ጨረቃ እና ኮከብ ምልክት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
41፥37 *”ሌሊት እና ቀንም፣ ጸሐይ እና ጨረቃም ከታምራቶቹ ናቸው፥ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
ጨረቃ እና ኮከብ ምልክት መሆን የተጀመረው መስቀለኞች ክርስቲያን መስቀልን አርማ አድርገው ዓለምን ከወረሩ በኃላ ነው፥ መስቀለኞች ዓለምን ለመውረር የመስቀል ጦርነት ያደረጉት ዘጠኝ ጊዜ ነው። መስቀል ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት ጣዖታውን ለጣዖታቸው ምልክት ይጠቀሙበት ነበር፥ የግሪክ ባከስ፣ የጢሮስ ተሙዝ፣ የባቢሎናውያን ቤል፣ የኖርስ ኦዲን፣ የግብጻውያን አንክ ምልክታቸው መስቀል ነው። ለምሳሌ የግብፅ ሥላሴ ኦስሪስ፣ አይሲስ እና ሆረስ አርማቸው “አንክ” የተባለው መስቀል ነው። በኃላ ላይ የአዲስ ኪዳን እደ-ክታባት”manuscripts” ደንገል 66፣ ደንገል 45 እና 75 ልባስ ላይ ይህ አንክ የተባለው መስቀል ምልክት ተደርጓል። ዋቢ ምንጭ ይመልከቱ፦
የብሪታኒካ መድብለ-ዕውቀት(ኢንሳይክሎፔድያ) (1946)፣ ጥራዝ 6፣ ገጽ 753
ጨረቃ እና ኮከብ በ 1299 ድኅረ-ልደት ዑስማን ጋዚ የቱርክ ኢምፓየር ከተመሠረተ በኃላ ከመስቀለኞች ለመለየት አርማ ተደርጎ መጠቀም ተጀመረ። በመቀጠል በሦስተኛው ሙስጠፋ በ1757 ድኅረ-ልደት የአገር ባንዲራ እና በመሥጂድ ማማ ላይ ጨረቃ እና ኮከብ ተደርጎ መጠቀም ተጀመረ። በቁርኣን ሆነ በሐዲስ “ጨረቃ እና ኮከብ የኢሥላም አርማ ነው” የሚል ሽታው እንኳን የለም። ቀደምት ሠለፎች የሆኑት ሦስቱ ትውልዶችም ጨረቃ እና ኮከብ ለምልክትነት ተጠቅመው አያውቁም። መካህ ያለው የአሏህ ቤት ከዕባህ ላይ አለመኖሩ የዚህ ማስረጃ ነው።
ጨረቃ እና የንጋት ኮከብ ፀሐይ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ ያደረጋቸው ፍጡራን ብቻ ናቸው፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *”ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው”*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 *እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም”*፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የዓመታትን ቀመር መለኪያ ሁለቱ ዐበይት የዘመን መቁጠሪያ “አል-ቀመሪያህ” القَمَرِيَّة ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calendar” እና “አሽ-ሸምሢያህ” الشَمْسِيَّة ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calendar” ናቸው። ሌሊት እና ቀን፥ ጸሐይ እና ጨረቃ አላህ የፈጠራቸው እና ለሰው ልጆች የተፈጠሩ ታምራቶቹ ናቸው እንጂ በኢሥላም አይመለኩም። በኢሥላም የሚመለከው እነርሱን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 *”ሌሊት እና ቀንም፣ ጸሐይ እና ጨረቃም ከታምራቶቹ ናቸው፥ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
41፥37 *”ሌሊት እና ቀንም፣ ጸሐይ እና ጨረቃም ከታምራቶቹ ናቸው፥ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
ጨረቃ እና ኮከብ ምልክት መሆን የተጀመረው መስቀለኞች ክርስቲያን መስቀልን አርማ አድርገው ዓለምን ከወረሩ በኃላ ነው፥ መስቀለኞች ዓለምን ለመውረር የመስቀል ጦርነት ያደረጉት ዘጠኝ ጊዜ ነው። መስቀል ኢየሱስ ከመወለዱ በፊት ጣዖታውን ለጣዖታቸው ምልክት ይጠቀሙበት ነበር፥ የግሪክ ባከስ፣ የጢሮስ ተሙዝ፣ የባቢሎናውያን ቤል፣ የኖርስ ኦዲን፣ የግብጻውያን አንክ ምልክታቸው መስቀል ነው። ለምሳሌ የግብፅ ሥላሴ ኦስሪስ፣ አይሲስ እና ሆረስ አርማቸው “አንክ” የተባለው መስቀል ነው። በኃላ ላይ የአዲስ ኪዳን እደ-ክታባት”manuscripts” ደንገል 66፣ ደንገል 45 እና 75 ልባስ ላይ ይህ አንክ የተባለው መስቀል ምልክት ተደርጓል። ዋቢ ምንጭ ይመልከቱ፦
የብሪታኒካ መድብለ-ዕውቀት(ኢንሳይክሎፔድያ) (1946)፣ ጥራዝ 6፣ ገጽ 753
ጨረቃ እና ኮከብ በ 1299 ድኅረ-ልደት ዑስማን ጋዚ የቱርክ ኢምፓየር ከተመሠረተ በኃላ ከመስቀለኞች ለመለየት አርማ ተደርጎ መጠቀም ተጀመረ። በመቀጠል በሦስተኛው ሙስጠፋ በ1757 ድኅረ-ልደት የአገር ባንዲራ እና በመሥጂድ ማማ ላይ ጨረቃ እና ኮከብ ተደርጎ መጠቀም ተጀመረ። በቁርኣን ሆነ በሐዲስ “ጨረቃ እና ኮከብ የኢሥላም አርማ ነው” የሚል ሽታው እንኳን የለም። ቀደምት ሠለፎች የሆኑት ሦስቱ ትውልዶችም ጨረቃ እና ኮከብ ለምልክትነት ተጠቅመው አያውቁም። መካህ ያለው የአሏህ ቤት ከዕባህ ላይ አለመኖሩ የዚህ ማስረጃ ነው።
ጨረቃ እና የንጋት ኮከብ ፀሐይ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ ያደረጋቸው ፍጡራን ብቻ ናቸው፦
6፥96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *”ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው”*፡፡ فَالِقُ الْإِصْبَاحِ وَجَعَلَ اللَّيْلَ سَكَنًا وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ حُسْبَانًا ۚ ذَٰلِكَ تَقْدِيرُ الْعَزِيزِ الْعَلِيمِ
10፥5 *እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም”*፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُونَ
የዓመታትን ቀመር መለኪያ ሁለቱ ዐበይት የዘመን መቁጠሪያ “አል-ቀመሪያህ” القَمَرِيَّة ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calendar” እና “አሽ-ሸምሢያህ” الشَمْسِيَّة ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calendar” ናቸው። ሌሊት እና ቀን፥ ጸሐይ እና ጨረቃ አላህ የፈጠራቸው እና ለሰው ልጆች የተፈጠሩ ታምራቶቹ ናቸው እንጂ በኢሥላም አይመለኩም። በኢሥላም የሚመለከው እነርሱን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41፥37 *”ሌሊት እና ቀንም፣ ጸሐይ እና ጨረቃም ከታምራቶቹ ናቸው፥ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው ለአላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ”*። وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይህ ፔጅ የእኔ ነው። እዚህ ታይም ላይኔ ላይ ሙሉ የሆነባችሁ እዛው ገብታችሁ መኮመት ትችላላችሁ፥ ጥያቄ ካላችሁ ኮሜንት ላይ አስቀምጡ! አድሚኖች ስላሉ ይነግሩኛል። ዐቃቢያነ እምነት እና ዐቀብተ-እምነት ምን ማለት ነው? "ዐቅብተ እምነት" ማለት "የእምነት ጥበቃ" ወይም "የእምነት ዘብ" ማለት ነው፥ በዚህ መስክ የተሰማሩ ደግሞ ተባታይ ከሆነ "ዐቃቤ እምነት" አንስታይ ከሆነች "ዐቃቢት እምነት" ትባላለች። "ዐቃቢያን" ደግሞ የዐቃቤ ብዙ ቁጥር ነው። "አፓሎጄቲክስ"Apologetics" የሚለው የኢንግሊሹ ቃል "አፓሎጂአ" ἀπολογία ማለትም "መከላከል" ከሚለው ከግሪክ ኮይኔ ቃል የመጣ ነው።
ለኢሥላም ዘብ እና አበጋዝ የሆኑ ሙሥሊሞች ዐቃቢያነ ኢሥላም ይባላሉ።
እኔ የንጽጽር ተማሪ ስሆን በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የማስቀምጥ ወንድማችሁ ነኝ። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች፣ የታሪክ እና የሥነ-አመክንዮ ሙግት በማቅረብ ተሟጋች እና ጦማሪ ነኝ። ለሙግቴ ነጥቤ በዋነኝነት የምጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፔጁን ላይክ እና ሼር በማድረግ የትምህርቱን ተደራሽነት ያስፉ! ፔጁ ይህ ነውና ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፦ https://www.facebook.com/ዐቃቢያነ-እሥልምና-376584689605736/
ለኢሥላም ዘብ እና አበጋዝ የሆኑ ሙሥሊሞች ዐቃቢያነ ኢሥላም ይባላሉ።
እኔ የንጽጽር ተማሪ ስሆን በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የማስቀምጥ ወንድማችሁ ነኝ። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች፣ የታሪክ እና የሥነ-አመክንዮ ሙግት በማቅረብ ተሟጋች እና ጦማሪ ነኝ። ለሙግቴ ነጥቤ በዋነኝነት የምጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፔጁን ላይክ እና ሼር በማድረግ የትምህርቱን ተደራሽነት ያስፉ! ፔጁ ይህ ነውና ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ፦ https://www.facebook.com/ዐቃቢያነ-እሥልምና-376584689605736/
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 171
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ለታናናሾቻችን የማያዝን እና ታላቆቻችንን የማያከብር ከእኛ አይደለም"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، يَرْوِيهِ - قَالَ ابْنُ السَّرْحِ - عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ لَمْ يَرْحَمْ صَغِيرَنَا وَيَعْرِفْ حَقَّ كَبِيرِنَا فَلَيْسَ مِنَّا "
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ለታናናሾቻችን የማያዝን እና ታላቆቻችንን የማያከብር ከእኛ አይደለም"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، يَرْوِيهِ - قَالَ ابْنُ السَّرْحِ - عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ لَمْ يَرْحَمْ صَغِيرَنَا وَيَعْرِفْ حَقَّ كَبِيرِنَا فَلَيْسَ مِنَّا "
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ቀደር በባይብል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
የኢማን መሰረቶች ስድስት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦ በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በቀደር ማመን ናቸው፤ ከስድስቱ የኢማን መሰረቶች ስድስተኛው በቀደር ማመን መሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህ በሐዲሱል ጂብሪል ተገልጿል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 5
ዑመር ኢብኑ ኽጣብ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ የመንገደኛነት ምልክትአይታይበትም ነበር፦ ወደ ነቢዩ”ﷺ” እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት አስጠግቶ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *”ሙሐመድ ሆይ! ኢማን ምንድን ነው? እርሳቸውም፦ “በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው” አሉ*። قَالَ عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَجَاءَ رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَلْزَقَ رُكْبَتَهُ بِرُكْبَتِهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ مَا الإِيمَانُ قَالَ ” أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ ”
“ቀደር” قَدَر የሚለው ቃል “ቀደረ” قَدَرَ ማለትም “ቻለ” ወይም “ወሰነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ውሳኔ” ማለት ነው፤ “ቀድር” قَدْر ማለት ደግሞ “ችሎታ” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለትም “ሁሉን ቻይነት” የአላህ ባህርይ ነው፤ አላህ “ሁሉን ቻይ” ነው ማለት “ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ሁሉን ቻይ ስለሆነ ነገርን ሁሉ በቀደር ፈጥሮታል፦
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
“ልክ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ቀደር” قَدَر ሲሆን አላህ ነገርን ሁሉ አስቀድሞ በዕውቀቱ፣ በኪታቡ፣ በፈቃዱ እና በሥራው ቀድሮታል። ይህንን ቅድሚያ ከቁርኣን እንመልከት እና ከዚያ ከባይብል ኢንሿላህ እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
“የአላህ ዕውቀት”
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ መልካም ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
33፥54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*። إِن تُبْدُوا شَيْئًا أَوْ تُخْفُوهُ فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባሕርይ ነው፥ "ነገር" ደግሞ ፍጡር ነው። አላህ ፍጥረት ከመፈጠሩ በፊት ያንን ፍጥረት ያውቀዋል፥ ከፍጥረት በፊት የሚከሰቱ ነገሮችን ሁሉ ቀድሞ ያውቃቸዋል።
ነጥብ ሁለት
“ጥብቁ ሰሌዳ”
አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
አምላካችን አላህ የሚከትብበትና የሚቀድርበት ኪታብ “ለውሐል መሕፉዝ” ይባላል። “ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ”preserved tablet” ማለት ሲሆን አንድ ክስተት ከመከሰቱ በፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ነጥብ ሦስት
“የአላህ ፈቃድ”
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሐራምና ሐላል በሙሉ አላህ ስለፈቀደ ነው የሚከናወኑት። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
ነጥብ አራት
“የአላህ ፍጥረት”
“ፊዕል” فِعْل ማለት “ድርጊት”action” ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፥ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤። እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፥ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
“ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ። አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
የኢማን መሰረቶች ስድስት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦ በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በቀደር ማመን ናቸው፤ ከስድስቱ የኢማን መሰረቶች ስድስተኛው በቀደር ማመን መሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህ በሐዲሱል ጂብሪል ተገልጿል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 5
ዑመር ኢብኑ ኽጣብ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ የመንገደኛነት ምልክትአይታይበትም ነበር፦ ወደ ነቢዩ”ﷺ” እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት አስጠግቶ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *”ሙሐመድ ሆይ! ኢማን ምንድን ነው? እርሳቸውም፦ “በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው” አሉ*። قَالَ عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَجَاءَ رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَلْزَقَ رُكْبَتَهُ بِرُكْبَتِهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ مَا الإِيمَانُ قَالَ ” أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ ”
“ቀደር” قَدَر የሚለው ቃል “ቀደረ” قَدَرَ ማለትም “ቻለ” ወይም “ወሰነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ውሳኔ” ማለት ነው፤ “ቀድር” قَدْر ማለት ደግሞ “ችሎታ” ማለት ነው፤ “አል-ቀዲር” القَدِير ማለት “ሁሉን ቻይ” “ከሃሊ ኩሉ” ማለት ሲሆን ከአላህ ስሞች ውስጥ አንዱ ነው፤ “ተቅዲር” تَقْدِير ማለትም “ሁሉን ቻይነት” የአላህ ባህርይ ነው፤ አላህ “ሁሉን ቻይ” ነው ማለት “ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ሁሉን ቻይ ስለሆነ ነገርን ሁሉ በቀደር ፈጥሮታል፦
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
54፥49 *እኛ ሁሉን ነገር በልክ ፈጠርነው*፡፡ إِنَّا كُلَّ شَيْءٍ خَلَقْنَاهُ بِقَدَرٍ
“ልክ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ቀደር” قَدَر ሲሆን አላህ ነገርን ሁሉ አስቀድሞ በዕውቀቱ፣ በኪታቡ፣ በፈቃዱ እና በሥራው ቀድሮታል። ይህንን ቅድሚያ ከቁርኣን እንመልከት እና ከዚያ ከባይብል ኢንሿላህ እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
“የአላህ ዕውቀት”
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ መልካም ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
33፥54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*። إِن تُبْدُوا شَيْئًا أَوْ تُخْفُوهُ فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባሕርይ ነው፥ "ነገር" ደግሞ ፍጡር ነው። አላህ ፍጥረት ከመፈጠሩ በፊት ያንን ፍጥረት ያውቀዋል፥ ከፍጥረት በፊት የሚከሰቱ ነገሮችን ሁሉ ቀድሞ ያውቃቸዋል።
ነጥብ ሁለት
“ጥብቁ ሰሌዳ”
አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
አምላካችን አላህ የሚከትብበትና የሚቀድርበት ኪታብ “ለውሐል መሕፉዝ” ይባላል። “ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ”preserved tablet” ማለት ሲሆን አንድ ክስተት ከመከሰቱ በፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ነጥብ ሦስት
“የአላህ ፈቃድ”
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሐራምና ሐላል በሙሉ አላህ ስለፈቀደ ነው የሚከናወኑት። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
ነጥብ አራት
“የአላህ ፍጥረት”
“ፊዕል” فِعْل ማለት “ድርጊት”action” ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፥ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤። እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፥ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
“ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ። አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ
ስለ ቀደር በግርድፉ እና በሌጣው ይህንን ያክል ከቁርኣን ካየን ዘንዳ ከባይብል ደግሞ እናያለን! ባይብል ላይ ጳውሎስ እንደተናገረው እግዚአብሔር ዓለም ሳይፈጠር እና ዘመን ሳይቆጠር ከፍጥረት በፊት አማንያንን መርጧል፥ ጸጋውንም ሰጥቷል ይለናል፦
ኤፌሶን 1፥5 *"በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን"*።
ኤፌሶን 1፥4 *"ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን"*።
2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥9 *"ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን"*።
"አስቀድሞ ወሰነን"Having predestinated us" የሚለው ይሰመርበት። በክርስቶስ ሥራ ልጆች ለመሆን የመረጠው እና ይህንን ጸጋ የሰጠው ከፍጥረት አስቀድሞ ያወቃቸው አስቀድሞ በመወሰኑ ነው፦
ኤፌሶን 1፥11 *"እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን"*።
ሮሜ 8፥29-30 ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ *"አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው"*፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው።
"አስቀድመን የተወሰንን"being predestinated" እና "አስቀድሞም የወሰናቸው"whom he did predestinate" የሚለው ይሰመርበት። አሁን የሚጠራቸው፣ የሚያጸድቃቸው እና የሚያከብራቸው ከፍጥረት በፊት አስቀድሞም የወሰናቸው ነው። እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እርሱ ከሃድያንም እንዲጠፉ ከፍጥረት አስቀድሞ ወስኗል፦
ቆላስይስ 2፥22 እንደ ሰው ሥርዓትና ትምህርት አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ ለሚሉት ትእዛዛት በዓለም እንደምትኖሩ ስለ ምን ትገዛላችሁ? *"እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና"*።
"እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና"are all destined to perish with use" የሚለው ይሰመርበት። እግዚአብሔር ኃጢአተኛን የፈጠረው ለክፉ ቀን ነው፥ ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለይተዋል፦
ምሳሌ 16፥4 እግዚአብሔር ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ ኀጥእን ደግሞ ለክፉ ቀን።
መዝሙር 58፥3 *ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ*።
የያዕቆብ ልጆች ገና ሳይወለዱ አሊያም በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ የእርሱ ውሳኔ ይጸና ዘንድ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ብሎ ተናግሯል፦
ሮሜ 9፥11-13 *"ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥ ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል፥ ተባለላት። ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው"*።
እግዚአብሔር ኃይሉን ለማሳየት አስቀድሞ የፈርዖንን ልብ አደንድኗል፥ እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል፦
ሮሜ 9፥17 *"መጽሐፍ ፈርዖንን፦ ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ፥ ይላልና። እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል"*።
ምሳሌ 21፥1 *"የንጉሥ ልብ እንደ ውኃ ፈሳሾች በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ ወደ ወደደውም ያዘነብለዋል"*።
እግዚአብሔር የወደደውን ሁሉ ያደርጋል፥ እንደ ፈቃዱ ያደርጋል። ምን ታደርጋለህ? የሚለው የለም፦
መዝሙር 135፥6 *"በሰማይና በምድር በባሕርና በጥልቆች ሁሉ፥ እግዚአብሔር የወደደውን ሁሉ አደረገ"*።
ዳንኤል 4፥35 *"በምድርም የሚኖሩ ሁሉ እንደ ምናምን ይቈጠራሉ፤ በሰማይም ሠራዊት በምድርም ላይ በሚኖሩ መካከል እንደ ፈቃዱ ያደርጋል፤ እጁንም የሚከለክላት ወይም ምን ታደርጋለህ? የሚለው የለም"*።
ጨለማን እና ክፋትንም ሁሉ የፈጠረው እርሱን ነው፦
ኢሳይያስ 45፥7 *"ብርሃንን ሠራሁ፥ “ጨለማውንም ፈጠርሁ” ደኅንነትን እሠራለሁ፥ “ክፋትንም እፈጥራለሁ”፤ “እነዚህን ሁሉ ያደረግሁ” እግዚአብሔር እኔ ነኝ"*።
የተወሰነ ነገር ሁሉ ደግሞ ተጽፏል፥ ለምሳሌ ኢየሱስ ወደላከው እንደሚሄድ አስቀድሞ የተወሰነው ተጽፏል፦
ሉቃስ 22፥22 *"የሰው ልጅስ እንደ ተወሰነው ይሄዳል፥ ነገር ግን አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት"*።
ማቴዎስ 26፥24 የሰው ልጅስ *"ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል"፥ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት"*።
ዮሐንስ 7፥33 ኢየሱስም፦ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር እቆያለሁ ወደ ላከኝም እሄዳለሁ።
ዮሐንስ 16፥5 *አሁን ግን ወደ ላከኝ እሄዳለሁ ከእናንተም፦ ወዴት ትሄዳለህ? ብሎ የሚጠይቀኝ የለም*።
ሰው የተፈጠረበት ቀን ሆነ ምንም ነገር ሳይቀር አስቀድሞ በመጽሐፍ ተጽፏል፦
መዝሙር 139፥16 ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ *የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይቀር በመጽሐፍህ ተጻፉ*። Thine eyes did see my substance, yet being unperfect; and in thy book all my members were written, which in continuance were fashioned, when as yet there was none of them.
ከሞላ ጎደል፣ አነሰም በዛ፣ ከብዙ በጥቂቱ ስለ ቀደር በባይብል ይህንን ይመስላል። የይሆዋ ምስክሮች፦ "አምላክ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ዐያውቅም፥ ቅድመ-ውሳኔ የሚባል ትምህርት የለም" ሲሉ ከላይ የተዘረዘሩትን አናቅጽ አስተባብለዋል። ፕሮቴስታንቱ ደግሞ በቅድመ ውሳኔ ለሁለት ጎራ ተከፍለዋል፥ አንደኛው ቅድመ-ውሳኔ አለ ብለው የሚያምኑ ካልቪኒስት"Calvinist" ሲባሉ ሁሉተኛው ቅድመ-ውሳኔ የለም ብለው የሚያምኑ ደግሞ አርሚኒያን"Arminian" ይባላሉ። ስለዚህ "ሁሉ ክርስቲያን በቅድመ-ውሳኔ አያምኑም" ብሎ አንድ አግዳሚ ላይ መመዘን አግባብ አይደለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኤፌሶን 1፥5 *"በበጎ ፈቃዱ እንደ ወደደ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥራ ለእርሱ ልጆች ልንሆን አስቀድሞ ወሰነን"*።
ኤፌሶን 1፥4 *"ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን"*።
2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥9 *"ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን"*።
"አስቀድሞ ወሰነን"Having predestinated us" የሚለው ይሰመርበት። በክርስቶስ ሥራ ልጆች ለመሆን የመረጠው እና ይህንን ጸጋ የሰጠው ከፍጥረት አስቀድሞ ያወቃቸው አስቀድሞ በመወሰኑ ነው፦
ኤፌሶን 1፥11 *"እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እንደ እርሱ አሳብ፥ አስቀድመን የተወሰንን በክርስቶስ ደግሞ ርስትን ተቀበልን"*።
ሮሜ 8፥29-30 ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ *"አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤ አስቀድሞም የወሰናቸውን እነዚህን ደግሞ ጠራቸው"*፤ የጠራቸውንም እነዚህን ደግሞ አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውንም እነዚህን ደግሞ አከበራቸው።
"አስቀድመን የተወሰንን"being predestinated" እና "አስቀድሞም የወሰናቸው"whom he did predestinate" የሚለው ይሰመርበት። አሁን የሚጠራቸው፣ የሚያጸድቃቸው እና የሚያከብራቸው ከፍጥረት በፊት አስቀድሞም የወሰናቸው ነው። እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚሠራ እርሱ ከሃድያንም እንዲጠፉ ከፍጥረት አስቀድሞ ወስኗል፦
ቆላስይስ 2፥22 እንደ ሰው ሥርዓትና ትምህርት አትያዝ፥ አትቅመስ፥ አትንካ ለሚሉት ትእዛዛት በዓለም እንደምትኖሩ ስለ ምን ትገዛላችሁ? *"እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና"*።
"እነዚህ ሁሉ በመደረግ ሊጠፉ ተወስነዋልና"are all destined to perish with use" የሚለው ይሰመርበት። እግዚአብሔር ኃጢአተኛን የፈጠረው ለክፉ ቀን ነው፥ ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለይተዋል፦
ምሳሌ 16፥4 እግዚአብሔር ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ ኀጥእን ደግሞ ለክፉ ቀን።
መዝሙር 58፥3 *ኅጥኣን ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ*።
የያዕቆብ ልጆች ገና ሳይወለዱ አሊያም በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ የእርሱ ውሳኔ ይጸና ዘንድ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል ብሎ ተናግሯል፦
ሮሜ 9፥11-13 *"ልጆቹ ገና ሳይወለዱ፥ በጎ ወይም ክፉ ምንም ሳያደርጉ፥ ከጠሪው እንጂ ከሥራ ሳይሆን በምርጫ የሚሆን የእግዚአብሔር አሳብ ይጸና ዘንድ፥ ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ ይገዛል፥ ተባለላት። ያዕቆብን ወደድሁ ኤሳውን ግን ጠላሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው"*።
እግዚአብሔር ኃይሉን ለማሳየት አስቀድሞ የፈርዖንን ልብ አደንድኗል፥ እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል፦
ሮሜ 9፥17 *"መጽሐፍ ፈርዖንን፦ ኃይሌን በአንተ አሳይ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ይነገር ዘንድ ለዚህ አስነሣሁህ፥ ይላልና። እንግዲህ የሚወደውን ይምረዋል፥ የሚወደውንም እልከኛ ያደርገዋል"*።
ምሳሌ 21፥1 *"የንጉሥ ልብ እንደ ውኃ ፈሳሾች በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ ወደ ወደደውም ያዘነብለዋል"*።
እግዚአብሔር የወደደውን ሁሉ ያደርጋል፥ እንደ ፈቃዱ ያደርጋል። ምን ታደርጋለህ? የሚለው የለም፦
መዝሙር 135፥6 *"በሰማይና በምድር በባሕርና በጥልቆች ሁሉ፥ እግዚአብሔር የወደደውን ሁሉ አደረገ"*።
ዳንኤል 4፥35 *"በምድርም የሚኖሩ ሁሉ እንደ ምናምን ይቈጠራሉ፤ በሰማይም ሠራዊት በምድርም ላይ በሚኖሩ መካከል እንደ ፈቃዱ ያደርጋል፤ እጁንም የሚከለክላት ወይም ምን ታደርጋለህ? የሚለው የለም"*።
ጨለማን እና ክፋትንም ሁሉ የፈጠረው እርሱን ነው፦
ኢሳይያስ 45፥7 *"ብርሃንን ሠራሁ፥ “ጨለማውንም ፈጠርሁ” ደኅንነትን እሠራለሁ፥ “ክፋትንም እፈጥራለሁ”፤ “እነዚህን ሁሉ ያደረግሁ” እግዚአብሔር እኔ ነኝ"*።
የተወሰነ ነገር ሁሉ ደግሞ ተጽፏል፥ ለምሳሌ ኢየሱስ ወደላከው እንደሚሄድ አስቀድሞ የተወሰነው ተጽፏል፦
ሉቃስ 22፥22 *"የሰው ልጅስ እንደ ተወሰነው ይሄዳል፥ ነገር ግን አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት"*።
ማቴዎስ 26፥24 የሰው ልጅስ *"ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል"፥ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት"*።
ዮሐንስ 7፥33 ኢየሱስም፦ ገና ጥቂት ጊዜ ከእናንተ ጋር እቆያለሁ ወደ ላከኝም እሄዳለሁ።
ዮሐንስ 16፥5 *አሁን ግን ወደ ላከኝ እሄዳለሁ ከእናንተም፦ ወዴት ትሄዳለህ? ብሎ የሚጠይቀኝ የለም*።
ሰው የተፈጠረበት ቀን ሆነ ምንም ነገር ሳይቀር አስቀድሞ በመጽሐፍ ተጽፏል፦
መዝሙር 139፥16 ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ *የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይቀር በመጽሐፍህ ተጻፉ*። Thine eyes did see my substance, yet being unperfect; and in thy book all my members were written, which in continuance were fashioned, when as yet there was none of them.
ከሞላ ጎደል፣ አነሰም በዛ፣ ከብዙ በጥቂቱ ስለ ቀደር በባይብል ይህንን ይመስላል። የይሆዋ ምስክሮች፦ "አምላክ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ዐያውቅም፥ ቅድመ-ውሳኔ የሚባል ትምህርት የለም" ሲሉ ከላይ የተዘረዘሩትን አናቅጽ አስተባብለዋል። ፕሮቴስታንቱ ደግሞ በቅድመ ውሳኔ ለሁለት ጎራ ተከፍለዋል፥ አንደኛው ቅድመ-ውሳኔ አለ ብለው የሚያምኑ ካልቪኒስት"Calvinist" ሲባሉ ሁሉተኛው ቅድመ-ውሳኔ የለም ብለው የሚያምኑ ደግሞ አርሚኒያን"Arminian" ይባላሉ። ስለዚህ "ሁሉ ክርስቲያን በቅድመ-ውሳኔ አያምኑም" ብሎ አንድ አግዳሚ ላይ መመዘን አግባብ አይደለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነጭ እና ጥቁር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥106 *"ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ تَبْيَضُّ وُجُوهٌ وَتَسْوَدُّ وُجُوهٌ
በዐማርኛችን ሆነ በሴማዊ ቋንቋ "መጥቆር" ሆነ "መንጣት" ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ ትርጉም አለው፥ ለምሳሌ "ጥቁር" የሚለውን ቃል የወከለው አሳብ "ማዘንን" ለማመልከት ይገባል፦
16፥58 *"አንዳቸውም በሴት ልጅ በተበሰረ ጊዜ እርሱ የተቆጨ ኾኖ ፊቱ ጠቁሮ ይውላል"*፡፡ وَإِذَا بُشِّرَ أَحَدُهُم بِالْأُنثَىٰ ظَلَّ وَجْهُهُ مُسْوَدًّا وَهُوَ كَظِيمٌ
ዐረብ ጣዖታውያን "ሴት ልጅ ወልደካል" ተብለው በተበሰሩ ጊዜ "ፊታቸው ይጠቁር ነበር" ማለት "ያዝኑ ነበር" ማለት እንጂ "ቆዳቸው ከነጭ ወደ ጥቁር ቆዳ ይቀየር ነበር" ማለት እንዳልሆነ እሙን እና ቅቡል ነው። "ነጭ" የሚለው እማሬአዊ ቃል "ብርሃን" የሚለውን ፍካሬአዊ አሳብ ለመወከል፥ "ጥቁር" የሚለው እማሬአዊ ቃል "ጨለማ" የሚለውን ፍካሬአዊ አሳብ ለመወከል መጥቷል፦
2፥187 *"ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር (ከሌሊት ጨለማ) ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ! ጠጡም"*፡፡ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ
"ነጭ" የተባለው የመአልት ብርሃን ለማመልከት ሲሆን "ጥቁር" የተባለው የሌሊቱን ጨለማ ለማመልከት ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
"ነጭ"
"አብየድ" أَبْيَض የሚለው ቃል "ኢብየደ" ٱبْيَضَّ ማለትም "አነጣ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ነጭ" ማለት ነው፦
3፥106 *"ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ تَبْيَضُّ وُجُوهٌ وَتَسْوَدُّ وُجُوهٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሚያበሩበት" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ተብየዱ" تَبْيَضُّ ሲሆን ፊታቸው በብርሃን ማብራቱን የሚያሳይ ፍካሬአዊ አነጋገር ነው፦
80፥38 *"ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው"*። وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሙሥፊራህ" مُّسْفِرَة የሚለው ቃል "አሥፈረ" أَسْفَرَ ማለትም "አበራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አብሪ" ማለት ነው፥ የሙሥፊራህ ተለዋዋጭ ቃል "ናዲራህ" نَّاضِرَة ሲሆን "አብሪ" በሚል በሌላ አንቀጽ መጥቷል፦
75፥22 *"ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው"*፡፡ وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاضِرَةٌ
አማንያን በብርሃን ፊቶቻቸው ያበሩት በጀነት ውስጥ ናቸው፦
3፥107 *"እነዚያም ፊቶቻቸው ያበሩትማ በአላህ ችሮታ (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ وَأَمَّا الَّذِينَ ابْيَضَّتْ وُجُوهُهُمْ فَفِي رَحْمَةِ اللَّهِ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥106 *"ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ تَبْيَضُّ وُجُوهٌ وَتَسْوَدُّ وُجُوهٌ
በዐማርኛችን ሆነ በሴማዊ ቋንቋ "መጥቆር" ሆነ "መንጣት" ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ ትርጉም አለው፥ ለምሳሌ "ጥቁር" የሚለውን ቃል የወከለው አሳብ "ማዘንን" ለማመልከት ይገባል፦
16፥58 *"አንዳቸውም በሴት ልጅ በተበሰረ ጊዜ እርሱ የተቆጨ ኾኖ ፊቱ ጠቁሮ ይውላል"*፡፡ وَإِذَا بُشِّرَ أَحَدُهُم بِالْأُنثَىٰ ظَلَّ وَجْهُهُ مُسْوَدًّا وَهُوَ كَظِيمٌ
ዐረብ ጣዖታውያን "ሴት ልጅ ወልደካል" ተብለው በተበሰሩ ጊዜ "ፊታቸው ይጠቁር ነበር" ማለት "ያዝኑ ነበር" ማለት እንጂ "ቆዳቸው ከነጭ ወደ ጥቁር ቆዳ ይቀየር ነበር" ማለት እንዳልሆነ እሙን እና ቅቡል ነው። "ነጭ" የሚለው እማሬአዊ ቃል "ብርሃን" የሚለውን ፍካሬአዊ አሳብ ለመወከል፥ "ጥቁር" የሚለው እማሬአዊ ቃል "ጨለማ" የሚለውን ፍካሬአዊ አሳብ ለመወከል መጥቷል፦
2፥187 *"ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር (ከሌሊት ጨለማ) ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ! ጠጡም"*፡፡ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ
"ነጭ" የተባለው የመአልት ብርሃን ለማመልከት ሲሆን "ጥቁር" የተባለው የሌሊቱን ጨለማ ለማመልከት ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
"ነጭ"
"አብየድ" أَبْيَض የሚለው ቃል "ኢብየደ" ٱبْيَضَّ ማለትም "አነጣ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ነጭ" ማለት ነው፦
3፥106 *"ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ تَبْيَضُّ وُجُوهٌ وَتَسْوَدُّ وُجُوهٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሚያበሩበት" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ተብየዱ" تَبْيَضُّ ሲሆን ፊታቸው በብርሃን ማብራቱን የሚያሳይ ፍካሬአዊ አነጋገር ነው፦
80፥38 *"ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው"*። وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሙሥፊራህ" مُّسْفِرَة የሚለው ቃል "አሥፈረ" أَسْفَرَ ማለትም "አበራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አብሪ" ማለት ነው፥ የሙሥፊራህ ተለዋዋጭ ቃል "ናዲራህ" نَّاضِرَة ሲሆን "አብሪ" በሚል በሌላ አንቀጽ መጥቷል፦
75፥22 *"ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው"*፡፡ وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاضِرَةٌ
አማንያን በብርሃን ፊቶቻቸው ያበሩት በጀነት ውስጥ ናቸው፦
3፥107 *"እነዚያም ፊቶቻቸው ያበሩትማ በአላህ ችሮታ (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጥ ዘውታሪዎች ናቸው"*፡፡ وَأَمَّا الَّذِينَ ابْيَضَّتْ وُجُوهُهُمْ فَفِي رَحْمَةِ اللَّهِ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ነጥብ ሁለት
"ጥቁር"
"አሥወድ" أَسْوَد የሚለው ቃል "ኢሥወደ" ٱسْوَدَّ ማለትም "አጠቆረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥቁር" ማለት ነው፦
39፥60 *"በትንሣኤ ቀንም እነዚያን በአላህ ላይ የዋሹትን ፊቶቻቸው የጠቆሩ ኾነው ታያቸዋለህ"*፡፡ በገሀነም ውስጥ ለትዕቢተኞች መኖሪያ የለምን? وَيَوْمَ الْقِيَامَةِ تَرَى الَّذِينَ كَذَبُوا عَلَى اللَّهِ وُجُوهُهُم مُّسْوَدَّةٌ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْمُتَكَبِّرِينَ
3፥106 *"ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ تَبْيَضُّ وُجُوهٌ وَتَسْوَدُّ وُجُوهٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሚጠቁሩበት" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ተሥወዱ" تَسْوَدُّ ሲሆን ፊታቸው በጨለማ መጨለሙን የሚያሳይ ፍካሬአዊ አነጋገር ነው፦
10፥27 ለእነዚያም ኃጢአቶችን ለሠሩት የኃጢኣቲቱ ቅጣት በብጤዋ አለቻቸው፡፡ ውርደትም ትሸፍናቸዋለች፡፡ ለእነሱ ከአላህ ቅጣት ጠባቂ የላቸውም፡፡ *"ፊቶቻቸው ከጨለመ ሌሊት ቁራጮች እንደ ተሸፈኑ ይኾናሉ"*፡፡ እነዚያ የእሳት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘለዓለም ነዋሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذِينَ كَسَبُوا السَّيِّئَاتِ جَزَاءُ سَيِّئَةٍ بِمِثْلِهَا وَتَرْهَقُهُمْ ذِلَّةٌ ۖ مَّا لَهُم مِّنَ اللَّهِ مِنْ عَاصِمٍ ۖ كَأَنَّمَا أُغْشِيَتْ وُجُوهُهُمْ قِطَعًا مِّنَ اللَّيْلِ مُظْلِمًا ۚ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
"ፊቶቻቸው ከጨለመ ሌሊት ቁራጮች እንደ ተሸፈኑ ይኾናሉ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከሃድያን በጨለማ ውስጥ ስለሚሆኑ ፊታቸው ይጠቁራል፥ መጥቆር መጨፍገግንና ትቢያ መልበስን ያመለክታል፦
3፥106 *"እነዚያ ፊቶቻቸው የጠቆሩትማ «ከእምነታችሁ በኋላ ካዳችሁን? ትክዱት በነበራችሁት ነገር ቅጣቱን ቅመሱ» ይባላሉ"*፡፡ فَأَمَّا الَّذِينَ اسْوَدَّتْ وُجُوهُهُمْ أَكَفَرْتُم بَعْدَ إِيمَانِكُمْ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
75፥24 *"ፊቶችም በዚያ ቀን ጨፍጋጊዎች ናቸው"*፡፡ وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ بَاسِرَةٌ
80፥40 *"ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አለባቸው"*። وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ
80፥41 *"ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች"*። تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ
"ከፍፈረ" كَفَّرَ ማለት "ሸፈነ" ማለት ሲሆን የስም መደቡ "ከፍፋር" كَفَّار ማለት "የተሸፈነ" ማለት ሲሆን "ከሃዲ" ለሚል ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
14፥34 *"ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ ሰው በጣም በደለኛ "ከሓዲ" ነው"*፡፡ وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَتَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَظَلُومٌ كَفَّارٌ
ስለዚህ ከሃድያን በጨለማ ስለሚሸፈኑ ፊታቸው ይጠቁራል፥ ያዝናሉም። ሌላ ማወዳደሪያ ስሙር ሙግት “አሽ-ሸማል” الشِّمَال ማለትም “ግራ” ማለት ሲሆን “አል-የሚን” الْيَمِين ማለትም “ቀኝ” ማለት ነው፥ ቀኝ እና ግራ መጽሐፉን ከሚቀበለው ሰው አንጻር ነው። በቀኝ የተቀበለው የጀነት ባለቤት “አስሓቡል የሚን” أَصْحَابُ الْيَمِين ማለትም “የቀኝ ጓድ” ሲባል፥ በተቃራኒው በግራ የተቀበለው የእሳት ባለቤት ደግሞ “አስሓቡ አሽ-ሸማል” أَصْحَابُ الشِّمَال ማለትም “የእሳት ጓድ” ይባላል፦
56፥27 *የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው?*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِين
56፥41 *የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው?*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
"የቀኝ ባለቤት" እና "የግራ ባለቤት" በትንሳኤ ቀን የሚሆን ድርጊት እንጂ አሁን "ግራኝ" እና "ቀኝ" የሚባሉትን ሰዎች እንደማያመለክት ሁሉ "መንጣት" እና "መጥቆር" በትንሳኤ ቀን የሚሆን ድርጊት እንጂ አሁን "ነጭ" እና "ጥቁር" የሚባሉትን ሰዎች አያመለክትም።
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ጥቁር"
"አሥወድ" أَسْوَد የሚለው ቃል "ኢሥወደ" ٱسْوَدَّ ማለትም "አጠቆረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥቁር" ማለት ነው፦
39፥60 *"በትንሣኤ ቀንም እነዚያን በአላህ ላይ የዋሹትን ፊቶቻቸው የጠቆሩ ኾነው ታያቸዋለህ"*፡፡ በገሀነም ውስጥ ለትዕቢተኞች መኖሪያ የለምን? وَيَوْمَ الْقِيَامَةِ تَرَى الَّذِينَ كَذَبُوا عَلَى اللَّهِ وُجُوهُهُم مُّسْوَدَّةٌ ۚ أَلَيْسَ فِي جَهَنَّمَ مَثْوًى لِّلْمُتَكَبِّرِينَ
3፥106 *"ፊቶች የሚያበሩበትን ፊቶችም የሚጠቁሩበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ يَوْمَ تَبْيَضُّ وُجُوهٌ وَتَسْوَدُّ وُجُوهٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የሚጠቁሩበት" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ተሥወዱ" تَسْوَدُّ ሲሆን ፊታቸው በጨለማ መጨለሙን የሚያሳይ ፍካሬአዊ አነጋገር ነው፦
10፥27 ለእነዚያም ኃጢአቶችን ለሠሩት የኃጢኣቲቱ ቅጣት በብጤዋ አለቻቸው፡፡ ውርደትም ትሸፍናቸዋለች፡፡ ለእነሱ ከአላህ ቅጣት ጠባቂ የላቸውም፡፡ *"ፊቶቻቸው ከጨለመ ሌሊት ቁራጮች እንደ ተሸፈኑ ይኾናሉ"*፡፡ እነዚያ የእሳት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘለዓለም ነዋሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذِينَ كَسَبُوا السَّيِّئَاتِ جَزَاءُ سَيِّئَةٍ بِمِثْلِهَا وَتَرْهَقُهُمْ ذِلَّةٌ ۖ مَّا لَهُم مِّنَ اللَّهِ مِنْ عَاصِمٍ ۖ كَأَنَّمَا أُغْشِيَتْ وُجُوهُهُمْ قِطَعًا مِّنَ اللَّيْلِ مُظْلِمًا ۚ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
"ፊቶቻቸው ከጨለመ ሌሊት ቁራጮች እንደ ተሸፈኑ ይኾናሉ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከሃድያን በጨለማ ውስጥ ስለሚሆኑ ፊታቸው ይጠቁራል፥ መጥቆር መጨፍገግንና ትቢያ መልበስን ያመለክታል፦
3፥106 *"እነዚያ ፊቶቻቸው የጠቆሩትማ «ከእምነታችሁ በኋላ ካዳችሁን? ትክዱት በነበራችሁት ነገር ቅጣቱን ቅመሱ» ይባላሉ"*፡፡ فَأَمَّا الَّذِينَ اسْوَدَّتْ وُجُوهُهُمْ أَكَفَرْتُم بَعْدَ إِيمَانِكُمْ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
75፥24 *"ፊቶችም በዚያ ቀን ጨፍጋጊዎች ናቸው"*፡፡ وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ بَاسِرَةٌ
80፥40 *"ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አለባቸው"*። وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ
80፥41 *"ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች"*። تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ
"ከፍፈረ" كَفَّرَ ማለት "ሸፈነ" ማለት ሲሆን የስም መደቡ "ከፍፋር" كَفَّار ማለት "የተሸፈነ" ማለት ሲሆን "ከሃዲ" ለሚል ቃል አገልግሎት ላይ ውሏል፦
14፥34 *"ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ ሰው በጣም በደለኛ "ከሓዲ" ነው"*፡፡ وَآتَاكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَتَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ الْإِنسَانَ لَظَلُومٌ كَفَّارٌ
ስለዚህ ከሃድያን በጨለማ ስለሚሸፈኑ ፊታቸው ይጠቁራል፥ ያዝናሉም። ሌላ ማወዳደሪያ ስሙር ሙግት “አሽ-ሸማል” الشِّمَال ማለትም “ግራ” ማለት ሲሆን “አል-የሚን” الْيَمِين ማለትም “ቀኝ” ማለት ነው፥ ቀኝ እና ግራ መጽሐፉን ከሚቀበለው ሰው አንጻር ነው። በቀኝ የተቀበለው የጀነት ባለቤት “አስሓቡል የሚን” أَصْحَابُ الْيَمِين ማለትም “የቀኝ ጓድ” ሲባል፥ በተቃራኒው በግራ የተቀበለው የእሳት ባለቤት ደግሞ “አስሓቡ አሽ-ሸማል” أَصْحَابُ الشِّمَال ማለትም “የእሳት ጓድ” ይባላል፦
56፥27 *የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው?*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِين
56፥41 *የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው?*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
"የቀኝ ባለቤት" እና "የግራ ባለቤት" በትንሳኤ ቀን የሚሆን ድርጊት እንጂ አሁን "ግራኝ" እና "ቀኝ" የሚባሉትን ሰዎች እንደማያመለክት ሁሉ "መንጣት" እና "መጥቆር" በትንሳኤ ቀን የሚሆን ድርጊት እንጂ አሁን "ነጭ" እና "ጥቁር" የሚባሉትን ሰዎች አያመለክትም።
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በልሳን መናገር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"ሊሣኒያት" لِسَانِيَّات ማለት "ሥነ-ቋንቋ ጥናት"linguistics" ማለት ነው፥ "ሊሣን" لِسَان የሚለው ቃል ዘርፈ-ብዙና መጠነ-ሰፊ ትርጉም አለው። "ሊሣን" لِسَان የሚለው ቃል በሁለት ከፈር መካከል ላለው "ምላስ" ለሚለው ቃል ያገለግላል፦
90፥9 *"ምላስን እና ሁለት ከንፈሮችንም አላደረግንምን?"*፡፡ وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
19፥97 *"በምላስህም ቁርኣንን ያገራነው በእርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በእርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው"*፡፡ فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لِتُبَشِّرَ بِهِ الْمُتَّقِينَ وَتُنذِرَ بِهِ قَوْمًا لُّدًّا
75፥16 *"በእርሱ (በቁርኣን ንባብ) ልትቸኩል "ምላስህን" በእርሱ አታላውስ"*፡፡ لَا تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ
"ሊሣን" لِسَان የሚለው ቃል "ሉጋህ" لُغَة ማለትም "ቋንቋ" በሚል ይመጣል፣ "ለህጃህ" لَهْجَة ማለትም "ዘዬ" በሚል ይመጣል፣ "መንጢቅ" مَنْطِق ማለትም "አንደበት" በሚል ይመጣል፦
14፥4 *"ከመልክተኛ ማንኛውንም ለእነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በሕዝቦቹ ቋንቋ እንጂ በሌላ አልላክንም"*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا بِلِسَانِ قَوْمِهِ لِيُبَيِّنَ لَهُمْ
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"አልሢናህ" أَلْسِنَة የሊሣን ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቋንቋዎች" ማለት ነው፥ ቋንቋ አሳብን እና ስሜትን መግለጫ እና መግቢያ ነው። የቋንቋዎች መለያየት ከአስደናቂ የአሏህ ታምራቶቹ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት።
ነገር ግን በዘመናችን ያሉት የክርስትና አንዳንድ አንጃዎች ልሳንን የአንድ እምነት እውነተኛ መለኪያ አድርገው ሲሞግቱ ሲሟገቱ ይታያል፥ ጭራሽ ባይብላዊ መረጃ እንዳለው አድርገው ያስተምራሉ ይማራሉ። እኛ ደግሞ፦ "ባይብል "ልሳን" የሚለው እና በዘመናችን ያሉት የክርስትና አንዳንድ አንጃዎች "ልሳን" የሚሉት ሁለት ለየቅ የሆኑ ነገሮች ናቸው" እንላለን። ኢየሱስ ስለ ልሳን ምንም አላስተማረም፦
ማርቆስ 16፥17 *"ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ"*።
የማርቆስ ወንጌል የሚጨርሰው 16፥8 ላይ ነው፥ ከ 9-20 ድረስ ያሉት ታማኝ በሚባሉት በጥንት የግሪክ እደ-ክታባታት በሳይናቲከስ፣ በቫቲካነስ፣ በአሌክሳንድሪየስ እና በኤፍሬማይ እደ-ክታባት"MSS" ላይ የሉም። ስለዚህ "በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ" የሚለው ቅጥፈት ነው። ሲቀጥል ስለ ልሳን ያስተማሩት ጳውሎስ እና የጳውሎስ ተማሪ ሉቃስ ብቻ ናቸው፥ እነርሱም ቢሆን "ልሳን" የሚሉት "በዓለም ላይ ያለ ቋንቋ" እንጂ "መንተባተብ" አይደለም፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥4 *"መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥6 *"እያንዳንዱም በገዛ ቋንቋው ሲናገሩ ይሰማ ስለ ነበር የሚሉትን አጡ"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥7-8 *"ተገርመውም ተደንቀውም እንዲህ አሉ፦ እነሆ፥ እነዚህ የሚናገሩት ሁሉ የገሊላ ሰዎች አይደሉምን? እኛም እያንዳንዳችን የተወለድንበትን የገዛ ቋንቋችንን እንዴት እንሰማለን?"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥10 *"የእግዚአብሔርን ታላቅ ሥራ በልሳኖቻችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን"*።
"ፔንቴኮስቴ" Πεντηκοστή ማለት "አምሳኛው" ማለት ሲሆን ይህም አምሳኛው ቀን እስራኤላውያን የወዘወዙትንትን ነዶ ካመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት ሰባት ጊዜ ሰባት 49 ቀን ቆጥረው በማግስቱ 50 ኛው ቀን "በዓለ ኀምሳ" ያከብራሉ። ደቀመዛሙርቱ ይህንን በዓል ለማክበር ወደ ይሁዲነት የገቡ ከተለያየ አገራት የመጡ ሰዎችን በገዛ ቋንቋቸውን ሲያስተምሩ ሰምተው እነርሱም፦ "እኛም እያንዳንዳችን የተወለድንበትን የገዛ ቋንቋችንን እንዴት እንሰማለን" ብለው ተገረሙ፥ ቅሉ ግን ደቀመዛሙርቱ የገሊላ ሰዎች ሆነው ሳለ በሌላ ቋንቋ የመናገራቸው ጉዳይ በጸጋ ያገኙት ጉዳይ እንደሆነ ተዘግቧል። "ልሳን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል በግሪኩ "ግሎሳ" γλῶσσα ወይም በዐረቢኛ "ሉጋህ" لُغَة ሲሆን በቀላሉ "ቋንቋ" ማለት ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 13፥1 *"በሰዎች እና በመላእክት ልሳን" ብናገር"* ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥10 *"በዓለም ምናልባት ቁጥር የሌለው የቋንቋ ዓይነት ይኖራል ቋንቋም የሌለው ሕዝብ የለም"*።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥11 *"እንግዲህ የቋንቋውን ፍች ባላውቅ ለሚናገረው እንግዳ እሆናለሁ፥ የሚናገረውም ለእኔ እንግዳ ይሆናል"*።
ጳውሎስ የሰዎች ልሳን ሲል የሰዎች ቋንቋ ማለቱ ነው፥ በዓለም ምናልባት ቁጥር የሌለው የቋንቋ ዓይነት ይኖራል፤ ቋንቋም የሌለው ሕዝብ የለም። ለምሳሌ ከዓለም ቋንቋ አንዱ የቻይና ቋንቋ ትርጉሙን ባላውቅ ለእኔ ተናጋሪው ምን እንደሚናገር እንግዳ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 14፥16 *"እንዲያማ ካልሆነ አንተ በመንፈስ ብትባርክ ባልተማሩት ስፍራ የተቀመጠው የምትለውን ካላወቀ እንዴት አድርጎ ለምስጋናህ አሜን ይላል?"*
ስለዚህ ልሳን በዓለም ላይ ያለ ሆኖ ሳለ እኔ ፍቺውን ካላወኩኝ እንግዳ ቋንቋ ነው። ጉባኤን ለማነጽ ከተሰጡት ከዘጠኙ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ አንዱ በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 12፥10 *"ለአንዱም በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር፥ ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል"*።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥27 *"በልሳን የሚናገር ቢኖር ሁለት ወይም ቢበዛ ሦስት ሆነው በተራቸው ይናገሩ አንዱም ይተርጉም"*።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥13 *"ስለዚህ በልሳን የሚናገር እንዲተረጉም ይጸልይ"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"ሊሣኒያት" لِسَانِيَّات ማለት "ሥነ-ቋንቋ ጥናት"linguistics" ማለት ነው፥ "ሊሣን" لِسَان የሚለው ቃል ዘርፈ-ብዙና መጠነ-ሰፊ ትርጉም አለው። "ሊሣን" لِسَان የሚለው ቃል በሁለት ከፈር መካከል ላለው "ምላስ" ለሚለው ቃል ያገለግላል፦
90፥9 *"ምላስን እና ሁለት ከንፈሮችንም አላደረግንምን?"*፡፡ وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
19፥97 *"በምላስህም ቁርኣንን ያገራነው በእርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በእርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው"*፡፡ فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لِتُبَشِّرَ بِهِ الْمُتَّقِينَ وَتُنذِرَ بِهِ قَوْمًا لُّدًّا
75፥16 *"በእርሱ (በቁርኣን ንባብ) ልትቸኩል "ምላስህን" በእርሱ አታላውስ"*፡፡ لَا تُحَرِّكْ بِهِ لِسَانَكَ لِتَعْجَلَ بِهِ
"ሊሣን" لِسَان የሚለው ቃል "ሉጋህ" لُغَة ማለትም "ቋንቋ" በሚል ይመጣል፣ "ለህጃህ" لَهْجَة ማለትም "ዘዬ" በሚል ይመጣል፣ "መንጢቅ" مَنْطِق ማለትም "አንደበት" በሚል ይመጣል፦
14፥4 *"ከመልክተኛ ማንኛውንም ለእነርሱ ያብራራላቸው ዘንድ በሕዝቦቹ ቋንቋ እንጂ በሌላ አልላክንም"*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن رَّسُولٍ إِلَّا بِلِسَانِ قَوْمِهِ لِيُبَيِّنَ لَهُمْ
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"አልሢናህ" أَلْسِنَة የሊሣን ብዙ ቁጥር ሲሆን "ቋንቋዎች" ማለት ነው፥ ቋንቋ አሳብን እና ስሜትን መግለጫ እና መግቢያ ነው። የቋንቋዎች መለያየት ከአስደናቂ የአሏህ ታምራቶቹ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት።
ነገር ግን በዘመናችን ያሉት የክርስትና አንዳንድ አንጃዎች ልሳንን የአንድ እምነት እውነተኛ መለኪያ አድርገው ሲሞግቱ ሲሟገቱ ይታያል፥ ጭራሽ ባይብላዊ መረጃ እንዳለው አድርገው ያስተምራሉ ይማራሉ። እኛ ደግሞ፦ "ባይብል "ልሳን" የሚለው እና በዘመናችን ያሉት የክርስትና አንዳንድ አንጃዎች "ልሳን" የሚሉት ሁለት ለየቅ የሆኑ ነገሮች ናቸው" እንላለን። ኢየሱስ ስለ ልሳን ምንም አላስተማረም፦
ማርቆስ 16፥17 *"ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ"*።
የማርቆስ ወንጌል የሚጨርሰው 16፥8 ላይ ነው፥ ከ 9-20 ድረስ ያሉት ታማኝ በሚባሉት በጥንት የግሪክ እደ-ክታባታት በሳይናቲከስ፣ በቫቲካነስ፣ በአሌክሳንድሪየስ እና በኤፍሬማይ እደ-ክታባት"MSS" ላይ የሉም። ስለዚህ "በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ" የሚለው ቅጥፈት ነው። ሲቀጥል ስለ ልሳን ያስተማሩት ጳውሎስ እና የጳውሎስ ተማሪ ሉቃስ ብቻ ናቸው፥ እነርሱም ቢሆን "ልሳን" የሚሉት "በዓለም ላይ ያለ ቋንቋ" እንጂ "መንተባተብ" አይደለም፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥4 *"መንፈስም ይናገሩ ዘንድ እንደ ሰጣቸው በሌላ ልሳኖች ይናገሩ ጀመር"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥6 *"እያንዳንዱም በገዛ ቋንቋው ሲናገሩ ይሰማ ስለ ነበር የሚሉትን አጡ"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥7-8 *"ተገርመውም ተደንቀውም እንዲህ አሉ፦ እነሆ፥ እነዚህ የሚናገሩት ሁሉ የገሊላ ሰዎች አይደሉምን? እኛም እያንዳንዳችን የተወለድንበትን የገዛ ቋንቋችንን እንዴት እንሰማለን?"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥10 *"የእግዚአብሔርን ታላቅ ሥራ በልሳኖቻችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን"*።
"ፔንቴኮስቴ" Πεντηκοστή ማለት "አምሳኛው" ማለት ሲሆን ይህም አምሳኛው ቀን እስራኤላውያን የወዘወዙትንትን ነዶ ካመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት ሰባት ጊዜ ሰባት 49 ቀን ቆጥረው በማግስቱ 50 ኛው ቀን "በዓለ ኀምሳ" ያከብራሉ። ደቀመዛሙርቱ ይህንን በዓል ለማክበር ወደ ይሁዲነት የገቡ ከተለያየ አገራት የመጡ ሰዎችን በገዛ ቋንቋቸውን ሲያስተምሩ ሰምተው እነርሱም፦ "እኛም እያንዳንዳችን የተወለድንበትን የገዛ ቋንቋችንን እንዴት እንሰማለን" ብለው ተገረሙ፥ ቅሉ ግን ደቀመዛሙርቱ የገሊላ ሰዎች ሆነው ሳለ በሌላ ቋንቋ የመናገራቸው ጉዳይ በጸጋ ያገኙት ጉዳይ እንደሆነ ተዘግቧል። "ልሳን" ተብሎ የተቀመጠው ቃል በግሪኩ "ግሎሳ" γλῶσσα ወይም በዐረቢኛ "ሉጋህ" لُغَة ሲሆን በቀላሉ "ቋንቋ" ማለት ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 13፥1 *"በሰዎች እና በመላእክት ልሳን" ብናገር"* ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥10 *"በዓለም ምናልባት ቁጥር የሌለው የቋንቋ ዓይነት ይኖራል ቋንቋም የሌለው ሕዝብ የለም"*።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥11 *"እንግዲህ የቋንቋውን ፍች ባላውቅ ለሚናገረው እንግዳ እሆናለሁ፥ የሚናገረውም ለእኔ እንግዳ ይሆናል"*።
ጳውሎስ የሰዎች ልሳን ሲል የሰዎች ቋንቋ ማለቱ ነው፥ በዓለም ምናልባት ቁጥር የሌለው የቋንቋ ዓይነት ይኖራል፤ ቋንቋም የሌለው ሕዝብ የለም። ለምሳሌ ከዓለም ቋንቋ አንዱ የቻይና ቋንቋ ትርጉሙን ባላውቅ ለእኔ ተናጋሪው ምን እንደሚናገር እንግዳ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 14፥16 *"እንዲያማ ካልሆነ አንተ በመንፈስ ብትባርክ ባልተማሩት ስፍራ የተቀመጠው የምትለውን ካላወቀ እንዴት አድርጎ ለምስጋናህ አሜን ይላል?"*
ስለዚህ ልሳን በዓለም ላይ ያለ ሆኖ ሳለ እኔ ፍቺውን ካላወኩኝ እንግዳ ቋንቋ ነው። ጉባኤን ለማነጽ ከተሰጡት ከዘጠኙ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ አንዱ በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 12፥10 *"ለአንዱም በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር፥ ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል"*።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥27 *"በልሳን የሚናገር ቢኖር ሁለት ወይም ቢበዛ ሦስት ሆነው በተራቸው ይናገሩ አንዱም ይተርጉም"*።
1ኛ ቆሮንቶስ 14፥13 *"ስለዚህ በልሳን የሚናገር እንዲተረጉም ይጸልይ"*።
አንድ ሰው በጸጋ የጃፓንኛ ቋንቋ ቢናገር የጃፓኑ አዳማጭ ከሌለ ሌላ የመተርጎም ጸጋ ያለው ሰው ያስፈልጋል፥ አሊያም ትርጉሙን ለማወቅ መጸለኝ አለበት። ይህ የልሳን ስጦታ እና የትንቢት ስጦታ አሊያም በልሳን እና በትንቢት የሚመጣ ዕውቀት የጉባኤውን መሠረት የሆኑትን ሐዋርያት እና ነቢያት እስካሉ ድረስ ሠርቶ እነርሱ ሲያልፉ ተሽሯል፥ ቀርቷል፦
1ኛ ቆሮንቶስ 13፥8 *ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን ይሻራል"*።
ኤፌሶን 2፥20 *"በሐዋርያት እና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው"*።
ኤፌሶን 4፥11 *"እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤?"*።
እንደ ጳውሎስ ትምህርት ለጉባኤው መሠረት የሐዋርያት ልሳን እና የነቢያት ትንቢት ነበሩ። እረኞች(መጋቢዎች)፣ ሰባኪዎች እና አስተማሪዎች ግን ቀጣይነት እንዳላቸው አመላካች ነው። በታሪክ ከሐዋርያት ህልፈት በኃላ የልሳን ስጦታ ቆሟል፥ የልሳንን ስጦታ መቆም ከሚያምኑ የክርስትና ክፍሎች የአሌክሳንድሪያ፣ የአቢሲኒያ፣ የአርመንያህ፣ የአንጾኪያ፣ የቆስጥንጥንያ እና የሕንድ ኦርቶዶስ ሲሆኑ ከ 1977 ድኅረ-ልደት በፊት የካቶሊክ ክርስትናም የልሳንን ስጦታ መቆም ታምን ነበር። የአንግሊካን እና የይሆዋ ምስክር ክርስትናም የልሳንን ስጦታ መቆም ያምናሉ።
በፕሮቴስታንም የልሳን ስጦታ ቆሟል የሚሉትን የካልቪኒስት እሳቤ ያላቸው መካነ-ኢየሱስ፣ ቃለ-ሕይወት፣ ሉተራን ቤተ-ክርስቲያን ወዘተ ናቸው፥ የእነዚህ ስለ ልሳን ያለው እሳቤ "ሰሴሺኒስም"Cessationism" ይባላሉ። ከዚህ በተቃራኒው በ 1887 ድኅረ-ልደት አልበርት ቤንጃሚን የጀመረው የጴንጤቆስጤ እንቅስቃሴ እና የካሪዝማ አራማጆች ሙሉ ወንጌል፣ መሠረተ-ክርስቶስ፣ ሜቶዲስት ቤተ-ክርስቲያን ወዘተ የልሳን ስጦታ ቀጥሏል ብለው ያምናሉ። የእነዚህ ስለ ልሳን ያለው እሳቤ "ኮንቲኔሺኒስምcontinuationism" ይባላሉ።
በ 1887 ድኅረ-ልደት የተጀመረው ይህ የኮንቲኔሺን እሳቤ የኃለኛው ቀን ቤተክርስቲያን ሞርሞን፣ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን ኦንልይ ጂሰስ፣ የካሪዝማ አድቬንቲስት፣ የጃማይካ ራስታፋርያን ጋርም አለ።
የዘመናችን ልሳን የሚሉት በሐዋርያት ዘመን እንደነበረው ከዓለማችን አንዱ ቋንቋ ሳይሆን "መተባተብ" ነው። ይህ መንተባተብ ሻራራም፣ ፓራራም፣ ዳዳዳዳ፣ ራባባጋ፣ ሃዴሬቦቦ፣ ሺክራባባ ወዘተ ነው። ልምምዱ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላትም ልምምድ ነው። ይህ መንተባተብ ሆነ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላትም በባቢሎን፣ በግብፅ፣ በአሶር፣ በሕንድ፣ በግሪክ፣ በሮም ጥንቁልና ውስጥ እንደነበረ ታሪክ ይናገራል። በአገራችንም ወሎ ዲባርቱ፣ የአሪሲዋ እመቤት፣ ሞሚናት፣ ባሌ ኑራ ሑሴን፣ ጠቋር፣ አዳልሞቲ፣ ወሰንጋላ የሚባሉ የሸያጢን መንደሮች ውስጥ የሚወርዱ አውልያ ሆነ ኡቃቤ ሻራራም፣ ፓራራም፣ ዳዳዳዳ፣ ራባባጋ፣ ሃዴሬቦቦ፣ ሺክራባባ እየተባለ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላትም ነው። በተለይ የኦሮሞ ኡቃቤ ሻንቆ፣ የትግሬ ኡቃቤ ሽቦዬ፣ የአማራ ኡቃቤ ዲባርቱ ድቤ ሲመታላቸው የሚወርዱት ሰይጣናት በልሳን ነው።
የጃማይካውያን ቤተ-ክርስቲያን ዊድ እያጨሱ ይህንን መተባተብ ይንተባተቡታል። የጴንጤቆስጤ እንቅስቃሴ፣ ካሪዝማ እንቅስቃሴ፣ የቃል እምነት ሆነ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ "እግዚአብሔር ነን" "ክርስቶሶች ነን" "አምላክ ነን" የሚሉትን እነ ቤኒ ሂን፥ ኬኔት ኮፕላንድ፥ ኬኔት ሃገን፥ ሮበርትስ በልሳን እንጸልያለን የሚሉት ይህንን መንተባተብ ነው።
ሐሰተኛ ነቢያት ዓለም ላይ ላሉ አወዛጋቢ ትምህርቶች እና የክርስትና ጎጥና አንጃ ፈር ቀዳጅ ናቸው የሚባሉት የጴንጤቆስጤ እንቅስቃሴ እና ካሪዝማ እንቅስቃሴ ናቸው። እውን መተባተቡ ባይብል ላይ ያለው የጸጋ ስጦታ ቢሆን ኖሮ እንዴት በማይገናኝ ትምህርት በሚያስተምሩ የተለያዩ የክርስትና ቅርንጫፎች ውስጥ ሁሉ ሊገኝ ቻለ? የትምህርት፣ የአሠራር፣ የልምምድ ብሉሽነት ከመንፈስ ቅዱስ እንዴት ይሆናል? ፈጣሪ የሰላም አምላክ እንጂ የሁከት አምላክ ካልሆነ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላት ሁከት ምንድን ነው? አሏህ ሂድያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1ኛ ቆሮንቶስ 13፥8 *ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን ይሻራል"*።
ኤፌሶን 2፥20 *"በሐዋርያት እና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው"*።
ኤፌሶን 4፥11 *"እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤?"*።
እንደ ጳውሎስ ትምህርት ለጉባኤው መሠረት የሐዋርያት ልሳን እና የነቢያት ትንቢት ነበሩ። እረኞች(መጋቢዎች)፣ ሰባኪዎች እና አስተማሪዎች ግን ቀጣይነት እንዳላቸው አመላካች ነው። በታሪክ ከሐዋርያት ህልፈት በኃላ የልሳን ስጦታ ቆሟል፥ የልሳንን ስጦታ መቆም ከሚያምኑ የክርስትና ክፍሎች የአሌክሳንድሪያ፣ የአቢሲኒያ፣ የአርመንያህ፣ የአንጾኪያ፣ የቆስጥንጥንያ እና የሕንድ ኦርቶዶስ ሲሆኑ ከ 1977 ድኅረ-ልደት በፊት የካቶሊክ ክርስትናም የልሳንን ስጦታ መቆም ታምን ነበር። የአንግሊካን እና የይሆዋ ምስክር ክርስትናም የልሳንን ስጦታ መቆም ያምናሉ።
በፕሮቴስታንም የልሳን ስጦታ ቆሟል የሚሉትን የካልቪኒስት እሳቤ ያላቸው መካነ-ኢየሱስ፣ ቃለ-ሕይወት፣ ሉተራን ቤተ-ክርስቲያን ወዘተ ናቸው፥ የእነዚህ ስለ ልሳን ያለው እሳቤ "ሰሴሺኒስም"Cessationism" ይባላሉ። ከዚህ በተቃራኒው በ 1887 ድኅረ-ልደት አልበርት ቤንጃሚን የጀመረው የጴንጤቆስጤ እንቅስቃሴ እና የካሪዝማ አራማጆች ሙሉ ወንጌል፣ መሠረተ-ክርስቶስ፣ ሜቶዲስት ቤተ-ክርስቲያን ወዘተ የልሳን ስጦታ ቀጥሏል ብለው ያምናሉ። የእነዚህ ስለ ልሳን ያለው እሳቤ "ኮንቲኔሺኒስምcontinuationism" ይባላሉ።
በ 1887 ድኅረ-ልደት የተጀመረው ይህ የኮንቲኔሺን እሳቤ የኃለኛው ቀን ቤተክርስቲያን ሞርሞን፣ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን ኦንልይ ጂሰስ፣ የካሪዝማ አድቬንቲስት፣ የጃማይካ ራስታፋርያን ጋርም አለ።
የዘመናችን ልሳን የሚሉት በሐዋርያት ዘመን እንደነበረው ከዓለማችን አንዱ ቋንቋ ሳይሆን "መተባተብ" ነው። ይህ መንተባተብ ሻራራም፣ ፓራራም፣ ዳዳዳዳ፣ ራባባጋ፣ ሃዴሬቦቦ፣ ሺክራባባ ወዘተ ነው። ልምምዱ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላትም ልምምድ ነው። ይህ መንተባተብ ሆነ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላትም በባቢሎን፣ በግብፅ፣ በአሶር፣ በሕንድ፣ በግሪክ፣ በሮም ጥንቁልና ውስጥ እንደነበረ ታሪክ ይናገራል። በአገራችንም ወሎ ዲባርቱ፣ የአሪሲዋ እመቤት፣ ሞሚናት፣ ባሌ ኑራ ሑሴን፣ ጠቋር፣ አዳልሞቲ፣ ወሰንጋላ የሚባሉ የሸያጢን መንደሮች ውስጥ የሚወርዱ አውልያ ሆነ ኡቃቤ ሻራራም፣ ፓራራም፣ ዳዳዳዳ፣ ራባባጋ፣ ሃዴሬቦቦ፣ ሺክራባባ እየተባለ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላትም ነው። በተለይ የኦሮሞ ኡቃቤ ሻንቆ፣ የትግሬ ኡቃቤ ሽቦዬ፣ የአማራ ኡቃቤ ዲባርቱ ድቤ ሲመታላቸው የሚወርዱት ሰይጣናት በልሳን ነው።
የጃማይካውያን ቤተ-ክርስቲያን ዊድ እያጨሱ ይህንን መተባተብ ይንተባተቡታል። የጴንጤቆስጤ እንቅስቃሴ፣ ካሪዝማ እንቅስቃሴ፣ የቃል እምነት ሆነ የአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ "እግዚአብሔር ነን" "ክርስቶሶች ነን" "አምላክ ነን" የሚሉትን እነ ቤኒ ሂን፥ ኬኔት ኮፕላንድ፥ ኬኔት ሃገን፥ ሮበርትስ በልሳን እንጸልያለን የሚሉት ይህንን መንተባተብ ነው።
ሐሰተኛ ነቢያት ዓለም ላይ ላሉ አወዛጋቢ ትምህርቶች እና የክርስትና ጎጥና አንጃ ፈር ቀዳጅ ናቸው የሚባሉት የጴንጤቆስጤ እንቅስቃሴ እና ካሪዝማ እንቅስቃሴ ናቸው። እውን መተባተቡ ባይብል ላይ ያለው የጸጋ ስጦታ ቢሆን ኖሮ እንዴት በማይገናኝ ትምህርት በሚያስተምሩ የተለያዩ የክርስትና ቅርንጫፎች ውስጥ ሁሉ ሊገኝ ቻለ? የትምህርት፣ የአሠራር፣ የልምምድ ብሉሽነት ከመንፈስ ቅዱስ እንዴት ይሆናል? ፈጣሪ የሰላም አምላክ እንጂ የሁከት አምላክ ካልሆነ የሚያንቀጠቅጥ፣ የሚያንዘፈዝፍ፣ የሚያስጓራ፣ አረፋ የሚያስደፍቅ፣ ከመሬት ጋር የሚያላትም፣ ከግድግዳ ጋር የሚያላትም፣ ከወንበር ጋር የሚያላት ሁከት ምንድን ነው? አሏህ ሂድያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የዐባይ ወንዝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
“ዐድል” عَدْل የሚለው ቃል “ዐደለ” عَدَلَ ማለትም “አስተካከለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስተካከል” “ፍርድ” “ፍትሕ” ማለት ነው፥ “ዐዲል” عَادِل ማለት “ፍትሓዊ” ማለት ሲሆን “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለት ደግሞ “ፍትሐዊነት” ማለት ነው። አምላካችን አላህ በፍትሕ ያዛል፥ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የፍትሕ ተቃራኒ ዙልም ነው፥ “ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው። “ከሚጠላ ነገር ሁሉ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ ዘንድ የሚጠላ ነገር ሺርክ፣ ኩፍር፣ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ብሔርተኝነት፣ ዘውገኝነት ነው። የአንድን ሰው ዘውግ፣ ብሔር፣ ዘር መጥላት በራሱ በደል ነው። ሰውን በቋንቋው፣ በዘሩ፣ በዘውጉ፣ በብሔሩ መጥላት የፍትሕ ተቃራኒ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
አሁንም “አስተካክሉ” ለሚለው የገባው ቃል “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا መሆኑ ልብ በል። “ሕዝቦችን መጥላት” ወደ ፍትሕ አልባ ይገፋፋል፥ ፍትሕ ግን ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል። ክፉ ነገር ከልባችን መጥላት ፍትሓዊነት ነው፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ *“ከእናንተ ውስጥ እኩይ ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው፣ ካልቻለ በምላሱ ያውግዝ፣ ይህንንም ካልቻለ በልቡ ይጥላው። በልብ መጥላት ደካማው ኢማን ነው”*። عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “من رأى الخد منكرًا فليغيره بيده ، فإن لم يستطع فبلسانه، فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
“ዐድል” عَدْل የሚለው ቃል “ዐደለ” عَدَلَ ማለትም “አስተካከለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስተካከል” “ፍርድ” “ፍትሕ” ማለት ነው፥ “ዐዲል” عَادِل ማለት “ፍትሓዊ” ማለት ሲሆን “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለት ደግሞ “ፍትሐዊነት” ማለት ነው። አምላካችን አላህ በፍትሕ ያዛል፥ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። የፍትሕ ተቃራኒ ዙልም ነው፥ “ዙልም” ظُلْم የሚለው ቃል “ዞለመ” ظَلَمَ ማለትም “በደለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በደል” ማለት ነው። “ከሚጠላ ነገር ሁሉ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ ዘንድ የሚጠላ ነገር ሺርክ፣ ኩፍር፣ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ብሔርተኝነት፣ ዘውገኝነት ነው። የአንድን ሰው ዘውግ፣ ብሔር፣ ዘር መጥላት በራሱ በደል ነው። ሰውን በቋንቋው፣ በዘሩ፣ በዘውጉ፣ በብሔሩ መጥላት የፍትሕ ተቃራኒ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
አሁንም “አስተካክሉ” ለሚለው የገባው ቃል “ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا መሆኑ ልብ በል። “ሕዝቦችን መጥላት” ወደ ፍትሕ አልባ ይገፋፋል፥ ፍትሕ ግን ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው። በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል። ክፉ ነገር ከልባችን መጥላት ፍትሓዊነት ነው፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 184
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፦ *“ከእናንተ ውስጥ እኩይ ነገር ያየ በእጁ ይቀይረው፣ ካልቻለ በምላሱ ያውግዝ፣ ይህንንም ካልቻለ በልቡ ይጥላው። በልብ መጥላት ደካማው ኢማን ነው”*። عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال: سمعت رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول: “من رأى الخد منكرًا فليغيره بيده ، فإن لم يستطع فبلسانه، فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ቁርኣንን እና ሐዲስን ሚዛን ይዘን ስለ ዐባይ ወንዝ ጉዳይ እየመጣ ያለውን እኩይ ነገር በአፋችን እናወግዛን አሊያም በልባችን እንጠላዋለን።
“ግዮን” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ጊሖን” גִּיח֑וֹן ሲሆን “ፏፏቴ” ማለት ነው፥ ይህንን የግዮን ወንዝ በአገራችን “ዐባይ” ማለትም “ታላቅ” ይሉታል። ግሪኮች ይህንን ወንዝ “ኒሉስ” Νεῖλος ይሉታል፥ “የወንዝ አምላክ” ማለት ነው። ነጭ ዐባይ ከኡጋንዳ ቪክቶሪያ ከሚባል ሃይቅ ይመነጫል፥ ጥቁር ዐባይ ከኢትዮጵያ ጣና ከሚባል ሃይቅ ይመነጫል። ሁለቱም ካርቱም ሱዳን ላይ ይገናኙና ሱዳንን ይከብና በግብጽ ካይሮ ሜድትራኒያን ባሕር ይገባል። የዐባይ ተፋሰስ ወንዝ ለግብጽ መጠቀሚያ ነው፥ ነገር ግን ሰሞኑን በዚህ ዙሪያ የይገባኛል ጉዳይ ትልቅ የፓለቲካ ውጥረት በኢትዮጵያ እና በግብጽ መካከል አለ። ይህንን ነጥብ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ እናቅርበው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 8
ዐብደሏህ ኢብኑ አዝ-ዙበይር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"የአንሷር ሰው በነቢዩ"ﷺ" ፊት ስለ የዘንባባ መስኖ ስለሚያጠጡ የኸራህ ቦዮች ከአዝ-ዙበይር ጋር ተጨቃጨቀ። ጭቅጭቁ፦ የአንሷር ሰው ለአዝ-ዙበይር፦ "ውኃው ይለፍ" አለው፥ ነገር ግን አዝ-ዙበይር ለማድረግ ፈቃደኛ አልሆነም። ጉዳዩ ወደ ነቢዩ"ﷺ" ሲቀርብ እሳቸው ለአዝ-ዙበይር፦ "አዝ-ዙበይር ሆይ! መስኖህን አጠጣ ከዚያ ለጎረቤትህ ልቀቅ" አሉት። በጉዳዩ የአንሷሩ ሰው ተቆጣና ለእርሳቸው፦ "እርሱ(አዝ-ዙበይር) የአክስትህ ልጅ ነውን? አላቸው፥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" የፊታቸው ከለር ተቀየረ። እርሳቸውም ለአዝ-ዙበይር፦ "አዝ-ዙበይር ሆይ! መስኖህን አጠጣ ከዚያ በዛፎቹ ጉድጓድ መካከል ግድግዳው እስኪሞላ ድረስ ውኃውን ያዘው" አሉት"*። አዝ-ዙበይር ሲናገር፦ "ወሏሂ ስለዚህ ጉዳይ፦ 4፥65 "በጌታህም እምላለሁ በመካከላቸው በተከራከሩበት ፍርድ እስከሚያስፈርዱህ አያምኑም" የሚለው አንቀጽ ወረደ" አለ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ الزُّبَيْرِ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّهُ حَدَّثَهُ أَنَّ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ خَاصَمَ الزُّبَيْرَ عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي شِرَاجِ الْحَرَّةِ الَّتِي يَسْقُونَ بِهَا النَّخْلَ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ سَرِّحِ الْمَاءَ يَمُرُّ فَأَبَى عَلَيْهِ، فَاخْتَصَمَا عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لِلزُّبَيْرِ " اسْقِ يَا زُبَيْرُ، ثُمَّ أَرْسِلِ الْمَاء إِلَى جَارِكَ ". فَغَضِبَ الأَنْصَارِيُّ، فَقَالَ أَنْ كَانَ ابْنَ عَمَّتِكَ. فَتَلَوَّنَ وَجْهُ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ثُمَّ قَالَ " اسْقِ يَا زُبَيْرُ، ثُمَّ احْبِسِ الْمَاءَ، حَتَّى يَرْجِعَ إِلَى الْجَدْرِ ". فَقَالَ الزُّبَيْرُ وَاللَّهِ إِنِّي لأَحْسِبُ هَذِهِ الآيَةَ نَزَلَتْ فِي ذَلِكَ {فَلاَ وَرَبِّكَ لاَ يُؤْمِنُونَ حَتَّى يُحَكِّمُوكَ فِيمَا شَجَرَ بَيْنَهُمْ}.
ከዚህ ሐዲስ የምንረዳው በፍትሓዊነት የመስኖ ባለቤቱ ከተጠቀመ በኃላ ተፋሰሱን ለጎረቤት መልቀቅ እንዳለበት ነው። ይህንን ይዘን እኛ ኢትዮጵያውያን የሚያስፈልገንን የኃይድሮ ኤሌትሪክ ሆነ የአግሮ ኢንዱስትሪ ግድብ ተጠቅመን ማንንም ሳንጎዳ ለጎረቤታችን ለግብጽ መልቀቅ ፍትሓዊነት እና ሐዲሳዊ ሡናህ ነው። አምላካችን አላህ በሰዎችም መካከል በፈረድን ጊዜ በትክክል እንድንፈርድ ስላዘዘን ይህንን ፈርደናል፦
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ግዮን” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ጊሖን” גִּיח֑וֹן ሲሆን “ፏፏቴ” ማለት ነው፥ ይህንን የግዮን ወንዝ በአገራችን “ዐባይ” ማለትም “ታላቅ” ይሉታል። ግሪኮች ይህንን ወንዝ “ኒሉስ” Νεῖλος ይሉታል፥ “የወንዝ አምላክ” ማለት ነው። ነጭ ዐባይ ከኡጋንዳ ቪክቶሪያ ከሚባል ሃይቅ ይመነጫል፥ ጥቁር ዐባይ ከኢትዮጵያ ጣና ከሚባል ሃይቅ ይመነጫል። ሁለቱም ካርቱም ሱዳን ላይ ይገናኙና ሱዳንን ይከብና በግብጽ ካይሮ ሜድትራኒያን ባሕር ይገባል። የዐባይ ተፋሰስ ወንዝ ለግብጽ መጠቀሚያ ነው፥ ነገር ግን ሰሞኑን በዚህ ዙሪያ የይገባኛል ጉዳይ ትልቅ የፓለቲካ ውጥረት በኢትዮጵያ እና በግብጽ መካከል አለ። ይህንን ነጥብ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ እናቅርበው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 8
ዐብደሏህ ኢብኑ አዝ-ዙበይር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"የአንሷር ሰው በነቢዩ"ﷺ" ፊት ስለ የዘንባባ መስኖ ስለሚያጠጡ የኸራህ ቦዮች ከአዝ-ዙበይር ጋር ተጨቃጨቀ። ጭቅጭቁ፦ የአንሷር ሰው ለአዝ-ዙበይር፦ "ውኃው ይለፍ" አለው፥ ነገር ግን አዝ-ዙበይር ለማድረግ ፈቃደኛ አልሆነም። ጉዳዩ ወደ ነቢዩ"ﷺ" ሲቀርብ እሳቸው ለአዝ-ዙበይር፦ "አዝ-ዙበይር ሆይ! መስኖህን አጠጣ ከዚያ ለጎረቤትህ ልቀቅ" አሉት። በጉዳዩ የአንሷሩ ሰው ተቆጣና ለእርሳቸው፦ "እርሱ(አዝ-ዙበይር) የአክስትህ ልጅ ነውን? አላቸው፥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" የፊታቸው ከለር ተቀየረ። እርሳቸውም ለአዝ-ዙበይር፦ "አዝ-ዙበይር ሆይ! መስኖህን አጠጣ ከዚያ በዛፎቹ ጉድጓድ መካከል ግድግዳው እስኪሞላ ድረስ ውኃውን ያዘው" አሉት"*። አዝ-ዙበይር ሲናገር፦ "ወሏሂ ስለዚህ ጉዳይ፦ 4፥65 "በጌታህም እምላለሁ በመካከላቸው በተከራከሩበት ፍርድ እስከሚያስፈርዱህ አያምኑም" የሚለው አንቀጽ ወረደ" አለ"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ الزُّبَيْرِ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّهُ حَدَّثَهُ أَنَّ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ خَاصَمَ الزُّبَيْرَ عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي شِرَاجِ الْحَرَّةِ الَّتِي يَسْقُونَ بِهَا النَّخْلَ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ سَرِّحِ الْمَاءَ يَمُرُّ فَأَبَى عَلَيْهِ، فَاخْتَصَمَا عِنْدَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لِلزُّبَيْرِ " اسْقِ يَا زُبَيْرُ، ثُمَّ أَرْسِلِ الْمَاء إِلَى جَارِكَ ". فَغَضِبَ الأَنْصَارِيُّ، فَقَالَ أَنْ كَانَ ابْنَ عَمَّتِكَ. فَتَلَوَّنَ وَجْهُ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ثُمَّ قَالَ " اسْقِ يَا زُبَيْرُ، ثُمَّ احْبِسِ الْمَاءَ، حَتَّى يَرْجِعَ إِلَى الْجَدْرِ ". فَقَالَ الزُّبَيْرُ وَاللَّهِ إِنِّي لأَحْسِبُ هَذِهِ الآيَةَ نَزَلَتْ فِي ذَلِكَ {فَلاَ وَرَبِّكَ لاَ يُؤْمِنُونَ حَتَّى يُحَكِّمُوكَ فِيمَا شَجَرَ بَيْنَهُمْ}.
ከዚህ ሐዲስ የምንረዳው በፍትሓዊነት የመስኖ ባለቤቱ ከተጠቀመ በኃላ ተፋሰሱን ለጎረቤት መልቀቅ እንዳለበት ነው። ይህንን ይዘን እኛ ኢትዮጵያውያን የሚያስፈልገንን የኃይድሮ ኤሌትሪክ ሆነ የአግሮ ኢንዱስትሪ ግድብ ተጠቅመን ማንንም ሳንጎዳ ለጎረቤታችን ለግብጽ መልቀቅ ፍትሓዊነት እና ሐዲሳዊ ሡናህ ነው። አምላካችን አላህ በሰዎችም መካከል በፈረድን ጊዜ በትክክል እንድንፈርድ ስላዘዘን ይህንን ፈርደናል፦
4፥58 *"አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አል-ቡራቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥1 *"ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው"*፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
መካህ የሚገኘው የአሏህ ቤት “በይቱል ሐረም” ْبَيْت الْحَرَام ሲሆን “የተከበረው ቤት” ማለት ነው፥ ይህ ቤት "መሥጂዱል ሐረም" مَسْجِد الْحَرَام ማለትም "የተከበረው መሥጂድ" ይባላል። በሻም የሚገኘው የአሏህ ቤት “በይቱል መቅዲሥ” بَيْت الْمَقْدِس ሲሆን “የተቀደሰው ቤት” ማለት ነው፥ ይህም ቤት "መሥጂዱል አቅሷ” مَسْجِد الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ይባላል። አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ከመሥጂዱል ሐረም ወደ መሥጂዱል አቅሷ በሌሊት አስኪዷቸዋል፦
17፥1 *"ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው"*፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ያስኼደው" ለሚለው የገባው የግስ መደብ "አሥራ" أَسْرَىٰ ሲሆን "ኢሥራ” إِسْرَا የሚለው የስም መደብ እራሱ “ሣረ” سَارَ ማለትም “ተጓዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጉዞ" ማለት ነው። "ለይለቱል ኢሥራ" لَيْلَة الإِسْرَا ማለት "የሌሊት ጉዞ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ከበይቱል ሐረም ወደ በይቱል መቅዲሥ በሌሊት ያስኬዳቸው "አል-ቡራቅ" በሚባል እንስሳ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 318
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ አል-ቡራቅ መጣልኝ። የእይታው መጨረሻ ላይ ኮቴውን ያሳርፋል፥ በእርሱ እስከ በይቱል መቅዲሥ ተጓዝኩኝ"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُتِيتُ بِالْبُرَاقِ - وَهُوَ دَابَّةٌ أَبْيَضُ طَوِيلٌ فَوْقَ الْحِمَارِ وَدُونَ الْبَغْلِ يَضَعُ حَافِرَهُ عِنْدَ مُنْتَهَى طَرْفِهِ - قَالَ فَرَكِبْتُهُ حَتَّى أَتَيْتُ بَيْتَ الْمَقْدِسِ
"አል-ቡራቅ" الْبُرَاق የሚለው ቃል "በረቀ" بَرَقَ ማለትም "በረቀ" "በለጨ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ብርቅታ" "ብልጭታ" ማለት ነው፥ "መብረቅ" እራሱ "በርቅ" بَرْق ይባላል። ይህ እንስሳ ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ ነው። እዚህ ጋር የተነሳው ጥያቄ፦ "አሏህ አል-ቡራቅን የፈጠረው መቼ ነው? የሚል ነው፥ መልሳችን፦ "አሏህ አል-ቡራቅ መቼ እንደፈጠረው አልተገለጸም። ልክ ለአንድ ዓላማ የሷሊሕን ግመል፣ የኢብራሂምን በግ፣ የሙሣን በትር፣ የዒሣን ወፍ እንዳደረገ ሁሉ አል-ቡራቅን ለነቢያችን"ﷺ" የሌሊት ጉዞ አድርጓል። ለምሳሌ በባይብል ፈጣሪ ለአብርሃም በግ፥ ለሙሴ እባብን አድርጎላቸዋል፦
ዘፍጥረት 22፥13 *"አብርሃምም ዓይኑን አነሣ፥ በኋላውም እነሆ አንድ በግ በዱር ውስጥ ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ ተይዞ አየ፤ አብርሃምም ሄደ በጉንም ወሰደው፥ በልጁም ፋንታ መሥዋዕት አድርጎ ሠዋው"*።
ዘጸአት 4፥3 *"ወደ መሬት ጣላት አለው፤ እርሱም በመሬት ጣላት፥ "እባብም ሆነች"፤ ሙሴም ከእርሷ ሸሸ"*።
ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ ተይዞ የመጣው በግ እና ከበትር ወደ እባብ የተቀየረችው እባብ እናት እና አባት ሳይኖራቸው የተገኙ ናቸው። እነዚህ እንስሳት መቼ ነው የተፈጠሩት? ስለ ል-ቡራቅ እንስሳ መጓጓዣ ስትገረሙ ከሁሉም የሚያስደምመው የእሳት ፈረሶች ኖረው በኤልሳዕ እና በኤልያስ መካከል ገብተው ኤልያስ ወደ ሰማይ ወጥቷል፦
2 ነገሥት 2፥11 *"ሲሄዱም፥ እያዘገሙም ሲጫወቱ፥ እነሆ፥ የእሳት ሰረገላ እና "የእሳት ፈረሶች" በመካከላቸው ገብተው ከፈሉአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ወጣ"*።
ጥያቄአችን፦ "የእሳት ፈረሶች የተፈጠሩት መቼ ነው? እግዚአብሔር ፍጥረትን በስድስት ቀናት ከፈጠረ እነዚህ የእሳት ፈረሶች መቼ ተፈጠሩ? ከየት መጡ? ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ እንስሳ አል-ቡራቅ መኖሩ ካስደነቃችሁ አንበሳን፣ ጥጃን፣ ሰውን፣ ንስርን የሚመስሉ አራቱ እንስሶች ለምን አላስደመማችሁም? እነዚህ አራቱ እንስሳት ኪሩቤል ናቸው፥ እግዚአብሔር በአራቱ እንስሳት ላይ ተቀምጦ በረረ፦
ራእይ 4፥6-7 *"በዙፋኑም መካከል በዙፋኑም ዙሪያ፥ በፊትና በኋላ ዓይኖች የሞሉአቸው አራት እንስሶች ነበሩ። ፊተኛውም እንስሳ አንበሳን ይመስላል፥ ሁለተኛውም እንስሳ ጥጃን ይመስላል፥ ሦስተኛውም እንስሳ እንደ ሰው ፊት ነበረው፥ አራተኛውም እንስሳ የሚበረውን ንስር ይመስላል"*።
መዝሙር 18፥10 *"በኪሩቤልም ላይ ተቀምጦ በረረ"*።
ባይብል ላይ ሲሆን "በእምነት መቀበል ነው" ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ ሲሆን "ተረት ነው" ማለት ለአፍ ዳገት የለውም፦
ዕንባቆም 3፥8 በፈረሶችህ እና በማዳንህ ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና።
አምላክ የተቀበጠበት ፈረስ እና ሰረገላ ምንድን ነው? ቅሉ ግን ዓይን ፍጥጥ ጥርስ ግጥጥ ያረጋል። እንዲህ በሰፈራችሁበትም ቁና ትሰፈራላችሁ፥ የራሳችሁን እያሳረራችሁ የሰውን ማማሰል ላትበሉት አንጀታችሁን ማቁሰል ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥1 *"ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው"*፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
መካህ የሚገኘው የአሏህ ቤት “በይቱል ሐረም” ْبَيْت الْحَرَام ሲሆን “የተከበረው ቤት” ማለት ነው፥ ይህ ቤት "መሥጂዱል ሐረም" مَسْجِد الْحَرَام ማለትም "የተከበረው መሥጂድ" ይባላል። በሻም የሚገኘው የአሏህ ቤት “በይቱል መቅዲሥ” بَيْت الْمَقْدِس ሲሆን “የተቀደሰው ቤት” ማለት ነው፥ ይህም ቤት "መሥጂዱል አቅሷ” مَسْجِد الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ይባላል። አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ከመሥጂዱል ሐረም ወደ መሥጂዱል አቅሷ በሌሊት አስኪዷቸዋል፦
17፥1 *"ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው"*፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ያስኼደው" ለሚለው የገባው የግስ መደብ "አሥራ" أَسْرَىٰ ሲሆን "ኢሥራ” إِسْرَا የሚለው የስም መደብ እራሱ “ሣረ” سَارَ ማለትም “ተጓዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጉዞ" ማለት ነው። "ለይለቱል ኢሥራ" لَيْلَة الإِسْرَا ማለት "የሌሊት ጉዞ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" ከበይቱል ሐረም ወደ በይቱል መቅዲሥ በሌሊት ያስኬዳቸው "አል-ቡራቅ" በሚባል እንስሳ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 318
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ አል-ቡራቅ መጣልኝ። የእይታው መጨረሻ ላይ ኮቴውን ያሳርፋል፥ በእርሱ እስከ በይቱል መቅዲሥ ተጓዝኩኝ"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُتِيتُ بِالْبُرَاقِ - وَهُوَ دَابَّةٌ أَبْيَضُ طَوِيلٌ فَوْقَ الْحِمَارِ وَدُونَ الْبَغْلِ يَضَعُ حَافِرَهُ عِنْدَ مُنْتَهَى طَرْفِهِ - قَالَ فَرَكِبْتُهُ حَتَّى أَتَيْتُ بَيْتَ الْمَقْدِسِ
"አል-ቡራቅ" الْبُرَاق የሚለው ቃል "በረቀ" بَرَقَ ማለትም "በረቀ" "በለጨ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ብርቅታ" "ብልጭታ" ማለት ነው፥ "መብረቅ" እራሱ "በርቅ" بَرْق ይባላል። ይህ እንስሳ ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ ነው። እዚህ ጋር የተነሳው ጥያቄ፦ "አሏህ አል-ቡራቅን የፈጠረው መቼ ነው? የሚል ነው፥ መልሳችን፦ "አሏህ አል-ቡራቅ መቼ እንደፈጠረው አልተገለጸም። ልክ ለአንድ ዓላማ የሷሊሕን ግመል፣ የኢብራሂምን በግ፣ የሙሣን በትር፣ የዒሣን ወፍ እንዳደረገ ሁሉ አል-ቡራቅን ለነቢያችን"ﷺ" የሌሊት ጉዞ አድርጓል። ለምሳሌ በባይብል ፈጣሪ ለአብርሃም በግ፥ ለሙሴ እባብን አድርጎላቸዋል፦
ዘፍጥረት 22፥13 *"አብርሃምም ዓይኑን አነሣ፥ በኋላውም እነሆ አንድ በግ በዱር ውስጥ ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ ተይዞ አየ፤ አብርሃምም ሄደ በጉንም ወሰደው፥ በልጁም ፋንታ መሥዋዕት አድርጎ ሠዋው"*።
ዘጸአት 4፥3 *"ወደ መሬት ጣላት አለው፤ እርሱም በመሬት ጣላት፥ "እባብም ሆነች"፤ ሙሴም ከእርሷ ሸሸ"*።
ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ ተይዞ የመጣው በግ እና ከበትር ወደ እባብ የተቀየረችው እባብ እናት እና አባት ሳይኖራቸው የተገኙ ናቸው። እነዚህ እንስሳት መቼ ነው የተፈጠሩት? ስለ ል-ቡራቅ እንስሳ መጓጓዣ ስትገረሙ ከሁሉም የሚያስደምመው የእሳት ፈረሶች ኖረው በኤልሳዕ እና በኤልያስ መካከል ገብተው ኤልያስ ወደ ሰማይ ወጥቷል፦
2 ነገሥት 2፥11 *"ሲሄዱም፥ እያዘገሙም ሲጫወቱ፥ እነሆ፥ የእሳት ሰረገላ እና "የእሳት ፈረሶች" በመካከላቸው ገብተው ከፈሉአቸው፤ ኤልያስም በዐውሎ ነፋስ ወደ ሰማይ ወጣ"*።
ጥያቄአችን፦ "የእሳት ፈረሶች የተፈጠሩት መቼ ነው? እግዚአብሔር ፍጥረትን በስድስት ቀናት ከፈጠረ እነዚህ የእሳት ፈረሶች መቼ ተፈጠሩ? ከየት መጡ? ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ እንስሳ አል-ቡራቅ መኖሩ ካስደነቃችሁ አንበሳን፣ ጥጃን፣ ሰውን፣ ንስርን የሚመስሉ አራቱ እንስሶች ለምን አላስደመማችሁም? እነዚህ አራቱ እንስሳት ኪሩቤል ናቸው፥ እግዚአብሔር በአራቱ እንስሳት ላይ ተቀምጦ በረረ፦
ራእይ 4፥6-7 *"በዙፋኑም መካከል በዙፋኑም ዙሪያ፥ በፊትና በኋላ ዓይኖች የሞሉአቸው አራት እንስሶች ነበሩ። ፊተኛውም እንስሳ አንበሳን ይመስላል፥ ሁለተኛውም እንስሳ ጥጃን ይመስላል፥ ሦስተኛውም እንስሳ እንደ ሰው ፊት ነበረው፥ አራተኛውም እንስሳ የሚበረውን ንስር ይመስላል"*።
መዝሙር 18፥10 *"በኪሩቤልም ላይ ተቀምጦ በረረ"*።
ባይብል ላይ ሲሆን "በእምነት መቀበል ነው" ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ ሲሆን "ተረት ነው" ማለት ለአፍ ዳገት የለውም፦
ዕንባቆም 3፥8 በፈረሶችህ እና በማዳንህ ሰረገሎች ላይ ተቀምጠሃልና።
አምላክ የተቀበጠበት ፈረስ እና ሰረገላ ምንድን ነው? ቅሉ ግን ዓይን ፍጥጥ ጥርስ ግጥጥ ያረጋል። እንዲህ በሰፈራችሁበትም ቁና ትሰፈራላችሁ፥ የራሳችሁን እያሳረራችሁ የሰውን ማማሰል ላትበሉት አንጀታችሁን ማቁሰል ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ድግምት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ። ድግምት ሆነ ጥንቁልና ከትላልቅ ወንጀሎች ተርታ ያለ እና ከኢሥላም አጥር የሚያስወጣ ትልቁ ሺርክ ነው፥ አንድ ሰው ትልቁ ሺርክ ውስጥ ከተዘፈቀ ደግሞ ሙሥሊም ሳይሆን ሙሽሪክ ነው። የወደፊቱን ክስተት፣ ክንውን፣ እና ድርጊት ዕናውቃለን የሚሉት ጋር ሄዶ ማመን ድርጊቱ ኩፍር ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 682
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንዳለው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ ማንም በሓይድ ላይ ካለች ሴት ወይም በመቀመጫዋ በኩል ተራክቦ ቢያደርግ *”አሊያም ወደ ተንባይ ቢሄድና የተነገረውን ቢያምን በሙሐመድ”ﷺ” ላይ በተወረደው ክዷል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ مَنْ أَتَى حَائِضًا أَوِ امْرَأَةً فِي دُبُرِهَا أَوْ كَاهِنًا فَصَدَّقَهُ بِمَا يَقُولُ فَقَدْ كَفَرَ بِمَا أُنْزِلَ عَلَى مُحَمَّد
“ካሂን” كَاهِن የሚለው ቃል “ከሀነ” كَهَنَ ማለትም “ተነበየ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “የሩቅ ነገር ተንባይ” ማለት ነው፥ እነዚህ "የሩቅ ነገርን ዕናውቃለን" የሚሉ ጠንቋዮችንም ያመለክታል። በኢትዮጵያውያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ፦
ዐውደ-ነገሥት፣
ፍካሬ-ከዋክብት፣
ጥበበ-ሰሎሞን፣
መጽሐፈ-ቱላዳሚ፣
መጽሐፈ-ቆጵሪያኖስ
የሚባሉ መጽሐፍት አሉ።
እነዚህ መጽሐፍት ሰውን፦
የሚያሳብድ መስተአብድ፣
የሚያጣላ መስተጻርር፣
የሚያፋቅር መስተፋቅር፣
የሚያዋድድ መስተዋድድ፣
የሚያጣምር መስተጻምር፣
የሚያሳውቅ መስተአምር
ናቸው ተብለው በአስማት፣ በመተት፣ በድግምት የሚሠሩ ናቸው። እነዚህን ማድረግ እራሱ ሐራም ነው፦
ዘዳግም 18፥11 *"አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ"*።
በዚህ አድራጎት የተበተባችሁ ሰዎች የፈጠራችሁን የዓለማቱን ጌታ አሏህን ብቻ በብቸኝነት እንድታመልኩት ጥሪያችን ነው። ጊዜ ስታገኙ ኦድዮውን እንድታዳምጡት!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 682
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንዳለው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ ማንም በሓይድ ላይ ካለች ሴት ወይም በመቀመጫዋ በኩል ተራክቦ ቢያደርግ *”አሊያም ወደ ተንባይ ቢሄድና የተነገረውን ቢያምን በሙሐመድ”ﷺ” ላይ በተወረደው ክዷል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ مَنْ أَتَى حَائِضًا أَوِ امْرَأَةً فِي دُبُرِهَا أَوْ كَاهِنًا فَصَدَّقَهُ بِمَا يَقُولُ فَقَدْ كَفَرَ بِمَا أُنْزِلَ عَلَى مُحَمَّد
“ካሂን” كَاهِن የሚለው ቃል “ከሀነ” كَهَنَ ማለትም “ተነበየ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን “የሩቅ ነገር ተንባይ” ማለት ነው፥ እነዚህ "የሩቅ ነገርን ዕናውቃለን" የሚሉ ጠንቋዮችንም ያመለክታል። በኢትዮጵያውያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ፦
ዐውደ-ነገሥት፣
ፍካሬ-ከዋክብት፣
ጥበበ-ሰሎሞን፣
መጽሐፈ-ቱላዳሚ፣
መጽሐፈ-ቆጵሪያኖስ
የሚባሉ መጽሐፍት አሉ።
እነዚህ መጽሐፍት ሰውን፦
የሚያሳብድ መስተአብድ፣
የሚያጣላ መስተጻርር፣
የሚያፋቅር መስተፋቅር፣
የሚያዋድድ መስተዋድድ፣
የሚያጣምር መስተጻምር፣
የሚያሳውቅ መስተአምር
ናቸው ተብለው በአስማት፣ በመተት፣ በድግምት የሚሠሩ ናቸው። እነዚህን ማድረግ እራሱ ሐራም ነው፦
ዘዳግም 18፥11 *"አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ"*።
በዚህ አድራጎት የተበተባችሁ ሰዎች የፈጠራችሁን የዓለማቱን ጌታ አሏህን ብቻ በብቸኝነት እንድታመልኩት ጥሪያችን ነው። ጊዜ ስታገኙ ኦድዮውን እንድታዳምጡት!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ትዳር ቀልድ አይደለም!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥3 *"በየቲሞችም ማግባት አለማስተካከላችሁን ብትፈሩ ዝሙትንና ከተወሰነላችሁ በላይ ማግባትንም ፍሩ፡፡ ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት ሦስት ሦስትም አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው"*፡፡ وَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تُقْسِطُوا فِي الْيَتَامَىٰ فَانكِحُوا مَا طَابَ لَكُم مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
አምላካችን አሏህ አንድ ተባእት በፍትሕ እኩል ማስተዳደር ከቻለ ከአንድ በላይ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት እንስታትን ማግባት ፈቅዶለታል፦
4፥3 *"በየቲሞችም ማግባት አለማስተካከላችሁን ብትፈሩ ዝሙትንና ከተወሰነላችሁ በላይ ማግባትንም ፍሩ፡፡ ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት ሦስት ሦስትም አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው"*፡፡ وَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تُقْسِطُوا فِي الْيَتَامَىٰ فَانكِحُوا مَا طَابَ لَكُم مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማስተካከል" ለሚለው የገባው የግስ መደቡ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا ነው፥ “ዐድል” عَدْل የሚለው ቃል “ዐደለ” عَدَلَ ማለትም “አስተካከለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስተካከል” “ፍርድ” “ፍትሕ” ማለት ነው። “ዐዲል” عَادِل ማለት “ፍትሓዊ” ማለት ሲሆን “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለት ደግሞ “ፍትሐዊነት” ማለት ነው። በፍትሕ እኩል ሐቃቸውን የማይወጣ ከሆነ "አንዲቷን ብቻ ያዙ" ተብሏል። አንድ ተባእት ለአንዲት እንስት ያለው ሐቅ መህር መስጠት፣ አሏህ ባዘዛትና በከለከላት ነገር ማዘዝና መከልከል፣ መንከባከብ፣ ስሜቷን መጠበቅ እና ቀለቧንና ልብሷን መቻል ነው፥ ይህንን ካልቻለ አሏህ የትንሳኤ ቀን ሐቋን ይጠይቀዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ሙዓዊያህ አል-ቁሸይሪይ እንደተረከው፦ “ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” መጣሁና ስለሚስቶቻችም ምን ይሉናል? ብዬ ጠየኳቸው። እርሳቸውም፦ *”የምትበሉትን አብሏቸው! የምትለብሱትን አልብሷቸው!” አሉ”* مُعَاوِيَةَ الْقُشَيْرِيِّ قَالَ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ فَقُلْتُ مَا تَقُولُ فِي نِسَائِنَا قَالَ “ أَطْعِمُوهُنَّ مِمَّا تَأْكُلُونَ وَاكْسُوهُنَّ مِمَّا تَكْتَسُونَ
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8, ሐዲስ 206
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” በረጅሙ በሐዲሱል ሐጅ ስለ ሴት አንስተው እንዲህ አሉ፦ *”እነርሱ(ሴቶች) በእናንተ ላይ መብት አላቸው፥ እናንተም ምግባቸውን እና አልባሳታቸው በደግነት አድርጉላቸው”*። وَعَنْ جَابِر بْنِ عَبْدِ اَللَّهِ - رضى الله عنه - عَنْ اَلنَّبِيِّ - صلى الله عليه وسلم --فِي حَدِيثِ اَلْحَجِّ بِطُولِهِ- قَالَ فِي ذِكْرِ اَلنِّسَاءِ: { وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ. }
ንግሥት በመንግሷ ውስጥ ሥራ አትሠራም፥ አንድ ሚስትም በቧሏ ቤት ውስጥ ንግሥት ናት። ባል ደግሞ ለቤቱ የሚያወጣው አስቤዛ ሶደቃ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 69, ሐዲስ 1
አቢ መሥዑድ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንድ ሙሥሊም አንድ ነገር ለቤተሰቡ ወጪ አርጎ ሲያወጣ አላህ ገንዘቡን ሶደቃ እንዳዎጣ ይቆጥርለታል"*። عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ الأَنْصَارِيِّ، فَقُلْتُ عَنِ النَّبِيِّ فَقَالَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا أَنْفَقَ الْمُسْلِمُ نَفَقَةً عَلَى أَهْلِهِ وَهْوَ يَحْتَسِبُهَا، كَانَتْ لَهُ صَدَقَة
አንድ ወንድ ይህንን ማድረግ ካልቻለ ሴትን መጎዳት ነው። ሴትን መጉዳት ደግሞ አሏህ ዘንድ ወንጀል ነው፥ እኩል በፍትሕ ሐቃቸውን ካልሰጠ ወደ አንዷ ካጋደለ በትንሳኤ ቀን አንዱ ጎኑ አጋድሎ ይመጣል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 13, ሐዲስ 34
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ የአላህ መልዕክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ *"መጉዳት የለም፥ ጉዳትንም መመለስ የለም"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ ضَرَرَ وَلاَ ضِرَارَ " .
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 88
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት ሚስት ኖሮት ወደ አንዱዋ ያጋደለ በትንሳኤ ቀን አንዱ ጎኑ አጋድሎ ይመጣል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ كَانَتْ لَهُ امْرَأَتَانِ فَمَالَ إِلَى إِحْدَاهُمَا جَاءَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَشِقُّهُ مَائِلٌ
ስለዚህ አንድ ወንድ በፍትሕ ከአንድ በላይ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት ማግባት አሏህ የፈቀደውን የምትቃወሙ እኅቶቻችን አሏህን ልትፈሩ ይገባል፥ እንዲሁ "ምንም ሳይኖረው ቀለቡን የምትችል ሴት ካለች" የምትሉ ወንድሞቻችንም አሏህን ልትፈሩ ይገባል። እኅቴ ከአንድ በላይ ማግባት መረረሽም ጣፈጠሽ አሏህ ሐላል አርጎታል፥ አሏህ ሐላል ያደረገውን መክሩህ አሊያም ሐራም ማድረግ በራሱ ሺርክ ነው። ወንድሜ አሏህ እና መልእክተኛው "ቀለቧን ቻሉ" እያሉን በጎን ውኃ በወንፊት መቅዳት አዲስ ሕግ ቢድዓ ነው። ሁለት ዋልታ ረገጥ ጽንፎች ዋጋ እንዳያስከፍላችሁ ቆም ብላችሁ አስቡበት። ዛሬ ሚድያ ላይ የዘራችሁት ዘር ቶሎም ብሎ ዘግይቶ መብቀሉ ስለማይቀር ለሚቀጥለው ትውልድ አሜኬላ እንዳይሆን አሏህን እንፍራ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥3 *"በየቲሞችም ማግባት አለማስተካከላችሁን ብትፈሩ ዝሙትንና ከተወሰነላችሁ በላይ ማግባትንም ፍሩ፡፡ ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት ሦስት ሦስትም አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው"*፡፡ وَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تُقْسِطُوا فِي الْيَتَامَىٰ فَانكِحُوا مَا طَابَ لَكُم مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
አምላካችን አሏህ አንድ ተባእት በፍትሕ እኩል ማስተዳደር ከቻለ ከአንድ በላይ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት እንስታትን ማግባት ፈቅዶለታል፦
4፥3 *"በየቲሞችም ማግባት አለማስተካከላችሁን ብትፈሩ ዝሙትንና ከተወሰነላችሁ በላይ ማግባትንም ፍሩ፡፡ ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት ሦስት ሦስትም አራት አራትም አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው"*፡፡ وَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تُقْسِطُوا فِي الْيَتَامَىٰ فَانكِحُوا مَا طَابَ لَكُم مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማስተካከል" ለሚለው የገባው የግስ መደቡ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا ነው፥ “ዐድል” عَدْل የሚለው ቃል “ዐደለ” عَدَلَ ማለትም “አስተካከለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማስተካከል” “ፍርድ” “ፍትሕ” ማለት ነው። “ዐዲል” عَادِل ማለት “ፍትሓዊ” ማለት ሲሆን “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለት ደግሞ “ፍትሐዊነት” ማለት ነው። በፍትሕ እኩል ሐቃቸውን የማይወጣ ከሆነ "አንዲቷን ብቻ ያዙ" ተብሏል። አንድ ተባእት ለአንዲት እንስት ያለው ሐቅ መህር መስጠት፣ አሏህ ባዘዛትና በከለከላት ነገር ማዘዝና መከልከል፣ መንከባከብ፣ ስሜቷን መጠበቅ እና ቀለቧንና ልብሷን መቻል ነው፥ ይህንን ካልቻለ አሏህ የትንሳኤ ቀን ሐቋን ይጠይቀዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ሙዓዊያህ አል-ቁሸይሪይ እንደተረከው፦ “ወደ አላህ መልእክተኛ”ﷺ” መጣሁና ስለሚስቶቻችም ምን ይሉናል? ብዬ ጠየኳቸው። እርሳቸውም፦ *”የምትበሉትን አብሏቸው! የምትለብሱትን አልብሷቸው!” አሉ”* مُعَاوِيَةَ الْقُشَيْرِيِّ قَالَ أَتَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ فَقُلْتُ مَا تَقُولُ فِي نِسَائِنَا قَالَ “ أَطْعِمُوهُنَّ مِمَّا تَأْكُلُونَ وَاكْسُوهُنَّ مِمَّا تَكْتَسُونَ
ቡሉጉል መራም መጽሐፍ 8, ሐዲስ 206
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” በረጅሙ በሐዲሱል ሐጅ ስለ ሴት አንስተው እንዲህ አሉ፦ *”እነርሱ(ሴቶች) በእናንተ ላይ መብት አላቸው፥ እናንተም ምግባቸውን እና አልባሳታቸው በደግነት አድርጉላቸው”*። وَعَنْ جَابِر بْنِ عَبْدِ اَللَّهِ - رضى الله عنه - عَنْ اَلنَّبِيِّ - صلى الله عليه وسلم --فِي حَدِيثِ اَلْحَجِّ بِطُولِهِ- قَالَ فِي ذِكْرِ اَلنِّسَاءِ: { وَلَهُنَّ عَلَيْكُمْ رِزْقُهُنَّ وَكِسْوَتُهُنَّ بِالْمَعْرُوفِ. }
ንግሥት በመንግሷ ውስጥ ሥራ አትሠራም፥ አንድ ሚስትም በቧሏ ቤት ውስጥ ንግሥት ናት። ባል ደግሞ ለቤቱ የሚያወጣው አስቤዛ ሶደቃ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 69, ሐዲስ 1
አቢ መሥዑድ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንድ ሙሥሊም አንድ ነገር ለቤተሰቡ ወጪ አርጎ ሲያወጣ አላህ ገንዘቡን ሶደቃ እንዳዎጣ ይቆጥርለታል"*። عَنْ أَبِي مَسْعُودٍ الأَنْصَارِيِّ، فَقُلْتُ عَنِ النَّبِيِّ فَقَالَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا أَنْفَقَ الْمُسْلِمُ نَفَقَةً عَلَى أَهْلِهِ وَهْوَ يَحْتَسِبُهَا، كَانَتْ لَهُ صَدَقَة
አንድ ወንድ ይህንን ማድረግ ካልቻለ ሴትን መጎዳት ነው። ሴትን መጉዳት ደግሞ አሏህ ዘንድ ወንጀል ነው፥ እኩል በፍትሕ ሐቃቸውን ካልሰጠ ወደ አንዷ ካጋደለ በትንሳኤ ቀን አንዱ ጎኑ አጋድሎ ይመጣል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 13, ሐዲስ 34
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ የአላህ መልዕክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ *"መጉዳት የለም፥ ጉዳትንም መመለስ የለም"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ ضَرَرَ وَلاَ ضِرَارَ " .
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 88
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት ሚስት ኖሮት ወደ አንዱዋ ያጋደለ በትንሳኤ ቀን አንዱ ጎኑ አጋድሎ ይመጣል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ كَانَتْ لَهُ امْرَأَتَانِ فَمَالَ إِلَى إِحْدَاهُمَا جَاءَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَشِقُّهُ مَائِلٌ
ስለዚህ አንድ ወንድ በፍትሕ ከአንድ በላይ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት ማግባት አሏህ የፈቀደውን የምትቃወሙ እኅቶቻችን አሏህን ልትፈሩ ይገባል፥ እንዲሁ "ምንም ሳይኖረው ቀለቡን የምትችል ሴት ካለች" የምትሉ ወንድሞቻችንም አሏህን ልትፈሩ ይገባል። እኅቴ ከአንድ በላይ ማግባት መረረሽም ጣፈጠሽ አሏህ ሐላል አርጎታል፥ አሏህ ሐላል ያደረገውን መክሩህ አሊያም ሐራም ማድረግ በራሱ ሺርክ ነው። ወንድሜ አሏህ እና መልእክተኛው "ቀለቧን ቻሉ" እያሉን በጎን ውኃ በወንፊት መቅዳት አዲስ ሕግ ቢድዓ ነው። ሁለት ዋልታ ረገጥ ጽንፎች ዋጋ እንዳያስከፍላችሁ ቆም ብላችሁ አስቡበት። ዛሬ ሚድያ ላይ የዘራችሁት ዘር ቶሎም ብሎ ዘግይቶ መብቀሉ ስለማይቀር ለሚቀጥለው ትውልድ አሜኬላ እንዳይሆን አሏህን እንፍራ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 51
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የአንድ ሰው እሥልምናው ማማሩ ምልክት የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مِنْ حُسْنِ إِسْلاَمِ الْمَرْءِ تَرْكُهُ مَا لاَ يَعْنِيهِ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የአንድ ሰው እሥልምናው ማማሩ ምልክት የማይመለከተውን ነገር መተዉ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مِنْ حُسْنِ إِسْلاَمِ الْمَرْءِ تَرْكُهُ مَا لاَ يَعْنِيهِ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ፌስ ቡክ ላይ በአጫሉ ጉዳይ የምተሰዳደቡ፣ የምትባሉ፣ የዲን ዝምድናን የምትቆራረጡ አሏህ የትንሳኤ ቀን፦ "በምን የተነሳ የዲን ዝምድናን ቆረጣችሁ" ቢላችሁ መልሳችሁ ምን ይሆን? አሏህ ዝምድናን አትቁረጡ ብሏል፦
4፥1 ያንንም በርሱ የምትጠያየቁበትን አላህን እና ዝምድናዎችንም ከመቁረጥ ተጠንቀቁ፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና፡፡ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي تَسَاءَلُونَ بِهِ وَالْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا
"ዝምድናዎችንም ከመቁረጥ ተጠንቀቁ" የሚለው ይሰመርበት። ለፓለቲካ እና ለብሔር ትግል ብላችሁ የዲን ወንድም እና እኅት ማጣት የኪሳራዎች ሁሉ ኪሳራ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካው፣ ለዝንባሌው፣ ለስሜቱ ብሎ መውደድ እና መጥላት ኪሳራ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጎዳል። ነገር ግን ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት ትርፍ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጠቅማል። ለአሏህ ብለው የተዋደዱ የትንሳኤ ቀን በአሏህ ጥበቃ እና ከለላ ሥር ይጠለላሉ፦
አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንኛውም ሰው ለአላህ ብሎ የወደደ እና የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን አለው”*። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የትንሳኤ ቀን አላህ እንዲህ ይላል፦ “በእኔ ምክንያት እርስ በእርሳቸው የተዋደዱ የት አሉ? ዛሬ በጥላዬ እጠልላቸዋለው፤ በዚህን ጊዜ ምንም ጥላ የለም፤ ከእኔ ጥላ በቀር”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ يَقُولُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَيْنَ الْمُتَحَابُّونَ بِجَلاَلِي الْيَوْمَ أُظِلُّهُمْ فِي ظِلِّي يَوْمَ لاَ ظِلَّ إِلاَّ ظِلِّي
ለነፍሢያችን ምቾት ሳይሆን ለአሏህ ብለን የምንዋደድ ያድርገን! አሚን።
ሼር አርጉት!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥1 ያንንም በርሱ የምትጠያየቁበትን አላህን እና ዝምድናዎችንም ከመቁረጥ ተጠንቀቁ፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ተጠባባቂ ነውና፡፡ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي تَسَاءَلُونَ بِهِ وَالْأَرْحَامَ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا
"ዝምድናዎችንም ከመቁረጥ ተጠንቀቁ" የሚለው ይሰመርበት። ለፓለቲካ እና ለብሔር ትግል ብላችሁ የዲን ወንድም እና እኅት ማጣት የኪሳራዎች ሁሉ ኪሳራ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካው፣ ለዝንባሌው፣ ለስሜቱ ብሎ መውደድ እና መጥላት ኪሳራ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጎዳል። ነገር ግን ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት ትርፍ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጠቅማል። ለአሏህ ብለው የተዋደዱ የትንሳኤ ቀን በአሏህ ጥበቃ እና ከለላ ሥር ይጠለላሉ፦
አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ማንኛውም ሰው ለአላህ ብሎ የወደደ እና የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን አለው”*። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ “ مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የትንሳኤ ቀን አላህ እንዲህ ይላል፦ “በእኔ ምክንያት እርስ በእርሳቸው የተዋደዱ የት አሉ? ዛሬ በጥላዬ እጠልላቸዋለው፤ በዚህን ጊዜ ምንም ጥላ የለም፤ ከእኔ ጥላ በቀር”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ يَقُولُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَيْنَ الْمُتَحَابُّونَ بِجَلاَلِي الْيَوْمَ أُظِلُّهُمْ فِي ظِلِّي يَوْمَ لاَ ظِلَّ إِلاَّ ظِلِّي
ለነፍሢያችን ምቾት ሳይሆን ለአሏህ ብለን የምንዋደድ ያድርገን! አሚን።
ሼር አርጉት!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቂሷስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 *”ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
"ቂሷስ" قِصَاص የሚለው ቃል "ቋሶ" قَاصَّ ማለትም "አመሳሰለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማመሳሰል" ማለት ነው። ሰው ጤናማ ሕይወት ይኖር ዘንድ አምላካችን አሏህ ቂሷስን ደንግጓል፦
2፥179 *"ባለ አእምሮዎች ሆይ! ለእናንተም በማመሳሰል ሕግ ውስጥ ሕይወት አለላችሁ፡፡ ትጠነቀቁ ዘንድ ገዳይን መግደል ተደነገገላችሁ"*፡፡ وَلَكُمْ فِي الْقِصَاصِ حَيَاةٌ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ማመሳሰል" ለሚለው ቃል የገባው "ቂሷስ" قِصَاص መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቂሷስ የተደነገገው አሏህን ይፈሩ ዘንድ ስለሆነ "ለዐለኩም ተተቁን" لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون ይላል። "ሑሩማት" حُرُمَات ማለት ዘርፈ-ብዙና መጠነ-ሰፊ ትርጉም ቢኖረውም በቂሷስ ዐውድ ወሰን በማለፍ የሚደረግ ሐራም ነገር ሁሉ ነው፥ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ይደረጋሉ። ቂሷስ ወሰን በታለፈበት ላይ ወሰን ያለፈውን ብጤውን ወሰን ማለፍ ነው፦
2፥194 *"የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ"*፡፡ الشَّهْرُ الْحَرَامُ بِالشَّهْرِ الْحَرَامِ وَالْحُرُمَاتُ قِصَاصٌ ۚ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
"ሙተቂን" مُتَّقِين ማለት "አሏህን የሚፈሩት" ማለት ነው፥ አሏህ የሚፈራ ሰው የሰውን ሐቅ በመንካት ወሰን አያልፍም። በቂሷስ ነፍስ ያጠፋ ነፍሱ ይጠፋል፣ ዓይን ያጠፋ ዓይኑ ይጠፋል፣ አፍንጫም ያጠፋ አፍንጫው ይጠፋል፣ ጆሮም ያጠፋ ጆሮው ይጠፋል፣ ጥርስ የሰበረ ጥርሱ ይሰበራል። እነዚህ ቁስሎችን በቂሷስ ይፈታሉ፦
5፥45 *"በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ «ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፥ ቁስሎችንም "ማመሳሰል" አለባቸው» ማለትን ጻፍን*፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
አሁንም እዚህ አንቀጽ ላይ "ማመሳሰል" ለሚለው ቃል የገባው "ቂሷስ" قِصَاص መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከዚህ ሕግ ውጪ ነፍስን መግደል ሐራም ነው፥ ያለ ቂሷስ ነፍስን መግደል ሐራም እና ከዐበይት ኃጢአቶች አንዱ ነው፦
17፥33 *”ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ”.
ነገር ግን ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
አንቀጹ ይቀጥልና ሲበደሉ በቂሷስ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም ይፈርሳሉ፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ *”አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር*”፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና መስጊዶች ማፍረስ ወሰን ማለፍ ነው። “አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ። በቂሷስ እነዚያንም ወሰን አላፊዎች በአላህ መንገድ ተጋደሉ! ወሰንንም አትለፉ! አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
የአልረሕማንም ባሮች ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉ ናቸው፥ ነገር ግን ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ በመግደል ይህንንም የሚሠራ ሰው ከዱንያ ፍርድ ቢያመልጥ በአኺራ ከአሏህ ቅጣትን ያገኛል፦
25፥68 *"እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል"*፡፡ وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 *”ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
"ቂሷስ" قِصَاص የሚለው ቃል "ቋሶ" قَاصَّ ማለትም "አመሳሰለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማመሳሰል" ማለት ነው። ሰው ጤናማ ሕይወት ይኖር ዘንድ አምላካችን አሏህ ቂሷስን ደንግጓል፦
2፥179 *"ባለ አእምሮዎች ሆይ! ለእናንተም በማመሳሰል ሕግ ውስጥ ሕይወት አለላችሁ፡፡ ትጠነቀቁ ዘንድ ገዳይን መግደል ተደነገገላችሁ"*፡፡ وَلَكُمْ فِي الْقِصَاصِ حَيَاةٌ يَا أُولِي الْأَلْبَابِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
"ማመሳሰል" ለሚለው ቃል የገባው "ቂሷስ" قِصَاص መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቂሷስ የተደነገገው አሏህን ይፈሩ ዘንድ ስለሆነ "ለዐለኩም ተተቁን" لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون ይላል። "ሑሩማት" حُرُمَات ማለት ዘርፈ-ብዙና መጠነ-ሰፊ ትርጉም ቢኖረውም በቂሷስ ዐውድ ወሰን በማለፍ የሚደረግ ሐራም ነገር ሁሉ ነው፥ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ይደረጋሉ። ቂሷስ ወሰን በታለፈበት ላይ ወሰን ያለፈውን ብጤውን ወሰን ማለፍ ነው፦
2፥194 *"የተከበረው ወር በተከበረው ወር አንጻር ነው፡፡ ሑሩማት ሁሉ ቂሷስ ናቸው፥ በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ"*፡፡ الشَّهْرُ الْحَرَامُ بِالشَّهْرِ الْحَرَامِ وَالْحُرُمَاتُ قِصَاصٌ ۚ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ
"ሙተቂን" مُتَّقِين ማለት "አሏህን የሚፈሩት" ማለት ነው፥ አሏህ የሚፈራ ሰው የሰውን ሐቅ በመንካት ወሰን አያልፍም። በቂሷስ ነፍስ ያጠፋ ነፍሱ ይጠፋል፣ ዓይን ያጠፋ ዓይኑ ይጠፋል፣ አፍንጫም ያጠፋ አፍንጫው ይጠፋል፣ ጆሮም ያጠፋ ጆሮው ይጠፋል፣ ጥርስ የሰበረ ጥርሱ ይሰበራል። እነዚህ ቁስሎችን በቂሷስ ይፈታሉ፦
5፥45 *"በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ «ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፥ ቁስሎችንም "ማመሳሰል" አለባቸው» ማለትን ጻፍን*፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
አሁንም እዚህ አንቀጽ ላይ "ማመሳሰል" ለሚለው ቃል የገባው "ቂሷስ" قِصَاص መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከዚህ ሕግ ውጪ ነፍስን መግደል ሐራም ነው፥ ያለ ቂሷስ ነፍስን መግደል ሐራም እና ከዐበይት ኃጢአቶች አንዱ ነው፦
17፥33 *”ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ”.
ነገር ግን ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *”ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው”*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
አንቀጹ ይቀጥልና ሲበደሉ በቂሷስ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም ይፈርሳሉ፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ *”አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር*”፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና መስጊዶች ማፍረስ ወሰን ማለፍ ነው። “አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ። በቂሷስ እነዚያንም ወሰን አላፊዎች በአላህ መንገድ ተጋደሉ! ወሰንንም አትለፉ! አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
የአልረሕማንም ባሮች ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉ ናቸው፥ ነገር ግን ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ በመግደል ይህንንም የሚሠራ ሰው ከዱንያ ፍርድ ቢያመልጥ በአኺራ ከአሏህ ቅጣትን ያገኛል፦
25፥68 *"እነዚያም ከአላህ ጋር ሌላን አምላክ የማይገዙት፣ ያችንም አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፣ የማያመነዝሩትም ናቸው፡፡ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል"*፡፡ وَالَّذِينَ لَا يَدْعُونَ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ وَلَا يَقْتُلُونَ النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ وَلَا يَزْنُونَ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ يَلْقَ أَثَامًا
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተጠያቂነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
እኔ ፆታዬ ወንድ ነው፥ እኅቴ ፆታዋ ሴት ናት። እኔ ሴት ለመሆን እኅቴ ደግሞ ወንድ ለመሆን ምርጫ የለንም። ላለመወለድ፣ ላለማደግ፣ ላለማርጀት፣ ላለመተኛት፣ ላለመሞት ወዘተ ምርጫ የለንም፦
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
አሏህ በዚህ ረገድ የሚሻውን ይመርጣል፥ ይፈጥራል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፥ ለምን እኔን መርጠህ ወንድ አድርገህ ፈጠርከኝ? ለምን እኅቴን መርጠህ ሴት አድርገህ ፈጠርካት? ብለን መጠየቅ አንችልም። እርሱ ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
"ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ" የሚለው ይሰመርበት። የሚጠየቁት ባልተሰጣቸው ምርጫ በመወለድ፣ በማደግ፣ በማርጀት፣ በመተኛት፣ በመሞት ወዘተ ሳይሆን በተሰጣቸው ምርጫ በሚሠሩት ነገር ሁሉ ነው፦
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፣ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፣ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፣ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፣ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*። ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው፥ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ”free will” ይባላል፥ ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱ እና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል። “መብት” ማለት ማድረግ እና አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን “ነጻነት” ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው፥ አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው። ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ኢቭን አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፥ አላህ የምንፈራው በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበት እና ባወቅነክ ልክ ነው። ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
አምላካችን አሏህ የሰጠንን ጸጋ እና ችሎታ በአግባቡ የምንጠቀም ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
እኔ ፆታዬ ወንድ ነው፥ እኅቴ ፆታዋ ሴት ናት። እኔ ሴት ለመሆን እኅቴ ደግሞ ወንድ ለመሆን ምርጫ የለንም። ላለመወለድ፣ ላለማደግ፣ ላለማርጀት፣ ላለመተኛት፣ ላለመሞት ወዘተ ምርጫ የለንም፦
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
አሏህ በዚህ ረገድ የሚሻውን ይመርጣል፥ ይፈጥራል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፥ ለምን እኔን መርጠህ ወንድ አድርገህ ፈጠርከኝ? ለምን እኅቴን መርጠህ ሴት አድርገህ ፈጠርካት? ብለን መጠየቅ አንችልም። እርሱ ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
"ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ" የሚለው ይሰመርበት። የሚጠየቁት ባልተሰጣቸው ምርጫ በመወለድ፣ በማደግ፣ በማርጀት፣ በመተኛት፣ በመሞት ወዘተ ሳይሆን በተሰጣቸው ምርጫ በሚሠሩት ነገር ሁሉ ነው፦
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፣ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፣ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፣ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፣ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*። ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው፥ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ”free will” ይባላል፥ ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱ እና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል። “መብት” ማለት ማድረግ እና አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን “ነጻነት” ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው፥ አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው። ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ኢቭን አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፥ አላህ የምንፈራው በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበት እና ባወቅነክ ልክ ነው። ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
አምላካችን አሏህ የሰጠንን ጸጋ እና ችሎታ በአግባቡ የምንጠቀም ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጥንቧ ዘረኝነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ማለት የራስን ቋንቋና ዘውግ አተልቆ የሌላውን ማሳነስ፣ ማግለል፣ መቃረን እና ማራከስ ነው። ዘረኝነት ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፤ እስቲ ከቁርኣን እንጀምር፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዚህ ሁለቱ አደምና ሐዋ ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ልማድ፣ ትውፊት፣ ወግ፣ ክህሎት እና ሙዳየ-ቃላት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
6፥152 *”በተናገራችሁም ጊዜ በዘመዶቻችሁ ላይ ቢኾንም እንኳ እውነትን በመናገር አስተካክሉ”*፡፡ በአላህም ቃል ኪዳን ሙሉ፡፡ እነሆ ትገሰጹ ዘንድ በርሱ አዘዛችሁ፡፡ وَإِذَا قُلْتُمْ فَاعْدِلُوا وَلَوْ كَانَ ذَا قُرْبَىٰ ۖ وَبِعَهْدِ اللَّهِ أَوْفُوا ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ማለት የራስን ቋንቋና ዘውግ አተልቆ የሌላውን ማሳነስ፣ ማግለል፣ መቃረን እና ማራከስ ነው። ዘረኝነት ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፤ እስቲ ከቁርኣን እንጀምር፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዚህ ሁለቱ አደምና ሐዋ ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ልማድ፣ ትውፊት፣ ወግ፣ ክህሎት እና ሙዳየ-ቃላት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
6፥152 *”በተናገራችሁም ጊዜ በዘመዶቻችሁ ላይ ቢኾንም እንኳ እውነትን በመናገር አስተካክሉ”*፡፡ በአላህም ቃል ኪዳን ሙሉ፡፡ እነሆ ትገሰጹ ዘንድ በርሱ አዘዛችሁ፡፡ وَإِذَا قُلْتُمْ فَاعْدِلُوا وَلَوْ كَانَ ذَا قُرْبَىٰ ۖ وَبِعَهْدِ اللَّهِ أَوْفُوا ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይ