎዶቅያ ሰዎች መልእክት፣ የበርናባስ መልእክት፣ 1ኛ የክሌመንት መልእክት፣ 2ኛ የክሌመንት መልእክት፣ የሄርሜኑ እረኛ መልእክት ወዘተ ቀንሰዋል።
ከአፓልካሊፕስም(ራዕይ) የጴጥሮስ አፖልካሊፕስ፣ የጳውሎስ አፖልካሊፕስ፣ የቶማስ አፖልካሊፕስ፣ የያዕቆብ አፖልካሊፕስ ቀንሰዋል።
ልብ አድርግ እነዚህ አፓክራፋ በጥንታዊያን እደ-ክታባት ለምሳሌ በክላሮሞንታነስ እደ-ክታብ”Codex Claromontanus” ውስጥ የጳውሎስ ስራ፣ የጴጥሮስ ራዕይ፣ የሄርሜኑ እረኛ መልእክት፣ የበርናባስ መልእክት ይገኛሉ፤ በአሌክሳንድሪየስ እደ-ክታብ”Codex Alexandrinus” ውስጥ 2ኛ የክሌመንት መልእክት ይገኛሉ፤ በሳይናቲከስ እደ-ክታብ”Codex Sinaiticus” ውስጥ የሄርሜኑ እረኛ መልእክት እና የበርናባስ መልእክት ይገኛሉ።
ከዚያም ባሻገር የሰው ንግግር የሆኑትን ታሪክና መልእክት በወንጌል ላይ ቀላቅለዋል። ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Lost Scriptures: Books that Did Not Make It into the New Testament. Oxford University Press, USA. 2003
2. The New Testament and Other Early Christian Writings: A Reader. Oxford University Press, USA. 2003
3. The Other Gospels: Accounts of Jesus from Outside the New Testament. Oxford University Press, USA. 2013 by Bart D. Ehrman.
ይህ በእንዲህ እንዳለ አምላካችን አላህ የመጽሐፉ ባለቤቶች ከመጽሐፉ ይሸሽጉት ከነበሩት ብዙውን የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛውን በእርግጥ ልኳል፦
5፥15 *የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! ከመጽሐፉ ትሸሽጉት ከነበራችሁት ነገር ብዙውን ለእናንተ የሚገልጽ ከብዙውም የሚተው ሲኾን መልክተኛችን በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ يَا أَهْلَ الْكِتَابِ قَدْ جَاءَكُمْ رَسُولُنَا يُبَيِّنُ لَكُمْ كَثِيرًا مِّمَّا كُنتُمْ تُخْفُونَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَعْفُو عَن كَثِيرٍ
“አፓክራፋ” የሚለው ቃል “አፓክራፈስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ ከደበቁት መጽሐፍት ውስጥ ካሉት መለኮታዊ ቅሪት አስፈላጊውን አላህ የገለጸ ሲሆን ከደበቁት መጽሐፍት ውስጥ ካሉት መለኮታዊ ቅሪት ብዙውን ትቶታል፤ ወደ ነብያት ምን ተወርዶ እንደነበረ መልእክተኛው እንዲገልጹ ቁርኣንን አውርዷል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎችና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ *ወደ አንተም ለሰዎች ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን*፡፡ بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
ይህ ቁርኣን ከበፊቱ ከአላህ የተወረዱትን የአላህ ንግግሮች የሚያረጋግጥ እና በእነዚያ ንግግሮች ውስጥ ያለውን ጭብጥ የሚዘረዝር ነው፦
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፤ *ግን ያንን ከእርሱ በፊት ያለውን የሚያረጋግጥ እና በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَمَا كَانَ هَـٰذَا الْقُرْآنُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ اللَّهِ وَلَـٰكِن تَصْدِيقَ الَّذِي بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ الْكِتَابِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ الْعَالَمِينَ
የአዲስ ኪዳን እና የብሉይ ኪዳን ጽንፈኛ ሆነ ለዘብተኛ ምሁራን የባይብል ሥረ-መሰረት”orgin” ማለትም ጥንታዊ ነቢያት የተሰጣቸው ኪታባት የተዋቀረበት አንጓ፣ የተናገሩበት ቋንቋ፣ የመልዕክቱ ምጥቀት ሆነ የቃላቱ ልቀት በዘመናችን እንደሌሉ ይናገራሉ፤ ባይብል ሙሉ ለሙሉ የፈጣሪ ንግግር ነው ብለው አያምኑም፤ “ፈጣሪ ሰዎችን የራሳቸውን ቃላት፣ ቋንቋ፣ ክህሎት እና ንግግር ተጠቅመው እንዲናገሩ ፈቀደላቸው” ይላሉ፤ ይህ ስህተት ነው። ለዛ ነው የፈጣሪ ንግግር ተበርዟል የምንለው፤ እውነትን በውሸት ሲቀላቅሉ እውነት የሆነው የአላህ ንግግር ከሰው ንግግር ጋር ስለተቀላቀለ እውነትን ከሐሰት ለመለየት አምላካችን አላህ ቁርአንን ፉርቃን አድርጎ አውርዷል፤ “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት “እውነትን ከሐሰት የሚለይ” ማለት ነው፦
3:71 የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! *“እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ*? “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጠቃሚ ዕውቀት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
በሥነ-ዕውቀት ጥናት "መውሡዓህ" مَوْسُوعَة ማለት "መድብለ-ዕውቀት"encyclopedia" ማለት ሲሆን ፍልስፍናን መሠረት ያደረገ የዕውቀት መድብል ነው፥ "ፈልሠፋህ" فَلْسَفَة የሚለው ቃል "ፈልሠፈ" فَلْسَفَ ማለትም "ተፈላሰፈ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፍልስፍና" ማለት ነው፥ ፍልስፍና የሚፈላሰፍ "ፈላስፋ" ደግሞ "ፈይለሡፍ" فَيْلَسُوف ይባላል። ፍልስፍና "ኢስሙል ኢሥቲፍሃም" اِسْم الاِسْتِفْهَام ማለት "መጠይቅ ተውላጠ-ስም"interrogative pronoun" ያለበት ሲሆን እነዚህም፦
"ማ" مَاْ ማለት "ምንድን"what" ማለት ሲሆን "ምንነትን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"መን" مَنْ ማለት "ማን"who" ማለት ሲሆን "ማንነትን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"መታ" مَتَى ማለት "መቼ"when" ማለት ሲሆን "ጊዜን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"አይነ" أَيْنَ ማለት "የት"where" ማለት ሲሆን "ቦታን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"ከይፈ" كَيْفَ ማለት "እንዴት"how" ማለት ሲሆን "ሁኔታን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"ሊመ" لِمَ ማለት "ለምን"why" ማለት ሲሆን "ምክንያትን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"ከም" كَمْ ማለት "ምን ያህል"how much" ማለት ሲሆን "መጠንን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው።
ፍልስፍና በራሱ ችግር ያለው ነገር ባይሆንም መሬት ላይ የማይተገበር እና በቃላት ተጀምሮ በቃላት የሚያልቅ አየር ላይ የተንሳፈፈ ዕውቀት ሁሉ መዋዕለ ጊዜን እና መዋዕለ ጉልበትን ከማፍሰስ እና ከማባከን ውጪ ለዲንያህ ሆነ ለአኺራ ሕይወት የሚፈይደው አንዳች ነገር እና ቁብ የለም፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 17
ጃቢር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህን ጠቃሚ ዕውቀት ጠይቁት! ከማይጠቅም ዕውቀት በአሏህ ተጠበቁ!"*። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " سَلُوا اللَّهَ عِلْمًا نَافِعًا وَتَعَوَّذُوا بِاللَّهِ مِنْ عِلْمٍ لاَ يَنْفَعُ "
የማይጠቅም ዕውቀት የተቆላ ገብስ ነው፥ ሲበሉት ይጣፍጣል ሲዘሩት ግን አይበቅልም። ጠቃሚ ዕውቀት ለእለት ለእለት ሕይወታችን የሚሆን የነቅል ሆነ የዐቅል ዕውቀት ያካትታል። "ነቅል" نَقْل የሚለው ቃል "ነቀለ"نَقَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአሏህ በነቢይ የሚተላለፍ ዕውቀት ነው፥ "ዐቅል" عَقْل የሚለው ቃል ደግሞ "ዐቀለ"عَقَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን በቀለም የሚተላለፍ ዕውቀት ነው። አምላካችን አሏህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ በቀለም ያሳወቀው ነው፦
96፥4 *"ያ በብርዕ ያስተማረ"*፡፡ ٱلَّذِى عَلَّمَ بِٱلْقَلَمِ
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
"ቀለም" قَلَم የሚለው ቃል "ቀለመ" قَلَمَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ብዕር" ማለት ነው። ከሞት ጋር ሥራዎች ሲያከትሙ ጠቃሚ ዕውቀት ግን ለአኺራም አጅር የሚያስገኝ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 25, ሐዲስ 20
አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሰው በሞተ ጊዜ ከሦስት ነገር ከሶደቀቱል ጃሪያህ ወይም በእርሱ የሚጠቀሙበት ዕውቀት አሊያም ዱዓእ የሚያደርግለት ሷሊሕ ልጅ በቀር ሥራው ያከትማል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا مَاتَ الإِنْسَانُ انْقَطَعَ عَنْهُ عَمَلُهُ إِلاَّ مِنْ ثَلاَثَةٍ إِلاَّ مِنْ صَدَقَةٍ جَارِيَةٍ أَوْ عِلْمٍ يُنْتَفَعُ بِهِ أَوْ وَلَدٍ صَالِحٍ يَدْعُو لَهُ "
መልካም ሥራዎች መሠረታቸው ጠቃሚ ዕውቀት ነው። ያለ ዕውቀት ማመን እና መልካም ነገር መሥራት እምነቱም ጭፍን እምነት ነው፥ ሥራውም እዚሁ ዲንያህ ላይ የሚቀር ነው፦
17፥36 *"ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል! መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና"*፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
"ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ይህንን የዐቅል ሆነ የነቅል ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"*" አሉ፦ *"ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ይህንን ጠቃሚ ዕውቀት ግዴታ የሆነው ማወቅ ብቻ ሳይሆን ማሳወቅም ጭምር ነው፥ ማንም ስለ ዕውቀት የሚያውቀውን ተጠይቆ የደበቀ በትንሳኤ ቀን ከእሳት ልጓም ይለጎማል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 266
አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ስለ ዕውቀት የሚያውቀውን ተጠይቆ የደበቀ በትንሳኤ ቀን ከእሳት ልጓም ይለጎማል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مَنْ سُئِلَ عَنْ عِلْمٍ يَعْلَمُهُ فَكَتَمَهُ أُلْجِمَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ بِلِجَامٍ مِنْ نَارٍ "
አምላካችን አሏህ ጠቃሚ ዕውቀት ዐውቀው ከሚያሳውቁ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
በሥነ-ዕውቀት ጥናት "መውሡዓህ" مَوْسُوعَة ማለት "መድብለ-ዕውቀት"encyclopedia" ማለት ሲሆን ፍልስፍናን መሠረት ያደረገ የዕውቀት መድብል ነው፥ "ፈልሠፋህ" فَلْسَفَة የሚለው ቃል "ፈልሠፈ" فَلْسَفَ ማለትም "ተፈላሰፈ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፍልስፍና" ማለት ነው፥ ፍልስፍና የሚፈላሰፍ "ፈላስፋ" ደግሞ "ፈይለሡፍ" فَيْلَسُوف ይባላል። ፍልስፍና "ኢስሙል ኢሥቲፍሃም" اِسْم الاِسْتِفْهَام ማለት "መጠይቅ ተውላጠ-ስም"interrogative pronoun" ያለበት ሲሆን እነዚህም፦
"ማ" مَاْ ማለት "ምንድን"what" ማለት ሲሆን "ምንነትን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"መን" مَنْ ማለት "ማን"who" ማለት ሲሆን "ማንነትን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"መታ" مَتَى ማለት "መቼ"when" ማለት ሲሆን "ጊዜን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"አይነ" أَيْنَ ማለት "የት"where" ማለት ሲሆን "ቦታን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"ከይፈ" كَيْفَ ማለት "እንዴት"how" ማለት ሲሆን "ሁኔታን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"ሊመ" لِمَ ማለት "ለምን"why" ማለት ሲሆን "ምክንያትን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው፣
"ከም" كَمْ ማለት "ምን ያህል"how much" ማለት ሲሆን "መጠንን" የምጠይቅበት መጠይቅ ተውላጠ-ስም ነው።
ፍልስፍና በራሱ ችግር ያለው ነገር ባይሆንም መሬት ላይ የማይተገበር እና በቃላት ተጀምሮ በቃላት የሚያልቅ አየር ላይ የተንሳፈፈ ዕውቀት ሁሉ መዋዕለ ጊዜን እና መዋዕለ ጉልበትን ከማፍሰስ እና ከማባከን ውጪ ለዲንያህ ሆነ ለአኺራ ሕይወት የሚፈይደው አንዳች ነገር እና ቁብ የለም፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 17
ጃቢር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህን ጠቃሚ ዕውቀት ጠይቁት! ከማይጠቅም ዕውቀት በአሏህ ተጠበቁ!"*። عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " سَلُوا اللَّهَ عِلْمًا نَافِعًا وَتَعَوَّذُوا بِاللَّهِ مِنْ عِلْمٍ لاَ يَنْفَعُ "
የማይጠቅም ዕውቀት የተቆላ ገብስ ነው፥ ሲበሉት ይጣፍጣል ሲዘሩት ግን አይበቅልም። ጠቃሚ ዕውቀት ለእለት ለእለት ሕይወታችን የሚሆን የነቅል ሆነ የዐቅል ዕውቀት ያካትታል። "ነቅል" نَقْل የሚለው ቃል "ነቀለ"نَقَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአሏህ በነቢይ የሚተላለፍ ዕውቀት ነው፥ "ዐቅል" عَقْل የሚለው ቃል ደግሞ "ዐቀለ"عَقَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን በቀለም የሚተላለፍ ዕውቀት ነው። አምላካችን አሏህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ በቀለም ያሳወቀው ነው፦
96፥4 *"ያ በብርዕ ያስተማረ"*፡፡ ٱلَّذِى عَلَّمَ بِٱلْقَلَمِ
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
"ቀለም" قَلَم የሚለው ቃል "ቀለመ" قَلَمَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ብዕር" ማለት ነው። ከሞት ጋር ሥራዎች ሲያከትሙ ጠቃሚ ዕውቀት ግን ለአኺራም አጅር የሚያስገኝ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 25, ሐዲስ 20
አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሰው በሞተ ጊዜ ከሦስት ነገር ከሶደቀቱል ጃሪያህ ወይም በእርሱ የሚጠቀሙበት ዕውቀት አሊያም ዱዓእ የሚያደርግለት ሷሊሕ ልጅ በቀር ሥራው ያከትማል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا مَاتَ الإِنْسَانُ انْقَطَعَ عَنْهُ عَمَلُهُ إِلاَّ مِنْ ثَلاَثَةٍ إِلاَّ مِنْ صَدَقَةٍ جَارِيَةٍ أَوْ عِلْمٍ يُنْتَفَعُ بِهِ أَوْ وَلَدٍ صَالِحٍ يَدْعُو لَهُ "
መልካም ሥራዎች መሠረታቸው ጠቃሚ ዕውቀት ነው። ያለ ዕውቀት ማመን እና መልካም ነገር መሥራት እምነቱም ጭፍን እምነት ነው፥ ሥራውም እዚሁ ዲንያህ ላይ የሚቀር ነው፦
17፥36 *"ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል! መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና"*፡፡ وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
"ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ይህንን የዐቅል ሆነ የነቅል ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"*" አሉ፦ *"ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ይህንን ጠቃሚ ዕውቀት ግዴታ የሆነው ማወቅ ብቻ ሳይሆን ማሳወቅም ጭምር ነው፥ ማንም ስለ ዕውቀት የሚያውቀውን ተጠይቆ የደበቀ በትንሳኤ ቀን ከእሳት ልጓም ይለጎማል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 266
አቡ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ስለ ዕውቀት የሚያውቀውን ተጠይቆ የደበቀ በትንሳኤ ቀን ከእሳት ልጓም ይለጎማል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مَنْ سُئِلَ عَنْ عِلْمٍ يَعْلَمُهُ فَكَتَمَهُ أُلْجِمَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ بِلِجَامٍ مِنْ نَارٍ "
አምላካችን አሏህ ጠቃሚ ዕውቀት ዐውቀው ከሚያሳውቁ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሚድያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥125 *”ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
"ሚድያ" ማለት "መገናኛ ብዙኃን" ማለት ነው፥ የሳይበሩ ዓለም ሚድያ "ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን"social media" ይባላል። ሚድያ አውንታዊ የጎንዮሽ ተጽዕኖ ሆነ አሉታዊ የጎንዮሽ ተጽዕኖ በሕዝብ ላይ ለማሳረፍ ጉልህ ሚና አለው፥ ስለዚህ የኢሥላምን መልእክት ሙሥሊሙን ለማጠናከር እና ከሙሥሊም ውጪ ያሉትን ወደ ኢሥላም ለመጣራት ልንጠቀምበት ይገባል! ሚድያ ላይ ወደ ኢሥላም ለመጣራት ጥሩ መድረክ ነው፥ ሰዎችን ወደ ኢሥላም በሚድያ እንጣራ፦
16፥125 *”ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥125 *”ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
"ሚድያ" ማለት "መገናኛ ብዙኃን" ማለት ነው፥ የሳይበሩ ዓለም ሚድያ "ማኅበራዊ መገናኛ ብዙኃን"social media" ይባላል። ሚድያ አውንታዊ የጎንዮሽ ተጽዕኖ ሆነ አሉታዊ የጎንዮሽ ተጽዕኖ በሕዝብ ላይ ለማሳረፍ ጉልህ ሚና አለው፥ ስለዚህ የኢሥላምን መልእክት ሙሥሊሙን ለማጠናከር እና ከሙሥሊም ውጪ ያሉትን ወደ ኢሥላም ለመጣራት ልንጠቀምበት ይገባል! ሚድያ ላይ ወደ ኢሥላም ለመጣራት ጥሩ መድረክ ነው፥ ሰዎችን ወደ ኢሥላም በሚድያ እንጣራ፦
16፥125 *”ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የባቢል አማልክት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥161 *«እኔ ጌታዬ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፥ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል"*፡፡ قُلْ إِنَّنِي هَدَانِي رَبِّي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ دِينًا قِيَمًا مِّلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
"ባቢል" بَابِل የሚለው ቃል "ባብ" እና "ኢል" የሚባሉ የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ባብ" بَاب ማለት "በር" ማለት ሲሆን "ኢል" إيل ደግሞ "ኢላህ" إِلَـٰه የሚለው ምጻረ-ቃል ሲሆን "አምላክ" ማለት ነው። በጥቅሉ "ባቢል" بَابِل ማለት "የአምላክ በር" ማለት ነው፥ ይህንን ስፍራ "ወደ አምላክ የሚያደርስ በር ነው" በማለት ሕንፃዎችን ገንብተው እነዚያን ሕንፃዎች አሏህ ከመሠረታቸው ደረማመሰባቸው፦
16፥26 *"እነዚያ ከእነርሱ በፊት የነበሩት በእርግጥ መከሩ፡፡ አላህም ሕንጻዎቻቸውን ከመሠረቶቻቸው አፈረሰ፥ ጣሪያውም በእነርሱ ላይ ከበላያቸው ወደቀባቸው፡፡ ቅጣቱም ከማያውቁት ሥፍራ መጣባቸው"*፡፡ قَدْ مَكَرَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ فَأَتَى اللَّهُ بُنْيَانَهُم مِّنَ الْقَوَاعِدِ فَخَرَّ عَلَيْهِمُ السَّقْفُ مِن فَوْقِهِمْ وَأَتَاهُمُ الْعَذَابُ مِنْ حَيْثُ لَا يَشْعُرُونَ
ባቢል በሚባል ስፍራ የኢብራሂም አባት እና ሕዝቦቹ አማልክትን ያመልኩ ነበር። "ኢላህ" إِلَـٰه ብዙ ቁጥሩ "አሊሃህ" آلِهَة ሲሆን "አማልክት" ማለት ነው፦
6፥74 *"ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር «ጣዖታትን አማልክት አድርገህ ትይዛለህን? እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ!"* وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ لِأَبِيهِ آزَرَ أَتَتَّخِذُ أَصْنَامًا آلِهَةً ۖ إِنِّي أَرَاكَ وَقَوْمَكَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አማልክት" የተባሉት "ጣዖታት" ናቸው፥ "ጣዖታት" ለሚለው የገባው ቃል "አስናም" أَصْنَام ሲሆን ብረት ከሆኑ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው። በተለይ በባቢል ሦስት ዐበይት በቀለማዊ ብረት የሚሠሩ አማልክት ያመልኩ ነበር፥ እነዚህም አማልክት "ኢሽታር" በሰማያዊ ናስ፣ "ሲን" በአረንጓዴ ብር፣ "ሻማሽ" በቢጫ ወርቅ የተሠሩ ናቸው። ኢብራሂም እነዚህን አማልክት አባቱ እና ሕዝቦቹ ማምለክ እንዲተዉ አምላካችን አሏህ የሰማያትን እና የምድርን ግዛት አሳየው፦
6፥75 *"እንደዚሁም ኢብራሂምን እንዲያውቅና ከአረጋጋጮቹም ይኾን ዘንድ የሰማያትን እና የምድርን መለኮት አሳየነው"*፡፡ وَكَذَٰلِكَ نُرِي إِبْرَاهِيمَ مَلَكُوتَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلِيَكُونَ مِنَ الْمُوقِنِينَ
“መለኩት” مَلَكُوت ማለት “ግዛት” ማለት ነው፥ “መለኮት” የሚለው የግዕዝ ቃል እራሱ ሁለት ትርጉም አለው፥ አንዱ “አምላክ” ማለት ሲሆን ሁለተኛው “ግዛት” ማለት ነው። አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ገጽ 594-595 ላይ ይመልከቱ!
አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም "አሳየነው" ይለናል፥ ምንድን ነው ያሳየው? አዎ! ያሳየው የሰማይ ግዛት ነው። ኢብራሂም በሰማይ ግዛት ያለውን ኮከብ ተመለከተ፦
6፥76 *"ሌሊቱም በእርሱ ላይ ባጨለመ ጊዜ ኮከብን አየ፡፡ «ይህ ጌታዬ ነው» አለ፡፡ በጠለቀም ጊዜ፡- «ጠላቂዎችን አልወድም» አለ"*፡፡ فَلَمَّا جَنَّ عَلَيْهِ اللَّيْلُ رَأَىٰ كَوْكَبًا ۖ قَالَ هَـٰذَا رَبِّي ۖ فَلَمَّا أَفَلَ قَالَ لَا أُحِبُّ الْآفِلِينَ
"አየ" የሚለው ይሰመርበት! የሚያሳየው ደግሞ አሏህ ነው፥ አሏህ ለኢብራሂም የሰጠው ሒክማህ የሚደንቅ ነው። ኢብራሂም ኮከቡን በለበጣና በሽሙጥ ንግግር "ጌታዬ ነው" እያለ ግን ያ ኮከብ ሲሰወር ቋሚ ነገር እንዳልሆነ በማሳየት የሚያመልኩትን ኮከብ ያስተባብል ነበር፥ አሏህ ሌሊቱን ሲያጨልም ይህ ኮከብ ይታያል፦
86፥1 *"በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ"*፡፡ وَالسَّمَاءِ وَالطَّارِقِ
86፥2 *"የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?"* وَمَا أَدْرَاكَ مَا الطَّارِقُ
86፥3 *"ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው"*፡፡ النَّجْمُ الثَّاقِبُ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በሰማያዊ ናስ ምስል "ኢሽታር" ነው፥ "ኢሽታር" በአካድ ቋንቋ፣ በዕብራይስጥ “አሸራ” אֲשֵׁרָה በግሪክ "አስትሮን" ᾰ̓́στρον ሲሆን "ኮከብ" ማለት ነው። "star" የሚለው የእንግሊዚኛ ቃል እራሱ እንኳን "አስትሮን" ᾰ̓́στρον ከሚለው ከግሪኩ ቃል የተወሰደ ነው፥ ይህንን ጣዖት ምንም ማድረግ እንደማይችል ኢብራሂም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ መመለክ እንደማይችሉ አስረገጠላቸው። በመቀጠል ጨረቃን ሲወጣ አይቶ፦ "ይህ ጌታዬ ነው" ብሎ በተሰወረ ጊዜ ግን "ጌታዬ ቅኑን መንገድ ባይመራኝ በእርግጥ ከተሳሳቱት ሕዝቦች እኾናለሁ" አለ፦
6፥77 ጨረቃንም ወጪ ኾኖ ባየ ጊዜ፡- «ይህ ጌታዬ ነው» አለ፡፡ በገባም ጊዜ፡- «ጌታዬ ቅኑን መንገድ ባይመራኝ በእርግጥ ከተሳሳቱት ሕዝቦች እኾናለሁ» አለ"*፡፡ فَلَمَّا رَأَى الْقَمَرَ بَازِغًا قَالَ هَـٰذَا رَبِّي ۖ فَلَمَّا أَفَلَ قَالَ لَئِن لَّمْ يَهْدِنِي رَبِّي لَأَكُونَنَّ مِنَ الْقَوْمِ الضَّالِّينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥161 *«እኔ ጌታዬ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፥ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል"*፡፡ قُلْ إِنَّنِي هَدَانِي رَبِّي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ دِينًا قِيَمًا مِّلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
"ባቢል" بَابِل የሚለው ቃል "ባብ" እና "ኢል" የሚባሉ የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ባብ" بَاب ማለት "በር" ማለት ሲሆን "ኢል" إيل ደግሞ "ኢላህ" إِلَـٰه የሚለው ምጻረ-ቃል ሲሆን "አምላክ" ማለት ነው። በጥቅሉ "ባቢል" بَابِل ማለት "የአምላክ በር" ማለት ነው፥ ይህንን ስፍራ "ወደ አምላክ የሚያደርስ በር ነው" በማለት ሕንፃዎችን ገንብተው እነዚያን ሕንፃዎች አሏህ ከመሠረታቸው ደረማመሰባቸው፦
16፥26 *"እነዚያ ከእነርሱ በፊት የነበሩት በእርግጥ መከሩ፡፡ አላህም ሕንጻዎቻቸውን ከመሠረቶቻቸው አፈረሰ፥ ጣሪያውም በእነርሱ ላይ ከበላያቸው ወደቀባቸው፡፡ ቅጣቱም ከማያውቁት ሥፍራ መጣባቸው"*፡፡ قَدْ مَكَرَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ فَأَتَى اللَّهُ بُنْيَانَهُم مِّنَ الْقَوَاعِدِ فَخَرَّ عَلَيْهِمُ السَّقْفُ مِن فَوْقِهِمْ وَأَتَاهُمُ الْعَذَابُ مِنْ حَيْثُ لَا يَشْعُرُونَ
ባቢል በሚባል ስፍራ የኢብራሂም አባት እና ሕዝቦቹ አማልክትን ያመልኩ ነበር። "ኢላህ" إِلَـٰه ብዙ ቁጥሩ "አሊሃህ" آلِهَة ሲሆን "አማልክት" ማለት ነው፦
6፥74 *"ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር «ጣዖታትን አማልክት አድርገህ ትይዛለህን? እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ» ባለ ጊዜ አስታውስ!"* وَإِذْ قَالَ إِبْرَاهِيمُ لِأَبِيهِ آزَرَ أَتَتَّخِذُ أَصْنَامًا آلِهَةً ۖ إِنِّي أَرَاكَ وَقَوْمَكَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አማልክት" የተባሉት "ጣዖታት" ናቸው፥ "ጣዖታት" ለሚለው የገባው ቃል "አስናም" أَصْنَام ሲሆን ብረት ከሆኑ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ናቸው። በተለይ በባቢል ሦስት ዐበይት በቀለማዊ ብረት የሚሠሩ አማልክት ያመልኩ ነበር፥ እነዚህም አማልክት "ኢሽታር" በሰማያዊ ናስ፣ "ሲን" በአረንጓዴ ብር፣ "ሻማሽ" በቢጫ ወርቅ የተሠሩ ናቸው። ኢብራሂም እነዚህን አማልክት አባቱ እና ሕዝቦቹ ማምለክ እንዲተዉ አምላካችን አሏህ የሰማያትን እና የምድርን ግዛት አሳየው፦
6፥75 *"እንደዚሁም ኢብራሂምን እንዲያውቅና ከአረጋጋጮቹም ይኾን ዘንድ የሰማያትን እና የምድርን መለኮት አሳየነው"*፡፡ وَكَذَٰلِكَ نُرِي إِبْرَاهِيمَ مَلَكُوتَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلِيَكُونَ مِنَ الْمُوقِنِينَ
“መለኩት” مَلَكُوت ማለት “ግዛት” ማለት ነው፥ “መለኮት” የሚለው የግዕዝ ቃል እራሱ ሁለት ትርጉም አለው፥ አንዱ “አምላክ” ማለት ሲሆን ሁለተኛው “ግዛት” ማለት ነው። አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ገጽ 594-595 ላይ ይመልከቱ!
አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም "አሳየነው" ይለናል፥ ምንድን ነው ያሳየው? አዎ! ያሳየው የሰማይ ግዛት ነው። ኢብራሂም በሰማይ ግዛት ያለውን ኮከብ ተመለከተ፦
6፥76 *"ሌሊቱም በእርሱ ላይ ባጨለመ ጊዜ ኮከብን አየ፡፡ «ይህ ጌታዬ ነው» አለ፡፡ በጠለቀም ጊዜ፡- «ጠላቂዎችን አልወድም» አለ"*፡፡ فَلَمَّا جَنَّ عَلَيْهِ اللَّيْلُ رَأَىٰ كَوْكَبًا ۖ قَالَ هَـٰذَا رَبِّي ۖ فَلَمَّا أَفَلَ قَالَ لَا أُحِبُّ الْآفِلِينَ
"አየ" የሚለው ይሰመርበት! የሚያሳየው ደግሞ አሏህ ነው፥ አሏህ ለኢብራሂም የሰጠው ሒክማህ የሚደንቅ ነው። ኢብራሂም ኮከቡን በለበጣና በሽሙጥ ንግግር "ጌታዬ ነው" እያለ ግን ያ ኮከብ ሲሰወር ቋሚ ነገር እንዳልሆነ በማሳየት የሚያመልኩትን ኮከብ ያስተባብል ነበር፥ አሏህ ሌሊቱን ሲያጨልም ይህ ኮከብ ይታያል፦
86፥1 *"በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ"*፡፡ وَالسَّمَاءِ وَالطَّارِقِ
86፥2 *"የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?"* وَمَا أَدْرَاكَ مَا الطَّارِقُ
86፥3 *"ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው"*፡፡ النَّجْمُ الثَّاقِبُ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በሰማያዊ ናስ ምስል "ኢሽታር" ነው፥ "ኢሽታር" በአካድ ቋንቋ፣ በዕብራይስጥ “አሸራ” אֲשֵׁרָה በግሪክ "አስትሮን" ᾰ̓́στρον ሲሆን "ኮከብ" ማለት ነው። "star" የሚለው የእንግሊዚኛ ቃል እራሱ እንኳን "አስትሮን" ᾰ̓́στρον ከሚለው ከግሪኩ ቃል የተወሰደ ነው፥ ይህንን ጣዖት ምንም ማድረግ እንደማይችል ኢብራሂም ለአባቱ እና ለሕዝቦቹ መመለክ እንደማይችሉ አስረገጠላቸው። በመቀጠል ጨረቃን ሲወጣ አይቶ፦ "ይህ ጌታዬ ነው" ብሎ በተሰወረ ጊዜ ግን "ጌታዬ ቅኑን መንገድ ባይመራኝ በእርግጥ ከተሳሳቱት ሕዝቦች እኾናለሁ" አለ፦
6፥77 ጨረቃንም ወጪ ኾኖ ባየ ጊዜ፡- «ይህ ጌታዬ ነው» አለ፡፡ በገባም ጊዜ፡- «ጌታዬ ቅኑን መንገድ ባይመራኝ በእርግጥ ከተሳሳቱት ሕዝቦች እኾናለሁ» አለ"*፡፡ فَلَمَّا رَأَى الْقَمَرَ بَازِغًا قَالَ هَـٰذَا رَبِّي ۖ فَلَمَّا أَفَلَ قَالَ لَئِن لَّمْ يَهْدِنِي رَبِّي لَأَكُونَنَّ مِنَ الْقَوْمِ الضَّالِّينَ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በአረንጓዴ ብር ምስል "ሲን" ነው፥ "ሲን" ማለት በአካድ ቋንቋ "ጨረቃ" ማለት ነው። ኢብራሂም አሏህን፦ "ጌታዬ" ማለቱ በራሱ ኢሽታርን፣ ሲንን እና ሻማሽን "ጌታዬ" የሚለው ለሕዝቦቹ ለማስተማር የተጠቀመበት ሒክማህ መሆኑ ማሳያ ነው፥ አሏህ "ቅኑን መንገድ ባይመራኝ በእርግጥ ከተሳሳቱት ሕዝቦች እኾናለሁ" ማለቱ በራሱ ኢሽታርን፣ ሲንን እና ሻማሽን በማምለክ ከተሳሳቱት ሕዝቦች አለመሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። በተጨማሪም አሏህ ኮከብን፣ ጨረቃን እና ፀሐይን ለኢብራሂም ከማሳየቱ በፊት፦ "እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ" በማለት እርሱ በሺርክ ውስጥ እንደሌለበት ማሳያ ነው።
በመቀጠል ፀሐይን ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፦ "ይህ ጌታዬ ነው" ብሎ በተሰወረ ጊዜ ግን "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" አለ፦
6፥78 *"ፀሐይንም ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፡- «ይህ ጌታዬ ነው፡፡ ይህ በጣም ትልቅ ነው» አለ፡፡ በገባችም ጊዜ፡- «ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ» አለ፡፡ فَلَمَّا رَأَى الشَّمْسَ بَازِغَةً قَالَ هَـٰذَا رَبِّي هَـٰذَا أَكْبَرُ ۖ فَلَمَّا أَفَلَتْ قَالَ يَا قَوْمِ إِنِّي بَرِيءٌ مِّمَّا تُشْرِكُونَ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በቢጫ ወርቅ ምስል "ሻማሽ" ነው፥ "ሻማሽ" ማለት በአካድ ቋንቋ "ፀሐይ" ማለት ነው። ኢብራሂም፦ "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" ማለቱ በራሱ በፈጣሪያቸው በአሏህ ላይ ከሚያጋሩት ከኢሽታር፣ ከሲን እና ከሻማሽ ኢብራሂም እንዳልተነካካ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ ከዚያ ይልቅ ፊቱን ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው ለአሏህ የሰጠ ሙሥሊም ነበር። እንደ አባቱ እና እንደ ሕዝቦቹ ከአጋሪዎች አልነበረም፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው አምላክ ቀጥተኛ ስኾን ፊቴን አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» አለ"*፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
3፥95 *«አላህ እውነትን ተናገረ፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ! ከአጋሪዎቹም አልነበረም» በላቸው"*፡፡ قُلْ صَدَقَ اللَّهُ ۗ فَاتَّبِعُوا مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥161 *«እኔ ጌታዬ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፥ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል"*፡፡ قُلْ إِنَّنِي هَدَانِي رَبِّي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ دِينًا قِيَمًا مِّلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
በአምልካች መስተአምር "አል-ሙሽሪኪን" الْمُشْرِكِين የተባሉት አስናም አማልክት አድርገው የያዙት አባቱ እና ሕዝቦቹ ናቸው፥ እርሱ ግን "ሐኒፍ" حَنِيف ማለትም "ቀጥተኛ" ሙሥሊም ነበረ። ሕዝቦቹ ኢብራሂም ሲከራከሩት፦ "በአሏህ የምታጋሩትን ነገር አልፈራም" በማለት ምላሽ ሰጠ፦
6፥80 *"ወገኖቹም ተከራከሩት፡፡ «በአላህ አንድነት በእርግጥ የመራኝ ሲኾን ትከራከሩኛላችሁን? በእርሱም የምታጋሩትን ነገር አልፈራም፡፡ ግን ጌታዬ ነገርን ቢሻ ያገኘኛል፡፡ ጌታዬም ነገሩን ሁሉ ዕውቀቱ ሰፋ፡፡ አትገነዘቡምን?» አላቸው"*፡፡ وَحَاجَّهُ قَوْمُهُ ۚ قَالَ أَتُحَاجُّونِّي فِي اللَّهِ وَقَدْ هَدَانِ ۚ وَلَا أَخَافُ مَا تُشْرِكُونَ بِهِ إِلَّا أَن يَشَاءَ رَبِّي شَيْئًا ۗ وَسِعَ رَبِّي كُلَّ شَيْءٍ عِلْمًا ۗ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ
6፥81 *"«በእናንተ ላይ በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን እናንተ ማጋራታችሁን የማትፈሩ ስትኾኑ የምታጋሩትን ጣዖታት እንዴት እፈራለሁ? የምታውቁም ብትኾኑ ከሁለቱ ክፍሎች በጸጥታ ይበልጥ ተገቢው ማንኛው ነው?» አለ"*፡፡ وَكَيْفَ أَخَافُ مَا أَشْرَكْتُمْ وَلَا تَخَافُونَ أَنَّكُمْ أَشْرَكْتُم بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا ۚ فَأَيُّ الْفَرِيقَيْنِ أَحَقُّ بِالْأَمْنِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
አባቱ እና ሕዝቦቹ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ማጋራታቸው ለልብ ጸጥታ የማይሰጥ ነገር ነው፥ በአሏህ ላይ ማጋራት ታላቅ በደል ነው። እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፦
6፥82 *"እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነርሱም የተመሩ ናቸው"*። الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም የሰማያትን ግዛት ኮከብ፣ ጨረቃ እና ፀሐይ በማሳየት ምንም ማድረግ እንደማይችሉ እንዲያስተምራቸው ጥበቡን መጠቀሙ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ ሑጃህ ነው፥ አሏህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነው፦
6፥83 *"ይህችም ማስረጃችን ናት፡፡ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ አስረጅ እንድትኾን ሰጠናት፥ የምንሻውን ሰው በደረጃዎች ከፍ እናደርጋለን፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ وَتِلْكَ حُجَّتُنَا آتَيْنَاهَا إِبْرَاهِيمَ عَلَىٰ قَوْمِهِ ۚ نَرْفَعُ دَرَجَاتٍ مَّن نَّشَاءُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በመቀጠል ፀሐይን ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፦ "ይህ ጌታዬ ነው" ብሎ በተሰወረ ጊዜ ግን "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" አለ፦
6፥78 *"ፀሐይንም ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፡- «ይህ ጌታዬ ነው፡፡ ይህ በጣም ትልቅ ነው» አለ፡፡ በገባችም ጊዜ፡- «ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ» አለ፡፡ فَلَمَّا رَأَى الشَّمْسَ بَازِغَةً قَالَ هَـٰذَا رَبِّي هَـٰذَا أَكْبَرُ ۖ فَلَمَّا أَفَلَتْ قَالَ يَا قَوْمِ إِنِّي بَرِيءٌ مِّمَّا تُشْرِكُونَ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በቢጫ ወርቅ ምስል "ሻማሽ" ነው፥ "ሻማሽ" ማለት በአካድ ቋንቋ "ፀሐይ" ማለት ነው። ኢብራሂም፦ "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" ማለቱ በራሱ በፈጣሪያቸው በአሏህ ላይ ከሚያጋሩት ከኢሽታር፣ ከሲን እና ከሻማሽ ኢብራሂም እንዳልተነካካ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ ከዚያ ይልቅ ፊቱን ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው ለአሏህ የሰጠ ሙሥሊም ነበር። እንደ አባቱ እና እንደ ሕዝቦቹ ከአጋሪዎች አልነበረም፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው አምላክ ቀጥተኛ ስኾን ፊቴን አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» አለ"*፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
3፥95 *«አላህ እውነትን ተናገረ፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ! ከአጋሪዎቹም አልነበረም» በላቸው"*፡፡ قُلْ صَدَقَ اللَّهُ ۗ فَاتَّبِعُوا مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥161 *«እኔ ጌታዬ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፥ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል"*፡፡ قُلْ إِنَّنِي هَدَانِي رَبِّي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ دِينًا قِيَمًا مِّلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
በአምልካች መስተአምር "አል-ሙሽሪኪን" الْمُشْرِكِين የተባሉት አስናም አማልክት አድርገው የያዙት አባቱ እና ሕዝቦቹ ናቸው፥ እርሱ ግን "ሐኒፍ" حَنِيف ማለትም "ቀጥተኛ" ሙሥሊም ነበረ። ሕዝቦቹ ኢብራሂም ሲከራከሩት፦ "በአሏህ የምታጋሩትን ነገር አልፈራም" በማለት ምላሽ ሰጠ፦
6፥80 *"ወገኖቹም ተከራከሩት፡፡ «በአላህ አንድነት በእርግጥ የመራኝ ሲኾን ትከራከሩኛላችሁን? በእርሱም የምታጋሩትን ነገር አልፈራም፡፡ ግን ጌታዬ ነገርን ቢሻ ያገኘኛል፡፡ ጌታዬም ነገሩን ሁሉ ዕውቀቱ ሰፋ፡፡ አትገነዘቡምን?» አላቸው"*፡፡ وَحَاجَّهُ قَوْمُهُ ۚ قَالَ أَتُحَاجُّونِّي فِي اللَّهِ وَقَدْ هَدَانِ ۚ وَلَا أَخَافُ مَا تُشْرِكُونَ بِهِ إِلَّا أَن يَشَاءَ رَبِّي شَيْئًا ۗ وَسِعَ رَبِّي كُلَّ شَيْءٍ عِلْمًا ۗ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ
6፥81 *"«በእናንተ ላይ በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን እናንተ ማጋራታችሁን የማትፈሩ ስትኾኑ የምታጋሩትን ጣዖታት እንዴት እፈራለሁ? የምታውቁም ብትኾኑ ከሁለቱ ክፍሎች በጸጥታ ይበልጥ ተገቢው ማንኛው ነው?» አለ"*፡፡ وَكَيْفَ أَخَافُ مَا أَشْرَكْتُمْ وَلَا تَخَافُونَ أَنَّكُمْ أَشْرَكْتُم بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا ۚ فَأَيُّ الْفَرِيقَيْنِ أَحَقُّ بِالْأَمْنِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
አባቱ እና ሕዝቦቹ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ማጋራታቸው ለልብ ጸጥታ የማይሰጥ ነገር ነው፥ በአሏህ ላይ ማጋራት ታላቅ በደል ነው። እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፦
6፥82 *"እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነርሱም የተመሩ ናቸው"*። الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም የሰማያትን ግዛት ኮከብ፣ ጨረቃ እና ፀሐይ በማሳየት ምንም ማድረግ እንደማይችሉ እንዲያስተምራቸው ጥበቡን መጠቀሙ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ ሑጃህ ነው፥ አሏህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነው፦
6፥83 *"ይህችም ማስረጃችን ናት፡፡ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ አስረጅ እንድትኾን ሰጠናት፥ የምንሻውን ሰው በደረጃዎች ከፍ እናደርጋለን፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ وَتِلْكَ حُجَّتُنَا آتَيْنَاهَا إِبْرَاهِيمَ عَلَىٰ قَوْمِهِ ۚ نَرْفَعُ دَرَجَاتٍ مَّن نَّشَاءُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም