ነቢይ እና ረሡል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥52 *”ከመልእክተኛ እና ከነቢይም”* ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፥ ባነበበ ና ዝም ባለ ጊዜ፣ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ። وَمَا أَرْسَلْنَا مِنْ قَبْلِكَ مِنْ رَسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ
"ወሕይ" وَحْى የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ወደ ነቢያት ወሕይ ስለሚያወርድ “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ማለትም “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 *"እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን፥ ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩን እና ወደ ሱለይማንም አወረድን፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
አምላካችን አላህ ወደ ነቢያት ወሕይ የሚያወርደው በሦስት አይነት መንገድ ነው፥ አንደኛው መንገድ በራእይ፣ ሁለተኛ መንገድ ከግርዶ ወዲያ፣ ሦስተኛው መንገድ መልአክን በመላክ ነው፦
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም”*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እነዚህ ወሕይ የሚወርድላቸው ሰዎች በሁለት ይከፈላሉ፥ እነርሱም "ነቢይ" እና "ረሡል" ይባላሉ። ይህን እሳቤ ነጥብ በነጥብ፥ ጥንልልና ጥንፍፍ አርገን እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ነቢይ"
"ነቢይ" نَبِيّ የሚለው ቃል "ነበአ” نَبَّأَ ማለትም "አወራ" ወይም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል ሲሆን "አውሪ" ወይም "ተናጋሪ" ማለት ነው፥ የነቢይ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ነቢዩን" نَبِيُّون ወይም "አንቢያእ" أَنْبِيَاء ነው። አንድ ሰው ከአላህ ዘንድ "ነበእ" نَبَأ ማለትም "የሩቅ ወሬ" ወይም "የሩቅ ንግግር" ሲወርድለት ነቢይ ይሰኛል፦
66፥3 *”ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ አስታውስ፡፡ እርሱንም በነገረች እና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፤ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ፥ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት”*። وَإِذْ أَسَرَّ ٱلنَّبِىُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَٰجِهِۦ حَدِيثًۭا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِۦ وَأَظْهَرَهُ ٱللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُۥ وَأَعْرَضَ عَنۢ بَعْضٍۢ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِۦ قَالَتْ مَنْ أَنۢبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِىَ ٱلْعَلِيمُ ٱلْخَبِيرُ
በዚህ አንቀጽ ውስጥ “ማን ነገረህ” ለሚለው ቃል የገባው “መን አንበአከ” مَنْ أَنْبَأَكَْ ሲሆን መልሱ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ ማለትም “ነገረኝ” ማለት ነው። “አንበአከ” أَنْبَأَكَْ ሆነ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ የሁለቱም ግስ ርቢ “ነበአ” نَبَّأَ ነው። ስለዚህ “ነቢይ” ማለት ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አላህ የሚያናግረው እና የሚነግረው ማለት ነው። ከዚያም ባሻገር መመሪያው እራሱ በራሱ የነቢይነት መደብ ውስጥ ነው፦
15፥49 *”ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው”*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
“ንገራቸው” نَبِّئْ ለሚለው ትእዛዛዊ ግስ አሁንም “ነበእ” نَبِّئْ ሲሆን “ነበአ” نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። አንድ ነቢይ ለአማንያን በመልካም ለማዘዝ እና በመጥፎ ለመከልከል ያስጠነቅቃል፥ ለራሱም ዒባዳህ ምን ምን ማድረግ እንዳለበት አላህ ይነግረዋል።
ነጥብ ሁለት
"ረሡል"
"ረሡል" رَسُول የሚለው ቃል "አርሠለ" أَرْسَلَ ማለትም "ላከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ የረሡል ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሩሡል" رُسُل ነው። አንድ ነቢይ ሕግ ያለበት "ሪሣላህ" رِسَالَة ማለትም "መልእክት" ሲወርድለት ረሡል" ይሆናል፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
"ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "እናንተ" የተባሉት መልእክተኞቹ ናቸው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” مَنْهَج ማለት ነው። አምላካችን አላህ”ﷻ” ለሁሉም መልእክተኞች በዘመናቸው ሸሪዓህ እና መንሃጅ ማድረጉን ያሳያል። ረሡል ለአማንያን እና ለከሃድያን ለማስጠንቀቅ በሸሪዓህ ይላካል፦
22፥52 *”ከመልእክተኛ እና ከነቢይም”* ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፥ ባነበበ ና ዝም ባለ ጊዜ፣ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ። وَمَا أَرْسَلْنَا مِنْ قَبْلِكَ مِنْ رَسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥52 *”ከመልእክተኛ እና ከነቢይም”* ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፥ ባነበበ ና ዝም ባለ ጊዜ፣ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ። وَمَا أَرْسَلْنَا مِنْ قَبْلِكَ مِنْ رَسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ
"ወሕይ" وَحْى የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ወደ ነቢያት ወሕይ ስለሚያወርድ “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ማለትም “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 *"እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን፥ ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩን እና ወደ ሱለይማንም አወረድን፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
አምላካችን አላህ ወደ ነቢያት ወሕይ የሚያወርደው በሦስት አይነት መንገድ ነው፥ አንደኛው መንገድ በራእይ፣ ሁለተኛ መንገድ ከግርዶ ወዲያ፣ ሦስተኛው መንገድ መልአክን በመላክ ነው፦
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም”*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እነዚህ ወሕይ የሚወርድላቸው ሰዎች በሁለት ይከፈላሉ፥ እነርሱም "ነቢይ" እና "ረሡል" ይባላሉ። ይህን እሳቤ ነጥብ በነጥብ፥ ጥንልልና ጥንፍፍ አርገን እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ነቢይ"
"ነቢይ" نَبِيّ የሚለው ቃል "ነበአ” نَبَّأَ ማለትም "አወራ" ወይም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል ሲሆን "አውሪ" ወይም "ተናጋሪ" ማለት ነው፥ የነቢይ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ነቢዩን" نَبِيُّون ወይም "አንቢያእ" أَنْبِيَاء ነው። አንድ ሰው ከአላህ ዘንድ "ነበእ" نَبَأ ማለትም "የሩቅ ወሬ" ወይም "የሩቅ ንግግር" ሲወርድለት ነቢይ ይሰኛል፦
66፥3 *”ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ አስታውስ፡፡ እርሱንም በነገረች እና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፤ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ፥ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት”*። وَإِذْ أَسَرَّ ٱلنَّبِىُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَٰجِهِۦ حَدِيثًۭا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِۦ وَأَظْهَرَهُ ٱللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُۥ وَأَعْرَضَ عَنۢ بَعْضٍۢ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِۦ قَالَتْ مَنْ أَنۢبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِىَ ٱلْعَلِيمُ ٱلْخَبِيرُ
በዚህ አንቀጽ ውስጥ “ማን ነገረህ” ለሚለው ቃል የገባው “መን አንበአከ” مَنْ أَنْبَأَكَْ ሲሆን መልሱ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ ማለትም “ነገረኝ” ማለት ነው። “አንበአከ” أَنْبَأَكَْ ሆነ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ የሁለቱም ግስ ርቢ “ነበአ” نَبَّأَ ነው። ስለዚህ “ነቢይ” ማለት ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አላህ የሚያናግረው እና የሚነግረው ማለት ነው። ከዚያም ባሻገር መመሪያው እራሱ በራሱ የነቢይነት መደብ ውስጥ ነው፦
15፥49 *”ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው”*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
“ንገራቸው” نَبِّئْ ለሚለው ትእዛዛዊ ግስ አሁንም “ነበእ” نَبِّئْ ሲሆን “ነበአ” نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። አንድ ነቢይ ለአማንያን በመልካም ለማዘዝ እና በመጥፎ ለመከልከል ያስጠነቅቃል፥ ለራሱም ዒባዳህ ምን ምን ማድረግ እንዳለበት አላህ ይነግረዋል።
ነጥብ ሁለት
"ረሡል"
"ረሡል" رَسُول የሚለው ቃል "አርሠለ" أَرْسَلَ ማለትም "ላከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መልእክተኛ" ማለት ነው፥ የረሡል ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሩሡል" رُسُل ነው። አንድ ነቢይ ሕግ ያለበት "ሪሣላህ" رِسَالَة ማለትም "መልእክት" ሲወርድለት ረሡል" ይሆናል፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
"ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "እናንተ" የተባሉት መልእክተኞቹ ናቸው፥ እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” مَنْهَج ማለት ነው። አምላካችን አላህ”ﷻ” ለሁሉም መልእክተኞች በዘመናቸው ሸሪዓህ እና መንሃጅ ማድረጉን ያሳያል። ረሡል ለአማንያን እና ለከሃድያን ለማስጠንቀቅ በሸሪዓህ ይላካል፦
22፥52 *”ከመልእክተኛ እና ከነቢይም”* ከአንተ በፊት አንድንም አልላክንም፥ ባነበበ ና ዝም ባለ ጊዜ፣ ሰይጣን በንባቡ ላይ ማጥመሚያን ቃል የሚጥል ቢሆን እንጂ። وَمَا أَرْسَلْنَا مِنْ قَبْلِكَ مِنْ رَسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ነቢይ" نَبِيّ እና "ረሡል" رَسُول በሚሉት የማዕረግ ስሞች መካከል “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተጻምር አለ፥ ይህም ነቢይ እና ረሡል ሁለት የተለያየ ደረጃ መሆኑን ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በተጨማሪም “አልላክንም” የሚለው አጽንዖታዊ ቃል “ቢሆን እንጂ” በሚል አፍራሽ ቃል በመምጣቱ ነብይ በመልካም እንዲያዝ በመጥፎ እንዲከለክል ለአማንያን እንደተላከ ሁሉ መልእክተኛ ደግሞ ለአማንያንና ለከሃድያን ለማስጠንቀቅና ለማብሰር ይላካል። መልእክተኛ መልክተኛ ለመሆን ነቢይነትን አሳልፎ ስለሆነ መልእክተኛ ሁሉ ነቢይ ነው፥ ነቢይ ሁሉ ግን መልእክተኛ አይደለም። ምክንያቱም ሪሣላ ሳይወርድለት ነቢይ ብቻ ሆኖ የሚቀር አለ፥ ለምሳሌ አደም የመጀመሪያው ነቢይ ሲሆን ኑሕ ደግሞ የመጀመሪያው ረሡል ነው፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር እንደተረከው፦ *”የአላህ ነቢይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነቢይ ማን ነው? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አደም ነው” አሉ። እርሱም፦ “እርሱ ነቢይ ነበርን? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አዎ” አሉ”*። عَن أَبُو ذَرٍّ قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، فَأَيُّ الْأَنْبِيَاءِ كَانَ أَوَّلَ. قَالَ : ” آدَمُ “. قَالَ : قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، أَوَنَبِيٌّ كَانَ آدَمُ ؟ قَالَ : ” نَعَمْ،
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4476
አነሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *"......(አደምም)፦ “ኑህ ጋር ሂዱ! እርሱ በምድር ላይ የተላከ የመጀመሪያው መልእክተኛ ነው፥ ወደ ምድር ባለቤቶች አላህ ልኮታል” ይላቸዋል"*። ائْتُوا نُوحًا فَإِنَّهُ أَوَّلُ رَسُولٍ بَعَثَهُ اللَّهُ إِلَى أَهْلِ الأَرْضِ.
ነጥብ ሦስት
"መደምደሚያ"
ነቢያችን”ﷺ” የነቢያት መደምደሚያ ናቸው። ከነቢያችን”ﷺ” በኃላ ነቢይ ብቻ ሳይሆን ረሡልም አይመጣም። ነቢይነት እና መልእክተኝነት በእርሳቸው ተደምድሟል፦
33:40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም። ነገር ግን የአላህ መልክተኛ እና *”የነቢያት መደምደሚያ” ነው"*፥ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 2272
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በእርግጥም መልእክተኛነት እና ነቢይነት ተዘግቷል። ከእኔ በኃላ መልእክተኛም ነቢይም የለም*። حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ الرِّسَالَةَ وَالنُّبُوَّةَ قَدِ انْقَطَعَتْ فَلاَ رَسُولَ بَعْدِي وَلاَ نَبِيَّ
ታዲያ "ነብይ እና ረሱም ከነቢያችን”ﷺ” በኃላ የለም" ከተባለ “ነብይ ነኝ” ወይም “መልእክተኛ ነኝ” ብለው የተነሱት ሚርዛ ጉላም አሕመድ የቃዲያኒይ መስራች፣ ሚርዛ ሑሤን ዐሊይ የባሃኢያህን መስራች፣ ዶክተር ራሺድ ኸሊፋክ የቁርኣንያህ መስራች ምንድን ናቸው? ሲባል ኃሣዌ ነብይ እና መልእክተኛ ናቸው። “አድ-ደጃል” الدَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አጭበርባሪ” ወይም “ሐሳዌ” ማለት ነው። እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም *ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነቢይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፥ ነገር ግን እኔ የነቢያት መደምደሚያ ነኝ። ከእኔ በኃላ ነቢይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
"አሏሁ አዕለም" اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር እንደተረከው፦ *”የአላህ ነቢይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነቢይ ማን ነው? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አደም ነው” አሉ። እርሱም፦ “እርሱ ነቢይ ነበርን? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አዎ” አሉ”*። عَن أَبُو ذَرٍّ قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، فَأَيُّ الْأَنْبِيَاءِ كَانَ أَوَّلَ. قَالَ : ” آدَمُ “. قَالَ : قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، أَوَنَبِيٌّ كَانَ آدَمُ ؟ قَالَ : ” نَعَمْ،
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4476
አነሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *"......(አደምም)፦ “ኑህ ጋር ሂዱ! እርሱ በምድር ላይ የተላከ የመጀመሪያው መልእክተኛ ነው፥ ወደ ምድር ባለቤቶች አላህ ልኮታል” ይላቸዋል"*። ائْتُوا نُوحًا فَإِنَّهُ أَوَّلُ رَسُولٍ بَعَثَهُ اللَّهُ إِلَى أَهْلِ الأَرْضِ.
ነጥብ ሦስት
"መደምደሚያ"
ነቢያችን”ﷺ” የነቢያት መደምደሚያ ናቸው። ከነቢያችን”ﷺ” በኃላ ነቢይ ብቻ ሳይሆን ረሡልም አይመጣም። ነቢይነት እና መልእክተኝነት በእርሳቸው ተደምድሟል፦
33:40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም። ነገር ግን የአላህ መልክተኛ እና *”የነቢያት መደምደሚያ” ነው"*፥ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 2272
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በእርግጥም መልእክተኛነት እና ነቢይነት ተዘግቷል። ከእኔ በኃላ መልእክተኛም ነቢይም የለም*። حَدَّثَنَا أَنَسُ بْنُ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ الرِّسَالَةَ وَالنُّبُوَّةَ قَدِ انْقَطَعَتْ فَلاَ رَسُولَ بَعْدِي وَلاَ نَبِيَّ
ታዲያ "ነብይ እና ረሱም ከነቢያችን”ﷺ” በኃላ የለም" ከተባለ “ነብይ ነኝ” ወይም “መልእክተኛ ነኝ” ብለው የተነሱት ሚርዛ ጉላም አሕመድ የቃዲያኒይ መስራች፣ ሚርዛ ሑሤን ዐሊይ የባሃኢያህን መስራች፣ ዶክተር ራሺድ ኸሊፋክ የቁርኣንያህ መስራች ምንድን ናቸው? ሲባል ኃሣዌ ነብይ እና መልእክተኛ ናቸው። “አድ-ደጃል” الدَّجَّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “አጭበረበረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አጭበርባሪ” ወይም “ሐሳዌ” ማለት ነው። እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም *ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”*። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነቢይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፥ ነገር ግን እኔ የነቢያት መደምደሚያ ነኝ። ከእኔ በኃላ ነቢይ የለም”*። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
"አሏሁ አዕለም" اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መለከት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፥ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
“ሱር” صُّور የሚለው ቃል “ሶወረ” صَوَّرَ ማለትም “ቀረፀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ቅርፅ" ማለት ነው፥ ይህ ቅርፅ ነጋሪት የሚጎሰምበት የመለከት ቀንድ ነው። "ቀርን" قَرْن ማለት "ቀንድ" ማለት ሲሆን ለመለከት የሚቀረጽ ቀንድ ነው፦
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 147
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "ነቢዩም አሉ፦ *"ሱር የሚነፋበት ቀንድ ነው"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الصُّورُ قَرْنٌ يُنْفَخُ فِيهِ "
በፍርድ ቀን ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር በቀንዱ በሚጠራበትን ቀን በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፦
53፥6 ከእነርሱም ዙር፡፡ *ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፥ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
"አስ-ሶዕቃህ" الصَّعْقَةُ የሚለው ቃል "ሶዒቀ" صَعِقَ ማለት "እራሱ ሳተ" ወይም "ምንም ሆነ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እራስን መሳት" ወይንም "ምንም መሆን" ማለት ነው። ፍጥረት በትንሳኤ ቀን ፊተኛው መነፋት ሲነፋ እራስን ይስታል ወይም ምንም ይሆናል፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 658
አውሥ ኢብኑ አውሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከቀናችሁ በላጩ ቀን የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፥ በዚያ ቀን ሞተ። በዚያ ቀንም መለከት ይነፋል፥ ሁሉ በድንጋጤ ይሞታል”*። عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ قُبِضَ وَفِيهِ النَّفْخَةُ وَفِيهِ الصَّعْقَةُ
"አኽራ" أُخْرَىٰ ማለት "ሌላ" ማለት ሲሆን "ሌላ መንነፋት" የሚለው ሁለተኛውን መነፋት ነው፥ በሁለቱ ማለትም በፊተኛው መነፋት እና በኃለኛው መነፋት መካከል ያለው ክፍተት አርባ ነው፦
ኢማም ቡኻሪ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4814
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በሁለቱ መነፋት ያለው ክፍተት አርባ ነው"*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " بَيْنَ النَّفْخَتَيْنِ أَرْبَعُونَ "
ይህ አርባ ቀን ይሁን ወይም ወር አሊያም ዓመት ምንም አልተገለጸም። በሁለተኛው መነፋት የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ፥ “ቂያማህ” قِيَٰمَة የሚለው ቃል “ቃመ” قَامَ ማለትም “ተነሣ” “ቆመ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ትንሣኤ” ማለት ነው። ጠሪው መልአክ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ፦
50፥41 *"የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
50፥42 *ጩኸቲቱን በእውነት የሚሰሙበት ቀን ያ ከመቃብር የመውጫው ቀን ነው*፡፡ يَوْمَ يَسْمَعُونَ الصَّيْحَةَ بِالْحَقِّ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُرُوجِ
36፥51 *"በቀንዱም ይነፋል፥ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፥ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
“ሱር” صُّور የሚለው ቃል “ሶወረ” صَوَّرَ ማለትም “ቀረፀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ቅርፅ" ማለት ነው፥ ይህ ቅርፅ ነጋሪት የሚጎሰምበት የመለከት ቀንድ ነው። "ቀርን" قَرْن ማለት "ቀንድ" ማለት ሲሆን ለመለከት የሚቀረጽ ቀንድ ነው፦
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 147
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "ነቢዩም አሉ፦ *"ሱር የሚነፋበት ቀንድ ነው"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الصُّورُ قَرْنٌ يُنْفَخُ فِيهِ "
በፍርድ ቀን ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር በቀንዱ በሚጠራበትን ቀን በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፦
53፥6 ከእነርሱም ዙር፡፡ *ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፥ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
"አስ-ሶዕቃህ" الصَّعْقَةُ የሚለው ቃል "ሶዒቀ" صَعِقَ ማለት "እራሱ ሳተ" ወይም "ምንም ሆነ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እራስን መሳት" ወይንም "ምንም መሆን" ማለት ነው። ፍጥረት በትንሳኤ ቀን ፊተኛው መነፋት ሲነፋ እራስን ይስታል ወይም ምንም ይሆናል፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 658
አውሥ ኢብኑ አውሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከቀናችሁ በላጩ ቀን የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፥ በዚያ ቀን ሞተ። በዚያ ቀንም መለከት ይነፋል፥ ሁሉ በድንጋጤ ይሞታል”*። عَنْ أَوْسِ بْنِ أَوْسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ مِنْ أَفْضَلِ أَيَّامِكُمْ يَوْمَ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ قُبِضَ وَفِيهِ النَّفْخَةُ وَفِيهِ الصَّعْقَةُ
"አኽራ" أُخْرَىٰ ማለት "ሌላ" ማለት ሲሆን "ሌላ መንነፋት" የሚለው ሁለተኛውን መነፋት ነው፥ በሁለቱ ማለትም በፊተኛው መነፋት እና በኃለኛው መነፋት መካከል ያለው ክፍተት አርባ ነው፦
ኢማም ቡኻሪ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4814
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በሁለቱ መነፋት ያለው ክፍተት አርባ ነው"*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " بَيْنَ النَّفْخَتَيْنِ أَرْبَعُونَ "
ይህ አርባ ቀን ይሁን ወይም ወር አሊያም ዓመት ምንም አልተገለጸም። በሁለተኛው መነፋት የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ፥ “ቂያማህ” قِيَٰمَة የሚለው ቃል “ቃመ” قَامَ ማለትም “ተነሣ” “ቆመ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ትንሣኤ” ማለት ነው። ጠሪው መልአክ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ፦
50፥41 *"የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
50፥42 *ጩኸቲቱን በእውነት የሚሰሙበት ቀን ያ ከመቃብር የመውጫው ቀን ነው*፡፡ يَوْمَ يَسْمَعُونَ الصَّيْحَةَ بِالْحَقِّ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُرُوجِ
36፥51 *"በቀንዱም ይነፋል፥ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
ይህ በመለከት ሁለቱን መነፋት የሚነፋው መልአክ "የመለከት ባለቤት" ነው፥ "ሷሒብ" صَاحِب ማለት "ጓድ" ወይም "ባለቤት" ማለት ነው፥ ዩኑስ "ሷሒቡል ሑት" صَاحِب الْحُوت ሲባል "የዓሣው ባለቤት" እንደሚባል ሁሉ ይህ መልአክ "ሷሒቡ አስ-ሱር" صَاحِب الصُّور ማለት "የመለከት ባለቤት" ተብሏል፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 31
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" "ሷሑበል ሱርን" አውስተዋል። በቀኙ ጂብሪል፥ በግራው ሚካኢል መሆናቸውን ተናግረዋል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ قَالَ ذَكَرَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صَاحِبَ الصُّورِ فَقَالَ " عَنْ يَمِينِهِ جِبْرَائِلُ وَعَنْ يَسَارِهِ مِيكَائِلُ "
ይህ ሷሒቡ አስ-ሱር በሌላ ሐዲስ "ኢሥራፊል" ተብሏል፥ “ኢሥራፊል” إِسْرَافِيل ማለት “ሩፋኤል” ማለት ሲሆን ከአራቱ የመላእክት አለቃ አንዱ ነው፦
ሡነን አን-ነሣኢ መጽሐፍ 50 , ሐዲስ 92
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ይሉ ነበር፦ *"አላህ ሆይ! የጂብሪል እና የሚካኢል ጌታ፣ የኢሥራፊል ጌታ በአንተ ከእሳት ቅጣት እና ከቀብር ቅጣት እጠበቃለው"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّهَا قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " اللَّهُمَّ رَبَّ جِبْرَائِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَرَبَّ إِسْرَافِيلَ أَعُوذُ بِكَ مِنْ حَرِّ النَّارِ وَمِنْ عَذَابِ الْقَبْرِ
ይህ አቧራ የሚያስነሳ ጥያቄ አልነበረም። በባይብልም ቢሆን ወይም በትውፊት በፍርድ ቀን ሰባት የመላእክት አለቆች ሚካኤል፣ ገብርኤል፣ ሩፋኤል፣ ኡራኤል፣ ራጉኤል፣ ፋኑኤል(ጀርምኤል)፣ ሳቁኤል(ሰራኤል) ሰባት መለከት ተሰቷቸው ነጋሪት እንደሚነፉ ይናገራል፦
ማቴዎስ 24፥31 *"መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፥ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ ዳርቻው ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ"*።
ራእይ 8፥2 *"በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው*።
ራእይ 8፥6 *"ሰባቱንም መለከት የያዙ ሰባቱ መላእክት ሊነፉ ተዘጋጁ"*።
ዳንኤል 10፥13 *"ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ"*።
ኤፌሶን 3፥10 *"በሰማያዊ ስፍራ ውስጥ ላሉት "አለቆች" እና ሥልጣናት ትታወቅ ዘንድ"*።
ሚካኤል ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ነው፥ ሌሎች የመላእክት ስላሉ "ዋነኞቹ አለቆች" ብሎ አስቀምጦታል። "አለቆች" የሚለው የግሪኩ ቃል "አርኬስ" ἀρχαῖς ሲሆን "አርኬ" ἄρχω ማለትም "አለቃ" ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ በመላእክት አለቃ ድምፅ የፈጣሪ መለከት ሲነፋ ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ፦
1ኛ ቆሮንቶስ 15፥52 *"መለከት ይነፋልና ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ"*፥ እኛም እንለወጣለን።
1 ተሰሎንቄ 4፥16 ጌታ ራሱ በትእዛዝ *"በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ*።
መልአክ በበድን አካል ላይ መንፋቱ ስትገረሙበት ነፋስ በበድን ላይ እፍ ብሎ እንደሚነፋ መነገሩ ተደመሙበት፦
ሕዝቅኤል 37፥9 እርሱም፦ *የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር! ለነፋስም፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ነፋስ ሆይ! ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ እነዚህም የተገደሉት በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በልባቸው፡ በል! አለኝ*።
ነፋስ በተገደሉት በድን ላይ "እፍ" የሚለው እንዴት ነው? ይህንን መመለስ ከቻላችሁ ኢሥራፊል እንዴት እንደሚነፋ መረዳት ቀላል ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 31
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" "ሷሑበል ሱርን" አውስተዋል። በቀኙ ጂብሪል፥ በግራው ሚካኢል መሆናቸውን ተናግረዋል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ قَالَ ذَكَرَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صَاحِبَ الصُّورِ فَقَالَ " عَنْ يَمِينِهِ جِبْرَائِلُ وَعَنْ يَسَارِهِ مِيكَائِلُ "
ይህ ሷሒቡ አስ-ሱር በሌላ ሐዲስ "ኢሥራፊል" ተብሏል፥ “ኢሥራፊል” إِسْرَافِيل ማለት “ሩፋኤል” ማለት ሲሆን ከአራቱ የመላእክት አለቃ አንዱ ነው፦
ሡነን አን-ነሣኢ መጽሐፍ 50 , ሐዲስ 92
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ይሉ ነበር፦ *"አላህ ሆይ! የጂብሪል እና የሚካኢል ጌታ፣ የኢሥራፊል ጌታ በአንተ ከእሳት ቅጣት እና ከቀብር ቅጣት እጠበቃለው"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّهَا قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " اللَّهُمَّ رَبَّ جِبْرَائِيلَ وَمِيكَائِيلَ وَرَبَّ إِسْرَافِيلَ أَعُوذُ بِكَ مِنْ حَرِّ النَّارِ وَمِنْ عَذَابِ الْقَبْرِ
ይህ አቧራ የሚያስነሳ ጥያቄ አልነበረም። በባይብልም ቢሆን ወይም በትውፊት በፍርድ ቀን ሰባት የመላእክት አለቆች ሚካኤል፣ ገብርኤል፣ ሩፋኤል፣ ኡራኤል፣ ራጉኤል፣ ፋኑኤል(ጀርምኤል)፣ ሳቁኤል(ሰራኤል) ሰባት መለከት ተሰቷቸው ነጋሪት እንደሚነፉ ይናገራል፦
ማቴዎስ 24፥31 *"መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፥ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ ዳርቻው ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ"*።
ራእይ 8፥2 *"በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው*።
ራእይ 8፥6 *"ሰባቱንም መለከት የያዙ ሰባቱ መላእክት ሊነፉ ተዘጋጁ"*።
ዳንኤል 10፥13 *"ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ"*።
ኤፌሶን 3፥10 *"በሰማያዊ ስፍራ ውስጥ ላሉት "አለቆች" እና ሥልጣናት ትታወቅ ዘንድ"*።
ሚካኤል ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ነው፥ ሌሎች የመላእክት ስላሉ "ዋነኞቹ አለቆች" ብሎ አስቀምጦታል። "አለቆች" የሚለው የግሪኩ ቃል "አርኬስ" ἀρχαῖς ሲሆን "አርኬ" ἄρχω ማለትም "አለቃ" ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ በመላእክት አለቃ ድምፅ የፈጣሪ መለከት ሲነፋ ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ፦
1ኛ ቆሮንቶስ 15፥52 *"መለከት ይነፋልና ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ"*፥ እኛም እንለወጣለን።
1 ተሰሎንቄ 4፥16 ጌታ ራሱ በትእዛዝ *"በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ*።
መልአክ በበድን አካል ላይ መንፋቱ ስትገረሙበት ነፋስ በበድን ላይ እፍ ብሎ እንደሚነፋ መነገሩ ተደመሙበት፦
ሕዝቅኤል 37፥9 እርሱም፦ *የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር! ለነፋስም፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ነፋስ ሆይ! ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ እነዚህም የተገደሉት በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በልባቸው፡ በል! አለኝ*።
ነፋስ በተገደሉት በድን ላይ "እፍ" የሚለው እንዴት ነው? ይህንን መመለስ ከቻላችሁ ኢሥራፊል እንዴት እንደሚነፋ መረዳት ቀላል ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አልገደሉትም
@ገቢር አንድ
http://bit.ly/2HWzE0a
@ገቢር ሁለት
http://bit.ly/2HUcLuz
@ገቢር ሦስት
http://bit.ly/2HSQxJa
@ገቢር አራት
http://bit.ly/2HYIDOy
@ገቢር አምስት
http://bit.ly/2HWJ3Fd
@ገቢር አንድ
http://bit.ly/2HWzE0a
@ገቢር ሁለት
http://bit.ly/2HUcLuz
@ገቢር ሦስት
http://bit.ly/2HSQxJa
@ገቢር አራት
http://bit.ly/2HYIDOy
@ገቢር አምስት
http://bit.ly/2HWJ3Fd
የመጨረሻው ቀን
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥21 ለእናንተ *አላህን እና "የመጨረሻውን ቀን" የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
“ዱንያ” دُّنْيَا ማለት “ቅርቢቱ” ማለት ሲሆን የምንኖርበት ይህንን ዓለም ያመለክታል፥ “አኺራህ” آخِرة ማለት “መጨረሻይቱ” ማለት ሲሆን የሚቀጥለውን ዓለም ያመለክታል። የዚህ ዓለም የሚያበቃበት ቀን "የመጨረሻው ቀን ነው። "የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢሥላም “አል-አኺሩ አዝ-ዘማን” الْآخِر الْزَمَان ይባላል፥ በቁርኣን "የውመል አኺር" يَوْم الْآخِر ማለትም "መጨረሻው ቀን" ተብሎ ብዙ ቦታ ተጠቅሷል፥ ከስድስቱ አርካኑል ኢማን መካከልም አንዱ "በመጨረሻው ቀን" ማመን ነው፦
33፥21 ለእናንተ *አላህን እና "የመጨረሻውን ቀን" የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 5
ዑመር ኢብኑ ኽጣብ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ አይታይም ነበር፤ ወደ ነብዩ”ﷺ” እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት ተቃራኒ አድርጎ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *”ሙሐመድ ሆይ! ኢማን ምንድን ነው? እርሳቸውም፦ “በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው” አሉ*። قَالَ عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَجَاءَ رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَلْزَقَ رُكْبَتَهُ بِرُكْبَتِهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ مَا الإِيمَانُ قَالَ ” أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ
"የውም" يَوْم ማለት "ቀን" ማለት ሲሆን መአልት እና ሌሊት ያቀፈ የሀያ አራት ሰዓት እርዝማኔ ብቻ ሳይሆን ፍርድ የሚከናወንበት አንድ ሺህ ዓመት ያመለክታል፦
22፥47 አላህም ቀጠሮውን በፍጹም የማይጥስ ሲሆን በቅጣት ያቻኩሉሃል፡፡ *"እጌታህም ዘንድ አንዱ ቀን ከምትቆጥሩት ቀን እንደ ሺሕ ዓመት ነው"*፡፡ وَيَسْتَعْجِلُونَكَ بِالْعَذَابِ وَلَن يُخْلِفَ اللَّهُ وَعْدَهُ ۚ وَإِنَّ يَوْمًا عِندَ رَبِّكَ كَأَلْفِ سَنَةٍ مِّمَّا تَعُدُّونَ
32፥5 *"ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፡፡ ከዚያም ከምትቆጥሩት ዘመን ልኩ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ይወጣል"*፡፡ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ مِنَ السَّمَاءِ إِلَى الْأَرْضِ ثُمَّ يَعْرُجُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ أَلْفَ سَنَةٍ مِّمَّا تَعُدُّونَ
ይህ የመጨረሻ ቀን፦
"የውመል መውዑድ" يَوْم الْمَوْعُودِ
"የውሙል ሐቅ" يَوْمُ الْحَقّ
"የውሙል ኹሩጅ" يَوْمُ الْخُرُوج
"የውመል ቂያማህ" يَوْمَ الْقِيَامَة
"የውሚ አድ-ዲን" يَوْمِ الدِّين
"የውመል ፈትሕ" يَوْمَ الْفَتْح
"የውመል ጀምዕ" يَوْمِ الْجَمْع
"የውሙል ፈስል" يَوْمُ الْفَصْل
"የውመ አት-ተላቅ" يَوْمَ التَّلَاق
"የውሚል ሒሣብ" يَوْمِ الْحِسَاب
"የውመ አት-ተናድ" يَوْمَ التَّنَاد
"የውሙል ወዒድ" يَوْمُ الْوَعِيد
"የውመል ሐሥራህ" يَوْمَ الْحَسْرَة
"የውሙም መሽሁድ" يَوْمٌ مَّشْهُود
"የውሙል ኹሉድ" يَوْمُ الْخُلُود ተብሏል።
ይህንን ጥርስ እና ምላሱን እየነቀስን ኢንሻላህ ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥21 ለእናንተ *አላህን እና "የመጨረሻውን ቀን" የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
“ዱንያ” دُّنْيَا ማለት “ቅርቢቱ” ማለት ሲሆን የምንኖርበት ይህንን ዓለም ያመለክታል፥ “አኺራህ” آخِرة ማለት “መጨረሻይቱ” ማለት ሲሆን የሚቀጥለውን ዓለም ያመለክታል። የዚህ ዓለም የሚያበቃበት ቀን "የመጨረሻው ቀን ነው። "የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢሥላም “አል-አኺሩ አዝ-ዘማን” الْآخِر الْزَمَان ይባላል፥ በቁርኣን "የውመል አኺር" يَوْم الْآخِر ማለትም "መጨረሻው ቀን" ተብሎ ብዙ ቦታ ተጠቅሷል፥ ከስድስቱ አርካኑል ኢማን መካከልም አንዱ "በመጨረሻው ቀን" ማመን ነው፦
33፥21 ለእናንተ *አላህን እና "የመጨረሻውን ቀን" የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 5
ዑመር ኢብኑ ኽጣብ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ በጣም ነጭ ልብስ የለበሰና በጣም ጥቁር ጸጉር ያለው ሰው በመጣ ጊዜ ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ ወደ እርሳቸው ሲጓዝ አይታይም ነበር፤ ወደ ነብዩ”ﷺ” እስከሚደርስ ድረስ ከእኛ መካከል ማንም ዐላወቀውም፤ ጉልበቱን በእራሳቸው ጉልበት ተቃራኒ አድርጎ ከዚያም እንዲህ አለ፦ *”ሙሐመድ ሆይ! ኢማን ምንድን ነው? እርሳቸውም፦ “በአላህ ማመን፣ በመላእክቱ ማመን፣ በመጽሐፍቱ ማመን፣ በነቢያቱ ማመን፣ በመጨረሻው ቀን ማመን እና በሰናይ እና እኩይ ቀደር ማመን ነው” አሉ*። قَالَ عُمَرُ بْنُ الْخَطَّابِ كُنَّا عِنْدَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَجَاءَ رَجُلٌ شَدِيدُ بَيَاضِ الثِّيَابِ شَدِيدُ سَوَادِ الشَّعَرِ لاَ يُرَى عَلَيْهِ أَثَرُ السَّفَرِ وَلاَ يَعْرِفُهُ مِنَّا أَحَدٌ حَتَّى أَتَى النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَلْزَقَ رُكْبَتَهُ بِرُكْبَتِهِ ثُمَّ قَالَ يَا مُحَمَّدُ مَا الإِيمَانُ قَالَ ” أَنْ تُؤْمِنَ بِاللَّهِ وَمَلاَئِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ وَالْقَدَرِ خَيْرِهِ وَشَرِّهِ
"የውም" يَوْم ማለት "ቀን" ማለት ሲሆን መአልት እና ሌሊት ያቀፈ የሀያ አራት ሰዓት እርዝማኔ ብቻ ሳይሆን ፍርድ የሚከናወንበት አንድ ሺህ ዓመት ያመለክታል፦
22፥47 አላህም ቀጠሮውን በፍጹም የማይጥስ ሲሆን በቅጣት ያቻኩሉሃል፡፡ *"እጌታህም ዘንድ አንዱ ቀን ከምትቆጥሩት ቀን እንደ ሺሕ ዓመት ነው"*፡፡ وَيَسْتَعْجِلُونَكَ بِالْعَذَابِ وَلَن يُخْلِفَ اللَّهُ وَعْدَهُ ۚ وَإِنَّ يَوْمًا عِندَ رَبِّكَ كَأَلْفِ سَنَةٍ مِّمَّا تَعُدُّونَ
32፥5 *"ነገሩን ሁሉ ከሰማይ ወደ ምድር ያዘጋጃል፡፡ ከዚያም ከምትቆጥሩት ዘመን ልኩ ሺህ ዓመት በሆነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ይወጣል"*፡፡ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ مِنَ السَّمَاءِ إِلَى الْأَرْضِ ثُمَّ يَعْرُجُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ أَلْفَ سَنَةٍ مِّمَّا تَعُدُّونَ
ይህ የመጨረሻ ቀን፦
"የውመል መውዑድ" يَوْم الْمَوْعُودِ
"የውሙል ሐቅ" يَوْمُ الْحَقّ
"የውሙል ኹሩጅ" يَوْمُ الْخُرُوج
"የውመል ቂያማህ" يَوْمَ الْقِيَامَة
"የውሚ አድ-ዲን" يَوْمِ الدِّين
"የውመል ፈትሕ" يَوْمَ الْفَتْح
"የውመል ጀምዕ" يَوْمِ الْجَمْع
"የውሙል ፈስል" يَوْمُ الْفَصْل
"የውመ አት-ተላቅ" يَوْمَ التَّلَاق
"የውሚል ሒሣብ" يَوْمِ الْحِسَاب
"የውመ አት-ተናድ" يَوْمَ التَّنَاد
"የውሙል ወዒድ" يَوْمُ الْوَعِيد
"የውመል ሐሥራህ" يَوْمَ الْحَسْرَة
"የውሙም መሽሁድ" يَوْمٌ مَّشْهُود
"የውሙል ኹሉድ" يَوْمُ الْخُلُود ተብሏል።
ይህንን ጥርስ እና ምላሱን እየነቀስን ኢንሻላህ ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"የውመል መውዑድ"
"የውመል መውዑድ" يَوْم الْمَوْعُودِ ማለት "የተቀጠረው ቀን" ማለት ነው፦
85፥2 *"በተቀጠረው ቀንም እምላለው"*። وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
አላህ ፍጥረትን ወሮታና አጸፌታ፥ ምንዳና ትሩፋት የሚከፍበትን ቀን ቀጥሯል። ይህ ቀጠሮ መጪ ነው፥ በዚያ ቀን ሰማዩ ተሰንጣቂ ነው፥ ቀጠሮው ተፈጻሚ ነው። ከሃድያን ቢዚያ ቀን፦ "ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን መልክተኞቹም እውነትን የነገሩን ነው" ይላሉ፦
29፥5 *የአላህን መገናኘት ተስፋ የሚያደርግ ሰው ይዘጋጅ፡፡ የአላህ ቀጠሮ በእርግጥ መጪ ነውና*፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ مَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ اللَّهِ فَإِنَّ أَجَلَ اللَّهِ لَآتٍ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
34፥30 *«ለእናንተ ከእርሱ አንዲትንም ሰዓት የማትዘገዩበት የማትቀድሙበትም የቀጠሮ ቀን አላችሁ» በላቸው*፡፡ قُل لَّكُم مِّيعَادُ يَوْمٍ لَّا تَسْتَأْخِرُونَ عَنْهُ سَاعَةً وَلَا تَسْتَقْدِمُونَ
73፥18 *"ሰማዩ በእርሱ በዚያ ቀን ተሰንጣቂ ነው፡፡ ቀጠሮው ተፈጻሚ ነው*፡፡ السَّمَاءُ مُنفَطِرٌ بِهِ ۚ كَانَ وَعْدُهُ مَفْعُولًا
36፤52 *«ወይ ጥፋታችን! ከመኝታችን ማን ቀሰቀሰን? ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን መልክተኞቹም እውነትን የነገሩን ነው» ይላሉ*፡፡ قَالُوا يَا وَيْلَنَا مَن بَعَثَنَا مِن مَّرْقَدِنَا ۜ ۗ هَـٰذَا مَا وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ وَصَدَقَ الْمُرْسَلُونَ
ነጥብ ሁለት
"የውሙል ሐቅ"
"የውሙል ሐቅ" يَوْمُ الْحَقّ ማለት "የተረጋገጠ ወይም የእውነት ቀን" ማለት ነው፦
78፥39 *ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል*፡፡ ذَٰلِكَ الْيَوْمُ الْحَقُّ ۖ فَمَن شَاءَ اتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِ مَآبًا
“አል-የቂን” الْيَقِين ማለት “እርግጠኝነት” ማለት ሲሆን በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
“ዒልመል የቂን” عِلْمَ الْيَقِين ማለትም "እርግጠኛ ዕውቀት"
“ዐይነል የቂን” عَيْنَ الْيَقِين ማለትም "እርግጠኛ ማየት"
“ሐቁል የቂን” حَقُّ الْيَقِين ማለትም "እርግጠኛ እውነት" ነው።
አማንያን ጀነት ውስጥ ያለው ጸጋ መቅመስ፥ ከሃድያን ጀሃነም ውስጥ ያለው ቅጣት መቅመስ ሐቁል የቂን ነው፦
77፥43 *«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» ይባላሉ*፡፡ كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئًا بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
46፥34 *እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የውመል መውዑድ"
"የውመል መውዑድ" يَوْم الْمَوْعُودِ ማለት "የተቀጠረው ቀን" ማለት ነው፦
85፥2 *"በተቀጠረው ቀንም እምላለው"*። وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
አላህ ፍጥረትን ወሮታና አጸፌታ፥ ምንዳና ትሩፋት የሚከፍበትን ቀን ቀጥሯል። ይህ ቀጠሮ መጪ ነው፥ በዚያ ቀን ሰማዩ ተሰንጣቂ ነው፥ ቀጠሮው ተፈጻሚ ነው። ከሃድያን ቢዚያ ቀን፦ "ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን መልክተኞቹም እውነትን የነገሩን ነው" ይላሉ፦
29፥5 *የአላህን መገናኘት ተስፋ የሚያደርግ ሰው ይዘጋጅ፡፡ የአላህ ቀጠሮ በእርግጥ መጪ ነውና*፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ مَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ اللَّهِ فَإِنَّ أَجَلَ اللَّهِ لَآتٍ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
34፥30 *«ለእናንተ ከእርሱ አንዲትንም ሰዓት የማትዘገዩበት የማትቀድሙበትም የቀጠሮ ቀን አላችሁ» በላቸው*፡፡ قُل لَّكُم مِّيعَادُ يَوْمٍ لَّا تَسْتَأْخِرُونَ عَنْهُ سَاعَةً وَلَا تَسْتَقْدِمُونَ
73፥18 *"ሰማዩ በእርሱ በዚያ ቀን ተሰንጣቂ ነው፡፡ ቀጠሮው ተፈጻሚ ነው*፡፡ السَّمَاءُ مُنفَطِرٌ بِهِ ۚ كَانَ وَعْدُهُ مَفْعُولًا
36፤52 *«ወይ ጥፋታችን! ከመኝታችን ማን ቀሰቀሰን? ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን መልክተኞቹም እውነትን የነገሩን ነው» ይላሉ*፡፡ قَالُوا يَا وَيْلَنَا مَن بَعَثَنَا مِن مَّرْقَدِنَا ۜ ۗ هَـٰذَا مَا وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ وَصَدَقَ الْمُرْسَلُونَ
ነጥብ ሁለት
"የውሙል ሐቅ"
"የውሙል ሐቅ" يَوْمُ الْحَقّ ማለት "የተረጋገጠ ወይም የእውነት ቀን" ማለት ነው፦
78፥39 *ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል*፡፡ ذَٰلِكَ الْيَوْمُ الْحَقُّ ۖ فَمَن شَاءَ اتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِ مَآبًا
“አል-የቂን” الْيَقِين ማለት “እርግጠኝነት” ማለት ሲሆን በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
“ዒልመል የቂን” عِلْمَ الْيَقِين ማለትም "እርግጠኛ ዕውቀት"
“ዐይነል የቂን” عَيْنَ الْيَقِين ማለትም "እርግጠኛ ማየት"
“ሐቁል የቂን” حَقُّ الْيَقِين ማለትም "እርግጠኛ እውነት" ነው።
አማንያን ጀነት ውስጥ ያለው ጸጋ መቅመስ፥ ከሃድያን ጀሃነም ውስጥ ያለው ቅጣት መቅመስ ሐቁል የቂን ነው፦
77፥43 *«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» ይባላሉ*፡፡ كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئًا بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
46፥34 *እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የመጨረሻው ቀን
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥42 *ጩኸቲቱን በእውነት የሚሰሙበት ቀን ያ ከመቃብር "የመውጫው ቀን" ነው*፡፡ يَوْمَ يَسْمَعُونَ الصَّيْحَةَ بِالْحَقِّ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُرُوجِ
ነጥብ ሦስት
"የውሙል ኹሩጅ"
"የውሙል ኹሩጅ" يَوْمُ الْخُرُوج ማለት "የመውጫው ቀን ነው" ማለት ነው፥ ጠሪው መልአክ በሚጠራበት ቀን ሰዎች ከመቃብራቸው ይወጣሉ፦
53፥6 ከእነርሱም ዙር፡፡ *ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
50፥41 *"የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
50፥42 *ጩኸቲቱን በእውነት የሚሰሙበት ቀን ያ ከመቃብር "የመውጫው ቀን" ነው*፡፡ يَوْمَ يَسْمَعُونَ الصَّيْحَةَ بِالْحَقِّ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُرُوجِ
30፥25 *ሰማይና ምድርም በትዕዛዙ መቆማቸው እና ከዚያም *ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَن تَقُومَ السَّمَاءُ وَالْأَرْضُ بِأَمْرِهِ ۚ ثُمَّ إِذَا دَعَاكُمْ دَعْوَةً مِّنَ الْأَرْضِ إِذَا أَنتُمْ تَخْرُجُونَ
"የምትወጡ" ለሚለው የገባው ቃል "ተኽሩጁነ" تَخْرُجُونَ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ጠሪው መልአክ የሚጣራበት የመጀመሪያው መነፋት ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ሲሆን ሁለተኛው መነፋት ሰዎች ከመቃብራቸው የሚወጡበት ነው፦
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፥ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
36፥51 *"በቀንዱም ይነፋል፥ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
ይህ በመለከት ሁለቱን መነፋት የሚነፋው መልአክ "ሷሒቡ አስ-ሱር" صَاحِب الصُّور ማለት "የመለከት ባለቤት" የመላእክት አለቃ ኢሥራፊል ነው።
ነጥብ አራት
"የውመል ቂያማህ"
“ቂያማህ” قِيَٰمَة የሚለው ቃል “ቃመ” قَامَ ማለትም “ተነሣ” ወይም “ቆመ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ትንሣኤ” ማለት ነው። "የውመል ቂያማህ" يَوْمَ الْقِيَامَة ማለት "የትንሣኤ ቀን" ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ ስለ ትንሳኤ አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት በትንሣኤ ቀን ምሏል፦
75፥1 *"ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት አይደለም፡፡ *"በትንሣኤ ቀን እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ
23፥16 *"ከዚያም እናንተ "በትንሣኤ ቀን" ትቀሰቀሳላችሁ"*፡፡ ثُمَّ إِنَّكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ تُبْعَثُونَ
39፥68 *"ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው "ቋሚዎች" ይኾናሉ*፡፡ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
"ቃኢም" قَآئِم ማለት "ቃሚ" ማለት ነው፥ የቃኢም ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቂያም" قِيَام ማለት ሲሆን "ቋሚዎች" ማለት ነው። ትንሳኤ እንዳለ በዕውቀት ያወቁ እና በእምነት ያመኑ የዕውቀት እና የእምነት ባለቤቶች እነዚያ የካዱትን በትንሳኤ ቀን፦ "ይህም የካዳችሁት የትንሣኤ ቀን ነው፡፡ ግን እናንተ የማታውቁ ነበራችሁ" ይሏቸዋል፥ እነዚያ የካዱት በትንሣኤ ቀን ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ። እነርሱ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፦
30፥56 *እነዚያንም ዕውቀትንና እምነትን የተሰጡት «በአላህ መጽሐፍ (ፍርድ) እስከ ትንሣኤ ቀን በእርግጥ ቆያችሁ፡፡ ይህም የካዳችሁት የትንሣኤ ቀን ነው፡፡ ግን እናንተ የማታውቁ ነበራችሁ» ይሏቸዋል*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ وَالْإِيمَانَ لَقَدْ لَبِثْتُمْ فِي كِتَابِ اللَّهِ إِلَىٰ يَوْمِ الْبَعْثِ ۖ فَهَـٰذَا يَوْمُ الْبَعْثِ وَلَـٰكِنَّكُمْ كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
15፥2 *"እነዚያ የካዱት በትንሣኤ ቀን ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ"*፡፡ رُّبَمَا يَوَدُّ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْ كَانُوا مُسْلِمِينَ
37፥35 *እነርሱ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ*፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥42 *ጩኸቲቱን በእውነት የሚሰሙበት ቀን ያ ከመቃብር "የመውጫው ቀን" ነው*፡፡ يَوْمَ يَسْمَعُونَ الصَّيْحَةَ بِالْحَقِّ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُرُوجِ
ነጥብ ሦስት
"የውሙል ኹሩጅ"
"የውሙል ኹሩጅ" يَوْمُ الْخُرُوج ማለት "የመውጫው ቀን ነው" ማለት ነው፥ ጠሪው መልአክ በሚጠራበት ቀን ሰዎች ከመቃብራቸው ይወጣሉ፦
53፥6 ከእነርሱም ዙር፡፡ *ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
50፥41 *"የሚነገርህን አዳምጥም፡፡ ጠሪው ከቅርብ ስፍራ በሚጠራበት ቀን ከመቃብራቸው ይወጣሉ*፡፡ وَاسْتَمِعْ يَوْمَ يُنَادِ الْمُنَادِ مِن مَّكَانٍ قَرِيبٍ
50፥42 *ጩኸቲቱን በእውነት የሚሰሙበት ቀን ያ ከመቃብር "የመውጫው ቀን" ነው*፡፡ يَوْمَ يَسْمَعُونَ الصَّيْحَةَ بِالْحَقِّ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُرُوجِ
30፥25 *ሰማይና ምድርም በትዕዛዙ መቆማቸው እና ከዚያም *ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَن تَقُومَ السَّمَاءُ وَالْأَرْضُ بِأَمْرِهِ ۚ ثُمَّ إِذَا دَعَاكُمْ دَعْوَةً مِّنَ الْأَرْضِ إِذَا أَنتُمْ تَخْرُجُونَ
"የምትወጡ" ለሚለው የገባው ቃል "ተኽሩጁነ" تَخْرُجُونَ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ጠሪው መልአክ የሚጣራበት የመጀመሪያው መነፋት ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ሲሆን ሁለተኛው መነፋት ሰዎች ከመቃብራቸው የሚወጡበት ነው፦
39፥68 *በቀንዱም ይነፋል፥ በሰማያት ውስጥ ያለው ፍጡር እና በምድርም ውስጥ ያለው ፍጡር ሁሉ አላህ የሻው ሲቀር በድንጋጤ ይሞታል፡፡ ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው ቋሚዎች ይኾናሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَصَعِقَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ إِلَّا مَن شَاءَ اللَّهُ ۖ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
36፥51 *"በቀንዱም ይነፋል፥ ወዲያውኑም እነርሱ ከመቃብሮቻቸው ወደ ጌታቸው በፍጥነት ይገሰግሳሉ*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ فَإِذَا هُم مِّنَ الْأَجْدَاثِ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يَنسِلُونَ
ይህ በመለከት ሁለቱን መነፋት የሚነፋው መልአክ "ሷሒቡ አስ-ሱር" صَاحِب الصُّور ማለት "የመለከት ባለቤት" የመላእክት አለቃ ኢሥራፊል ነው።
ነጥብ አራት
"የውመል ቂያማህ"
“ቂያማህ” قِيَٰمَة የሚለው ቃል “ቃመ” قَامَ ማለትም “ተነሣ” ወይም “ቆመ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ትንሣኤ” ማለት ነው። "የውመል ቂያማህ" يَوْمَ الْقِيَامَة ማለት "የትንሣኤ ቀን" ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ ስለ ትንሳኤ አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት በትንሣኤ ቀን ምሏል፦
75፥1 *"ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት አይደለም፡፡ *"በትንሣኤ ቀን እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ
23፥16 *"ከዚያም እናንተ "በትንሣኤ ቀን" ትቀሰቀሳላችሁ"*፡፡ ثُمَّ إِنَّكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ تُبْعَثُونَ
39፥68 *"ከዚያም በእርሱ ሌላ መንነፋት ይነፋል፥ ወዲያውም እነርሱ የሚሠራባቸውን የሚጠባበቁ ኾነው "ቋሚዎች" ይኾናሉ*፡፡ ثُمَّ نُفِخَ فِيهِ أُخْرَىٰ فَإِذَا هُمْ قِيَامٌ يَنظُرُونَ
"ቃኢም" قَآئِم ማለት "ቃሚ" ማለት ነው፥ የቃኢም ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቂያም" قِيَام ማለት ሲሆን "ቋሚዎች" ማለት ነው። ትንሳኤ እንዳለ በዕውቀት ያወቁ እና በእምነት ያመኑ የዕውቀት እና የእምነት ባለቤቶች እነዚያ የካዱትን በትንሳኤ ቀን፦ "ይህም የካዳችሁት የትንሣኤ ቀን ነው፡፡ ግን እናንተ የማታውቁ ነበራችሁ" ይሏቸዋል፥ እነዚያ የካዱት በትንሣኤ ቀን ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ። እነርሱ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፦
30፥56 *እነዚያንም ዕውቀትንና እምነትን የተሰጡት «በአላህ መጽሐፍ (ፍርድ) እስከ ትንሣኤ ቀን በእርግጥ ቆያችሁ፡፡ ይህም የካዳችሁት የትንሣኤ ቀን ነው፡፡ ግን እናንተ የማታውቁ ነበራችሁ» ይሏቸዋል*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ وَالْإِيمَانَ لَقَدْ لَبِثْتُمْ فِي كِتَابِ اللَّهِ إِلَىٰ يَوْمِ الْبَعْثِ ۖ فَهَـٰذَا يَوْمُ الْبَعْثِ وَلَـٰكِنَّكُمْ كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
15፥2 *"እነዚያ የካዱት በትንሣኤ ቀን ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ"*፡፡ رُّبَمَا يَوَدُّ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْ كَانُوا مُسْلِمِينَ
37፥35 *እነርሱ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ*፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ
ነጥብ አምስት
"የውሚድ ዲን"
“ዲን” دِين የሚለው ቃል “ዳነ” دَانَ ማለትም “ፈረደ” “በየነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ሃይማኖት” “ፍትሕ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው። "የውሚድ ዲን" يَوْمِ الدِّين ማለት "የፍርዱ ቀን" ማለት ነው፦
1፥4 *"የፍርዱ ቀን" ባለቤት ለኾነው"*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
37፥20 *«ዋ ጥፋታችን! ይህ "የፍርዱ ቀን" ነው» ይላሉም*፡፡ وَقَالُوا يَا وَيْلَنَا هَـٰذَا يَوْمُ الدِّينِ
56፥6 *"ፍርድን ማግኘትም የማይቀር ነው"*፡፡ وَإِنَّ الدِّينَ لَوَاقِعٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፍርድ" ለሚለው ቃል የገባው በአመልካች መስተአምር "አድ-ዲን" الدِّين መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ዲን” دِين ሦስት ደረጃ አለው፥ እርሱም፦
“ኢሥላም” إِسْلَٰم
“ኢማን” إِيمَٰن
“ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው።
ዲን ለአላህ ብቻ በማጥራት አላህን ማምለክ ነው፦
39፥11 በል «እኔ *አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንዳመልከው ታዘዝኩ"*፡፡ قُلْ إِنِّي أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ مُخْلِصًا لَّهُ الدِّينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ያጠራ" ለሚለው ቃል የገባው "ሙኽሊስ" مُخْلِص ነው። "ኢኽላስ" إِخْلَاص የሚለው ቃል "ኸለሰ" خَلَصَ ማለትም "ጠራ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከእዩልኝ እና ከስሙልኝ፥ ከወቀሳ እና ከሙገሳ ነጻ ሆኖ ዲንን ለአላህ ብቻ "ማጥራት" ማለት ነው። ዒባዳን በኢኽላስ የሚሠራ ሙሥሊም "ሙኽሊስ" مُخْلِص ይባላል። አላህ ዘንድ ዲን ኢሥላም ብቻ ነው፥ ከኢሥላም ዲን ሌላ ዲንን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከእርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 *አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው*፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
3፥85 *ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከእርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው*፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ الْإِسْلَامِ دِينًا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِي الْآخِرَةِ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ነጥብ ስድስት
"የውመል ፈትሕ"
"የውመል ፈትሕ" يَوْمَ الْفَتْح ማለት "የፍርድ ቀን" ማለት ነው፥ በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ስሞች መካከል "አል-ፈታሕ" الْفَتَّاح ማለትም "ፈራጁ" ነው፦
32፥29 *«"በፍርድ ቀን" እነዚያን የካዱትን ሰዎች እምነታቸው አይጠቅማቸውም፡፡ እነርሱም ጊዜን አይሰጡም»* በላቸው፡፡ قُلْ يَوْمَ الْفَتْحِ لَا يَنفَعُ الَّذِينَ كَفَرُوا إِيمَانُهُمْ وَلَا هُمْ يُنظَرُونَ
34፥26 *«ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው»* በላቸው፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
"ፈትሕ" فَتْح የሚለው ቃል "ፈተሐ" فَتَحَ ማለትም "ከፈተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መክፈት" ማለት ነው፥ "መፋቲሕ" مَفَاتِح ማለት እራሱ "መክፈቻ" ማለት ነው። ቁርኣን ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጉም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው። መታየት ያለበት ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ ነው፥ እዚህ ዐውድ ላይ "ፈትሕ" فَتْح ማለት "ፍርድ" ማለት ነው፦
26፥118 *«በእኔ እና በእነርሱም መካከል ፍርድን "ፍረድ"! አድነኝም!፡፡ ከእኔ ጋር ያሉትን ምእምናንም፡፡»* فَافْتَحْ بَيْنِي وَبَيْنَهُمْ فَتْحًا وَنَجِّنِي وَمَن مَّعِيَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፍረድ" ለሚለው ግስ የገባው ቃል "ኢፍተሕ" افْتَحْ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። በፍርድ ቀን ለካፊር ይፈረድበታል፥ ለሙእሚን ይፈረድለታል።
ኢንሿላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የውሚድ ዲን"
“ዲን” دِين የሚለው ቃል “ዳነ” دَانَ ማለትም “ፈረደ” “በየነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ሃይማኖት” “ፍትሕ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርሕ” ማለት ነው። "የውሚድ ዲን" يَوْمِ الدِّين ማለት "የፍርዱ ቀን" ማለት ነው፦
1፥4 *"የፍርዱ ቀን" ባለቤት ለኾነው"*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
37፥20 *«ዋ ጥፋታችን! ይህ "የፍርዱ ቀን" ነው» ይላሉም*፡፡ وَقَالُوا يَا وَيْلَنَا هَـٰذَا يَوْمُ الدِّينِ
56፥6 *"ፍርድን ማግኘትም የማይቀር ነው"*፡፡ وَإِنَّ الدِّينَ لَوَاقِعٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፍርድ" ለሚለው ቃል የገባው በአመልካች መስተአምር "አድ-ዲን" الدِّين መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። “ዲን” دِين ሦስት ደረጃ አለው፥ እርሱም፦
“ኢሥላም” إِسْلَٰم
“ኢማን” إِيمَٰن
“ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው።
ዲን ለአላህ ብቻ በማጥራት አላህን ማምለክ ነው፦
39፥11 በል «እኔ *አላህን ሃይማኖትን ለእርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንዳመልከው ታዘዝኩ"*፡፡ قُلْ إِنِّي أُمِرْتُ أَنْ أَعْبُدَ اللَّهَ مُخْلِصًا لَّهُ الدِّينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ያጠራ" ለሚለው ቃል የገባው "ሙኽሊስ" مُخْلِص ነው። "ኢኽላስ" إِخْلَاص የሚለው ቃል "ኸለሰ" خَلَصَ ማለትም "ጠራ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከእዩልኝ እና ከስሙልኝ፥ ከወቀሳ እና ከሙገሳ ነጻ ሆኖ ዲንን ለአላህ ብቻ "ማጥራት" ማለት ነው። ዒባዳን በኢኽላስ የሚሠራ ሙሥሊም "ሙኽሊስ" مُخْلِص ይባላል። አላህ ዘንድ ዲን ኢሥላም ብቻ ነው፥ ከኢሥላም ዲን ሌላ ዲንን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከእርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 *አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው*፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
3፥85 *ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከእርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው*፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ الْإِسْلَامِ دِينًا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِي الْآخِرَةِ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ነጥብ ስድስት
"የውመል ፈትሕ"
"የውመል ፈትሕ" يَوْمَ الْفَتْح ማለት "የፍርድ ቀን" ማለት ነው፥ በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ስሞች መካከል "አል-ፈታሕ" الْفَتَّاح ማለትም "ፈራጁ" ነው፦
32፥29 *«"በፍርድ ቀን" እነዚያን የካዱትን ሰዎች እምነታቸው አይጠቅማቸውም፡፡ እነርሱም ጊዜን አይሰጡም»* በላቸው፡፡ قُلْ يَوْمَ الْفَتْحِ لَا يَنفَعُ الَّذِينَ كَفَرُوا إِيمَانُهُمْ وَلَا هُمْ يُنظَرُونَ
34፥26 *«ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው»* በላቸው፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
"ፈትሕ" فَتْح የሚለው ቃል "ፈተሐ" فَتَحَ ማለትም "ከፈተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መክፈት" ማለት ነው፥ "መፋቲሕ" مَفَاتِح ማለት እራሱ "መክፈቻ" ማለት ነው። ቁርኣን ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጉም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው። መታየት ያለበት ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ ነው፥ እዚህ ዐውድ ላይ "ፈትሕ" فَتْح ማለት "ፍርድ" ማለት ነው፦
26፥118 *«በእኔ እና በእነርሱም መካከል ፍርድን "ፍረድ"! አድነኝም!፡፡ ከእኔ ጋር ያሉትን ምእምናንም፡፡»* فَافْتَحْ بَيْنِي وَبَيْنَهُمْ فَتْحًا وَنَجِّنِي وَمَن مَّعِيَ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፍረድ" ለሚለው ግስ የገባው ቃል "ኢፍተሕ" افْتَحْ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። በፍርድ ቀን ለካፊር ይፈረድበታል፥ ለሙእሚን ይፈረድለታል።
ኢንሿላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የመጨረሻው ቀን
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥7 እንደዚሁም የከተሞች እናት የኾነችውን እና በአካባቢዋ ያሉትንም ልታስጠነቅቅ *የመሰብሰቢያውንም ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
ነጥብ ሰባት
"የውሙል ጀምዕ"
"የውመል ጀምዕ" يَوْم الْجَمْع ማለት "የመሰብሰቢያውንም ቀን" ማለት ነው፦
42፥7 እንደዚሁም የከተሞች እናት የኾነችውን እና በአካባቢዋ ያሉትንም ልታስጠነቅቅ *የመሰብሰቢያውንም ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
“አሐድ” أحَد ማለት “አንድ” ማለት ነው፣
“ኢስነይን” اِثْنَيْن ማለት “ሁለት” ማለት ነው፣
“ሱላሳእ” ثُّلَاثَاء ማለት “ሦስት” ማለት ነው፣
“አርቢዓእ” أَرْبِعَاء ማለት “አራት” ማለት ነው፣
“ኸሚሥ” خَمِيس ማለት “አምስት” ማለት ነው፣
“ጁሙዓህ” جُمُعَة ማለት ደግሞ “ስብስብ” ማለት ነው፥ "የውሙል ጁሙዓህ" يَوْمُ الْجُمُعَة ማለት እራሱ "የስብስብ ቀን" ማለት ነው። አደም የተፈጠረው በጁሙዓህ ቀን ነው፥ ቂያማህ የሚቆመውም በጁሙዓህ ቀን ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 1
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፣ በዚያ ቀን ወደ ጀነት ገብቷል፥ ከጀነት በዚያ ቀን ወጥቷል፣ ሰዓቲቱ በጁሙዓህ ቀን እንጂ አትቆምም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ فِيهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا وَلاَ تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ فِي يَوْمِ الْجُمُعَةِ "
አምላካችን አላህ በመሰብሰቢያውንም ቀን ሰውን ሁሉ ሰብሳቢ ነው፥ ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፦
3፥9 «ጌታችን ሆይ! *አንተ በእርሱ ለመምጣቱ ጥርጥር የሌለበት በኾነ ቀን ሰውን ሁሉ ሰብሳቢ ነህ*፡፡ ምንጊዜም አላህ ቀጠሮውን አያፈርስምና፡፡» رَبَّنَا إِنَّكَ جَامِعُ النَّاسِ لِيَوْمٍ لَّا رَيْبَ فِيهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُخْلِفُ الْمِيعَادَ
34፥26 *«ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው»* በላቸው፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
ትክክለኛ ፈራጅ እርሱ ብቻ ስለሆነ በዚያ ቀን ለፍርድ ይሰበስባል፥ ያ ቀን መምጣቱ ጥርጥር የለበትም፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች ዐያውቁም፦
4፥26 *«አላህ ሕያው ያደርጋችኋል፥ ከዚያም ያሞታል። ከዚያም ወደ ትንሣኤ ቀን ይሰበስባችኋል፥ በእርሱ ጥርጥር የለበትም፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች ዐያውቁም»* በላቸው፡፡ قُلِ اللَّهُ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يَجْمَعُكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ *"ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል"*፡፡ በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
ነጥብ ስምንት
"የውሙል ፈስል"
"የውሙል ፈስል" يَوْمُ الْفَصْل ማለት የመለያው ቀን" ማለት ነው፥ የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው፦
44፥40 *"የመለያው ቀን" ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው"*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
አምላካችን አላህ በመለያው ቀን አማንያንን ወደ ጀነት በማስገባት፥ ከሃድያንን ወደ እሳት በማስገባት በፍርድ ይለያል፦
32፥25 *ጌታህ እርሱ በዚያ በእርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ይለያል*፡፡ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
22፥17 *እነዚያ ያመኑት፣ እነዚያም ይሁዳውያን የሆኑ፣ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም፣ መጁሶችም፣ እነዚያም ያጋሩ አላህ በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ይለያል*፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ በእርግጥ ዐዋቂ ነውና፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالصَّابِئِينَ وَالنَّصَارَىٰ وَالْمَجُوسَ وَالَّذِينَ أَشْرَكُوا إِنَّ اللَّهَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
ከሃድያን አስተባባዮች ስለሆኑ "ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት "የመለያው ቀን" ነው" ይባላሉ፦
77፥14 *የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الْفَصْلِ
77፥15 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
37፥21 *«ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት "የመለያው ቀን" ነው»* ይባላሉ፡፡ هَـٰذَا يَوْمُ الْفَصْلِ الَّذِي كُنتُم بِهِ تُكَذِّبُونَ
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥7 እንደዚሁም የከተሞች እናት የኾነችውን እና በአካባቢዋ ያሉትንም ልታስጠነቅቅ *የመሰብሰቢያውንም ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
ነጥብ ሰባት
"የውሙል ጀምዕ"
"የውመል ጀምዕ" يَوْم الْجَمْع ማለት "የመሰብሰቢያውንም ቀን" ማለት ነው፦
42፥7 እንደዚሁም የከተሞች እናት የኾነችውን እና በአካባቢዋ ያሉትንም ልታስጠነቅቅ *የመሰብሰቢያውንም ቀን በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲኾን ልታስጠነቅቅ ዐረብኛ የኾነን ቁርኣን ወደ አንተ አወረድን*፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لِّتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا وَتُنذِرَ يَوْمَ الْجَمْعِ لَا رَيْبَ فِيهِ
“አሐድ” أحَد ማለት “አንድ” ማለት ነው፣
“ኢስነይን” اِثْنَيْن ማለት “ሁለት” ማለት ነው፣
“ሱላሳእ” ثُّلَاثَاء ማለት “ሦስት” ማለት ነው፣
“አርቢዓእ” أَرْبِعَاء ማለት “አራት” ማለት ነው፣
“ኸሚሥ” خَمِيس ማለት “አምስት” ማለት ነው፣
“ጁሙዓህ” جُمُعَة ማለት ደግሞ “ስብስብ” ማለት ነው፥ "የውሙል ጁሙዓህ" يَوْمُ الْجُمُعَة ማለት እራሱ "የስብስብ ቀን" ማለት ነው። አደም የተፈጠረው በጁሙዓህ ቀን ነው፥ ቂያማህ የሚቆመውም በጁሙዓህ ቀን ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 1
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መልካም ቀን ፀሐይ ከወጣችበት የጁሙዓህ ቀን ነው፥ በዚያ ቀን አደም ተፈጠረ፣ በዚያ ቀን ወደ ጀነት ገብቷል፥ ከጀነት በዚያ ቀን ወጥቷል፣ ሰዓቲቱ በጁሙዓህ ቀን እንጂ አትቆምም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " خَيْرُ يَوْمٍ طَلَعَتْ فِيهِ الشَّمْسُ يَوْمُ الْجُمُعَةِ فِيهِ خُلِقَ آدَمُ وَفِيهِ أُدْخِلَ الْجَنَّةَ وَفِيهِ أُخْرِجَ مِنْهَا وَلاَ تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ فِي يَوْمِ الْجُمُعَةِ "
አምላካችን አላህ በመሰብሰቢያውንም ቀን ሰውን ሁሉ ሰብሳቢ ነው፥ ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፦
3፥9 «ጌታችን ሆይ! *አንተ በእርሱ ለመምጣቱ ጥርጥር የሌለበት በኾነ ቀን ሰውን ሁሉ ሰብሳቢ ነህ*፡፡ ምንጊዜም አላህ ቀጠሮውን አያፈርስምና፡፡» رَبَّنَا إِنَّكَ جَامِعُ النَّاسِ لِيَوْمٍ لَّا رَيْبَ فِيهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُخْلِفُ الْمِيعَادَ
34፥26 *«ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው»* በላቸው፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
ትክክለኛ ፈራጅ እርሱ ብቻ ስለሆነ በዚያ ቀን ለፍርድ ይሰበስባል፥ ያ ቀን መምጣቱ ጥርጥር የለበትም፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች ዐያውቁም፦
4፥26 *«አላህ ሕያው ያደርጋችኋል፥ ከዚያም ያሞታል። ከዚያም ወደ ትንሣኤ ቀን ይሰበስባችኋል፥ በእርሱ ጥርጥር የለበትም፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች ዐያውቁም»* በላቸው፡፡ قُلِ اللَّهُ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يَجْمَعُكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ *"ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል"*፡፡ በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
ነጥብ ስምንት
"የውሙል ፈስል"
"የውሙል ፈስል" يَوْمُ الْفَصْل ማለት የመለያው ቀን" ማለት ነው፥ የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው፦
44፥40 *"የመለያው ቀን" ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው"*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
አምላካችን አላህ በመለያው ቀን አማንያንን ወደ ጀነት በማስገባት፥ ከሃድያንን ወደ እሳት በማስገባት በፍርድ ይለያል፦
32፥25 *ጌታህ እርሱ በዚያ በእርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ይለያል*፡፡ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
22፥17 *እነዚያ ያመኑት፣ እነዚያም ይሁዳውያን የሆኑ፣ ሳቢያኖችም፣ ክርስቲያኖችም፣ መጁሶችም፣ እነዚያም ያጋሩ አላህ በትንሣኤ ቀን በመካከላቸው በፍርድ ይለያል*፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ በእርግጥ ዐዋቂ ነውና፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالصَّابِئِينَ وَالنَّصَارَىٰ وَالْمَجُوسَ وَالَّذِينَ أَشْرَكُوا إِنَّ اللَّهَ يَفْصِلُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
ከሃድያን አስተባባዮች ስለሆኑ "ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት "የመለያው ቀን" ነው" ይባላሉ፦
77፥14 *የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الْفَصْلِ
77፥15 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
37፥21 *«ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት "የመለያው ቀን" ነው»* ይባላሉ፡፡ هَـٰذَا يَوْمُ الْفَصْلِ الَّذِي كُنتُم بِهِ تُكَذِّبُونَ
ነጥብ ዘጠኝ
"የውመት ተላቅ"
"የውመት ተላቅ" يَوْمَ التَّلَاق ማለት "የመገናኛውን ቀን" ማለት ነው፦
40፥15 *"እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ "የመገናኛውን ቀን" ያስጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል*፡፡ رَفِيعُ الدَّرَجَاتِ ذُو الْعَرْشِ يُلْقِي الرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ لِيُنذِرَ يَوْمَ التَّلَاقِ
ሰው አላህን ተገናኝቶ በሠራው ሰናይ ሥራ ወይም በሠራው እኩይ ሥራ ከጌታው ይተሳሰባል፦
84፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! አንተ "ጌታህን እስከምትገናኝ" ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፥ "ተገናኚውም" ነህ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدْحًا فَمُلَاقِيهِ
ሶላት መስገድ ጌታቸውን የሚገናኙ መኾናቸውን በዕውቀት የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ ቀላል ናት፥ ግን አላህን አግኝቼ ይተሳሰበኛል ብሎ እርግጠኛ ባልሆነ ላይ ግን ከባድ ናት፦
2፥46 *(ሶላት) እነዚያ "ጌታቸውን የሚገናኙ እነርሱም ወደ እርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ እንጅ ከባድ ናት*፡፡ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو رَبِّهِمْ وَأَنَّهُمْ إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
እኩያን ለእነርሱ፦ "ስገዱም" በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም ነበር፥ ቅጣቱን ሲቀምሱ፦ ”ከሰጋጆቹ አልነበርንም" ይላሉ፦
77፥48 *"«ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም"*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ارْكَعُوا لَا يَرْكَعُونَ
74፥43 እነርሱም ይላሉ፦ *”ከሰጋጆቹ አልነበርንም”*፡፡ قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّين
ነጥብ አስር
"የውሚል ሒሣብ"
"የውሚል ሒሣብ" يَوْمِ الْحِسَاب ማለት "የመተሳሰቢያ ወይም የምርመራ ቀን" ማለት ነው፦
38፥52 *"ይህ ለምርመራው ቀን የምትቀጠሩት ተስፋ ነው"*፡፡ هَـٰذَا مَا تُوعَدُونَ لِيَوْمِ الْحِسَابِ
"ሒሣብ" حِسَاب የሚለው ቃል "ሐሢበ" حَسِبَ ማለትም "መረመረ" "ተቆጣጠረ" ተሳሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምርመራ" "ቁጥጥር" "መተሳሰብ" "ማወራረድ" ማለት ነው። በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ውብ ስሞች መካከል "አል-ሐሢብ" الْحَسِيب ሲሆን "ተቆጣጣሪ" "መርማሪ" "ተሳሳቢ" ማለት ነው፦
4፥86 በሰላምታ በተከበራችሁም ጊዜ ከእርሷ ይበልጥ ባማረ ሰላምታ አክብሩ፡፡ ወይም እርሷኑ መልሷት፡፡ *"አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና"*፡፡ وَإِذَا حُيِّيتُم بِتَحِيَّةٍ فَحَيُّوا بِأَحْسَنَ مِنْهَا أَوْ رُدُّوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
2፥284 *በሰማያት ውስጥና በምድርም ውስጥ ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ በራሳችሁ ውስጥ ያለውን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት አላህ በእርሱ ይቆጣጠራችኋል*፡፡ لِّلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَإِن تُبْدُوا مَا فِي أَنفُسِكُمْ أَوْ تُخْفُوهُ يُحَاسِبْكُم بِهِ اللَّهُ
"ይቆጣጠራችኋል" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሓሢብኩም" يُحَاسِبْكُم መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። በራሳችን ውስጥ ያለውን ብንገልጽ ወይም ብንደብቅ አምላካችን አላህ በእርሱ ማለትም በችሎታው ይቆጣጠረናል። እንዲሁ የፍርዱ ቀን ሰዎች የሠሩት ኸይር ሥራ፥ ወይም ሸር ሥራ ይተሳሰባል።
ኢንሿላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የውመት ተላቅ"
"የውመት ተላቅ" يَوْمَ التَّلَاق ማለት "የመገናኛውን ቀን" ማለት ነው፦
40፥15 *"እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ "የመገናኛውን ቀን" ያስጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል*፡፡ رَفِيعُ الدَّرَجَاتِ ذُو الْعَرْشِ يُلْقِي الرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ لِيُنذِرَ يَوْمَ التَّلَاقِ
ሰው አላህን ተገናኝቶ በሠራው ሰናይ ሥራ ወይም በሠራው እኩይ ሥራ ከጌታው ይተሳሰባል፦
84፥6 *"አንተ ሰው ሆይ! አንተ "ጌታህን እስከምትገናኝ" ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፥ "ተገናኚውም" ነህ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدْحًا فَمُلَاقِيهِ
ሶላት መስገድ ጌታቸውን የሚገናኙ መኾናቸውን በዕውቀት የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ ቀላል ናት፥ ግን አላህን አግኝቼ ይተሳሰበኛል ብሎ እርግጠኛ ባልሆነ ላይ ግን ከባድ ናት፦
2፥46 *(ሶላት) እነዚያ "ጌታቸውን የሚገናኙ እነርሱም ወደ እርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ እንጅ ከባድ ናት*፡፡ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو رَبِّهِمْ وَأَنَّهُمْ إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
እኩያን ለእነርሱ፦ "ስገዱም" በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም ነበር፥ ቅጣቱን ሲቀምሱ፦ ”ከሰጋጆቹ አልነበርንም" ይላሉ፦
77፥48 *"«ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም"*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ارْكَعُوا لَا يَرْكَعُونَ
74፥43 እነርሱም ይላሉ፦ *”ከሰጋጆቹ አልነበርንም”*፡፡ قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّين
ነጥብ አስር
"የውሚል ሒሣብ"
"የውሚል ሒሣብ" يَوْمِ الْحِسَاب ማለት "የመተሳሰቢያ ወይም የምርመራ ቀን" ማለት ነው፦
38፥52 *"ይህ ለምርመራው ቀን የምትቀጠሩት ተስፋ ነው"*፡፡ هَـٰذَا مَا تُوعَدُونَ لِيَوْمِ الْحِسَابِ
"ሒሣብ" حِسَاب የሚለው ቃል "ሐሢበ" حَسِبَ ማለትም "መረመረ" "ተቆጣጠረ" ተሳሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምርመራ" "ቁጥጥር" "መተሳሰብ" "ማወራረድ" ማለት ነው። በቁርኣን ከተገለጹ የአላህ ውብ ስሞች መካከል "አል-ሐሢብ" الْحَسِيب ሲሆን "ተቆጣጣሪ" "መርማሪ" "ተሳሳቢ" ማለት ነው፦
4፥86 በሰላምታ በተከበራችሁም ጊዜ ከእርሷ ይበልጥ ባማረ ሰላምታ አክብሩ፡፡ ወይም እርሷኑ መልሷት፡፡ *"አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና"*፡፡ وَإِذَا حُيِّيتُم بِتَحِيَّةٍ فَحَيُّوا بِأَحْسَنَ مِنْهَا أَوْ رُدُّوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ حَسِيبًا
2፥284 *በሰማያት ውስጥና በምድርም ውስጥ ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ በራሳችሁ ውስጥ ያለውን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት አላህ በእርሱ ይቆጣጠራችኋል*፡፡ لِّلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۗ وَإِن تُبْدُوا مَا فِي أَنفُسِكُمْ أَوْ تُخْفُوهُ يُحَاسِبْكُم بِهِ اللَّهُ
"ይቆጣጠራችኋል" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሓሢብኩም" يُحَاسِبْكُم መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። በራሳችን ውስጥ ያለውን ብንገልጽ ወይም ብንደብቅ አምላካችን አላህ በእርሱ ማለትም በችሎታው ይቆጣጠረናል። እንዲሁ የፍርዱ ቀን ሰዎች የሠሩት ኸይር ሥራ፥ ወይም ሸር ሥራ ይተሳሰባል።
ኢንሿላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የመጨረሻው ቀን
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥20 *"በቀንዱም ውስጥ ይነፋል፥ ያ ቀን የዛቻው ቀን ነው"*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْوَعِيدِ
ነጥብ አሥራ አንድ
"የውመት ተናድ"
"የውመት ተናድ" يَوْمَ التَّنَاد ማለት "የመጠራሪያን ቀን" ማለት ነው፦
40፥32 *«ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ በእናንተ ላይ የመጠራሪያን ቀን እፈራለሁ»* አላቸው። وَيَا قَوْمِ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ يَوْمَ التَّنَادِ
"እፈራለው" ያለው በመጠራሪያን ቀን የሚኖረውን የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ነው፥ "የመጨረሻውንም ቀን ፍሩ" ተብሏል፦
11፥103 *"በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّمَنْ خَافَ عَذَابَ الْآخِرَةِ
29፥36 ወደ መድየንም ወንድማቸውን ሹዐይብን ላክን፦ *«ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ! "የመጨረሻውንም ቀን" ፍሩ! በምድርም ውስጥ የምታጠፉ ሆናችሁ አታበላሹ»* አላቸውም፡፡ وَإِلَىٰ مَدْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْبًا فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَارْجُوا الْيَوْمَ الْآخِرَ وَلَا تَعْثَوْا فِي الْأَرْضِ مُفْسِدِينَ
"በእናንተ ላይ የመጠራሪያን ቀን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሕዝቦቼ በክህደት ከቀጠሉ እና የእሳት ሰዎች ከሆኑ የጀነት ሰዎች የእሳትን ሰዎችን፦ "ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፥ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትን? ሲሉ ይጣራሉ፦
7፥44 *"የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎችን «ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፥ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትን?» ሲሉ "ይጣራሉ"*፡፡ «አዎን አገኘን» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም «የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹን» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ أَصْحَابَ النَّارِ أَن قَدْ وَجَدْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقًّا فَهَلْ وَجَدتُّم مَّا وَعَدَ رَبُّكُمْ حَقًّا ۖ قَالُوا نَعَمْ ۚ فَأَذَّنَ مُؤَذِّنٌ بَيْنَهُمْ أَن لَّعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
"ይጣራሉ" የሚለው ይሰመርበት። በጀነት ሰዎች እና በእሳትን ሰዎች መካከል ግርዶች አለ፥ ይህ ቦታ "አዕራፍ" أَعْرَاف ይባላል። በዚህ ቦታ ሰናይና እኩይ ሥራቸው በሚዛን እኩል የሆኑት ሰዎች "አስሓቡል አዕራፍ" أَصْحَابُ الْأَعْرَاف ይባላሉ፥ የጀነት ሰዎች የአዕራፍ ሰዎችን፦ "ሰላም ለእናንተ ይኹን" በማለት ይጣራሉ፦
7፥46 በመካከላቸውም ግርዶሽ አልለ፡፡ በአዕራፍም ላይ ሁሉንም በምልክታቸው የሚያውቁ ሰዎች አሉ፡፡ የገነትንም ሰዎች ሰላም ለእናንተ ይኹን በማለት ይጣራሉ፡፡ እነርሱም የአዕራፍ ሰዎች የሚከጅሉ ሲኾኑ ገና አልገቧትም፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِجَابٌ ۚ وَعَلَى الْأَعْرَافِ رِجَالٌ يَعْرِفُونَ كُلًّا بِسِيمَاهُمْ ۚ وَنَادَوْا أَصْحَابَ الْجَنَّةِ أَن سَلَامٌ عَلَيْكُمْ ۚ لَمْ يَدْخُلُوهَا وَهُمْ يَطْمَعُونَ
ነጥብ አሥራ ሁለት
"የውሙል ወዒድ"
"የውሙል ወዒድ" يَوْمُ الْوَعِيد ማለት "የዛቻው ቀን" ማለት ነው፦
50፥20 *"በቀንዱም ውስጥ ይነፋል፥ ያ ቀን የዛቻው ቀን ነው"*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْوَعِيدِ
በሃይማኖት ማስገደድ የለም፥ ቅኑ መንገድ ከጠማማው ተገልጧል። የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ፦
2፥256 *በሃይማኖት ማስገደድ የለም፥ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُرْ
"የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ" ማለት ዛቻ ነው። በግድ እምኑ በማለት በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለንም፥ የአላህ ዛቻ የሚፈራን ሰው በቁርኣን ማስታወስ ብቻ ነው፥ ከዚያም በዛቻው ቀን የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎችን፦ ጌታችሁ "የዛተባችሁንስ" እውነት ኾኖ አገኛችሁትን? ሲሉ ይጣራሉ፦
50፥45 እኛ የሚሉትን ሁሉ ዐዋቂ ነን፡፡ *"አንተም በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለህም፡፡ ስለዚህ ዛቻዬን የሚፈራን ሰው በቁርኣን አስታውስ*፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَقُولُونَ ۖ وَمَا أَنتَ عَلَيْهِم بِجَبَّارٍ ۖ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
7፥44 *"የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎችን «ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፥ ጌታችሁ "የዛተባችሁንስ" እውነት ኾኖ አገኛችሁትን?» ሲሉ "ይጣራሉ"*፡፡ «አዎን አገኘን» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም «የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹን» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ أَصْحَابَ النَّارِ أَن قَدْ وَجَدْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقًّا فَهَلْ وَجَدتُّم مَّا وَعَدَ رَبُّكُمْ حَقًّا ۖ قَالُوا نَعَمْ ۚ فَأَذَّنَ مُؤَذِّنٌ بَيْنَهُمْ أَن لَّعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
አላህ በቁርኣን ዝቶበት የነበረው ቀን ሲመጣ ያ ቀን የዛቻው ቀን ነው። ካፊሮች አንዱ ሌላውን በመውቀስ ሲጨቃጨቁ አላህ፦ "ወደ እናንተ ዛቻን በእርግጥ ያስቀደምኩ ስኾን እኔ ዘንድ አትጨቃጨቁ" ይላቸዋል፥ ቀድሞውኑ አላህ፦ "እኛ ለበደለኞች አጥሯ በእነርሱ የከበበ የኾነችውን እሳት አዘጋጅተናል፥ ከጥም እርዳታንም ቢፈልጉ እንደ ዘይት ዝቃጭ ባለ ፊቶችን በሚጠብስ ውሃ ይረዳሉ፡፡ መጠጡ ከፋ፥ መደገፊያይቱም ምንኛ አስከፋች" ብሎ ተናግሯል፦
50፥28 *"አላህ «ወደ እናንተ ዛቻን በእርግጥ ያስቀደምኩ ስኾን እኔ ዘንድ አትጨቃጨቁ» ይላቸዋል*፡፡ قَالَ لَا تَخْتَصِمُوا لَدَيَّ وَقَدْ قَدَّمْتُ إِلَيْكُم بِالْوَعِيدِ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ» በላቸው፡፡ እኛ ለበደለኞች አጥሯ በእነርሱ የከበበ የኾነችውን እሳት አዘጋጅተናል፥ ከጥም እርዳታንም ቢፈልጉ እንደ ዘይት ዝቃጭ ባለ ፊቶችን በሚጠብስ ውሃ ይረዳሉ፡፡ መጠጡ ከፋ፥ መደገፊያይቱም ምንኛ አስከፋች*። وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُرْ ۚ إِنَّا أَعْتَدْنَا لِلظَّالِمِينَ نَارًا أَحَاطَ بِهِمْ سُرَادِقُهَا ۚ وَإِن يَسْتَغِيثُوا يُغَاثُوا بِمَاءٍ كَالْمُهْلِ يَشْوِي الْوُجُوهَ ۚ بِئْسَ الشَّرَابُ وَسَاءَتْ مُرْتَفَقًا
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥20 *"በቀንዱም ውስጥ ይነፋል፥ ያ ቀን የዛቻው ቀን ነው"*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْوَعِيدِ
ነጥብ አሥራ አንድ
"የውመት ተናድ"
"የውመት ተናድ" يَوْمَ التَّنَاد ማለት "የመጠራሪያን ቀን" ማለት ነው፦
40፥32 *«ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ በእናንተ ላይ የመጠራሪያን ቀን እፈራለሁ»* አላቸው። وَيَا قَوْمِ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ يَوْمَ التَّنَادِ
"እፈራለው" ያለው በመጠራሪያን ቀን የሚኖረውን የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ነው፥ "የመጨረሻውንም ቀን ፍሩ" ተብሏል፦
11፥103 *"በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّمَنْ خَافَ عَذَابَ الْآخِرَةِ
29፥36 ወደ መድየንም ወንድማቸውን ሹዐይብን ላክን፦ *«ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ! "የመጨረሻውንም ቀን" ፍሩ! በምድርም ውስጥ የምታጠፉ ሆናችሁ አታበላሹ»* አላቸውም፡፡ وَإِلَىٰ مَدْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْبًا فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَارْجُوا الْيَوْمَ الْآخِرَ وَلَا تَعْثَوْا فِي الْأَرْضِ مُفْسِدِينَ
"በእናንተ ላይ የመጠራሪያን ቀን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሕዝቦቼ በክህደት ከቀጠሉ እና የእሳት ሰዎች ከሆኑ የጀነት ሰዎች የእሳትን ሰዎችን፦ "ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፥ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትን? ሲሉ ይጣራሉ፦
7፥44 *"የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎችን «ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፥ ጌታችሁ የዛተባችሁንስ እውነት ኾኖ አገኛችሁትን?» ሲሉ "ይጣራሉ"*፡፡ «አዎን አገኘን» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም «የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹን» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ أَصْحَابَ النَّارِ أَن قَدْ وَجَدْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقًّا فَهَلْ وَجَدتُّم مَّا وَعَدَ رَبُّكُمْ حَقًّا ۖ قَالُوا نَعَمْ ۚ فَأَذَّنَ مُؤَذِّنٌ بَيْنَهُمْ أَن لَّعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
"ይጣራሉ" የሚለው ይሰመርበት። በጀነት ሰዎች እና በእሳትን ሰዎች መካከል ግርዶች አለ፥ ይህ ቦታ "አዕራፍ" أَعْرَاف ይባላል። በዚህ ቦታ ሰናይና እኩይ ሥራቸው በሚዛን እኩል የሆኑት ሰዎች "አስሓቡል አዕራፍ" أَصْحَابُ الْأَعْرَاف ይባላሉ፥ የጀነት ሰዎች የአዕራፍ ሰዎችን፦ "ሰላም ለእናንተ ይኹን" በማለት ይጣራሉ፦
7፥46 በመካከላቸውም ግርዶሽ አልለ፡፡ በአዕራፍም ላይ ሁሉንም በምልክታቸው የሚያውቁ ሰዎች አሉ፡፡ የገነትንም ሰዎች ሰላም ለእናንተ ይኹን በማለት ይጣራሉ፡፡ እነርሱም የአዕራፍ ሰዎች የሚከጅሉ ሲኾኑ ገና አልገቧትም፡፡ وَبَيْنَهُمَا حِجَابٌ ۚ وَعَلَى الْأَعْرَافِ رِجَالٌ يَعْرِفُونَ كُلًّا بِسِيمَاهُمْ ۚ وَنَادَوْا أَصْحَابَ الْجَنَّةِ أَن سَلَامٌ عَلَيْكُمْ ۚ لَمْ يَدْخُلُوهَا وَهُمْ يَطْمَعُونَ
ነጥብ አሥራ ሁለት
"የውሙል ወዒድ"
"የውሙል ወዒድ" يَوْمُ الْوَعِيد ማለት "የዛቻው ቀን" ማለት ነው፦
50፥20 *"በቀንዱም ውስጥ ይነፋል፥ ያ ቀን የዛቻው ቀን ነው"*፡፡ وَنُفِخَ فِي الصُّورِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْوَعِيدِ
በሃይማኖት ማስገደድ የለም፥ ቅኑ መንገድ ከጠማማው ተገልጧል። የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ፦
2፥256 *በሃይማኖት ማስገደድ የለም፥ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُرْ
"የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ" ማለት ዛቻ ነው። በግድ እምኑ በማለት በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለንም፥ የአላህ ዛቻ የሚፈራን ሰው በቁርኣን ማስታወስ ብቻ ነው፥ ከዚያም በዛቻው ቀን የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎችን፦ ጌታችሁ "የዛተባችሁንስ" እውነት ኾኖ አገኛችሁትን? ሲሉ ይጣራሉ፦
50፥45 እኛ የሚሉትን ሁሉ ዐዋቂ ነን፡፡ *"አንተም በእነርሱ ላይ አስገዳጅ አይደለህም፡፡ ስለዚህ ዛቻዬን የሚፈራን ሰው በቁርኣን አስታውስ*፡፡ نَّحْنُ أَعْلَمُ بِمَا يَقُولُونَ ۖ وَمَا أَنتَ عَلَيْهِم بِجَبَّارٍ ۖ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
7፥44 *"የገነትም ሰዎች የእሳትን ሰዎችን «ጌታችን ቃል የገባልንን እውነት ኾኖ አገኘን፥ ጌታችሁ "የዛተባችሁንስ" እውነት ኾኖ አገኛችሁትን?» ሲሉ "ይጣራሉ"*፡፡ «አዎን አገኘን» ይላሉ፡፡ በመካከላቸውም «የአላህ ርግማን በበደለኞች ላይ ይኹን» ሲል ለፋፊ ይለፍፋል፡፡ وَنَادَىٰ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ أَصْحَابَ النَّارِ أَن قَدْ وَجَدْنَا مَا وَعَدَنَا رَبُّنَا حَقًّا فَهَلْ وَجَدتُّم مَّا وَعَدَ رَبُّكُمْ حَقًّا ۖ قَالُوا نَعَمْ ۚ فَأَذَّنَ مُؤَذِّنٌ بَيْنَهُمْ أَن لَّعْنَةُ اللَّهِ عَلَى الظَّالِمِينَ
አላህ በቁርኣን ዝቶበት የነበረው ቀን ሲመጣ ያ ቀን የዛቻው ቀን ነው። ካፊሮች አንዱ ሌላውን በመውቀስ ሲጨቃጨቁ አላህ፦ "ወደ እናንተ ዛቻን በእርግጥ ያስቀደምኩ ስኾን እኔ ዘንድ አትጨቃጨቁ" ይላቸዋል፥ ቀድሞውኑ አላህ፦ "እኛ ለበደለኞች አጥሯ በእነርሱ የከበበ የኾነችውን እሳት አዘጋጅተናል፥ ከጥም እርዳታንም ቢፈልጉ እንደ ዘይት ዝቃጭ ባለ ፊቶችን በሚጠብስ ውሃ ይረዳሉ፡፡ መጠጡ ከፋ፥ መደገፊያይቱም ምንኛ አስከፋች" ብሎ ተናግሯል፦
50፥28 *"አላህ «ወደ እናንተ ዛቻን በእርግጥ ያስቀደምኩ ስኾን እኔ ዘንድ አትጨቃጨቁ» ይላቸዋል*፡፡ قَالَ لَا تَخْتَصِمُوا لَدَيَّ وَقَدْ قَدَّمْتُ إِلَيْكُم بِالْوَعِيدِ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ» በላቸው፡፡ እኛ ለበደለኞች አጥሯ በእነርሱ የከበበ የኾነችውን እሳት አዘጋጅተናል፥ ከጥም እርዳታንም ቢፈልጉ እንደ ዘይት ዝቃጭ ባለ ፊቶችን በሚጠብስ ውሃ ይረዳሉ፡፡ መጠጡ ከፋ፥ መደገፊያይቱም ምንኛ አስከፋች*። وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُرْ ۚ إِنَّا أَعْتَدْنَا لِلظَّالِمِينَ نَارًا أَحَاطَ بِهِمْ سُرَادِقُهَا ۚ وَإِن يَسْتَغِيثُوا يُغَاثُوا بِمَاءٍ كَالْمُهْلِ يَشْوِي الْوُجُوهَ ۚ بِئْسَ الشَّرَابُ وَسَاءَتْ مُرْتَفَقًا
ነጥብ አሥራ ሦስት
የውመል ሐሥራህ"
"የውመል ሐሥራህ" يَوْمَ الْحَسْرَة ማለት "የቁልጭቱን ቀን" ማለት ነው፦
19፥39 *እነርሱም አሁን በዝንጋቴ ላይ ኾነው ሳሉ እነርሱም የማያምኑ ሲኾኑ ነገሩ በሚፈረድበት ጊዜ "የቁልጭቱን ቀን አስጠንቅቃቸው*፡፡ وَأَنذِرْهُمْ يَوْمَ الْحَسْرَةِ إِذْ قُضِيَ الْأَمْرُ وَهُمْ فِي غَفْلَةٍ وَهُمْ لَا يُؤْمِنُونَ
በዚህ ቀን ኩፋሮች በቁጭት ከሚሉት መካከል፦ “ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ” “አላህን በተገዛን መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ” በማለት ይቆጫሉ፦
25፥27 *በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ በጸጸት ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ يَعَضُّ الظَّالِمُ عَلَىٰ يَدَيْهِ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي اتَّخَذْتُ مَعَ الرَّسُولِ سَبِيلًا
33፥66 ፊቶቻቸው በእሳት ውሰጥ በሚገለባበጡ ቀን *«ዋ ምኞታችን! አላህን በተገዛን መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ» እያሉ ይጸጸታሉ*፡፡ يَوْمَ تُقَلَّبُ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ يَقُولُونَ يَا لَيْتَنَا أَطَعْنَا اللَّهَ وَأَطَعْنَا الرَّسُولَا
ኩፋሮች ከቁጭትዋ የተነሳ ሲቆጩ የእሳት ዘበኞች፦ “አስጠንቃቂ አልመጣችሁምን?” በማለት ይጠይቋቸዋል፦
67፥8 *ከቁጭትዋ የተነሳ ልትቆራረጥ ትቀርባለች፡፡ በውስጧ ጭፍሮች በተጣሉ ቁጥር ዘበኞችዋ *«አስጠንቃቂ አልመጣችሁምን?*» በማለት ይጠይቋቸዋል፡፡ تَكَادُ تَمَيَّزُ مِنَ الْغَيْظِ ۖ كُلَّمَا أُلْقِيَ فِيهَا فَوْجٌ سَأَلَهُمْ خَزَنَتُهَا أَلَمْ يَأْتِكُمْ نَذِيرٌ
ኩፋሮች ይህንን መልእክት ተቀብለው ከሙሥሊሞች ጋር በመሆን አንዱን አምላክ ማምለክ ሲገባቸው የተውበት በሩ ከተዘጋ በኃላ በቁጭቱ ቀን፦ “ታላቅ ዕድልን አገኝ ዘንድ ከእነርሱ ጋር በኾንኩ ወይ ምኞቴ” “ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ መልካምን ሥራ ባስቀደምኩ ኖሮ” “ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ” “ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ” ይላሉ፦
4፥73 ከአላህም የኾነ ችሮታ ቢያገኛችሁ በእናንተና በእርሱ መካከል ፍቅር እንዳልነበረች ሁሉ *«ታላቅ ዕድልን አገኝ ዘንድ ከእነርሱ ጋር በኾንኩ ወይ ምኞቴ!»* ይላል፡፡ وَلَئِنْ أَصَابَكُمْ فَضْلٌ مِّنَ اللَّهِ لَيَقُولَنَّ كَأَن لَّمْ تَكُن بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُ مَوَدَّةٌ يَا لَيْتَنِي كُنتُ مَعَهُمْ فَأَفُوزَ فَوْزًا عَظِيمًا
89፥24 *«ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ መልካምን ሥራ ባስቀደምኩ ኖሮ»* ይላል፡፡ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي قَدَّمْتُ لِحَيَاتِي
78፥40 እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም፦ *ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ* በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡ إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا
25፥28 *«ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ*፡፡ يَا وَيْلَتَىٰ لَيْتَنِي لَمْ أَتَّخِذْ فُلَانًا خَلِيلًا
ነጥብ አሥራ አራት
"የውሙም መሽሁድ"
"የውሙም መሽሁድ" يَوْمٌ مَّشْهُود ማለት "የሚመሰከሩበት ቀን" ማለት ነው፦
11፥103 *በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ፡፡ ይህ የትንሣኤ ቀን ሰዎች በእርሱ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው፡፡ ይህም የሚመሰከሩበት ቀን ነው"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّمَنْ خَافَ عَذَابَ الْآخِرَةِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّجْمُوعٌ لَّهُ النَّاسُ وَذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّشْهُودٌ
በቁርኣን አናቅጽ ላይ “ሻሂድ” شَاهِد ማለት የሚመሰክር “መስካሪ” ማለት ሲሆን “መሽሁድ” مَشْهُود ማለት ደግሞ የሚመሰከርበት “ተመስካሪ” ማለት ነው። በተቀጠረው ቀን መስካሪ በተመስካሪ ላይ ይመሰክራሉ፦
85፥2 *”በተቀጠረው ቀንም እምላለው”*። وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
85፥3 *”በመስካሪ እና በተመስካሪ እምላለሁ”*፡፡ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
“መስካሪ” የተባሉት “ነቢያት” ሲሆኑ “የሚመሰከርባቸው” ደግሞ “ኡማቸው” ናቸው፦
16፥84 *”ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ”*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا
4፥41 *”ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን ባመጣን ጊዜ አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን በምናመጣህ ጊዜ የከሓዲዎች ኹኔታ እንዴት ይኾን?”* فَكَيْفَ إِذَا جِئْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ بِشَهِيدٍ وَجِئْنَا بِكَ عَلَىٰ هَـٰؤُلَاءِ شَهِيدًا
16፥89 *”በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ ከራሳቸው በእነርሱ ላይ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን የምናመጣህን ቀን አስታውስ”*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ فِي كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا عَلَيْهِم مِّنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَجِئْنَا بِكَ شَهِيدًا عَلَىٰ هَـٰؤُلَاء
28፥75 *”ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን እናወጣለን፡፡ ያን ጊዜ እውነተኛውም አምላክነት ለአላህ ብቻ መኾኑን ያውቃሉ፡፡ ይቀጣጥፉት የነበሩትም ከእነርሱ ይጠፋቸዋል”*፡፡ وَنَزَعْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا فَقُلْنَا هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ فَعَلِمُوا أَنَّ الْحَقَّ لِلَّهِ وَضَلَّ عَنْهُم مَّا كَانُوا يَفْتَرُونَ
“ኡማህ” أُمَّة ማለት “ሕዝብ” ማለት ሲሆን በአንድ ነቢይ ዘመነ-መግቦት”dispensation” የሚቆዩትን “ሰዎች” ያመለክታል። እያንዳንዱ ነቢይ በራሱ ኡማህ ላይ በትንሳኤ ቀን ይመሰክራሉ።
የውመል ሐሥራህ"
"የውመል ሐሥራህ" يَوْمَ الْحَسْرَة ማለት "የቁልጭቱን ቀን" ማለት ነው፦
19፥39 *እነርሱም አሁን በዝንጋቴ ላይ ኾነው ሳሉ እነርሱም የማያምኑ ሲኾኑ ነገሩ በሚፈረድበት ጊዜ "የቁልጭቱን ቀን አስጠንቅቃቸው*፡፡ وَأَنذِرْهُمْ يَوْمَ الْحَسْرَةِ إِذْ قُضِيَ الْأَمْرُ وَهُمْ فِي غَفْلَةٍ وَهُمْ لَا يُؤْمِنُونَ
በዚህ ቀን ኩፋሮች በቁጭት ከሚሉት መካከል፦ “ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ” “አላህን በተገዛን መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ” በማለት ይቆጫሉ፦
25፥27 *በዳይም «ከመልክተኛው ጋር ቀጥተኛን መንገድ ይዤ በኾነ ዋ ምኞቴ!» እያለ በጸጸት ሁለት እጆቹን የሚነክስበትን ቀን አስታውስ*፡፡ وَيَوْمَ يَعَضُّ الظَّالِمُ عَلَىٰ يَدَيْهِ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي اتَّخَذْتُ مَعَ الرَّسُولِ سَبِيلًا
33፥66 ፊቶቻቸው በእሳት ውሰጥ በሚገለባበጡ ቀን *«ዋ ምኞታችን! አላህን በተገዛን መልክተኛውንም በታዘዝን ኖሮ» እያሉ ይጸጸታሉ*፡፡ يَوْمَ تُقَلَّبُ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ يَقُولُونَ يَا لَيْتَنَا أَطَعْنَا اللَّهَ وَأَطَعْنَا الرَّسُولَا
ኩፋሮች ከቁጭትዋ የተነሳ ሲቆጩ የእሳት ዘበኞች፦ “አስጠንቃቂ አልመጣችሁምን?” በማለት ይጠይቋቸዋል፦
67፥8 *ከቁጭትዋ የተነሳ ልትቆራረጥ ትቀርባለች፡፡ በውስጧ ጭፍሮች በተጣሉ ቁጥር ዘበኞችዋ *«አስጠንቃቂ አልመጣችሁምን?*» በማለት ይጠይቋቸዋል፡፡ تَكَادُ تَمَيَّزُ مِنَ الْغَيْظِ ۖ كُلَّمَا أُلْقِيَ فِيهَا فَوْجٌ سَأَلَهُمْ خَزَنَتُهَا أَلَمْ يَأْتِكُمْ نَذِيرٌ
ኩፋሮች ይህንን መልእክት ተቀብለው ከሙሥሊሞች ጋር በመሆን አንዱን አምላክ ማምለክ ሲገባቸው የተውበት በሩ ከተዘጋ በኃላ በቁጭቱ ቀን፦ “ታላቅ ዕድልን አገኝ ዘንድ ከእነርሱ ጋር በኾንኩ ወይ ምኞቴ” “ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ መልካምን ሥራ ባስቀደምኩ ኖሮ” “ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ” “ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ” ይላሉ፦
4፥73 ከአላህም የኾነ ችሮታ ቢያገኛችሁ በእናንተና በእርሱ መካከል ፍቅር እንዳልነበረች ሁሉ *«ታላቅ ዕድልን አገኝ ዘንድ ከእነርሱ ጋር በኾንኩ ወይ ምኞቴ!»* ይላል፡፡ وَلَئِنْ أَصَابَكُمْ فَضْلٌ مِّنَ اللَّهِ لَيَقُولَنَّ كَأَن لَّمْ تَكُن بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُ مَوَدَّةٌ يَا لَيْتَنِي كُنتُ مَعَهُمْ فَأَفُوزَ فَوْزًا عَظِيمًا
89፥24 *«ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ መልካምን ሥራ ባስቀደምኩ ኖሮ»* ይላል፡፡ يَقُولُ يَا لَيْتَنِي قَدَّمْتُ لِحَيَاتِي
78፥40 እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም፦ *ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ* በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡ إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا
25፥28 *«ዋ ጥፋቴ! እገሌን ወዳጅ ባልያዝኩ ኖሮ እመኛለሁ*፡፡ يَا وَيْلَتَىٰ لَيْتَنِي لَمْ أَتَّخِذْ فُلَانًا خَلِيلًا
ነጥብ አሥራ አራት
"የውሙም መሽሁድ"
"የውሙም መሽሁድ" يَوْمٌ مَّشْهُود ማለት "የሚመሰከሩበት ቀን" ማለት ነው፦
11፥103 *በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ፡፡ ይህ የትንሣኤ ቀን ሰዎች በእርሱ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው፡፡ ይህም የሚመሰከሩበት ቀን ነው"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّمَنْ خَافَ عَذَابَ الْآخِرَةِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّجْمُوعٌ لَّهُ النَّاسُ وَذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّشْهُودٌ
በቁርኣን አናቅጽ ላይ “ሻሂድ” شَاهِد ማለት የሚመሰክር “መስካሪ” ማለት ሲሆን “መሽሁድ” مَشْهُود ማለት ደግሞ የሚመሰከርበት “ተመስካሪ” ማለት ነው። በተቀጠረው ቀን መስካሪ በተመስካሪ ላይ ይመሰክራሉ፦
85፥2 *”በተቀጠረው ቀንም እምላለው”*። وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
85፥3 *”በመስካሪ እና በተመስካሪ እምላለሁ”*፡፡ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
“መስካሪ” የተባሉት “ነቢያት” ሲሆኑ “የሚመሰከርባቸው” ደግሞ “ኡማቸው” ናቸው፦
16፥84 *”ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ”*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا
4፥41 *”ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን ባመጣን ጊዜ አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን በምናመጣህ ጊዜ የከሓዲዎች ኹኔታ እንዴት ይኾን?”* فَكَيْفَ إِذَا جِئْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ بِشَهِيدٍ وَجِئْنَا بِكَ عَلَىٰ هَـٰؤُلَاءِ شَهِيدًا
16፥89 *”በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ ከራሳቸው በእነርሱ ላይ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን የምናመጣህን ቀን አስታውስ”*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ فِي كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا عَلَيْهِم مِّنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَجِئْنَا بِكَ شَهِيدًا عَلَىٰ هَـٰؤُلَاء
28፥75 *”ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን እናወጣለን፡፡ ያን ጊዜ እውነተኛውም አምላክነት ለአላህ ብቻ መኾኑን ያውቃሉ፡፡ ይቀጣጥፉት የነበሩትም ከእነርሱ ይጠፋቸዋል”*፡፡ وَنَزَعْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا فَقُلْنَا هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ فَعَلِمُوا أَنَّ الْحَقَّ لِلَّهِ وَضَلَّ عَنْهُم مَّا كَانُوا يَفْتَرُونَ
“ኡማህ” أُمَّة ማለት “ሕዝብ” ማለት ሲሆን በአንድ ነቢይ ዘመነ-መግቦት”dispensation” የሚቆዩትን “ሰዎች” ያመለክታል። እያንዳንዱ ነቢይ በራሱ ኡማህ ላይ በትንሳኤ ቀን ይመሰክራሉ።
አሥራ አምስት
"የውሙል ኹሉድ"
ኹሉድ" خُلُود የሚለው ቃል "ኸለደ" خَلَدَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዘላለማዊነት" ማለት ነው፥ "የውሙል ኹሉድ" يَوْمُ الْخُلُود ማለት "የዘላለማዊነት ወይም የመዘውተሪያ ቀን" ማለት ነው፦
50፥34 *"«በሰላም ግቧት ይህ "የመዘውተሪያ ቀን" ነው»* ይባላሉ፡፡ ادْخُلُوهَا بِسَلَامٍ ۖ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُلُودِ
የትንሳኤ ቀን የጀነት ባለቤቶች በጀነት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፥ የእሳት ባለቤቶች በእሳት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ። ሞት ይጠፋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 134
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለጀነት ባለቤቶች፦ "ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም" ይባላሉ፥ ለእሳት ባለቤቶች፦ "ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም" ይባላሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " يُقَالُ لأَهْلِ الْجَنَّةِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ. وَلأَهْلِ النَّارِ يَا أَهْلَ النَّارِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ "
"ኻሊድ" خَالِد ማለት "ዘላለማዊ" "ዘውታሪ" ማለት ነው፥ የኻሊድ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኻሊዲን" خَالِدِين ወይም "ኻሊዱን" خَالِدُون ሲሆን "ዘላለማውያን" ወይም "ዘውታሪያን" ማለት ነው። በጀነት የሚኖሩ አማንያን "አስሓቡል ጀናህ" أَصْحَابُ الْجَنَّة ማለትም "የገነት ጓዶች" ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥82 *እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
በተቃራኒው ጀሀነም የሚኖሩ ከሃድያን "አስሓቡን ናር" أَصْحَابُ النَّار ማለትም "የእሳት ጓዶች" ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥39 *እነዚያም በመልክተኞቻችን የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
የአላህ ዘላለማዊነት መነሻ የሌለው ቀዳማይ፥ መዳረሻ የሌለው ደኃራይ ነው። በጀነት እና በጀሀነም ያሉትን መነሻ ያላቸው ስለሆኑ ዘላለማዊነታቸው ቂደም አይደለም፥ "ቂደም" قِدَم የሚለው ቃል "ቀዱመ" قَدُمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጅማሬ ወይም መነሻ የሌለው ቀዳማዊ ዘላለም"pre eternity" ማለት ነው፥ ይህ ዘላለማዊነት የአላህ ብቻ ነው።
ነገር ግን በጀነት እና በጀሀነም ያሉትን ዘላለማዊነታቸው በቃእ ነው፥ "በቃእ" بَقَاء የሚለው ቃል "በቂየ" بَقِيَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍጻሜ ወይም መዳረሻ የሌለው ደኃራዊ ዘላለም"post eternity" ማለት ነው። ስለ የመጨረሻው ቀን እሳቤ ከብዙ በጥቂቱ ይንን ይመስላል። አምላካችን አላህ ዒባዳችንን በኢኽላስ ተቀብሎ አስሓቡል ጀናህ ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የውሙል ኹሉድ"
ኹሉድ" خُلُود የሚለው ቃል "ኸለደ" خَلَدَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዘላለማዊነት" ማለት ነው፥ "የውሙል ኹሉድ" يَوْمُ الْخُلُود ማለት "የዘላለማዊነት ወይም የመዘውተሪያ ቀን" ማለት ነው፦
50፥34 *"«በሰላም ግቧት ይህ "የመዘውተሪያ ቀን" ነው»* ይባላሉ፡፡ ادْخُلُوهَا بِسَلَامٍ ۖ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُلُودِ
የትንሳኤ ቀን የጀነት ባለቤቶች በጀነት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፥ የእሳት ባለቤቶች በእሳት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ። ሞት ይጠፋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 134
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለጀነት ባለቤቶች፦ "ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም" ይባላሉ፥ ለእሳት ባለቤቶች፦ "ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም" ይባላሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " يُقَالُ لأَهْلِ الْجَنَّةِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ. وَلأَهْلِ النَّارِ يَا أَهْلَ النَّارِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ "
"ኻሊድ" خَالِد ማለት "ዘላለማዊ" "ዘውታሪ" ማለት ነው፥ የኻሊድ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኻሊዲን" خَالِدِين ወይም "ኻሊዱን" خَالِدُون ሲሆን "ዘላለማውያን" ወይም "ዘውታሪያን" ማለት ነው። በጀነት የሚኖሩ አማንያን "አስሓቡል ጀናህ" أَصْحَابُ الْجَنَّة ማለትም "የገነት ጓዶች" ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥82 *እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
በተቃራኒው ጀሀነም የሚኖሩ ከሃድያን "አስሓቡን ናር" أَصْحَابُ النَّار ማለትም "የእሳት ጓዶች" ሆነው ለዘላለም ይኖራሉ፦
2፥39 *እነዚያም በመልክተኞቻችን የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው*፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
የአላህ ዘላለማዊነት መነሻ የሌለው ቀዳማይ፥ መዳረሻ የሌለው ደኃራይ ነው። በጀነት እና በጀሀነም ያሉትን መነሻ ያላቸው ስለሆኑ ዘላለማዊነታቸው ቂደም አይደለም፥ "ቂደም" قِدَم የሚለው ቃል "ቀዱመ" قَدُمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጅማሬ ወይም መነሻ የሌለው ቀዳማዊ ዘላለም"pre eternity" ማለት ነው፥ ይህ ዘላለማዊነት የአላህ ብቻ ነው።
ነገር ግን በጀነት እና በጀሀነም ያሉትን ዘላለማዊነታቸው በቃእ ነው፥ "በቃእ" بَقَاء የሚለው ቃል "በቂየ" بَقِيَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍጻሜ ወይም መዳረሻ የሌለው ደኃራዊ ዘላለም"post eternity" ማለት ነው። ስለ የመጨረሻው ቀን እሳቤ ከብዙ በጥቂቱ ይንን ይመስላል። አምላካችን አላህ ዒባዳችንን በኢኽላስ ተቀብሎ አስሓቡል ጀናህ ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሥላሴአውያን ቅዠት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
አምላካችን አላህ ወንድ እና ወንድ በተዳሩት ሰዶማውያን ላይ የሸክላ ደንጊያዎች የሆነ ዝናብ ከላይ አዝንቦባቸዋል፦
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነርሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
7፥84 *በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው*፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ
27፥58 በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የተስፈራሪዎቹም ዝናብ ከፋ፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَاءَ مَطَرُ الْمُنذَرِينَ
ይህ ዘገባ በተመሳሳይ ባይብል ላይ አለ፦
ዘፍጥረት 19፥24 *እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ*።
ነገር ግን የሥላሴ አማንያን እዚህ አንቀጽ ላይ “ወልድ” እና “አብ” የሚል ሃይለ-ቃል ሳይኖር፦”እግዚአብሔር ወልድ በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር አብ ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ” ብለው ይተረጉማሉ፤ አንቀጹ ላይ፦ “አንደኛው ማንንነት ከሌላው ማንነት ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ” አይልም። ነገር ግን የሚለው፦ “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ” ነው፤
ለመሆኑ ስንት እግዚአብሔር አለ? እስቲ እናስተንትን፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር *አንድ እግዚአብሔር ነው*።
እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ከሆነ በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳትና ዲን ያዘነበው እራሱ እግዚአብሔር ከራሱ ዘንድ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ሥስተኛ መደብ”
እግዚአብሔር እራሱን በሦስተኛ መደብ አድርጎ፦ “ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር ገለበጣቸው” ይለናል፦
አሞጽ 4፥11 *ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ እንዲሁ ገለበጥኋችሁ… ይላል እግዚአብሔር።
ኤርምያስ 50፥40 *ሰዶምንና ገሞራን በአጠገባቸውም የነበሩትን ከተምች እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ ይላል
እግዚአብሔር*፥ እንዲሁ ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰውም ልጅ አይኖርባትም።
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ ብሎታል፦
ዘካርያስ 3፥2 *እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ*፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን? *አለው*።
ያ ማለት አንደኛው እግዚአብሔር በሌላው እግዚአብሔር እየገሰጸ ነው ማለት አይደለም፤ እራሱ በራሱ እየገሰጸው ነው፦
ኢዮብ 2÷3 *እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ በውኑ ባሪያዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ፍጹምና ቅን፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ*፥ ከክፋትም የራቀ ሰው የለም፤
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ “እኔንም የሚፈራ” በማለት ፋንታ በሦስተኛ መደብ “እግዚአብሔርንም የሚፈራ” ብሏል፦
ዘጸአት 20፥7 *የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና*።
እግዚአብሔርም፦ “የእኔን ስም በከንቱ አትጥራ፤ ስሜን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አላነጻውምና” በማለት ፋንታ በሦስተኛ መደብ “የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና” ብሏል፦
ዘካርያስ 10፥12 *በአምላካቸው በእግዚአብሔር አበረታቸዋለሁ፥ በስሙም ይመካሉ፥ ይላል እግዚአብሔር*።
እራሱ እግዚአብሔር በአምላካቸው በእግዚአብሔር አበረታቸዋለሁ ማለቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ናሙና በሌሎች ጥቅሶች አንብቡት፦
1ኛ ሳሙኤል 20፥12-13 *ዮናታንም ዳዊትን አለው፦….እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር*፤
1ኛ ነገሥት 1፥33 ንጉሡም አላቸው፦ የጌታችሁን ባሪያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፤
አስቴር 8፥7-8 *ንጉሡም አርጤክስስ ንግሥቲቱን አስቴርንና አይሁዳዊውን መርዶክዮስን፦ እነሆ የሐማን ቤት ለአስቴር ሰጥቻለሁ፥ እርሱም እጆቹን በአይሁድ ላይ ስለ ዘረጋ በግንድ ላይ ተሰቀለ።
በንጉሡ ስም የተጻፈና በንጉሡ ቀለበት የታተመ አይገለበጥምና እናንተ ደግሞ ደስ የሚያሰኛችሁን በንጉሡ ስም ስለ አይሁድ ጻፉ፥ በንጉሡም ቀለበት አትሙ፡ አላቸው*።
ሉቃስ 9፥26 *በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ* በእርሱ ያፍርበታል።
አንድ ማንነት በሦስተኛ መደብ መገለጹ ያንን ማንነት ብዙ እንደማያደርገው ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ “ዘንድ” የሚለው መስተዋድድ በአንድ ማንነት እንዴት እንዳገለገለ በሚቀጥለው ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
“ዘንድ”
ዳዊት የምስጋና ስእለት ከእርሱ ዘንድ ሰጥቷል፦
መዝሙር 56፥12 አቤቱ፥ *የምስጋና ስእለት የምሰጥህ ከእኔ ዘንድ ነው*።
ዳዊት አንድ ሰውና ማንነት ሆኖ ሳለ ሰጪ እርሱ የሚሰጠው ከእርሱ ዘንድ እንደሆነ ተናግሯል፤ ያ ማለት ዳዊት ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት መሆኑን ያሳያልን? አንድ ሆኖ ሳለ “አለይ” עָלַ֣י ማለትም “ዘንድ” የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፤ ይህ የተለመደ ሰዋስው ነው፦
ዘዳግም 15፥12 “አንተም” ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ በሰባተኛውም ዓመት *ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው*።
“ከአንተ ዘንድ” የሚለው ቃል “መሚከ” מֵעִמָּֽךְ ተብሎ የተቀመጠ ሲሆን “አንተ” በሚል ተውላጠ-ስም ላይ “ዘንድ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መጥቷል፤ “አንተ ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው” ማለት ያ ሰው ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት ሆነ ማለት ነው? የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበር፦
2ኛ ዜና 7፥2 *የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበርና* ካህናቱ ወደ እግዚአብሔር ቤት መግባት አልቻሉም።
ዘኍልቍ 14፥20 እግዚአብሔርም አለ፦ *”እንደ ቃልህ ይቅር አልሁ፤ ነገር ግን እኔ ሕያው ነኛ በእውነት የእግዚአብሔር ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል”*።
“የ” የሚል አገናዛቢ ቃል “እግዚአብሔር” በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ እና “እግዚአብሔር” የሚለው ቃል ሁለቴ መግባቱ ሁለት እግዚአብሔር ወይም ሁለት ማንነቶች አያሳም።
በተጨማሪም “የእኔ ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል” በማለት ፈንታ “በእውነት የእግዚአብሔር ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል” ማለቱ እግዚአብሔር ወይም ሁለት ማንነቶች እንደማያሳይ ሁሉ ከላይ ያለውን የዘፍጥረትን 19፥24 ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። የሥላሴ አማንያን ሁለት ቃላት ከተገኘ አብ እና ወልድ ሦስት ቃላት ከተገኘ ሥላሴ የሚል ቅዠት አላቸው፤ የሥላሴ አማንያን ቅዠት አያልቅም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
አምላካችን አላህ ወንድ እና ወንድ በተዳሩት ሰዶማውያን ላይ የሸክላ ደንጊያዎች የሆነ ዝናብ ከላይ አዝንቦባቸዋል፦
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነርሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
7፥84 *በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው*፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ
27፥58 በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የተስፈራሪዎቹም ዝናብ ከፋ፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَاءَ مَطَرُ الْمُنذَرِينَ
ይህ ዘገባ በተመሳሳይ ባይብል ላይ አለ፦
ዘፍጥረት 19፥24 *እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ*።
ነገር ግን የሥላሴ አማንያን እዚህ አንቀጽ ላይ “ወልድ” እና “አብ” የሚል ሃይለ-ቃል ሳይኖር፦”እግዚአብሔር ወልድ በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር አብ ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ” ብለው ይተረጉማሉ፤ አንቀጹ ላይ፦ “አንደኛው ማንንነት ከሌላው ማንነት ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ” አይልም። ነገር ግን የሚለው፦ “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ” ነው፤
ለመሆኑ ስንት እግዚአብሔር አለ? እስቲ እናስተንትን፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር *አንድ እግዚአብሔር ነው*።
እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ከሆነ በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳትና ዲን ያዘነበው እራሱ እግዚአብሔር ከራሱ ዘንድ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ሥስተኛ መደብ”
እግዚአብሔር እራሱን በሦስተኛ መደብ አድርጎ፦ “ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር ገለበጣቸው” ይለናል፦
አሞጽ 4፥11 *ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ እንዲሁ ገለበጥኋችሁ… ይላል እግዚአብሔር።
ኤርምያስ 50፥40 *ሰዶምንና ገሞራን በአጠገባቸውም የነበሩትን ከተምች እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ ይላል
እግዚአብሔር*፥ እንዲሁ ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰውም ልጅ አይኖርባትም።
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ ብሎታል፦
ዘካርያስ 3፥2 *እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ*፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን? *አለው*።
ያ ማለት አንደኛው እግዚአብሔር በሌላው እግዚአብሔር እየገሰጸ ነው ማለት አይደለም፤ እራሱ በራሱ እየገሰጸው ነው፦
ኢዮብ 2÷3 *እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ በውኑ ባሪያዬን ኢዮብን ተመለከትኸውን? በምድር ላይ እንደ እርሱ ፍጹምና ቅን፥ እግዚአብሔርንም የሚፈራ*፥ ከክፋትም የራቀ ሰው የለም፤
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ “እኔንም የሚፈራ” በማለት ፋንታ በሦስተኛ መደብ “እግዚአብሔርንም የሚፈራ” ብሏል፦
ዘጸአት 20፥7 *የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና*።
እግዚአብሔርም፦ “የእኔን ስም በከንቱ አትጥራ፤ ስሜን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አላነጻውምና” በማለት ፋንታ በሦስተኛ መደብ “የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና” ብሏል፦
ዘካርያስ 10፥12 *በአምላካቸው በእግዚአብሔር አበረታቸዋለሁ፥ በስሙም ይመካሉ፥ ይላል እግዚአብሔር*።
እራሱ እግዚአብሔር በአምላካቸው በእግዚአብሔር አበረታቸዋለሁ ማለቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ናሙና በሌሎች ጥቅሶች አንብቡት፦
1ኛ ሳሙኤል 20፥12-13 *ዮናታንም ዳዊትን አለው፦….እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር*፤
1ኛ ነገሥት 1፥33 ንጉሡም አላቸው፦ የጌታችሁን ባሪያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፤
አስቴር 8፥7-8 *ንጉሡም አርጤክስስ ንግሥቲቱን አስቴርንና አይሁዳዊውን መርዶክዮስን፦ እነሆ የሐማን ቤት ለአስቴር ሰጥቻለሁ፥ እርሱም እጆቹን በአይሁድ ላይ ስለ ዘረጋ በግንድ ላይ ተሰቀለ።
በንጉሡ ስም የተጻፈና በንጉሡ ቀለበት የታተመ አይገለበጥምና እናንተ ደግሞ ደስ የሚያሰኛችሁን በንጉሡ ስም ስለ አይሁድ ጻፉ፥ በንጉሡም ቀለበት አትሙ፡ አላቸው*።
ሉቃስ 9፥26 *በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ* በእርሱ ያፍርበታል።
አንድ ማንነት በሦስተኛ መደብ መገለጹ ያንን ማንነት ብዙ እንደማያደርገው ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ “ዘንድ” የሚለው መስተዋድድ በአንድ ማንነት እንዴት እንዳገለገለ በሚቀጥለው ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
“ዘንድ”
ዳዊት የምስጋና ስእለት ከእርሱ ዘንድ ሰጥቷል፦
መዝሙር 56፥12 አቤቱ፥ *የምስጋና ስእለት የምሰጥህ ከእኔ ዘንድ ነው*።
ዳዊት አንድ ሰውና ማንነት ሆኖ ሳለ ሰጪ እርሱ የሚሰጠው ከእርሱ ዘንድ እንደሆነ ተናግሯል፤ ያ ማለት ዳዊት ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት መሆኑን ያሳያልን? አንድ ሆኖ ሳለ “አለይ” עָלַ֣י ማለትም “ዘንድ” የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፤ ይህ የተለመደ ሰዋስው ነው፦
ዘዳግም 15፥12 “አንተም” ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ በሰባተኛውም ዓመት *ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው*።
“ከአንተ ዘንድ” የሚለው ቃል “መሚከ” מֵעִמָּֽךְ ተብሎ የተቀመጠ ሲሆን “አንተ” በሚል ተውላጠ-ስም ላይ “ዘንድ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መጥቷል፤ “አንተ ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው” ማለት ያ ሰው ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት ሆነ ማለት ነው? የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበር፦
2ኛ ዜና 7፥2 *የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበርና* ካህናቱ ወደ እግዚአብሔር ቤት መግባት አልቻሉም።
ዘኍልቍ 14፥20 እግዚአብሔርም አለ፦ *”እንደ ቃልህ ይቅር አልሁ፤ ነገር ግን እኔ ሕያው ነኛ በእውነት የእግዚአብሔር ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል”*።
“የ” የሚል አገናዛቢ ቃል “እግዚአብሔር” በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ እና “እግዚአብሔር” የሚለው ቃል ሁለቴ መግባቱ ሁለት እግዚአብሔር ወይም ሁለት ማንነቶች አያሳም።
በተጨማሪም “የእኔ ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል” በማለት ፈንታ “በእውነት የእግዚአብሔር ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል” ማለቱ እግዚአብሔር ወይም ሁለት ማንነቶች እንደማያሳይ ሁሉ ከላይ ያለውን የዘፍጥረትን 19፥24 ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። የሥላሴ አማንያን ሁለት ቃላት ከተገኘ አብ እና ወልድ ሦስት ቃላት ከተገኘ ሥላሴ የሚል ቅዠት አላቸው፤ የሥላሴ አማንያን ቅዠት አያልቅም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሦስት አምላክ
እዚህ ቻናል ስንት ሰው አለ? ብል ሺህ ትሉኛላችሁ፥ ከሰማያት በላይ ስንት አምላክ አለ? ብል 1 አምላክ ትሉኛላችሁ። እዚህ ቻናል ያለው ሰው 17100 ሺህ የሆነው በአካል የተለያየን ስለሆንን ነው፥ አምላክ በአካል ሦስት ከሆነ አንድ ሳይሆን ሦስት አምላክ ነው። የሥላሴ አማንያን "ኤሎሂም” אלהים ማለት "አማልክት" ማለት ሲሆን ሥላሴን ያሳያል ይላሉ፥ በጣም ጥሩ ሦስቱ አካላት አማልክት ናቸው ማለት ነው። ለዛውም ሦስት አምላክ ሳይሆን ሦስት አምላክት ነው፥ እነዚህ ሥስት አካሎች “ጌቶች” ይባላሉ። “አጋዕዝተ-ዓለም ሥላሴ” ማለት “የዓለም ጌቶች ሥላሴ” ማለት ነው፥ “እግዚእ” በነጠላ “ጌታ” ማለት ሲሆን “አጋዕዝት” ማለት ደግሞ በብዜት “ጌቶች” ማለት ነው፥ ስለዚህ ሥላሴ ሦስት ጌቶች ናቸው። ተመልሰው አንድ አምላክ አንድ ጌታ ትላላችሁ። ዘመወዛገብ ይሉሃል እንዲህ ነው፥ እራሳችሁ ሳይገባችሁ እንዴት ማስረዳት ትችላላችሁ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
እዚህ ቻናል ስንት ሰው አለ? ብል ሺህ ትሉኛላችሁ፥ ከሰማያት በላይ ስንት አምላክ አለ? ብል 1 አምላክ ትሉኛላችሁ። እዚህ ቻናል ያለው ሰው 17100 ሺህ የሆነው በአካል የተለያየን ስለሆንን ነው፥ አምላክ በአካል ሦስት ከሆነ አንድ ሳይሆን ሦስት አምላክ ነው። የሥላሴ አማንያን "ኤሎሂም” אלהים ማለት "አማልክት" ማለት ሲሆን ሥላሴን ያሳያል ይላሉ፥ በጣም ጥሩ ሦስቱ አካላት አማልክት ናቸው ማለት ነው። ለዛውም ሦስት አምላክ ሳይሆን ሦስት አምላክት ነው፥ እነዚህ ሥስት አካሎች “ጌቶች” ይባላሉ። “አጋዕዝተ-ዓለም ሥላሴ” ማለት “የዓለም ጌቶች ሥላሴ” ማለት ነው፥ “እግዚእ” በነጠላ “ጌታ” ማለት ሲሆን “አጋዕዝት” ማለት ደግሞ በብዜት “ጌቶች” ማለት ነው፥ ስለዚህ ሥላሴ ሦስት ጌቶች ናቸው። ተመልሰው አንድ አምላክ አንድ ጌታ ትላላችሁ። ዘመወዛገብ ይሉሃል እንዲህ ነው፥ እራሳችሁ ሳይገባችሁ እንዴት ማስረዳት ትችላላችሁ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
መንገድ ጠራጊ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
የሥላሴ አማንያን ከባይብል ኢየሱስን አምላክ ለማድረግ የማይቆፍሩት ጉድጓድ፣ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይደረምሱት መሬት የለም። ኢሳይያስ ላይ ያህዌህ መንገድ እንደሚጠረግለት ተነግሮ አዲስ ኪዳን ላይ ግን መጥምቁ ዮሐንስ መንገድ የጠረገው ለኢየሱስ ስለሆነ "ኢየሱስ ያህዌህ ነው" ብለው ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል፦
ኢሳይያስ 40፥3 የአዋጅ ነጋሪ ቃል፦ *"የያህዌን መንገድ በምድረ በዳ ጥረጉ፥ ለአምላካችንም ጐዳና በበረሀ አስተካከሉ"*።
ማርቆስ 1፥2 *"እነሆ መንገድህን የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ፥ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ ተብሎ በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ"*።
እዚህ ጥቅስ ላይ ብዙ ችግር አለ። አንደኛ "በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ" የሚለው ኢሳይያስ ላይ የለም። ሁለተኛ "እነሆ መንገድህን የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ" የሚለው "በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ" ይላል እንጂ ኢሳይያስ አልተጻፈም። የተጻፈው ሚልክያስ ላይ ነው፦
ሚልክያስ 3፥1 *"እነሆ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል"*።
ሦስተኛ በትንቢቱ ላይ "በፊቴ" እንጂ "በፊትህ" የሚል የለም። አራተኛ ሙግቱን ጠበብ አርገነው አብ ለወልድ በሁለተኛ መደብ "በፊትህ" ካለ መልእክተኛውን መንገድ የሚጠርገው በሚልክያስ ላይ "በፊቴ" ላለው አብ እና በማርቆስ ላይ "በፊትህ" ለተባለው ለወልድ ነው። ምክንያቱም አብ ለወልድ "መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ" ብሎ መንገድ ጠራጊውን ዮሐንስን ልኳል፦
ዮሐንስ 1፥6 *"ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ"*።
ሉቃስ 1፥76 *"ደግሞም አንተ ሕፃን ሆይ፥ የልዑል ነቢይ ትባላለህ፥ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና"*።
ዮሐንስ የልዑል ነቢይ ከሆነ ልዑል የተባለው አብ እንጂ ኢየሱስ አይደለም፥ ኢየሱስ የልዑል ልጅ እንጂ ልዑል አልተባለም። ሲቀጥል ሉቃስ 1፥76 ላይ "ጌታ" የተባለው "አብ" ነው፥ ዐውደ-ንባቡ ላይ "በጌታ ፊት ሊያቆሙት ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት" ይላል፦
ሉቃስ 1፥32 *እርሱ ታላቅ ይሆናል "የልዑል ልጅም" ይባላል*።
ሉቃስ 2፥22 በጌታ ፊት ሊያቆሙት...ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት"*።
ስለዚህ "መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና" ሲል "ጌታ" የተባለው አብ ነው፥ ምክንያቱም ወልድን "በጌታ ፊት ሊያቆሙት ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት" ስለሚል። ዮሐንስ የአብ ማለትም ያያህዌን መንገድ እና የወልድ ማለትም የመሢሑን መንገድ ጠራጊ ነው። አራት ቆጠራችሁ? አምስተኛ ደግሞ ብሉይ ላይ የተጠቀሰ ጥቅስ አዲስ ላይ ፍጻሜ ካገኘ ብሉይ ላይ ያለ ጥቅስ የአዲስ ኪዳኑ ማንነት ነው ተብሎ በአራት ነጥብ አይደመደምም። አንዳንድ ናሙና እስቲ እንይ፦
2 ሳሙኤል 7፥14 *"እኔም አባት እሆነዋለሁ፥ እርሱም ልጅ ይሆነኛል፤ ክፉ ነገርም ቢያደርግ፥ ሰው በሚቀጣበት በትርና በሰው ልጆች መቀጫ እገሥጸዋለሁ"*።
ዕብራውያን 1፥5 *"ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል" ያለው ከቶ ለማን ነው?*።
"እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል" የሳሙኤል ዐውደ-ንባብ የሚናገረው ለንጉሥ ሰለሞን ነው፥ የዕብራውያን ጸሐፊ ለኢየሱስ ነው ይለናል። እና ኢየሱስ ብሉይ ላይ የነበረው ሰለሞን ነውን? እንደ እናንተ እምነት ኢየሱስ ያህዌህ ከሆነ ያህዌህ አምላክ እንዴት ፍጡሩን ሰለሞን ይሆናል? መልሱ፦ "ድርብ አጠቃቀም ነው" የሚል ነው፥ እንግዲያውስ ብሉይ ላይ የያህዌህ መንገድ ተብሎ አዲስ ላይ የጌታ መንገድ መባሉ "ድርብ አጠቃቀም ነው" በሚል ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። ናሙናውን እንቀጥል፦
ሆሴዕ 11፥1-2 *"እስራኤል ሕፃን በነበረ ጊዜ ወደድሁት፥ ልጄንም ከግብፅ ጠራሁት። አብዝቼ ብጠራቸው አጥብቀው ከፊቴ ራቁ፤ ለበኣሊምም ይሠዉ ነበር፥ ለተቀረጹ ምስሎችም ያጥኑ ነበር"*።
ማቴዎስ 2፥14-15 *"እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ፦ "ልጄን ከግብፅ ጠራሁት" የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብፅ ሄደ፥ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ"*።
"ልጄንም ከግብፅ ጠራሁት" የሆሴዕ ዐውደ-ንባብ የሚናገረው ለእስራኤል ሕዝብ ነው፥ የማቴዎስ ጸሐፊ ለኢየሱስ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ ሲጠራ አጥብቆ ከአምላክ ፊት የራቀ ነውን? ለበኣሊምም ይሠዋ ነበርን? ለተቀረጹ ምስሎችም ያጥን ነበርን? ቅሉ ግን "ድርብ አጠቃቀም ነው" የሚል ነው፥ እንግዲያውስ ብሉይ ላይ የያህዌህ መንገድ ተብሎ አዲስ ላይ የጌታ መንገድ መባሉ "ድርብ አጠቃቀም ነው" በሚል ልክና መልክ መረዳት ይቻላል። ስድስተኛ "የያህዌህን መንገድ ማለት የያህዌህ ሕግ፣ ሥርዓት፣ ትእዛዝ፣ መርሕ እና ቃል ነው፦
መዝሙር 18፥21 *"የያህዌህን መንገድ ጠብቄአለሁ፥ በአምላኬም አላመፅሁም"*።
መዝሙር 18፥30 *"የአምላኬ መንገድ ፍጹም ነው፥ የያህዌህን ቃል የነጠረ ነው፥ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው"*።
ምሳሌ 10፥29 *የያህዌህ መንገድ ያለ ነውር ለሚሄድ አምባ ነው፥ ጥፋት ግን ክፋትን ለሚያደርጉ*።
ኤርምያስ 5፥4 እኔም፦ የያህዌህን መንገድና የአምላካቸውን ሕግ አላወቁምና እነዚህ በእውነት ድሆችና ሰነፎች ናቸው"*።
የኢየሱስ ትምህርት እና ሕግ የያህዌህ ሕግ ነው፥ የራሱ ሳይሆን የላከኝ አብ የሰጠው ትእዛዝ ነው፦
ዮሐንስ 12፥49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፥ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ"*።
ዮሐንስ 14፥24 የማይወደኝ ቃሌን አይጠብቅም፤ *"የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም"*።
ዮሐንስ 17፥8 *"የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና እነርሱም ተቀበሉት"*።
የአብን ቃል ወደ እራሱ በማስጠጋት "ቃሌ" ማለቱ በራሱ የአብ እና የወልድ መንገድ አንድ መሆኑን ያሳያል። ዮሐንስ አዋጅ ነጋሪ የሆነ እና የጠረገው የያህዌህን እና የመሢሑን መንገድ ነው። ስለዚህ ኢሳይያስ 40፥3 ኢየሱስ ያህዌህ መሆኑን በፍጹም አያሳይም። እነዚያ ፈጣሪን ከሴት የተወለደው መሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
የሥላሴ አማንያን ከባይብል ኢየሱስን አምላክ ለማድረግ የማይቆፍሩት ጉድጓድ፣ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይደረምሱት መሬት የለም። ኢሳይያስ ላይ ያህዌህ መንገድ እንደሚጠረግለት ተነግሮ አዲስ ኪዳን ላይ ግን መጥምቁ ዮሐንስ መንገድ የጠረገው ለኢየሱስ ስለሆነ "ኢየሱስ ያህዌህ ነው" ብለው ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል፦
ኢሳይያስ 40፥3 የአዋጅ ነጋሪ ቃል፦ *"የያህዌን መንገድ በምድረ በዳ ጥረጉ፥ ለአምላካችንም ጐዳና በበረሀ አስተካከሉ"*።
ማርቆስ 1፥2 *"እነሆ መንገድህን የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ፥ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ ተብሎ በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ"*።
እዚህ ጥቅስ ላይ ብዙ ችግር አለ። አንደኛ "በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ" የሚለው ኢሳይያስ ላይ የለም። ሁለተኛ "እነሆ መንገድህን የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ" የሚለው "በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ" ይላል እንጂ ኢሳይያስ አልተጻፈም። የተጻፈው ሚልክያስ ላይ ነው፦
ሚልክያስ 3፥1 *"እነሆ መልእክተኛዬን እልካለሁ፥ መንገድንም በፊቴ ያስተካክላል"*።
ሦስተኛ በትንቢቱ ላይ "በፊቴ" እንጂ "በፊትህ" የሚል የለም። አራተኛ ሙግቱን ጠበብ አርገነው አብ ለወልድ በሁለተኛ መደብ "በፊትህ" ካለ መልእክተኛውን መንገድ የሚጠርገው በሚልክያስ ላይ "በፊቴ" ላለው አብ እና በማርቆስ ላይ "በፊትህ" ለተባለው ለወልድ ነው። ምክንያቱም አብ ለወልድ "መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ" ብሎ መንገድ ጠራጊውን ዮሐንስን ልኳል፦
ዮሐንስ 1፥6 *"ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ"*።
ሉቃስ 1፥76 *"ደግሞም አንተ ሕፃን ሆይ፥ የልዑል ነቢይ ትባላለህ፥ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና"*።
ዮሐንስ የልዑል ነቢይ ከሆነ ልዑል የተባለው አብ እንጂ ኢየሱስ አይደለም፥ ኢየሱስ የልዑል ልጅ እንጂ ልዑል አልተባለም። ሲቀጥል ሉቃስ 1፥76 ላይ "ጌታ" የተባለው "አብ" ነው፥ ዐውደ-ንባቡ ላይ "በጌታ ፊት ሊያቆሙት ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት" ይላል፦
ሉቃስ 1፥32 *እርሱ ታላቅ ይሆናል "የልዑል ልጅም" ይባላል*።
ሉቃስ 2፥22 በጌታ ፊት ሊያቆሙት...ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት"*።
ስለዚህ "መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና" ሲል "ጌታ" የተባለው አብ ነው፥ ምክንያቱም ወልድን "በጌታ ፊት ሊያቆሙት ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት" ስለሚል። ዮሐንስ የአብ ማለትም ያያህዌን መንገድ እና የወልድ ማለትም የመሢሑን መንገድ ጠራጊ ነው። አራት ቆጠራችሁ? አምስተኛ ደግሞ ብሉይ ላይ የተጠቀሰ ጥቅስ አዲስ ላይ ፍጻሜ ካገኘ ብሉይ ላይ ያለ ጥቅስ የአዲስ ኪዳኑ ማንነት ነው ተብሎ በአራት ነጥብ አይደመደምም። አንዳንድ ናሙና እስቲ እንይ፦
2 ሳሙኤል 7፥14 *"እኔም አባት እሆነዋለሁ፥ እርሱም ልጅ ይሆነኛል፤ ክፉ ነገርም ቢያደርግ፥ ሰው በሚቀጣበት በትርና በሰው ልጆች መቀጫ እገሥጸዋለሁ"*።
ዕብራውያን 1፥5 *"ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል" ያለው ከቶ ለማን ነው?*።
"እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል" የሳሙኤል ዐውደ-ንባብ የሚናገረው ለንጉሥ ሰለሞን ነው፥ የዕብራውያን ጸሐፊ ለኢየሱስ ነው ይለናል። እና ኢየሱስ ብሉይ ላይ የነበረው ሰለሞን ነውን? እንደ እናንተ እምነት ኢየሱስ ያህዌህ ከሆነ ያህዌህ አምላክ እንዴት ፍጡሩን ሰለሞን ይሆናል? መልሱ፦ "ድርብ አጠቃቀም ነው" የሚል ነው፥ እንግዲያውስ ብሉይ ላይ የያህዌህ መንገድ ተብሎ አዲስ ላይ የጌታ መንገድ መባሉ "ድርብ አጠቃቀም ነው" በሚል ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። ናሙናውን እንቀጥል፦
ሆሴዕ 11፥1-2 *"እስራኤል ሕፃን በነበረ ጊዜ ወደድሁት፥ ልጄንም ከግብፅ ጠራሁት። አብዝቼ ብጠራቸው አጥብቀው ከፊቴ ራቁ፤ ለበኣሊምም ይሠዉ ነበር፥ ለተቀረጹ ምስሎችም ያጥኑ ነበር"*።
ማቴዎስ 2፥14-15 *"እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ፦ "ልጄን ከግብፅ ጠራሁት" የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብፅ ሄደ፥ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ"*።
"ልጄንም ከግብፅ ጠራሁት" የሆሴዕ ዐውደ-ንባብ የሚናገረው ለእስራኤል ሕዝብ ነው፥ የማቴዎስ ጸሐፊ ለኢየሱስ ነው ይለናል። ታዲያ ኢየሱስ ሲጠራ አጥብቆ ከአምላክ ፊት የራቀ ነውን? ለበኣሊምም ይሠዋ ነበርን? ለተቀረጹ ምስሎችም ያጥን ነበርን? ቅሉ ግን "ድርብ አጠቃቀም ነው" የሚል ነው፥ እንግዲያውስ ብሉይ ላይ የያህዌህ መንገድ ተብሎ አዲስ ላይ የጌታ መንገድ መባሉ "ድርብ አጠቃቀም ነው" በሚል ልክና መልክ መረዳት ይቻላል። ስድስተኛ "የያህዌህን መንገድ ማለት የያህዌህ ሕግ፣ ሥርዓት፣ ትእዛዝ፣ መርሕ እና ቃል ነው፦
መዝሙር 18፥21 *"የያህዌህን መንገድ ጠብቄአለሁ፥ በአምላኬም አላመፅሁም"*።
መዝሙር 18፥30 *"የአምላኬ መንገድ ፍጹም ነው፥ የያህዌህን ቃል የነጠረ ነው፥ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው"*።
ምሳሌ 10፥29 *የያህዌህ መንገድ ያለ ነውር ለሚሄድ አምባ ነው፥ ጥፋት ግን ክፋትን ለሚያደርጉ*።
ኤርምያስ 5፥4 እኔም፦ የያህዌህን መንገድና የአምላካቸውን ሕግ አላወቁምና እነዚህ በእውነት ድሆችና ሰነፎች ናቸው"*።
የኢየሱስ ትምህርት እና ሕግ የያህዌህ ሕግ ነው፥ የራሱ ሳይሆን የላከኝ አብ የሰጠው ትእዛዝ ነው፦
ዮሐንስ 12፥49 *እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፥ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ ሰጠኝ"*።
ዮሐንስ 14፥24 የማይወደኝ ቃሌን አይጠብቅም፤ *"የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ የእኔ አይደለም"*።
ዮሐንስ 17፥8 *"የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና እነርሱም ተቀበሉት"*።
የአብን ቃል ወደ እራሱ በማስጠጋት "ቃሌ" ማለቱ በራሱ የአብ እና የወልድ መንገድ አንድ መሆኑን ያሳያል። ዮሐንስ አዋጅ ነጋሪ የሆነ እና የጠረገው የያህዌህን እና የመሢሑን መንገድ ነው። ስለዚህ ኢሳይያስ 40፥3 ኢየሱስ ያህዌህ መሆኑን በፍጹም አያሳይም። እነዚያ ፈጣሪን ከሴት የተወለደው መሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
5፥17 *እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ*፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ግመልህን እሰርና በአላህ ላይ ተመካ!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥159 *”ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና”*፡፡ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
አምላካችን አላህ ለእስራኤልም ልጆች፦ “ከእኔ ሌላ መመኪያን አትያዙ” በማለት ተናግሯል፦
17፥2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፡፡ *”ከእኔ ሌላ መመኪያን አትያዙ! አልናቸውም”*፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
“አል-ወኪል” الْوَكِيل ማለት “መመኪያ” “መጠጊያ” “መሸሸጊያ” ማለት ሲሆን በቁርኣን ከተገለጹ 99 ስሞች አንዱ ነው፦
39፥9 እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ *”ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው”*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
አላህን መጠጊያ መመኪያ፣ መጠጊያ፣ መሸሸጊያ አድርጎ መያዝ “ተወኩል” تَوَكُّل ይባላል። ሰይጧን በእነዚያ ባመኑት እና በአላህ ላይ በሚመኩት ላይ ስልጣን የለውም፦
16፥99 *”እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና”*፡፡ إِنَّهُ لَيْسَ لَهُ سُلْطَانٌ عَلَى الَّذِينَ آمَنُوا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
“በሚጠጉት” ለሚለው ቃል የገባው “የተወከሉን” يَتَوَكَّلُون ሲሆን ቁርጥ ሐሳብም ባደረጉ ጊዜ አላህ በቂዬ ነው ብለው በአላህ ላይ ሙሉ ለሙሉ የተወከሉ ባሮቹ ደግሞ “ሙተወከሉን” مُتَوَكِّلُون ይባላል፦
39፥38 *«አላህ በቂዬ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተመኪዎች ይመካሉ»* በል፡፡ قُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ ۖ عَلَيْهِ يَتَوَكَّلُ الْمُتَوَكِّلُونَ
6፥159 *”ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና”*፡፡ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
"ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ" ማለት አንድ ሙሥሊም ሙሲባህ ሲመጣበት ጥንቃቄ በማድረግ ሰበቡ ያደርሳል፥ ከዚያ በላይ ከአቅሙ በላይ ያለውን ለአላህ ሰጥቶ በአላህ ላይ ይመካል። ለዛ ነው ነቢያችን"ﷺ" "ግመልህን እሰርና በአላህ ላይ ተመካ" ያሉት፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2707
አነሥ ኢብኑ ማሊ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ ሰው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆይ! ግመሌን ልሰራትና በአላህ ላይ ልመካ ወይስ ልተዋትና በአላህ ላይ ልመካ? ብሎ ጠየቀ። እርሳቸውም፦ "እሰራትና በአላህ ላይ ተመካ" አሉት"*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، يَقُولُ قَالَ رَجُلٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَعْقِلُهَا وَأَتَوَكَّلُ أَوْ أُطْلِقُهَا وَأَتَوَكَّلُ قَالَ " اعْقِلْهَا وَتَوَكَّلْ "
አምላካችን አላህ ሰበቡን አንድርሰን በእርሱ ላይ የምመካ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥159 *”ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና”*፡፡ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
አምላካችን አላህ ለእስራኤልም ልጆች፦ “ከእኔ ሌላ መመኪያን አትያዙ” በማለት ተናግሯል፦
17፥2 ሙሳንም መጽሐፉን ሰጠነው፡፡ ለእስራኤልም ልጆች መሪ አደረግነው፡፡ *”ከእኔ ሌላ መመኪያን አትያዙ! አልናቸውም”*፡፡ وَآتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَاهُ هُدًى لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ أَلَّا تَتَّخِذُوا مِن دُونِي وَكِيلًا
“አል-ወኪል” الْوَكِيل ማለት “መመኪያ” “መጠጊያ” “መሸሸጊያ” ማለት ሲሆን በቁርኣን ከተገለጹ 99 ስሞች አንዱ ነው፦
39፥9 እርሱም የምሥራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፡፡ *”ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ መጠጊያ አድርገህም ያዘው”*፡፡ رَّبُّ الْمَشْرِقِ وَالْمَغْرِبِ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ فَاتَّخِذْهُ وَكِيلًا
አላህን መጠጊያ መመኪያ፣ መጠጊያ፣ መሸሸጊያ አድርጎ መያዝ “ተወኩል” تَوَكُّل ይባላል። ሰይጧን በእነዚያ ባመኑት እና በአላህ ላይ በሚመኩት ላይ ስልጣን የለውም፦
16፥99 *”እርሱ በእነዚያ ባመኑት እና በጌታቸው ላይ በሚጠጉት ላይ ለእርሱ ስልጣን የለውምና”*፡፡ إِنَّهُ لَيْسَ لَهُ سُلْطَانٌ عَلَى الَّذِينَ آمَنُوا وَعَلَىٰ رَبِّهِمْ يَتَوَكَّلُونَ
“በሚጠጉት” ለሚለው ቃል የገባው “የተወከሉን” يَتَوَكَّلُون ሲሆን ቁርጥ ሐሳብም ባደረጉ ጊዜ አላህ በቂዬ ነው ብለው በአላህ ላይ ሙሉ ለሙሉ የተወከሉ ባሮቹ ደግሞ “ሙተወከሉን” مُتَوَكِّلُون ይባላል፦
39፥38 *«አላህ በቂዬ ነው፡፡ በእርሱ ላይ ተመኪዎች ይመካሉ»* በል፡፡ قُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ ۖ عَلَيْهِ يَتَوَكَّلُ الْمُتَوَكِّلُونَ
6፥159 *”ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ ጊዜ በአላህ ላይ ተመካ፡፡ አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳልና”*፡፡ فَإِذَا عَزَمْتَ فَتَوَكَّلْ عَلَى اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
"ቁርጥ ሐሳብም ባደረግህ" ማለት አንድ ሙሥሊም ሙሲባህ ሲመጣበት ጥንቃቄ በማድረግ ሰበቡ ያደርሳል፥ ከዚያ በላይ ከአቅሙ በላይ ያለውን ለአላህ ሰጥቶ በአላህ ላይ ይመካል። ለዛ ነው ነቢያችን"ﷺ" "ግመልህን እሰርና በአላህ ላይ ተመካ" ያሉት፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2707
አነሥ ኢብኑ ማሊ እንዳስተላለፈው፦ “አንድ ሰው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆይ! ግመሌን ልሰራትና በአላህ ላይ ልመካ ወይስ ልተዋትና በአላህ ላይ ልመካ? ብሎ ጠየቀ። እርሳቸውም፦ "እሰራትና በአላህ ላይ ተመካ" አሉት"*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، يَقُولُ قَالَ رَجُلٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ أَعْقِلُهَا وَأَتَوَكَّلُ أَوْ أُطْلِقُهَا وَأَتَوَكَّلُ قَالَ " اعْقِلْهَا وَتَوَكَّلْ "
አምላካችን አላህ ሰበቡን አንድርሰን በእርሱ ላይ የምመካ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተስሊብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
12፥41 *"የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን (ንጉሡን) ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ "ይሰቀላል"፡፡ ከራሱም በራሪ (አሞራ) ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ"* አላቸው፡፡ يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَمَّا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْرًا ۖ وَأَمَّا الْآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ الطَّيْرُ مِن رَّأْسِهِ ۚ قُضِيَ الْأَمْرُ الَّذِي فِيهِ تَسْتَفْتِيَانِ
አምላካችን አላህ በዩሱፍ ዘመን የነበረው ክስተት "ነቅሱ ዐለይከ" نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም "እንተርክልሃለን" በማለት ክስተቱን ይተርካል፦
12፥3 እኛ ይህንን ቁርኣን ወደ አንተ በማውረዳችን በጣም መልካም ዜናዎችን በአንተ ላይ እንተርክልሃለን፡፡ እነሆ ከእርሱ በፊት በእርግጥ ከዘንጊዎቹ ነበርክ"*፡፡ نَحْنُ نَقُصُّ عَلَيْكَ أَحْسَنَ الْقَصَصِ بِمَا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ هَـٰذَا الْقُرْآنَ وَإِن كُنتَ مِن قَبْلِهِ لَمِنَ الْغَافِلِينَ
አላህ በሡረቱ ዩሱፍ ከተረካቸው አንዱ ስለ ተስሊብ ነው፥ "ተስሊብ" تَصْلِيب የሚለው ቃል "ሶልለበ" صَلَّبَ ማለትም "ሰቀለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስቅላት" ማለት ነው። "ሶልብ" صَلْب የሚለው ቃል "ሶለበ" صَلَبَ ማለትም "ተሰቀለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስቅለት" ማለት ነው። የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት ይቀጡ እንደነበር እንዲህ ይተርክልናል፦
12፥41 *"የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን (ንጉሡን) ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ "ይሰቀላል"፡፡ ከራሱም በራሪ (አሞራ) ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ"* አላቸው፡፡ يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَمَّا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْرًا ۖ وَأَمَّا الْآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ الطَّيْرُ مِن رَّأْسِهِ ۚ قُضِيَ الْأَمْرُ الَّذِي فِيهِ تَسْتَفْتِيَانِ
እዚህ አንቀጽ "ይሰቀላል" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ዩስለቡ" يُصْلَبُ ነው። "ጌታው" የተባለው በዩሱፍ ዘመን የነበረው ፈርዖን ነው፥ የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት እንደሚቀጡ የሚያሳይ ታሪካዊ ሆነ ሥነ-ቁፋሮአዊ መረጃ አልተገኘም። ታሪክ ሆነ ሥነ-ቁፋሮ ወንጀለኛ በስቅላት ያለው መረጃ በ 559 ቅድመ-ልደት በፋርሳዊያን ጊዜ ነው፥ ያ ማለት ከዚያ በፊት ወንጀለኛ በስቅላት አይቀጡም ነበር ማለት አይደለም። ምክንያቱም ታሪክ ያለፈውን ክስተት የሚተርክ የምርምር ጥናት እና አሰሳ ሲሆን በታሪክ ጥናት ውስጥ ለታሪክ ምንጭ የሚሆኑ ሁለት መረጃዎች አሉ፥ አንደኛው ትውፊት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሥነ-ቁፋሮ ጥናት ነው። “ትውፊት” ከትውልድ ወደ ትውልድ በቃል የሚተላለፍ ቅብብል ሲሆን "ሥነ-ቁፋሮ ጥናት" ደግሞ በተለያየ ቁስ ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች አስሶና ቆፍሮ የሚያቀርብ የታሪክ ምንጭ ነው። ትውፊት ሆነ ሥነ-ቁፋሮ ጥናት ባህል ላይ እና ስልጣኔ ላይ መሠረት ያደረጉ ግምት”speculation” ናቸው።
ይህን ግምት የታሪክ ምሁራን በስድስት ከፍለው ያስቀምጡታል፥ እነዚህም፦ መቼ ተገኘ ጊዜን፣ የት ተገኘ ቦታን፣ ማን ደረስው ምንጭን፣ ቅድመ-ሁኔታ፣ ስምምነት እና ዋጋነት ናቸው። አራቱ ግምቶች መቼ ተገኘ፣ የት ተገኘ፣ ማን ደረስው እና ቅድመ-ትንታኔ ላዕላይ ኂስ ሲባሉ አምስተኛው ግምት ስምምነት ደግሞ ታኅታይ እና ውጫዊ ኂስ ነው፥ በመቀጠል ስድስተኛው ግምት ዋጋነት ውስጣዊ ኂስ ነው። የታሪክ ምሁራን እንደሚያስተነትኑት ታሪክ መረጃ እንጂ ማስረጃ አይደለም። አምላካችን አላህ በዩሱፍ ዘመን የነበረው ክስተት የተረከው ትረካ ግን ማስረጃ መሆን ይችላል፥ ምክንያቱም እርሱ “አል-ገይቡል ማዲ” ٱلْغَيْب الْمَاضِي ማለትም “ኀላፊያት የሩቅ ነገር” በትክክል የሚያውቅ ሁሉን ዐዋቂ ነውና።
እዚህ ድረስ ከተግባባ የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት እንደሚቀጡ የሚያሳይ ታሪካዊ ሆነ ሥነ-ቁፋሮአዊ መረጃ አለመገኘቱ ክስተቱን ውሸት ካደረገው እንግዲያውስ ከፋርሳዊያን በፊት አንድ ሺህ ዓመት ቀደም ብሎ የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት እንደሚቀጡ የሚያሳይ ተመሳሳይ ታሪክ እና ትርክት በባይብል ቁልጭና ፍንትው ብሎ ተቀምጧል፦
ዘፍጥረት 40፥19 *"እስከ ሦስት ቀን ድረስ ፈርዖን ራስህን ከፍ ያደርጋል፥ "በእንጨትም ላይ ይሰቅልሃል"፣ ወፎችም ሥጋህን ይበሉታል"*። שלשת ימים ישא פרעה את־ראשך מעליך ותלה אותך על־עץ ואכל העוף את־בשרך מעליך׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ይሰቅላል" ለሚለው "ታላህ" תָלָ֥ה ሲሆን የሚገርመው በፋርሱ ንጉሥ በአርጤክስስ እጃቸውን ያነሱት ሁለቱ የአርጤክስስ ጃንደረቦች በስቅላት "ተሰቀሉ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ተመሳሳይ ርቢ ያለው "ዪታሉ" יִּתָּל֥וּ ነው፦
አስቴር 2፥23 *"ነገሩም ተመረመረ፥ እንዲህም ሆኖ ተገኘ፥ "ሁለቱም በዛፍ ላይ ተሰቀሉ" ያም በንጉሡ ፊት በታሪክ መጽሐፍ ተጻፈ"*። ויבקש הדבר וימצא ויתלו שניהם על עץ ויכתב בספר דברי הימים לפני המלך׃
በእንጨት ላይ በማንጠልጠል የሚቀጣው ቅጣት ስቅላት ይባላል። ቅሉና ጥቅሉ የስቅለት ቅጣት ከፋርሳውያን 1000 ዓመት በፊት በፈርዖኑ ጊዜ ነበረ፦
ዘፍጥረት 40፥22 *"የእንጀራ አበዛዎቹንም አለቃ "ሰቀለው"፥ ዮሴፍ እንደተረጎመላቸው"*።
ዘፍጥረት 41፥13 እንዲህም ሆነ እንደ ተረጐመልን እንደዚያው ሆነ፤ እኔ ወደ ሹመቴ ተመለስሁ፥ *"እርሱም ተሰቀለ"*።
ከፋርሳውያን 800 ዓመት በፊት በሙሴ ጊዜ ነበረ፦
ዘዳግም 21፥22-23 *"ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ፥ እንዲሞትም ቢፈረድበት፥ *"በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው፥ በእንጨት ላይ የተሰቀለ"* በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር።
ከፋርሳውያን 400 ዓመት በፊት በዳዊት ጊዜ ነበረ፦
2 ሳሙኤል 21፥12 ዳዊትም ሄደ፥ ሳኦልንም በጊልቦዓ በገደሉ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን *"ከሰቀሉአቸው"* ስፍራ ከቤትሳን አደባባይ ከሰረቁት ከኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን አጥንት ወሰደ፤
የብሪታኒካ የዓለም ሃይማኖቶች መድብለ ዕውቀት ገጽ 270 ላይ፦ "ወንጀለኛ በስቅላት መስቀል የተጀመረው በ 559 ቅድመ-ልደት በፋርሳዊያን ጊዜ ነው" ካለ ከላይ ያሉት የባይብል ትርክቶች ገደል ገቡ ማለት ነው። አይ "ታሪክ እና ሥነ-ቁፋሮ ያልደረሱበት ጉዳይ ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የአምላካችን የአላህ ትርክት ታሪክ እና ሥነ-ቁፋሮ ያልደረሱበት ጉዳይ ነው በሚል ቀመርና ስሌት ተረዱት።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
12፥41 *"የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን (ንጉሡን) ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ "ይሰቀላል"፡፡ ከራሱም በራሪ (አሞራ) ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ"* አላቸው፡፡ يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَمَّا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْرًا ۖ وَأَمَّا الْآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ الطَّيْرُ مِن رَّأْسِهِ ۚ قُضِيَ الْأَمْرُ الَّذِي فِيهِ تَسْتَفْتِيَانِ
አምላካችን አላህ በዩሱፍ ዘመን የነበረው ክስተት "ነቅሱ ዐለይከ" نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም "እንተርክልሃለን" በማለት ክስተቱን ይተርካል፦
12፥3 እኛ ይህንን ቁርኣን ወደ አንተ በማውረዳችን በጣም መልካም ዜናዎችን በአንተ ላይ እንተርክልሃለን፡፡ እነሆ ከእርሱ በፊት በእርግጥ ከዘንጊዎቹ ነበርክ"*፡፡ نَحْنُ نَقُصُّ عَلَيْكَ أَحْسَنَ الْقَصَصِ بِمَا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ هَـٰذَا الْقُرْآنَ وَإِن كُنتَ مِن قَبْلِهِ لَمِنَ الْغَافِلِينَ
አላህ በሡረቱ ዩሱፍ ከተረካቸው አንዱ ስለ ተስሊብ ነው፥ "ተስሊብ" تَصْلِيب የሚለው ቃል "ሶልለበ" صَلَّبَ ማለትም "ሰቀለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስቅላት" ማለት ነው። "ሶልብ" صَلْب የሚለው ቃል "ሶለበ" صَلَبَ ማለትም "ተሰቀለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስቅለት" ማለት ነው። የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት ይቀጡ እንደነበር እንዲህ ይተርክልናል፦
12፥41 *"የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን (ንጉሡን) ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ "ይሰቀላል"፡፡ ከራሱም በራሪ (አሞራ) ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ"* አላቸው፡፡ يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَمَّا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْرًا ۖ وَأَمَّا الْآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ الطَّيْرُ مِن رَّأْسِهِ ۚ قُضِيَ الْأَمْرُ الَّذِي فِيهِ تَسْتَفْتِيَانِ
እዚህ አንቀጽ "ይሰቀላል" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ዩስለቡ" يُصْلَبُ ነው። "ጌታው" የተባለው በዩሱፍ ዘመን የነበረው ፈርዖን ነው፥ የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት እንደሚቀጡ የሚያሳይ ታሪካዊ ሆነ ሥነ-ቁፋሮአዊ መረጃ አልተገኘም። ታሪክ ሆነ ሥነ-ቁፋሮ ወንጀለኛ በስቅላት ያለው መረጃ በ 559 ቅድመ-ልደት በፋርሳዊያን ጊዜ ነው፥ ያ ማለት ከዚያ በፊት ወንጀለኛ በስቅላት አይቀጡም ነበር ማለት አይደለም። ምክንያቱም ታሪክ ያለፈውን ክስተት የሚተርክ የምርምር ጥናት እና አሰሳ ሲሆን በታሪክ ጥናት ውስጥ ለታሪክ ምንጭ የሚሆኑ ሁለት መረጃዎች አሉ፥ አንደኛው ትውፊት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የሥነ-ቁፋሮ ጥናት ነው። “ትውፊት” ከትውልድ ወደ ትውልድ በቃል የሚተላለፍ ቅብብል ሲሆን "ሥነ-ቁፋሮ ጥናት" ደግሞ በተለያየ ቁስ ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች አስሶና ቆፍሮ የሚያቀርብ የታሪክ ምንጭ ነው። ትውፊት ሆነ ሥነ-ቁፋሮ ጥናት ባህል ላይ እና ስልጣኔ ላይ መሠረት ያደረጉ ግምት”speculation” ናቸው።
ይህን ግምት የታሪክ ምሁራን በስድስት ከፍለው ያስቀምጡታል፥ እነዚህም፦ መቼ ተገኘ ጊዜን፣ የት ተገኘ ቦታን፣ ማን ደረስው ምንጭን፣ ቅድመ-ሁኔታ፣ ስምምነት እና ዋጋነት ናቸው። አራቱ ግምቶች መቼ ተገኘ፣ የት ተገኘ፣ ማን ደረስው እና ቅድመ-ትንታኔ ላዕላይ ኂስ ሲባሉ አምስተኛው ግምት ስምምነት ደግሞ ታኅታይ እና ውጫዊ ኂስ ነው፥ በመቀጠል ስድስተኛው ግምት ዋጋነት ውስጣዊ ኂስ ነው። የታሪክ ምሁራን እንደሚያስተነትኑት ታሪክ መረጃ እንጂ ማስረጃ አይደለም። አምላካችን አላህ በዩሱፍ ዘመን የነበረው ክስተት የተረከው ትረካ ግን ማስረጃ መሆን ይችላል፥ ምክንያቱም እርሱ “አል-ገይቡል ማዲ” ٱلْغَيْب الْمَاضِي ማለትም “ኀላፊያት የሩቅ ነገር” በትክክል የሚያውቅ ሁሉን ዐዋቂ ነውና።
እዚህ ድረስ ከተግባባ የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት እንደሚቀጡ የሚያሳይ ታሪካዊ ሆነ ሥነ-ቁፋሮአዊ መረጃ አለመገኘቱ ክስተቱን ውሸት ካደረገው እንግዲያውስ ከፋርሳዊያን በፊት አንድ ሺህ ዓመት ቀደም ብሎ የግብጽ ነገሥታት ወንጀለኛ በስቅላት እንደሚቀጡ የሚያሳይ ተመሳሳይ ታሪክ እና ትርክት በባይብል ቁልጭና ፍንትው ብሎ ተቀምጧል፦
ዘፍጥረት 40፥19 *"እስከ ሦስት ቀን ድረስ ፈርዖን ራስህን ከፍ ያደርጋል፥ "በእንጨትም ላይ ይሰቅልሃል"፣ ወፎችም ሥጋህን ይበሉታል"*። שלשת ימים ישא פרעה את־ראשך מעליך ותלה אותך על־עץ ואכל העוף את־בשרך מעליך׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ይሰቅላል" ለሚለው "ታላህ" תָלָ֥ה ሲሆን የሚገርመው በፋርሱ ንጉሥ በአርጤክስስ እጃቸውን ያነሱት ሁለቱ የአርጤክስስ ጃንደረቦች በስቅላት "ተሰቀሉ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ተመሳሳይ ርቢ ያለው "ዪታሉ" יִּתָּל֥וּ ነው፦
አስቴር 2፥23 *"ነገሩም ተመረመረ፥ እንዲህም ሆኖ ተገኘ፥ "ሁለቱም በዛፍ ላይ ተሰቀሉ" ያም በንጉሡ ፊት በታሪክ መጽሐፍ ተጻፈ"*። ויבקש הדבר וימצא ויתלו שניהם על עץ ויכתב בספר דברי הימים לפני המלך׃
በእንጨት ላይ በማንጠልጠል የሚቀጣው ቅጣት ስቅላት ይባላል። ቅሉና ጥቅሉ የስቅለት ቅጣት ከፋርሳውያን 1000 ዓመት በፊት በፈርዖኑ ጊዜ ነበረ፦
ዘፍጥረት 40፥22 *"የእንጀራ አበዛዎቹንም አለቃ "ሰቀለው"፥ ዮሴፍ እንደተረጎመላቸው"*።
ዘፍጥረት 41፥13 እንዲህም ሆነ እንደ ተረጐመልን እንደዚያው ሆነ፤ እኔ ወደ ሹመቴ ተመለስሁ፥ *"እርሱም ተሰቀለ"*።
ከፋርሳውያን 800 ዓመት በፊት በሙሴ ጊዜ ነበረ፦
ዘዳግም 21፥22-23 *"ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ፥ እንዲሞትም ቢፈረድበት፥ *"በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው፥ በእንጨት ላይ የተሰቀለ"* በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር።
ከፋርሳውያን 400 ዓመት በፊት በዳዊት ጊዜ ነበረ፦
2 ሳሙኤል 21፥12 ዳዊትም ሄደ፥ ሳኦልንም በጊልቦዓ በገደሉ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን *"ከሰቀሉአቸው"* ስፍራ ከቤትሳን አደባባይ ከሰረቁት ከኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን አጥንት ወሰደ፤
የብሪታኒካ የዓለም ሃይማኖቶች መድብለ ዕውቀት ገጽ 270 ላይ፦ "ወንጀለኛ በስቅላት መስቀል የተጀመረው በ 559 ቅድመ-ልደት በፋርሳዊያን ጊዜ ነው" ካለ ከላይ ያሉት የባይብል ትርክቶች ገደል ገቡ ማለት ነው። አይ "ታሪክ እና ሥነ-ቁፋሮ ያልደረሱበት ጉዳይ ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የአምላካችን የአላህ ትርክት ታሪክ እና ሥነ-ቁፋሮ ያልደረሱበት ጉዳይ ነው በሚል ቀመርና ስሌት ተረዱት።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም