ሰባው ሱባዔ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥78 *ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
ነቢዩ ዳንኤል የኢየሩሳሌም መፍረስ የሚፈጸምበትን ሰባውን ዓመት፥ ያህዌህ በቃሉ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረውን የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋለ፦
ዳንኤል 9፥2 እኔ ዳንኤል *የኢየሩሳሌም መፍረስ የሚፈጸምበትን ሰባውን ዓመት፥ እግዚአብሔር በቃሉ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረውን የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋልሁ*።
የባቢሎን ምርኮ 70 ዓመት የሚጀምረው በ 605 ቅድመ-ልደት"BC" የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ዮአኪንንን እና የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር ባስወሰደ ጊዜ ነው፦
2 ዜና 36፥9-10 *"ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወርና አሥር ቀን ነገሠ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ። ዓመቱ ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፥ የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ ወንድሙንም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ"*።
ከዚህ ከ 605 ጀምረን 70 ዓመት ስንቆጥር 535 ቅድመ-ልደት"BC" ይሆናል፥ ከዚያ በኃላ ነቢዩ ዳንኤል የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋለ። በዚህ ጊዜ ገብርኤል ለዳንኤል፦ "በሕዝብህና በቅድስት ከተማህ ላይ ሰባ ሱባዔ ተቀጥሮአል" አለው፦
ዳንኤል 9፥24 ዓመፃን ይጨርስ፥ ኃጢአትንም ይፈጽም፥ በደልንም ያስተሰርይ፥ የዘላለምን ጽድቅ ያገባ፥ ራእይንና ትንቢትን ያትም፥ ቅዱሰ ቅዱሳኑንም ይቀባ ዘንድ *"በሕዝብህና በቅድስት ከተማህ ላይ ሰባ ሱባዔ ተቀጥሮአል"*።
"ሱባዔ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "ሻቡኢም" שָׁבֻעִ֨ים ሲሆን "ሳምንታት" ማለት ነው፥ "ሻቡአ" שְׁבוּעַ ማለት "ሳምንት" ወይም "ሰባት" ማለት ነው። "ሰባ ሱባዔ" ማለት "ሰባ ሳምንት" ማለት ነው፥ አንድ ሳምንት ሰባት ቀናት ናቸው። ስለዚህ 70×7= 490 ይሆናል። ይህ ሰባ ሱባዔ በዳንኤል ሕዝብ እና በቅድስት ከተማ ላይ የተቆጠረ ስሌት ነው። ይህ ሰባ ሱባዔ ለሦስት ይከፈላል፥ እነርሱም 7 ሱባዔ፣ 62 ሱባዔ እና 1 ሱባዔ ይሆናል። ይህ 7+62+1=70 ሱባዔ ይሆናል። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እስቲ እንመልከት፦
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥78 *ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
ነቢዩ ዳንኤል የኢየሩሳሌም መፍረስ የሚፈጸምበትን ሰባውን ዓመት፥ ያህዌህ በቃሉ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረውን የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋለ፦
ዳንኤል 9፥2 እኔ ዳንኤል *የኢየሩሳሌም መፍረስ የሚፈጸምበትን ሰባውን ዓመት፥ እግዚአብሔር በቃሉ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረውን የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋልሁ*።
የባቢሎን ምርኮ 70 ዓመት የሚጀምረው በ 605 ቅድመ-ልደት"BC" የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ዮአኪንንን እና የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር ባስወሰደ ጊዜ ነው፦
2 ዜና 36፥9-10 *"ዮአኪንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስምንት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሦስት ወርና አሥር ቀን ነገሠ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ። ዓመቱ ባለፈ ጊዜ ንጉሡ ናቡከደነፆር ልኮ ወደ ባቢሎን ወሰደው፥ የከበረውንም የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ከእርሱ ጋር አስወሰደ፤ ወንድሙንም ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ አነገሠ"*።
ከዚህ ከ 605 ጀምረን 70 ዓመት ስንቆጥር 535 ቅድመ-ልደት"BC" ይሆናል፥ ከዚያ በኃላ ነቢዩ ዳንኤል የዓመቱን ቍጥር በመጽሐፍ አስተዋለ። በዚህ ጊዜ ገብርኤል ለዳንኤል፦ "በሕዝብህና በቅድስት ከተማህ ላይ ሰባ ሱባዔ ተቀጥሮአል" አለው፦
ዳንኤል 9፥24 ዓመፃን ይጨርስ፥ ኃጢአትንም ይፈጽም፥ በደልንም ያስተሰርይ፥ የዘላለምን ጽድቅ ያገባ፥ ራእይንና ትንቢትን ያትም፥ ቅዱሰ ቅዱሳኑንም ይቀባ ዘንድ *"በሕዝብህና በቅድስት ከተማህ ላይ ሰባ ሱባዔ ተቀጥሮአል"*።
"ሱባዔ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "ሻቡኢም" שָׁבֻעִ֨ים ሲሆን "ሳምንታት" ማለት ነው፥ "ሻቡአ" שְׁבוּעַ ማለት "ሳምንት" ወይም "ሰባት" ማለት ነው። "ሰባ ሱባዔ" ማለት "ሰባ ሳምንት" ማለት ነው፥ አንድ ሳምንት ሰባት ቀናት ናቸው። ስለዚህ 70×7= 490 ይሆናል። ይህ ሰባ ሱባዔ በዳንኤል ሕዝብ እና በቅድስት ከተማ ላይ የተቆጠረ ስሌት ነው። ይህ ሰባ ሱባዔ ለሦስት ይከፈላል፥ እነርሱም 7 ሱባዔ፣ 62 ሱባዔ እና 1 ሱባዔ ይሆናል። ይህ 7+62+1=70 ሱባዔ ይሆናል። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እስቲ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሰባት ሱባዔ"
ስለ ኢየሩሳሌምን መጠገን እና መሥራት ቃሉ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔ ይሆናል፦
ዳንኤል 9፥25 ስለዚህ እወቅ አስተውልም፤ *"ኢየሩሳሌምን ስለ መጠገን እና ስለ መሥራት ቃሉ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔ ይሆናል"*። ከዚያም በስድሳ ሁለት ሱባዔ እርስዋም በጭንቀት ዘመን ጎዳና እና ከቅጥር ጋር ትሠራለች።
וְתֵדַע וְתַשְׂכֵּל מִן-מֹצָא דָבָר, לְהָשִׁיב וְלִבְנוֹת יְרוּשָׁלִַם עַד-מָשִׁיחַ נָגִיד--שָׁבֻעִים, שִׁבְעָה; וְשָׁבֻעִים שִׁשִּׁים וּשְׁנַיִם, תָּשׁוּב וְנִבְנְתָה רְחוֹב וְחָרוּץ, וּבְצוֹק, הָעִתִּים.
English Standard Version
Know therefore and understand that from the going out of the word to restore and build Jerusalem to the coming of an anointed one, a prince, there shall be seven weeks. Then for sixty-two weeks it shall be built again with squares and moat, but in a troubled time.
የዕብራይስጡን ያመጣሁት ምክንያት 7 እና 62 ቁልጭ አርጎ ስለሚለይ ነው። "ሌ" לְ ማለት "ስለ" ማለት ነው፥ ስለ ኢየሩሳሌምን መጠገን እና መሥራት ቃሉ ወጥቷል። "ዳባር" דָבָ֗ר ማለት "ቃል" ማለት ነው። ይህ ቃል የወጣው ከፈጣሪ ሲሆን በነቢዩ ኤርሚያስ በኩል ነው፦
ኤርምያስ 29፥10 እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ *"ሰባው ዓመት በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ፥ ወደዚህም ስፍራ *"እመልሳችሁ"* הָשִׁיב֙ ዘንድ መልካሚቱን "ቃሌን" דְּבָרִ֣י እፈጽምላችኋለሁ።
"ቃሌ" ለሚለው ቃል የገባው "ዳባሪ" דְּבָרִ֣י ሲሆን "የዳባር አገናዛቢ መደብ ነው። "ሀሺብ" הָשִׁיב֙ ማለት "እመልሳለው" ማለት ሲሆን ዳንኤል ላይ "መጠገን" ለሚለው የገባው ቃል "ሀሺብ" הָשִׁיב֙ ነው፥ "ሀሺብ" הָשִׁיב֙ ማለት "ሹብ" שׁוּב "መመለስ" ማለት ነው፦
ኤርሚያስ 29፥14 ከእናንተም ዘንድ እገኛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ምርኮአችሁንም *"እመልሳለሁ"* וְשַׁבְתִּ֣י ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ "እመልሳችኋለሁ" הֲשִׁבֹתִ֣י ።
"እመልሳለሁ" ለሚለው ቃል "ሸብቲ" שַׁבְתִּ֣י የሚለው ቃል መግባቱ አስተውል። "እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ "እመልሳችኋለሁ" የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያረገ ነው።
ኢየሩሳሌምን "መሥራት" ለሚለው ቃል የገባው "ሊብኖውት" לִבְנ֤וֹת ሲሆን ይህም ቃል በኤርሚያስ በኩል ወጥቷል፦
ኤርምያስ 30፥18 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የያዕቆብን ድንኳን ምርኮ እመልሳለሁ፥ ለማደሪያውም እራራለሁ፤ ከተማይቱም በጉብታዋ ላይ *"ትሠራለች"* נִבְנְתָ֥ה ፥ አዳራሹም እንደ ዱሮው የሰው መኖሪያ ይሆናል።
"ኒብናታህ" נִבְנְתָ֥ה ማለት "ትሠራለች" ማለት ነው። እዚህ ጋር መያዝ ያለብን ነጥብ በነቢዩ ኤርሚያስ ስለ መመለስ እና ስለ መሥራት ቃል ከያህዌህ የመጣበት ጊዜ በ 586 ቅድመ-ልደት"BC" ነው። የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በ 605 ቅድመ-ልደት"BC" ዮአኪንን ማርኮ ከ 8 ዓመት በኃላ ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ የአሻንጉሊት መንግሥት አነገሠ፥ ሴዴቅያስ በነገሠ በ 11 ዓመት ኢየሩሳሌም አፈረሱ፦
2 ነገሥት 25፥2 *ከተማይቱም እስከ ንጉሡ እስከ ሴዴቅያስ እስከ አሥራ አንደኛው ዓመት ድረስ ተከብባ ነበር*።
2 ነገሥት 25፥8 *በባቢሎንም ንጉሥ በናቡከደነፆር በአሥራ ዘጠነኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በሰባተኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ባሪያ የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን ወደ ኢየሩሳሌም መጣ*።
2 ነገሥት 25፥10 *ከዘበኞቹም አለቃ ጋር የነበረው የከለዳውያን ሠራዊት ሁሉ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ዙሪያዋን አፈረሱ*።
8+11=19 ይሆናል። ከምርኮ መጀመር ከ 605 ላይ19 ዓመት ሲቀነስ 586 ይሆናል፥ 605−19=586 ይሆናል። በዚህ ጊዜ ኢየሩሳሌምን ስለ መጠገን እና ስለ መሥራት ቃሉ ወደ ኤርሚያስ መጣ፦
ኤርምያስ 1፥3 በይሁዳም ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ዘመን፥ እስከ ይሁዳ ንጉሥ እስከ ኢዮስያስ ልጅ እስከ ሴዴቅያስ እስከ *"አሥራ አንደኛው ዓመት ፍጻሜ፥ ኢየሩሳሌም እስከ ተማረከችበት እስከ አምስተኛው ወር ድረስ *"የእግዚአብሔር ቃል መጣ"*።
ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ቃሉ የመጣው ከተማይቱ በፈረሰችበት በ 586 ቅድመ-ልደት"BC" ነው። ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ቃሉ ከመጣበት እስከ አለቃው መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔ ይሆናል፥ ቅድሚያ ለምን 7 ሱባዔ እንደቀደመ እና እንደተቀመጠ የክርስትና ምሁራን አጥጋቢ መልስ የላቸውም። አንድ ሱባዔ 7 ዓመት ከሆነ 7 ሱባዔ 49 ዓመት ይሆናል። 7×7=49 ይሆናል። ከ 586 ቅድመ-ልደት"BC" 49 ዓመት ስንቆጥር 537 ይሆናል፥ 586-49= 537 ይመጣል።
በ 537 ቅድመ-ልደት"BC" እግዚአብሔር በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ ቂሮስን አስነሣ፦
ዕዝራ 1፥1 *"በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ"*።
ይህ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ ከመወለዱ ከ 200 ዓመት በፊት ያህዌህ የሚቀባው መሢሕ እንደሆነ ተተንብዮለታል፦
ኢሳይያስ 45፥1 *"እግዚአብሔር፦ "ለመሢሑ לִמְשִׁיחוֹ֮ ለቂሮስ እንዲህ ይላል፦ "አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት"*።
"This is what the LORD says to his anointed, to Cyrus, whose right hand I take hold of to subdue nations before him and to strip kings of their armor, to open doors before him so that gates will not be shut: NIV
"መሺሆው" ִמְשִׁיחוֹ֮ ማለት "የእርሱ መሢሕ" ማለት ነው፥ ይህም የሚያሳየው አለቃው ቂሮስ የያህዌህ መሢሕ መሆኑን ነው። አለቃውም መሢሕም እርሱ ነው።
"ሰባት ሱባዔ"
ስለ ኢየሩሳሌምን መጠገን እና መሥራት ቃሉ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔ ይሆናል፦
ዳንኤል 9፥25 ስለዚህ እወቅ አስተውልም፤ *"ኢየሩሳሌምን ስለ መጠገን እና ስለ መሥራት ቃሉ ከሚወጣበት ጀምሮ እስከ አለቃው እስከ መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔ ይሆናል"*። ከዚያም በስድሳ ሁለት ሱባዔ እርስዋም በጭንቀት ዘመን ጎዳና እና ከቅጥር ጋር ትሠራለች።
וְתֵדַע וְתַשְׂכֵּל מִן-מֹצָא דָבָר, לְהָשִׁיב וְלִבְנוֹת יְרוּשָׁלִַם עַד-מָשִׁיחַ נָגִיד--שָׁבֻעִים, שִׁבְעָה; וְשָׁבֻעִים שִׁשִּׁים וּשְׁנַיִם, תָּשׁוּב וְנִבְנְתָה רְחוֹב וְחָרוּץ, וּבְצוֹק, הָעִתִּים.
English Standard Version
Know therefore and understand that from the going out of the word to restore and build Jerusalem to the coming of an anointed one, a prince, there shall be seven weeks. Then for sixty-two weeks it shall be built again with squares and moat, but in a troubled time.
የዕብራይስጡን ያመጣሁት ምክንያት 7 እና 62 ቁልጭ አርጎ ስለሚለይ ነው። "ሌ" לְ ማለት "ስለ" ማለት ነው፥ ስለ ኢየሩሳሌምን መጠገን እና መሥራት ቃሉ ወጥቷል። "ዳባር" דָבָ֗ר ማለት "ቃል" ማለት ነው። ይህ ቃል የወጣው ከፈጣሪ ሲሆን በነቢዩ ኤርሚያስ በኩል ነው፦
ኤርምያስ 29፥10 እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ *"ሰባው ዓመት በባቢሎን በተፈጸመ ጊዜ እጐበኛችኋለሁ፥ ወደዚህም ስፍራ *"እመልሳችሁ"* הָשִׁיב֙ ዘንድ መልካሚቱን "ቃሌን" דְּבָרִ֣י እፈጽምላችኋለሁ።
"ቃሌ" ለሚለው ቃል የገባው "ዳባሪ" דְּבָרִ֣י ሲሆን "የዳባር አገናዛቢ መደብ ነው። "ሀሺብ" הָשִׁיב֙ ማለት "እመልሳለው" ማለት ሲሆን ዳንኤል ላይ "መጠገን" ለሚለው የገባው ቃል "ሀሺብ" הָשִׁיב֙ ነው፥ "ሀሺብ" הָשִׁיב֙ ማለት "ሹብ" שׁוּב "መመለስ" ማለት ነው፦
ኤርሚያስ 29፥14 ከእናንተም ዘንድ እገኛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ምርኮአችሁንም *"እመልሳለሁ"* וְשַׁבְתִּ֣י ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ "እመልሳችኋለሁ" הֲשִׁבֹתִ֣י ።
"እመልሳለሁ" ለሚለው ቃል "ሸብቲ" שַׁבְתִּ֣י የሚለው ቃል መግባቱ አስተውል። "እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ "እመልሳችኋለሁ" የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያረገ ነው።
ኢየሩሳሌምን "መሥራት" ለሚለው ቃል የገባው "ሊብኖውት" לִבְנ֤וֹת ሲሆን ይህም ቃል በኤርሚያስ በኩል ወጥቷል፦
ኤርምያስ 30፥18 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የያዕቆብን ድንኳን ምርኮ እመልሳለሁ፥ ለማደሪያውም እራራለሁ፤ ከተማይቱም በጉብታዋ ላይ *"ትሠራለች"* נִבְנְתָ֥ה ፥ አዳራሹም እንደ ዱሮው የሰው መኖሪያ ይሆናል።
"ኒብናታህ" נִבְנְתָ֥ה ማለት "ትሠራለች" ማለት ነው። እዚህ ጋር መያዝ ያለብን ነጥብ በነቢዩ ኤርሚያስ ስለ መመለስ እና ስለ መሥራት ቃል ከያህዌህ የመጣበት ጊዜ በ 586 ቅድመ-ልደት"BC" ነው። የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በ 605 ቅድመ-ልደት"BC" ዮአኪንን ማርኮ ከ 8 ዓመት በኃላ ሴዴቅያስን በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ የአሻንጉሊት መንግሥት አነገሠ፥ ሴዴቅያስ በነገሠ በ 11 ዓመት ኢየሩሳሌም አፈረሱ፦
2 ነገሥት 25፥2 *ከተማይቱም እስከ ንጉሡ እስከ ሴዴቅያስ እስከ አሥራ አንደኛው ዓመት ድረስ ተከብባ ነበር*።
2 ነገሥት 25፥8 *በባቢሎንም ንጉሥ በናቡከደነፆር በአሥራ ዘጠነኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በሰባተኛው ቀን የባቢሎን ንጉሥ ባሪያ የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን ወደ ኢየሩሳሌም መጣ*።
2 ነገሥት 25፥10 *ከዘበኞቹም አለቃ ጋር የነበረው የከለዳውያን ሠራዊት ሁሉ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ዙሪያዋን አፈረሱ*።
8+11=19 ይሆናል። ከምርኮ መጀመር ከ 605 ላይ19 ዓመት ሲቀነስ 586 ይሆናል፥ 605−19=586 ይሆናል። በዚህ ጊዜ ኢየሩሳሌምን ስለ መጠገን እና ስለ መሥራት ቃሉ ወደ ኤርሚያስ መጣ፦
ኤርምያስ 1፥3 በይሁዳም ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ዘመን፥ እስከ ይሁዳ ንጉሥ እስከ ኢዮስያስ ልጅ እስከ ሴዴቅያስ እስከ *"አሥራ አንደኛው ዓመት ፍጻሜ፥ ኢየሩሳሌም እስከ ተማረከችበት እስከ አምስተኛው ወር ድረስ *"የእግዚአብሔር ቃል መጣ"*።
ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ቃሉ የመጣው ከተማይቱ በፈረሰችበት በ 586 ቅድመ-ልደት"BC" ነው። ኢየሩሳሌምን መጠገንና መሥራት ቃሉ ከመጣበት እስከ አለቃው መሢሕ ድረስ ሰባት ሱባዔ ይሆናል፥ ቅድሚያ ለምን 7 ሱባዔ እንደቀደመ እና እንደተቀመጠ የክርስትና ምሁራን አጥጋቢ መልስ የላቸውም። አንድ ሱባዔ 7 ዓመት ከሆነ 7 ሱባዔ 49 ዓመት ይሆናል። 7×7=49 ይሆናል። ከ 586 ቅድመ-ልደት"BC" 49 ዓመት ስንቆጥር 537 ይሆናል፥ 586-49= 537 ይመጣል።
በ 537 ቅድመ-ልደት"BC" እግዚአብሔር በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ ቂሮስን አስነሣ፦
ዕዝራ 1፥1 *"በኤርምያስም አፍ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ በፋርስ ንጉሥ በቂሮስ በመጀመሪያው ዓመት እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አስነሣ"*።
ይህ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ ከመወለዱ ከ 200 ዓመት በፊት ያህዌህ የሚቀባው መሢሕ እንደሆነ ተተንብዮለታል፦
ኢሳይያስ 45፥1 *"እግዚአብሔር፦ "ለመሢሑ לִמְשִׁיחוֹ֮ ለቂሮስ እንዲህ ይላል፦ "አሕዛብንም በፊቱ አስገዛ ዘንድ የነገሥታትንም ወገብ እፈታ ዘንድ፥ በሮቹም እንዳይዘጉ መዝጊያዎቹን በፊቱ እከፍት ዘንድ፥ ቀኝ እጁን ለያዝሁት"*።
"This is what the LORD says to his anointed, to Cyrus, whose right hand I take hold of to subdue nations before him and to strip kings of their armor, to open doors before him so that gates will not be shut: NIV
"መሺሆው" ִמְשִׁיחוֹ֮ ማለት "የእርሱ መሢሕ" ማለት ነው፥ ይህም የሚያሳየው አለቃው ቂሮስ የያህዌህ መሢሕ መሆኑን ነው። አለቃውም መሢሕም እርሱ ነው።
ነጥብ ሁለት
"ስድሳ ሁለት ሱባዔ"
ዳንኤል 9፥25 *ከዚያም በስድሳ ሁለት ሱባዔ እርስዋም በጭንቀት ዘመን ጎዳና እና ከቅጥር ጋር ትሠራለች"*። וְשָׁבֻעִים שִׁשִּׁים וּשְׁנַיִם, תָּשׁוּב וְנִבְנְתָה רְחוֹב וְחָרוּץ, וּבְצוֹק, הָעִתִּים.
"ከዚያም" የሚለው ቅድመ ተከተል የጊዜ ሳይሆን የንግግር ቅድመ ተከተል ነው። "የጭንቀ ዘመን" የተባለው ምርኮ የሚጀምርበት ቀን ነው፥ ይህ ቀን የመዓት ቀን የመከራና የጭንቀት ቀን ነው፥ በዚህ የጭንቀት ዘመን ከተማይቱ የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት፦
ሶፎንያስ 1፥15 ያ ቀን የመዓት ቀን የመከራና የጭንቀት ቀን፥ የመፍረስና የመጥፋት ቀን፥ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን።
ሰቆቃው ኤርምያስ 1፥1 አሌፍ። *"ሕዝብ ሞልቶባት የነበረች ከተማ ብቻዋን እንዴት ተቀመጠች"*!
ሰቆቃው ኤርምያስ 1፥3 ጋሜል። *"ይሁዳ ስለ መጨነቅና ስለ ባርነት ብዛት ተማረከች"*፤ በአሕዛብ መካከል ተቀመጠች ዕረፍትም አላገኘችም፤ *"የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት"*።
"ይሁዳ ስለ መጨነቅና ስለ ባርነት ብዛት ተማረከች" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በ 605 ቅድመ-ልደት"BC" ከተማይቱ ተማረከች፥ የጭንቀቱ ዘመኗ ጀመረ። ከ 605 ጀምረን 62 ሱባዔ ስንቆጥር 171 ቅድመ-ልደት"BC" ይሆናል። ቅድሚያ 62 ሱባዔ 434 ዓመት ነው፥ 62×7=434 ይሆናል።
እንግዲህ ከምርኮ 605 ጀምሮ 434 ዓመት ስንቆጥር 171 ቅድመ-ልደት"BC" ነው። 605-434=171 ይሆናል። በዚህ ጊዜ የተገደለ መሢሕ አለ፦
ዳንኤል 9፥26 *"ከስድሳ ሁለት ጊዜ በኋላ መሢሕ ይገደላል"*፥ በእርሱም ዘንድ ምንም የለም።
ዳንኤል 9፥26 ላይ "ሰባት" የሚል ቃል የለም። የዕብራይስጡን ማየት ይቻላል። ስድሳ ሁለት ሱባዔ ሲያልቅ የተቀባው ሊቀ-ካህን ሣልሳዊ "አንያስ" ተገሏል፦
ዳንኤል 11፥22 የሚጐርፍም ሠራዊት ከፊቱ ይወሰዳል፥ እርሱ እና *"የቃል ኪዳኑ አለቃ ይሰበራሉ"*።
አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ በ 171 ቅድመ-ልደት የተቀባው ሊቀ-ካህን ሣልሳዊ "አንያስን" አስገድሎታል። "ማሺአሕ" מָשִׁ֣יחַ ማለት "የተቀባ" ማለት ሲሆን ይህ ቃል 39 ጊዜ ብሉይ ኪዳን ላይ ለተለያየ ካህን፣ ንጉሥ እና ነቢይ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘሌዋውያን 4፥3 *የተቀባውም* הַמָּשִׁ֛יחַ ካህን በሕዝቡ ላይ በደል እንዲቈጠርባቸው ኃጢአት ቢሠራ፥ ስለ ሠራው ስለ ኃጢአቱ ነውር የሌለበት ወይፈን ለእግዚአብሔር ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርበዋል።
"ማሺአሕ" מָשִׁ֣יחַ የሚል ቃል በተገኘ ቁጥር ለወደፊት ከዳዊት ቤት ለሚመጣው ንጉሥና ነቢይ ነው ብሎ ማለት ቂልነት ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ስድሳ ሁለት ሱባዔ"
ዳንኤል 9፥25 *ከዚያም በስድሳ ሁለት ሱባዔ እርስዋም በጭንቀት ዘመን ጎዳና እና ከቅጥር ጋር ትሠራለች"*። וְשָׁבֻעִים שִׁשִּׁים וּשְׁנַיִם, תָּשׁוּב וְנִבְנְתָה רְחוֹב וְחָרוּץ, וּבְצוֹק, הָעִתִּים.
"ከዚያም" የሚለው ቅድመ ተከተል የጊዜ ሳይሆን የንግግር ቅድመ ተከተል ነው። "የጭንቀ ዘመን" የተባለው ምርኮ የሚጀምርበት ቀን ነው፥ ይህ ቀን የመዓት ቀን የመከራና የጭንቀት ቀን ነው፥ በዚህ የጭንቀት ዘመን ከተማይቱ የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት፦
ሶፎንያስ 1፥15 ያ ቀን የመዓት ቀን የመከራና የጭንቀት ቀን፥ የመፍረስና የመጥፋት ቀን፥ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን።
ሰቆቃው ኤርምያስ 1፥1 አሌፍ። *"ሕዝብ ሞልቶባት የነበረች ከተማ ብቻዋን እንዴት ተቀመጠች"*!
ሰቆቃው ኤርምያስ 1፥3 ጋሜል። *"ይሁዳ ስለ መጨነቅና ስለ ባርነት ብዛት ተማረከች"*፤ በአሕዛብ መካከል ተቀመጠች ዕረፍትም አላገኘችም፤ *"የሚያስጨንቁአት ሁሉ ተጨንቃ አገኙአት"*።
"ይሁዳ ስለ መጨነቅና ስለ ባርነት ብዛት ተማረከች" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በ 605 ቅድመ-ልደት"BC" ከተማይቱ ተማረከች፥ የጭንቀቱ ዘመኗ ጀመረ። ከ 605 ጀምረን 62 ሱባዔ ስንቆጥር 171 ቅድመ-ልደት"BC" ይሆናል። ቅድሚያ 62 ሱባዔ 434 ዓመት ነው፥ 62×7=434 ይሆናል።
እንግዲህ ከምርኮ 605 ጀምሮ 434 ዓመት ስንቆጥር 171 ቅድመ-ልደት"BC" ነው። 605-434=171 ይሆናል። በዚህ ጊዜ የተገደለ መሢሕ አለ፦
ዳንኤል 9፥26 *"ከስድሳ ሁለት ጊዜ በኋላ መሢሕ ይገደላል"*፥ በእርሱም ዘንድ ምንም የለም።
ዳንኤል 9፥26 ላይ "ሰባት" የሚል ቃል የለም። የዕብራይስጡን ማየት ይቻላል። ስድሳ ሁለት ሱባዔ ሲያልቅ የተቀባው ሊቀ-ካህን ሣልሳዊ "አንያስ" ተገሏል፦
ዳንኤል 11፥22 የሚጐርፍም ሠራዊት ከፊቱ ይወሰዳል፥ እርሱ እና *"የቃል ኪዳኑ አለቃ ይሰበራሉ"*።
አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ በ 171 ቅድመ-ልደት የተቀባው ሊቀ-ካህን ሣልሳዊ "አንያስን" አስገድሎታል። "ማሺአሕ" מָשִׁ֣יחַ ማለት "የተቀባ" ማለት ሲሆን ይህ ቃል 39 ጊዜ ብሉይ ኪዳን ላይ ለተለያየ ካህን፣ ንጉሥ እና ነቢይ አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘሌዋውያን 4፥3 *የተቀባውም* הַמָּשִׁ֛יחַ ካህን በሕዝቡ ላይ በደል እንዲቈጠርባቸው ኃጢአት ቢሠራ፥ ስለ ሠራው ስለ ኃጢአቱ ነውር የሌለበት ወይፈን ለእግዚአብሔር ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርበዋል።
"ማሺአሕ" מָשִׁ֣יחַ የሚል ቃል በተገኘ ቁጥር ለወደፊት ከዳዊት ቤት ለሚመጣው ንጉሥና ነቢይ ነው ብሎ ማለት ቂልነት ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሰባው ሱባዔ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥78 *ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
ነጥብ ሦስት
"አንድ ሱባዔ"
ዳንኤል 9፥27 *"እርሱም ከብዙ ሰዎች ጋር ጽኑ ቃል ኪዳን ለአንድ ሱባዔ ያደርጋል፤ በሱባዔውም እኵሌታ መሥዋዕቱንና ቍርባኑን ያስቀራል"*።
"እርሱም" የሚለው ተውላጠ-ስም "የሚመጣው አለቃ" የሚለውን ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም ነው፦
ዳንኤል 9፥26 *"የሚመጣውም አለቃ ሕዝብ ከተማይቱን እና መቅደሱን ያጠፋሉ"*።
ይህም አለቃ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ ነው፥ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ 215 ቅድመ-ልደት ተወልዶ በ 175 ቅድመ-ልደት ንግሥናን ተቆናጠጠ። በመቀጠል በ 171 ቅድመ-ልደት ከብዙ ሄለናውያን አይሁድ ጋር ጽኑ ቃል ኪዳን ለአንድ ሱባዔ ማለትም ለሰባት ዓመት አድርጓል፥ በሱባዔውም እኵሌታ ማለትም በሦስት ዓመት ተኩል በ 167 አጋማሽ ላይ መሥዋዕቱንና ቍርባኑን አስቀርቷል። ይህንን ያስቀረው ለ ሦስት ዓመት ተኩል ነው፦
ዳንኤል 12፥11 *"የዘወትሩም መሥዋዕት ከቀረ ጀምሮ፥ የጥፋትም ርኵሰት ከቆመ ጀምሮ ሺህ ሁለት መቶ ዘጠና ቀን ይሆናል"*።
1290 ቀናትን በዓመት ሲሰላ 3 ዓመት ከ 6 ወር ይሆናል። 1290፥360= 3.59 ይሆናል፥ 1 ዓመት 360 ቀናት ስለምይዝ። ይህም 3.5+3.5= 7 ሱባዔ ይሆናል።
በዳንኤል አውራ ፍየል የተባለው የግሪኩ ንጉሥ በ 336 ቅድመ-ልደት የተነሳው ታላቁ እስክንድር ነው፦
ዳንኤል 8፥8 *አውራውም ፍየል ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ፤ በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ፥ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ። አውራውም ፍየል ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ፤ በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ፥ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ*።
ዳንኤል 8፥21 *አውራውም ፍየል የግሪክ ንጉሥ ነው፤ በዓይኖቹም መካከል ያለው ታላቁ ቀንድ መጀመሪያው ንጉሥ ነው። እርሱም በተሰበረ ጊዜ በእርሱ ፋንታ አራቱ እንደ ተነሡ፥ እንዲሁ ከወገኑ አራት መንግሥታት ይነሣሉ፥ ነገር ግን በኃይል አይተካከሉትም*።
ታላቁ ቀንዱ የተባለው የመጀመሪያው ንጉሥ እስክንድር በ 323 ቅድመ-ልደት በሞተ ጊዜ መንግሥቱ በአራት ጀነራሎቹ አራት መንግሥታት ሆነው ተከፋፈሉ፥ እነርሱም በካሳንደስ የሚመራ የግሪክ መንግሥት፣ በሊሲማኩስ የሚመራ የትሬስ መንግሥት፣ በቀዳማዊ ሰሎቂውስ የሚመራ የደማስቆ መንግሥት እና በበጥሊሞስ የሚመራ የግብጽ መንግሥት ናቸው። ከእነዚህ መንግሥታት መካከል በካሳንደስ ከሚመራ ከግሪክ መንግሥት አንድ ታናሽ ቀንድ ወጣ፥ ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም ወደ መልካሚቱም ምድር እጅግ ከፍ አለ። እስከ ሰማይም ሠራዊት ድረስ ከፍ አለ፤ ከሠራዊትና ከከዋክብትም አያሌዎችን ወደ ምድር ጣለ፥ ረገጣቸውም፦
ዳንኤል 8፥9-10 *ከእነርሱም ከአንደኛው አንድ ታናሽ ቀንድ ወጣ፥ ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም ወደ መልካሚቱም ምድር እጅግ ከፍ አለ። እስከ ሰማይም ሠራዊት ድረስ ከፍ አለ፤ ከሠራዊትና ከከዋክብትም አያሌዎችን ወደ ምድር ጣለ፥ ረገጣቸውም*።
ይህ ትንሽ ቀን የተባለው አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ ነው፥ ይህ ንጉሥ ከእርሱም የተነሣ የዘወትሩ መሥዋዕት ተሻረ፥ የመቅደሱም ስፍራ ፈረሰ። ሠራዊቱም ከኃጢአት የተነሣ ከዘወትሩ መሥዋዕት ጋር ተሰጠው፤ እርሱም እውነትን ወደ ምድሩ ጣለ፥ አደረገም ተከናወነም፦
ዳንኤል 8፥11-12 *እስከ ሠራዊትም አለቃ ድረስ ራሱን ታላቅ አደረገ፤ ከእርሱም የተነሣ የዘወትሩ መሥዋዕት ተሻረ፥ የመቅደሱም ስፍራ ፈረሰ። ሠራዊቱም ከኃጢአት የተነሣ ከዘወትሩ መሥዋዕት ጋር ተሰጠው፤ እርሱም እውነትን ወደ ምድሩ ጣለ፥ አደረገም ተከናወነም*።
ዳንኤል 8፥23 *በመንግሥታቸውም መጨረሻ፥ ኃጢአታቸው በተሞላች ጊዜ፥ እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ ይነሣል። ኃይሉም ይበረታል፥ ነገር ግን በራሱ ኃይል አይደለም፤ በድንቅም ያጠፋል፥ ያደርግማል፥ ይከናወንማል፤ ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ ያጠፋል*።
እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ ከ 171 ቅድመ-ልደት ጀምሮ እስከ 164 ቅድመ-ልደት ለ 6 ዓመት ከሦስት ወር ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ አጥፍቷል፥ መቅደሱን አርክሳል፦
ዳንኤል 8፥13-14 ከቅዱሳኑም አንዱ ሲናገር ሰማሁ፤ ለተናገረው ለቅዱሱም ሁለተኛው ቅዱስ፦ *ስለ ዘወትሩ መሥዋዕት፥ መቅደሱና ሠራዊቱም ይረገጡ ዘንድ ስለሚሰጥና ስለሚያጠፋ ኃጢአት የሆነው ራእይ እስከ መቼ ይሆናል? አለው። እርሱም፦ እስከ ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ማታና ጥዋት ድረስ ነው፤ ከዚያም በኋላ መቅደሱ ይነጻል፡ አለኝ*።
2300 ቀናት 6 ዓመት ከ 3 ወር ነው፥ 2300÷360=6.3 ይሆናል።
የሚመጣው አለቃ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ እና ከእርሱም ጋር ሠራዊቶች መቅደሱንም ግንቡንም አጥፍተዋል(አርክሰዋል)፥ የዘወትሩንም መሥዋዕት አስቀርተዋል፥ የጥፋትንም ርኵሰት አቁመዋል፦
ዳንኤል 11፥31 *ከእርሱም ጋር ሠራዊቶች ይቆማሉ፥ መቅደሱንም ግንቡንም ያረክሳሉ፥ የዘወትሩንም መሥዋዕት ያስቀራሉ፥ የጥፋትንም ርኵሰት ያቆማሉ"*።
ዳንኤል 9፥26 *"የሚመጣውም አለቃ ሕዝብ ከተማይቱን እና መቅደሱን ያጠፋሉ"*።
ይህ እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ የጥፋት ርኵሰት በቤተ መቅደሱ ያደረገው ዚየስ ኦሊምፒየስ የተባለውን ጣዖት አስገብተው የአሳማ ስጋ መስዋዕት በመሰዋት ነው። "ማጥፋት" ማለት "ማርከስ" ስለሆነ "የጥፋት ርኵሰት" ተብላል። መቅደሱ እና ሕዝቡ ስለሚያጠፋ ኃጢአት የሆነው ራእይ ለ 2300 ቀናት ወይም ለ ስድስት ዓመት ከ3 ወር ድረስ ነው፤ ከዚያም በኋላ መቅደሱ ይነጻል በተባለው መሠረት ይሁዳ መቃቤስ በሚባል መሪ በሚመራው በመቃብያን ቡድን በ 164 ቅድመ-ልደት ዚየስ ኦሊምፒየስ የተባለውን ጣዖት ከመቅደሱ አስወጥተዋል።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥78 *ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
ነጥብ ሦስት
"አንድ ሱባዔ"
ዳንኤል 9፥27 *"እርሱም ከብዙ ሰዎች ጋር ጽኑ ቃል ኪዳን ለአንድ ሱባዔ ያደርጋል፤ በሱባዔውም እኵሌታ መሥዋዕቱንና ቍርባኑን ያስቀራል"*።
"እርሱም" የሚለው ተውላጠ-ስም "የሚመጣው አለቃ" የሚለውን ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም ነው፦
ዳንኤል 9፥26 *"የሚመጣውም አለቃ ሕዝብ ከተማይቱን እና መቅደሱን ያጠፋሉ"*።
ይህም አለቃ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ ነው፥ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ 215 ቅድመ-ልደት ተወልዶ በ 175 ቅድመ-ልደት ንግሥናን ተቆናጠጠ። በመቀጠል በ 171 ቅድመ-ልደት ከብዙ ሄለናውያን አይሁድ ጋር ጽኑ ቃል ኪዳን ለአንድ ሱባዔ ማለትም ለሰባት ዓመት አድርጓል፥ በሱባዔውም እኵሌታ ማለትም በሦስት ዓመት ተኩል በ 167 አጋማሽ ላይ መሥዋዕቱንና ቍርባኑን አስቀርቷል። ይህንን ያስቀረው ለ ሦስት ዓመት ተኩል ነው፦
ዳንኤል 12፥11 *"የዘወትሩም መሥዋዕት ከቀረ ጀምሮ፥ የጥፋትም ርኵሰት ከቆመ ጀምሮ ሺህ ሁለት መቶ ዘጠና ቀን ይሆናል"*።
1290 ቀናትን በዓመት ሲሰላ 3 ዓመት ከ 6 ወር ይሆናል። 1290፥360= 3.59 ይሆናል፥ 1 ዓመት 360 ቀናት ስለምይዝ። ይህም 3.5+3.5= 7 ሱባዔ ይሆናል።
በዳንኤል አውራ ፍየል የተባለው የግሪኩ ንጉሥ በ 336 ቅድመ-ልደት የተነሳው ታላቁ እስክንድር ነው፦
ዳንኤል 8፥8 *አውራውም ፍየል ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ፤ በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ፥ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ። አውራውም ፍየል ራሱን እጅግ ታላቅ አደረገ፤ በበረታም ጊዜ ታላቁ ቀንዱ ተሰበረ፥ ወደ አራቱም የሰማይ ነፋሳት የሚመለከቱ አራት ቀንዶች ከበታቹ ወጡ*።
ዳንኤል 8፥21 *አውራውም ፍየል የግሪክ ንጉሥ ነው፤ በዓይኖቹም መካከል ያለው ታላቁ ቀንድ መጀመሪያው ንጉሥ ነው። እርሱም በተሰበረ ጊዜ በእርሱ ፋንታ አራቱ እንደ ተነሡ፥ እንዲሁ ከወገኑ አራት መንግሥታት ይነሣሉ፥ ነገር ግን በኃይል አይተካከሉትም*።
ታላቁ ቀንዱ የተባለው የመጀመሪያው ንጉሥ እስክንድር በ 323 ቅድመ-ልደት በሞተ ጊዜ መንግሥቱ በአራት ጀነራሎቹ አራት መንግሥታት ሆነው ተከፋፈሉ፥ እነርሱም በካሳንደስ የሚመራ የግሪክ መንግሥት፣ በሊሲማኩስ የሚመራ የትሬስ መንግሥት፣ በቀዳማዊ ሰሎቂውስ የሚመራ የደማስቆ መንግሥት እና በበጥሊሞስ የሚመራ የግብጽ መንግሥት ናቸው። ከእነዚህ መንግሥታት መካከል በካሳንደስ ከሚመራ ከግሪክ መንግሥት አንድ ታናሽ ቀንድ ወጣ፥ ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም ወደ መልካሚቱም ምድር እጅግ ከፍ አለ። እስከ ሰማይም ሠራዊት ድረስ ከፍ አለ፤ ከሠራዊትና ከከዋክብትም አያሌዎችን ወደ ምድር ጣለ፥ ረገጣቸውም፦
ዳንኤል 8፥9-10 *ከእነርሱም ከአንደኛው አንድ ታናሽ ቀንድ ወጣ፥ ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም ወደ መልካሚቱም ምድር እጅግ ከፍ አለ። እስከ ሰማይም ሠራዊት ድረስ ከፍ አለ፤ ከሠራዊትና ከከዋክብትም አያሌዎችን ወደ ምድር ጣለ፥ ረገጣቸውም*።
ይህ ትንሽ ቀን የተባለው አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ ነው፥ ይህ ንጉሥ ከእርሱም የተነሣ የዘወትሩ መሥዋዕት ተሻረ፥ የመቅደሱም ስፍራ ፈረሰ። ሠራዊቱም ከኃጢአት የተነሣ ከዘወትሩ መሥዋዕት ጋር ተሰጠው፤ እርሱም እውነትን ወደ ምድሩ ጣለ፥ አደረገም ተከናወነም፦
ዳንኤል 8፥11-12 *እስከ ሠራዊትም አለቃ ድረስ ራሱን ታላቅ አደረገ፤ ከእርሱም የተነሣ የዘወትሩ መሥዋዕት ተሻረ፥ የመቅደሱም ስፍራ ፈረሰ። ሠራዊቱም ከኃጢአት የተነሣ ከዘወትሩ መሥዋዕት ጋር ተሰጠው፤ እርሱም እውነትን ወደ ምድሩ ጣለ፥ አደረገም ተከናወነም*።
ዳንኤል 8፥23 *በመንግሥታቸውም መጨረሻ፥ ኃጢአታቸው በተሞላች ጊዜ፥ እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ ይነሣል። ኃይሉም ይበረታል፥ ነገር ግን በራሱ ኃይል አይደለም፤ በድንቅም ያጠፋል፥ ያደርግማል፥ ይከናወንማል፤ ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ ያጠፋል*።
እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ ከ 171 ቅድመ-ልደት ጀምሮ እስከ 164 ቅድመ-ልደት ለ 6 ዓመት ከሦስት ወር ኃያላንንና የቅዱሳንን ሕዝብ አጥፍቷል፥ መቅደሱን አርክሳል፦
ዳንኤል 8፥13-14 ከቅዱሳኑም አንዱ ሲናገር ሰማሁ፤ ለተናገረው ለቅዱሱም ሁለተኛው ቅዱስ፦ *ስለ ዘወትሩ መሥዋዕት፥ መቅደሱና ሠራዊቱም ይረገጡ ዘንድ ስለሚሰጥና ስለሚያጠፋ ኃጢአት የሆነው ራእይ እስከ መቼ ይሆናል? አለው። እርሱም፦ እስከ ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ማታና ጥዋት ድረስ ነው፤ ከዚያም በኋላ መቅደሱ ይነጻል፡ አለኝ*።
2300 ቀናት 6 ዓመት ከ 3 ወር ነው፥ 2300÷360=6.3 ይሆናል።
የሚመጣው አለቃ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ እና ከእርሱም ጋር ሠራዊቶች መቅደሱንም ግንቡንም አጥፍተዋል(አርክሰዋል)፥ የዘወትሩንም መሥዋዕት አስቀርተዋል፥ የጥፋትንም ርኵሰት አቁመዋል፦
ዳንኤል 11፥31 *ከእርሱም ጋር ሠራዊቶች ይቆማሉ፥ መቅደሱንም ግንቡንም ያረክሳሉ፥ የዘወትሩንም መሥዋዕት ያስቀራሉ፥ የጥፋትንም ርኵሰት ያቆማሉ"*።
ዳንኤል 9፥26 *"የሚመጣውም አለቃ ሕዝብ ከተማይቱን እና መቅደሱን ያጠፋሉ"*።
ይህ እንቆቅልሽን የሚያስተውል ፊተ ጨካኝ ንጉሥ አንጥያኮስ ኤጴፋኔዎስ የጥፋት ርኵሰት በቤተ መቅደሱ ያደረገው ዚየስ ኦሊምፒየስ የተባለውን ጣዖት አስገብተው የአሳማ ስጋ መስዋዕት በመሰዋት ነው። "ማጥፋት" ማለት "ማርከስ" ስለሆነ "የጥፋት ርኵሰት" ተብላል። መቅደሱ እና ሕዝቡ ስለሚያጠፋ ኃጢአት የሆነው ራእይ ለ 2300 ቀናት ወይም ለ ስድስት ዓመት ከ3 ወር ድረስ ነው፤ ከዚያም በኋላ መቅደሱ ይነጻል በተባለው መሠረት ይሁዳ መቃቤስ በሚባል መሪ በሚመራው በመቃብያን ቡድን በ 164 ቅድመ-ልደት ዚየስ ኦሊምፒየስ የተባለውን ጣዖት ከመቅደሱ አስወጥተዋል።
ማጠቃለያ
ከላይ ያለው የጥንቶቹ አይሁዳውያን ሆነ የአሁኖቹ አይሁዳውያን ግንዛቤ ነው። ነገር ግን ክርስቲያኖች በተለይ ፕሮቴስታንት፣ አድቬንቲስ እና የይሆዋ ምስክሮች በተቃራኒው የተረዱበት ነገር ይለያል። "ቃል የሚወጣበት" የሚለውን "አዋጅ"edict" በሚል ነው የተረዱት፥ እንደሚታወቀው ከምርኮ በኃላ አዋጅ በነገሥታት ታውኸዋል። እነርሱም፦
1ኛ. የቂሮስ አዋጅ ዕዝራ 1፥1 በ 539 AD
2ኛ. የዳርዮስ አዋጅ ዕዝራ 6፥12 በ 521 AD
3ኛ. የአርጤክስ አዋጅ ዕዝራ 7፥21 በ 457 AD
4ኛ. የአርጤክስ አዋጅ ነህምያ 2፥8፣18 በ 445 AD
ፕሮቴስታን 62 እና 7 ደምረው 69 ሱባዔን ከአራተኛው አዋጅ ለማስላት ይሞክራሉ። 69×7= 483 ይሆናል። ከአራተኛው አዋጅ ከ 445 ጀምረን 483 ዓመት ስንቆጥር 38 ድኅረ-ልደት ነው፥ 483-445= 38 ይሆናል። በእነርሱ ስሌት ዳንኤል ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ መሢሖች ኢየሱስ ነው ይባልና፥ "ከ 62 እና 7 በኃላ መሢሕ ይገደላል" የሚለው ይዘን ከሄድን ከ 38 በኃላ ይገደላል ተብሎ እንደ እነርሱ እምነት ኢየሱስ የተገደለው በ 33 ድኅረ-ልደት ነው፥ ያ ማለት ኢየሱስ ከተገደለ በኃላ ከ5 ዓመት በኃላ መሢሕ ይገደላል ማለት ትንቢቱ ፉርሽ ይሆናል።
አድቬንቲስት 62 እና 7 ደምረው 69 ሱባዔን ከሦስተኛው አዋጅ ለማስላት ይሞክራሉ። 69×7= 483 ይሆናል። ሦስተኛው አዋጅ 457 ነው፥ ከ 457 ጀምረን 483 ዓመት ስንቆጥር 26 ድኅረ-ልደት ነው፥ 483-457= 26 ይሆናል። በእነርሱ ስሌት ዳንኤል ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ መሢሖች ኢየሱስ ነው ይባልና፥ "ከ 62 እና 7 በኃላ መሢሕ ይገደላል" የሚለው ይዘው በዚህ ያሰሉታል።
የይሆዋ ምስክሮች 62 እና 7 ደምረው 69 ሱባዔን ከሦስተኛው አዋጅ ለማስላት ይሞክራሉ። 69×7= 483 ይሆናል። ሦስተኛውን አዋጅ 455 ያረጉትና ከ 455 ጀምረን 483 ዓመት ስንቆጥር 28 ድኅረ-ልደት ነው፥ 483-455= 28 ይሆናል። በእነርሱ ስሌት ዳንኤል ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ መሢሖች ኢየሱስ ነው ይባልና፥ "ከ 62 እና 7 በኃላ መሢሕ ይገደላል" የሚለው ይዘው በዚህ ያሰሉታል።
የተቀረው 1 ሱባዔ ፕሮቴስታንት ወደ ፊት ሐሣዌ መሢሕ ሲመጣ የሚሆን ነው ሲሉ፣ አድቬንቲስት ደግሞ ከ 26 እስከ 33 ተፈጽሟል። በሱባዔ እኩሌታ በ 29 ተኩል ላይ ሲጠመቅ መስዋዕቱና ቁርባኑ ቀርቷል ይላል። የይሆዋ ምስክሮች እንዲሁ ከ 28 እስከ 36 ተፈጽሟል። በሱባዔ እኩሌታ በ 33 ድኅረ-ልደት ሲሰቀል መስዋዕቱና ቁርባኑ ቀርቷል ይላሉ።
ይህ የእነርሱ የተለያየ አመለካከት ነው። ነገር ግን 7 ሱባኤ ማለትም 49 ዓመት ለምን እንደተጠቀሰ መፍታት አልቻሉም፥ በግምት፦ "የመቅደሱ ግንባታ የወሰደበት ጊዜ ነው" በማለት ዕውር ድንብር መልስ ለመስጠት ይሞክራሉ። ነገር ግን የመቅደሱ ግንባታ የተጠናቀቀው በ 516 ቅድመ-ልደት ነው። ከመጀመሪያው ከቂሮስ አዋጅ ከ 539 እስከ የመቅደሱ ግንባታ መጠንናቀቅ 516 ድረስ 23 ዓመት እንጂ 49 ዓመት አይደለም፥ 539-516= 23 ዓመት ይሆናል።
በጥቅሉ የሰባ ሱባዔ ትርጉም ከላይ አይሁዳውያን ባስቀመጡት መልክ ካልሆነ የ 7 ሱባዔ ትርጉም ይዛባል።
ከክርስትና ብዙዎች ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች እንደዚህ አይነቶቹ ናቸው፦
3፥78 *ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ከላይ ያለው የጥንቶቹ አይሁዳውያን ሆነ የአሁኖቹ አይሁዳውያን ግንዛቤ ነው። ነገር ግን ክርስቲያኖች በተለይ ፕሮቴስታንት፣ አድቬንቲስ እና የይሆዋ ምስክሮች በተቃራኒው የተረዱበት ነገር ይለያል። "ቃል የሚወጣበት" የሚለውን "አዋጅ"edict" በሚል ነው የተረዱት፥ እንደሚታወቀው ከምርኮ በኃላ አዋጅ በነገሥታት ታውኸዋል። እነርሱም፦
1ኛ. የቂሮስ አዋጅ ዕዝራ 1፥1 በ 539 AD
2ኛ. የዳርዮስ አዋጅ ዕዝራ 6፥12 በ 521 AD
3ኛ. የአርጤክስ አዋጅ ዕዝራ 7፥21 በ 457 AD
4ኛ. የአርጤክስ አዋጅ ነህምያ 2፥8፣18 በ 445 AD
ፕሮቴስታን 62 እና 7 ደምረው 69 ሱባዔን ከአራተኛው አዋጅ ለማስላት ይሞክራሉ። 69×7= 483 ይሆናል። ከአራተኛው አዋጅ ከ 445 ጀምረን 483 ዓመት ስንቆጥር 38 ድኅረ-ልደት ነው፥ 483-445= 38 ይሆናል። በእነርሱ ስሌት ዳንኤል ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ መሢሖች ኢየሱስ ነው ይባልና፥ "ከ 62 እና 7 በኃላ መሢሕ ይገደላል" የሚለው ይዘን ከሄድን ከ 38 በኃላ ይገደላል ተብሎ እንደ እነርሱ እምነት ኢየሱስ የተገደለው በ 33 ድኅረ-ልደት ነው፥ ያ ማለት ኢየሱስ ከተገደለ በኃላ ከ5 ዓመት በኃላ መሢሕ ይገደላል ማለት ትንቢቱ ፉርሽ ይሆናል።
አድቬንቲስት 62 እና 7 ደምረው 69 ሱባዔን ከሦስተኛው አዋጅ ለማስላት ይሞክራሉ። 69×7= 483 ይሆናል። ሦስተኛው አዋጅ 457 ነው፥ ከ 457 ጀምረን 483 ዓመት ስንቆጥር 26 ድኅረ-ልደት ነው፥ 483-457= 26 ይሆናል። በእነርሱ ስሌት ዳንኤል ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ መሢሖች ኢየሱስ ነው ይባልና፥ "ከ 62 እና 7 በኃላ መሢሕ ይገደላል" የሚለው ይዘው በዚህ ያሰሉታል።
የይሆዋ ምስክሮች 62 እና 7 ደምረው 69 ሱባዔን ከሦስተኛው አዋጅ ለማስላት ይሞክራሉ። 69×7= 483 ይሆናል። ሦስተኛውን አዋጅ 455 ያረጉትና ከ 455 ጀምረን 483 ዓመት ስንቆጥር 28 ድኅረ-ልደት ነው፥ 483-455= 28 ይሆናል። በእነርሱ ስሌት ዳንኤል ላይ የተጠቀሱት ሁለቱ መሢሖች ኢየሱስ ነው ይባልና፥ "ከ 62 እና 7 በኃላ መሢሕ ይገደላል" የሚለው ይዘው በዚህ ያሰሉታል።
የተቀረው 1 ሱባዔ ፕሮቴስታንት ወደ ፊት ሐሣዌ መሢሕ ሲመጣ የሚሆን ነው ሲሉ፣ አድቬንቲስት ደግሞ ከ 26 እስከ 33 ተፈጽሟል። በሱባዔ እኩሌታ በ 29 ተኩል ላይ ሲጠመቅ መስዋዕቱና ቁርባኑ ቀርቷል ይላል። የይሆዋ ምስክሮች እንዲሁ ከ 28 እስከ 36 ተፈጽሟል። በሱባዔ እኩሌታ በ 33 ድኅረ-ልደት ሲሰቀል መስዋዕቱና ቁርባኑ ቀርቷል ይላሉ።
ይህ የእነርሱ የተለያየ አመለካከት ነው። ነገር ግን 7 ሱባኤ ማለትም 49 ዓመት ለምን እንደተጠቀሰ መፍታት አልቻሉም፥ በግምት፦ "የመቅደሱ ግንባታ የወሰደበት ጊዜ ነው" በማለት ዕውር ድንብር መልስ ለመስጠት ይሞክራሉ። ነገር ግን የመቅደሱ ግንባታ የተጠናቀቀው በ 516 ቅድመ-ልደት ነው። ከመጀመሪያው ከቂሮስ አዋጅ ከ 539 እስከ የመቅደሱ ግንባታ መጠንናቀቅ 516 ድረስ 23 ዓመት እንጂ 49 ዓመት አይደለም፥ 539-516= 23 ዓመት ይሆናል።
በጥቅሉ የሰባ ሱባዔ ትርጉም ከላይ አይሁዳውያን ባስቀመጡት መልክ ካልሆነ የ 7 ሱባዔ ትርጉም ይዛባል።
ከክርስትና ብዙዎች ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች እንደዚህ አይነቶቹ ናቸው፦
3፥78 *ከእነሱም እርሱ ከመጽሐፉ ያይደለ ሲኾን ከመጽሐፉ መኾኑን እንድታስቡ በመጽሐፉ ምላሶቻቸውን የሚያጣምሙ ክፍሎች አሉ፡፡ እርሱ ከአላህ ዘንድ ያልኾነ ሲኾን «እርሱ ከአላህ ዘንድ ነውም» ይላሉ፡፡ እነርሱ የሚያውቁ ሲኾኑም በአላህ ላይ ውሸትን ይናገራሉ*፡፡ وَإِنَّ مِنْهُمْ لَفَرِيقًا يَلْوُونَ أَلْسِنَتَهُم بِالْكِتَابِ لِتَحْسَبُوهُ مِنَ الْكِتَابِ وَمَا هُوَ مِنَ الْكِتَابِ وَيَقُولُونَ هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَمَا هُوَ مِنْ عِندِ اللَّهِ وَيَقُولُونَ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُمْ يَعْلَمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቀሪን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
የአእምሮ ስንኩላን ከትልቅ እስለ ደቂቅ ያለ አንዳች ከልካይ የባልቴት የቡና ወሬ ሲነዙ ማየት ዐላዋቂነትን ከማሳበቅ ውጪ አንዳች የሚፈይዱት ነገር የለም። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም ከሥሩ ስለ ቀሪን የተነሳውን የወይዛዝርት የቡና ወሬ በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት እንሞግታለን። "ቀሪን" قَرِين የሚለው ቃል 8 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን "ጓደኛ" ማለት ነው፦
37፥51 ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል፦ *"እኔ ጓደኛ ነበረኝ"*፡፡ قَالَ قَائِلٌ مِّنْهُمْ إِنِّي كَانَ لِي قَرِينٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቀሪን" قَرِين የተባለበው ሰው ለሰው "ጓደኛ" በሚሆንበት ስሌት ነው። ስለዚህ "ቀሪን" ማለት "ሸይጧን" ማለት ሳይሆን "ጓደኛ" ማለት ብቻ ነው። ለምሳሌ ሥራችንን የሚመዘግቡ መልአክ "ቀሪን" قَرِين ተብለዋል፦
50፥23 *"ቁራኛውም መልአክ"* «ይህ ያ እኔ ዘንድ ያለው ቀራቢ ነው» ይላል፡፡ وَقَالَ قَرِينُهُ هَـٰذَا مَا لَدَيَّ عَتِيد
"ቀሪኑሁ" قَرِينُهُ ማለት "ጓደኛው" ማለት ነው። ሰው ለሰው ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ወይም ለአማንያን መልአክ ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ሸይጧን ለከሃድያን "ጓደኛ" ነው፦
43፥36 *ከአልረሕማን ግሣጼ ከቁርኣን የሚደናበርም ሰው ለእርሱ ሰይጣንን እናስጠጋለን፡፡ ስለዚህ እርሱ ለእርሱ "ቀሪን" ነው*፡፡ وَمَن يَعْشُ عَن ذِكْرِ الرَّحْمَـٰنِ نُقَيِّضْ لَهُ شَيْطَانًا فَهُوَ لَهُ قَرِينٌ
4፥38 እነዚያም ለሰዎች ይውልኝ ሲሉ ገንዘቦቻቸውን የሚሰጡ በአላህና በመጨረሻውም ቀን የማያምኑ ይቀጣሉ፡፡ *"ሰይጣንም ለእርሱ ጓደኛው የኾነ ሰው ጓደኛነቱ ከፋ!* وَالَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ ۗ وَمَن يَكُنِ الشَّيْطَانُ لَهُ قَرِينًا فَسَاءَ قَرِينًا
ልብ አድርግ "ጓደኛ" ለሚለው ቃል እዚህ ጋር የገባው "ቀሪን" قَرِين ነው። ለሰው ከሰው፣ ለሰው ከመልአክ እና ለሰው ከጂን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከእናንተ መካከል ማንም የለም ከጂን የሆነ ጓደኛ ቢኖረው እንጂ። እነርሱም(ሠሐባዎች)፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" ሆይ! እርስዎም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ግን አላህ በእርሱ ላይ እረድቶኛል። በመልካም እንጂ እንዳያዘኝ አሥልሞታል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ وَقَدْ وُكِّلَ بِهِ قَرِينُهُ مِنَ الْجِنِّ " . قَالُوا وَإِيَّاكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَإِيَّاىَ إِلاَّ أَنَّ اللَّهَ أَعَانَنِي عَلَيْهِ فَأَسْلَمَ فَلاَ يَأْمُرُنِي إِلاَّ بِخَيْر
እዚህ ሐዲስ ላይ "ጓደኛ" ለሚለው ቃል "ቀሪን" قَرِين የሚለው ቃል መግባቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚሁ ሐዲስ ላይ "አሥለመ" َأَسْلَم ማለት ሁለት ትርጉም አለው፤ አንደኛ "ታዘዘ” ማለት ሲሆን የስም መደቡ "ሙሥሊም" مُسْلِم ማለት ነው፥ የእርሳቸው ጓደኛ ሙሥሊም ጂን እንጂ ካፊር ጂን አለሞሆኑን እንረዳለን። ሁለተኛ "ጠበቀ" ሲሆን የስም መደቡ "ሙሠለም" مُسَلَّم ማለትም "የተጠበቀ" ማለት ነው፥ እርሳቸው ከእርሱ እኩይ የተጠበቁ መሆናቸውን እንረዳለን።
ዋቢ ማብራሪያ፦ "ኢማም ነወዊ አል-ሚንሃጅ ሸርሕ ሰሒሕ ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62 ተመልከት።
ጂን ደግሞ ልክ እንደ ሰው ነጻ ፈቃድ ያላቸው ፍጡራን ናቸው። “ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት ዓላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፥ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ "ሰይጣናት" ይባላሉ። “ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባህርይ ስም እንጂ የተጸውዖ ስም አይደለም። ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
የአእምሮ ስንኩላን ከትልቅ እስለ ደቂቅ ያለ አንዳች ከልካይ የባልቴት የቡና ወሬ ሲነዙ ማየት ዐላዋቂነትን ከማሳበቅ ውጪ አንዳች የሚፈይዱት ነገር የለም። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም ከሥሩ ስለ ቀሪን የተነሳውን የወይዛዝርት የቡና ወሬ በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት እንሞግታለን። "ቀሪን" قَرِين የሚለው ቃል 8 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን "ጓደኛ" ማለት ነው፦
37፥51 ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል፦ *"እኔ ጓደኛ ነበረኝ"*፡፡ قَالَ قَائِلٌ مِّنْهُمْ إِنِّي كَانَ لِي قَرِينٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቀሪን" قَرِين የተባለበው ሰው ለሰው "ጓደኛ" በሚሆንበት ስሌት ነው። ስለዚህ "ቀሪን" ማለት "ሸይጧን" ማለት ሳይሆን "ጓደኛ" ማለት ብቻ ነው። ለምሳሌ ሥራችንን የሚመዘግቡ መልአክ "ቀሪን" قَرِين ተብለዋል፦
50፥23 *"ቁራኛውም መልአክ"* «ይህ ያ እኔ ዘንድ ያለው ቀራቢ ነው» ይላል፡፡ وَقَالَ قَرِينُهُ هَـٰذَا مَا لَدَيَّ عَتِيد
"ቀሪኑሁ" قَرِينُهُ ማለት "ጓደኛው" ማለት ነው። ሰው ለሰው ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ወይም ለአማንያን መልአክ ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ሸይጧን ለከሃድያን "ጓደኛ" ነው፦
43፥36 *ከአልረሕማን ግሣጼ ከቁርኣን የሚደናበርም ሰው ለእርሱ ሰይጣንን እናስጠጋለን፡፡ ስለዚህ እርሱ ለእርሱ "ቀሪን" ነው*፡፡ وَمَن يَعْشُ عَن ذِكْرِ الرَّحْمَـٰنِ نُقَيِّضْ لَهُ شَيْطَانًا فَهُوَ لَهُ قَرِينٌ
4፥38 እነዚያም ለሰዎች ይውልኝ ሲሉ ገንዘቦቻቸውን የሚሰጡ በአላህና በመጨረሻውም ቀን የማያምኑ ይቀጣሉ፡፡ *"ሰይጣንም ለእርሱ ጓደኛው የኾነ ሰው ጓደኛነቱ ከፋ!* وَالَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ ۗ وَمَن يَكُنِ الشَّيْطَانُ لَهُ قَرِينًا فَسَاءَ قَرِينًا
ልብ አድርግ "ጓደኛ" ለሚለው ቃል እዚህ ጋር የገባው "ቀሪን" قَرِين ነው። ለሰው ከሰው፣ ለሰው ከመልአክ እና ለሰው ከጂን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከእናንተ መካከል ማንም የለም ከጂን የሆነ ጓደኛ ቢኖረው እንጂ። እነርሱም(ሠሐባዎች)፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" ሆይ! እርስዎም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ግን አላህ በእርሱ ላይ እረድቶኛል። በመልካም እንጂ እንዳያዘኝ አሥልሞታል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ وَقَدْ وُكِّلَ بِهِ قَرِينُهُ مِنَ الْجِنِّ " . قَالُوا وَإِيَّاكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَإِيَّاىَ إِلاَّ أَنَّ اللَّهَ أَعَانَنِي عَلَيْهِ فَأَسْلَمَ فَلاَ يَأْمُرُنِي إِلاَّ بِخَيْر
እዚህ ሐዲስ ላይ "ጓደኛ" ለሚለው ቃል "ቀሪን" قَرِين የሚለው ቃል መግባቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚሁ ሐዲስ ላይ "አሥለመ" َأَسْلَم ማለት ሁለት ትርጉም አለው፤ አንደኛ "ታዘዘ” ማለት ሲሆን የስም መደቡ "ሙሥሊም" مُسْلِم ማለት ነው፥ የእርሳቸው ጓደኛ ሙሥሊም ጂን እንጂ ካፊር ጂን አለሞሆኑን እንረዳለን። ሁለተኛ "ጠበቀ" ሲሆን የስም መደቡ "ሙሠለም" مُسَلَّم ማለትም "የተጠበቀ" ማለት ነው፥ እርሳቸው ከእርሱ እኩይ የተጠበቁ መሆናቸውን እንረዳለን።
ዋቢ ማብራሪያ፦ "ኢማም ነወዊ አል-ሚንሃጅ ሸርሕ ሰሒሕ ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62 ተመልከት።
ጂን ደግሞ ልክ እንደ ሰው ነጻ ፈቃድ ያላቸው ፍጡራን ናቸው። “ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት ዓላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፥ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ "ሰይጣናት" ይባላሉ። “ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባህርይ ስም እንጂ የተጸውዖ ስም አይደለም። ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
ይህንን ከተረዳን "ቀሪን" እና "ጂን" የሚለውን በአሉታዊ መረዳት የለብንም። ሚሽነሪዎች በመቅድመ ግንዛቤአቸው፦ "ቀሪን" እና "ጂን" ማለት "ሸይጧን" ማለት ነው" ብለው ስለተረዱት ነቢያችን"ﷺ" እርስዎ ቢሆኑ? ተብለው ሲጠየቁ፦ "እኔም ብሆን" ስላሉ "እርሳቸው ሸይጧን ተጸናውቷቸው ነበር" ብለው መረዳታቸው የቡና ወሬ ነው። የጂኒ ቀሪን እንዲህ ካብከነከናችሁ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማ እና ወደ ተራራ በማንጦልጦል እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
"ወሰደው" እና "አሳየው" የሚሉት ኃይለ-ቃላት ይሰመርባቸውም። እስከ ዶቃ ማሰሪያ ድረስ መናገርና ቋንጃን መስበር ይቻል ነበር፥ ነገር ግን ስለማይገባውና ስለማያገባው ሰው ውጥረትና እጥረት ስለሚፈጥር ትተነዋል። ጨውን ሺ ጊዜ እሬት ብትለው ስሙን እንጂ ጣዕሙን መቀየር አትችልም፥ እንዲሁ ነቢያችንን"ﷺ" ሺ ጊዜ ውሸተኛ ለማድረግ ብትጥርም ስማቸውን እንጂ የምታጠለሸው መለኮታዊ ነቢይነታቸውን መቀየር አትችልም። አምላካችን አላህ"ﷻ" ነቢያችን"ﷺ" ላይ ለሚሳለቁት ተሳላቂዎች በተከበረ ቃሉ በቂ መልስ ሰጥቷል፦
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
"ወሰደው" እና "አሳየው" የሚሉት ኃይለ-ቃላት ይሰመርባቸውም። እስከ ዶቃ ማሰሪያ ድረስ መናገርና ቋንጃን መስበር ይቻል ነበር፥ ነገር ግን ስለማይገባውና ስለማያገባው ሰው ውጥረትና እጥረት ስለሚፈጥር ትተነዋል። ጨውን ሺ ጊዜ እሬት ብትለው ስሙን እንጂ ጣዕሙን መቀየር አትችልም፥ እንዲሁ ነቢያችንን"ﷺ" ሺ ጊዜ ውሸተኛ ለማድረግ ብትጥርም ስማቸውን እንጂ የምታጠለሸው መለኮታዊ ነቢይነታቸውን መቀየር አትችልም። አምላካችን አላህ"ﷻ" ነቢያችን"ﷺ" ላይ ለሚሳለቁት ተሳላቂዎች በተከበረ ቃሉ በቂ መልስ ሰጥቷል፦
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ጀነት የሚገቡት እነማን ናቸው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥62 “እነዚያ ያመኑ፣ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም *”በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው”*፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالنَّصَارَىٰ وَالصَّابِئِينَ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
በጌታቸው ዘንድ ምንዳ ያላቸው ይሁዳውያን፣ ክርስቲያን እና ሳቢያን “መን” مَنْ በሚል አንጻራዊ ተውላጠ-ስም ተለይተዋል። እነዚህም በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመኑና መልካምንም ሥራ የሠሩ ናቸው። “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን” ማመን የኢማን ማዕዘናትን ያቅፋል፥ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ማመን መካከል በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም እና በመልክተኞቹም ማመን አሉ፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ፡፡ *”በአላህ እና በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም፣ በመልክተኞቹም እና በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው”* ከእውነት የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ وَمَن يَكْفُرْ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا بَعِيدًا
“በአላህ ማመን” ማለት እራሱ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብሎ በጣዖት መካድና በእርሱ ማመን ነው። ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብሎ በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፦
2፥256 *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 *እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُور
“የሰጠ” ለሚለው ቃል የገባው “ዩሥሊም” يُسْلِمْ ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم እና “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚሉት ቃላት ከረባበት “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” “ተገዛ” ”አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል የመጣ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ሢሠልም ጠንካራን ዘለበት ይጨብጣል። ይህም ጠንካራን ዘለበት በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው የሚይዘው እሥልምና ነው። አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው፥ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢሥላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከእርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥62 “እነዚያ ያመኑ፣ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም *”በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው”*፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالنَّصَارَىٰ وَالصَّابِئِينَ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
በጌታቸው ዘንድ ምንዳ ያላቸው ይሁዳውያን፣ ክርስቲያን እና ሳቢያን “መን” مَنْ በሚል አንጻራዊ ተውላጠ-ስም ተለይተዋል። እነዚህም በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመኑና መልካምንም ሥራ የሠሩ ናቸው። “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። “በአላህ እና በመጨረሻው ቀን” ማመን የኢማን ማዕዘናትን ያቅፋል፥ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ማመን መካከል በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም እና በመልክተኞቹም ማመን አሉ፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ፡፡ *”በአላህ እና በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም፣ በመልክተኞቹም እና በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው”* ከእውነት የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ وَمَن يَكْفُرْ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا بَعِيدًا
“በአላህ ማመን” ማለት እራሱ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብሎ በጣዖት መካድና በእርሱ ማመን ነው። ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም ብሎ በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፦
2፥256 *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 *እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُور
“የሰጠ” ለሚለው ቃል የገባው “ዩሥሊም” يُسْلِمْ ሲሆን “ሙሥሊም” مُسْلِم እና “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚሉት ቃላት ከረባበት “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” “ተገዛ” ”አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል የመጣ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ሢሠልም ጠንካራን ዘለበት ይጨብጣል። ይህም ጠንካራን ዘለበት በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው የሚይዘው እሥልምና ነው። አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው፥ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢሥላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከእርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
2፥62 ላይ የክርስትና እምነት፣ የአይሁድ እምነት እና የሳቢያን እምነት ትክክል ነው እያለ ሳይሆን ይሁዳውያን፣ ክርስቲያን እና ሳቢያን ግለሰብ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመኑ መልካምንም ሥራ የሠሩ ከሆኑ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው። ምክንያቱም አንድ ሰው በአርካኑል ኢማን ካመነ ሙሥሊም ነውና። ግን አህሉል ኪታብ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ስለማያምኑ ነው በሙሥሊም አገር ውስጥ ጂዚያህ የሚከፍሉት፦
9፥29 *”ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን”*፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡ قَاتِلُوا الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ الْحَقِّ مِنَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ حَتَّىٰ يُعْطُوا الْجِزْيَةَ عَن يَدٍ وَهُمْ صَاغِرُونَ
ልብ አድርግ “አለዚነ” الَّذِينَ ማለትም “እነዚያ” ከሚለው አመልካች-ተውላጠ ስም መነሻ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድ አለ። ይህ የሚያሳየው ከአህሉል ኪታብ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የማያምኑ እንዳሉ ሁሉ በተቃራኒው ከአህሉል ኪታብ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ በእነርሱ ላይ ቁርኣን በሚነበብላቸውም ጊዜ “በእርሱ(በቁርኣን) አምነናል፥ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ እኛ ከእርሱ(ከቁርኣኑ) በፊት ሙሥሊሞች ነበርን” ይላሉ። ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሆነውን ቁርኣን የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ፦
28፥52 *”እነዚያ ከእርሱ(ከቁርአን) በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ በእርሱ(በቁርኣን) ያምናሉ”*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُون
28፥53 *”በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ እኛ ከእርሱ በፊት ሙሥሊሞች ነበርን» ይላሉ”*፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِين
3፥113 *”የመጽሐፉ ሰዎች ሁሉ እኩል አይደሉም፡፡ ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ”*፡፡ لَيْسُوا سَوَاءً ۗ مِّنْ أَهْلِ الْكِتَابِ أُمَّةٌ قَائِمَةٌ يَتْلُونَ آيَاتِ اللَّهِ آنَاءَ اللَّيْلِ وَهُمْ يَسْجُدُونَ
እነዚህ ታዲያ ሙሥሊሞች አይደሉምን? እንዴታ! ናቸው እንጂ። የመጽሐፉም ባለቤቶች በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ቢያምኑ እና በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ከመካድ ቢጠነቀቁ አላህ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ያስተሰርይ እና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ያገባቸው ነበር። ከእነርሱ ውስጥ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፡፡ ከእነሱም ብዙዎቹ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን በመካድ የሚሠሩት ነገር ከፋ፦
5፥65 *”የመጽሐፉም ባለቤቶች ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር”*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
5፥66 *”ከእነርሱ ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ!”* مِّنْهُمْ أُمَّةٌ مُّقْتَصِدَةٌ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ سَاءَ مَا يَعْمَلُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
9፥29 *”ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን”*፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡ قَاتِلُوا الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ الْحَقِّ مِنَ الَّذِينَ أُوتُوا الْكِتَابَ حَتَّىٰ يُعْطُوا الْجِزْيَةَ عَن يَدٍ وَهُمْ صَاغِرُونَ
ልብ አድርግ “አለዚነ” الَّذِينَ ማለትም “እነዚያ” ከሚለው አመልካች-ተውላጠ ስም መነሻ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድ አለ። ይህ የሚያሳየው ከአህሉል ኪታብ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የማያምኑ እንዳሉ ሁሉ በተቃራኒው ከአህሉል ኪታብ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ በእነርሱ ላይ ቁርኣን በሚነበብላቸውም ጊዜ “በእርሱ(በቁርኣን) አምነናል፥ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ እኛ ከእርሱ(ከቁርኣኑ) በፊት ሙሥሊሞች ነበርን” ይላሉ። ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሆነውን ቁርኣን የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ፦
28፥52 *”እነዚያ ከእርሱ(ከቁርአን) በፊት መጽሐፍን የሰጠናቸው እነርሱ በእርሱ(በቁርኣን) ያምናሉ”*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ مِن قَبْلِهِ هُم بِهِ يُؤْمِنُون
28፥53 *”በእነርሱ ላይ በሚነበብላቸውም ጊዜ «በእርሱ አምነናል፡፡ እርሱ ከጌታችን የኾነ እውነት ነው፡፡ እኛ ከእርሱ በፊት ሙሥሊሞች ነበርን» ይላሉ”*፡፡ وَإِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ قَالُوا آمَنَّا بِهِ إِنَّهُ الْحَقُّ مِن رَّبِّنَا إِنَّا كُنَّا مِن قَبْلِهِ مُسْلِمِين
3፥113 *”የመጽሐፉ ሰዎች ሁሉ እኩል አይደሉም፡፡ ከመጽሐፉ ሰዎች ቀጥ ያሉ በሌሊት ሰዓቶች እነርሱ የሚሰግዱ ኾነው የአላህን አንቀጾች የሚያነቡ ሕዝቦች አሉ”*፡፡ لَيْسُوا سَوَاءً ۗ مِّنْ أَهْلِ الْكِتَابِ أُمَّةٌ قَائِمَةٌ يَتْلُونَ آيَاتِ اللَّهِ آنَاءَ اللَّيْلِ وَهُمْ يَسْجُدُونَ
እነዚህ ታዲያ ሙሥሊሞች አይደሉምን? እንዴታ! ናቸው እንጂ። የመጽሐፉም ባለቤቶች በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ቢያምኑ እና በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ከመካድ ቢጠነቀቁ አላህ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ያስተሰርይ እና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ያገባቸው ነበር። ከእነርሱ ውስጥ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፡፡ ከእነሱም ብዙዎቹ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን በመካድ የሚሠሩት ነገር ከፋ፦
5፥65 *”የመጽሐፉም ባለቤቶች ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስንና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር”*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
5፥66 *”ከእነርሱ ውስጥ ትክክለኞች ሕዝቦች አሉ፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ የሚሠሩት ነገር ከፋ!”* مِّنْهُمْ أُمَّةٌ مُّقْتَصِدَةٌ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ سَاءَ مَا يَعْمَلُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሐዲድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን፥ *"ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አወረድን"*፡፡لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ ۖ وَأَنزَلْنَا الْحَدِيدَ فِيهِ بَأْسٌ شَدِيدٌ وَمَنَافِعُ لِلنَّاسِ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ወደ ነቢያችን"ﷺ" መጽሐፍ እና ሚዛን አውርዷል፦
42፥17 አላህ ያ *”መጽሐፉን በእውነት ያወረደ ነው፡፡ ሚዛንንም እንደዚሁ*”፡፡ ሰዓቲቱ ምንአልባት ቅርብ መኾንዋን ምን ያሳውቅሃል? ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ وَٱلْمِيزَانَ ۗ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ ٱلسَّاعَةَ قَرِيبٌۭ
ይህም መጽሐፍ እና ሚዛን ቁርኣን ነው፥ መጽሐፍ እና ሚዛን የቁርኣን ስሞች ናቸው። ለምሳሌ ተውራት መጽሐፍ እና ፉርቃንን ተብሏል፦
2፥53 ሙሳንም *”መጽሐፍን እና ፉርቃንንም”* ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ አስታውሱ፡፡ وَإِذْ ءَاتَيْنَا مُوسَى ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْفُرْقَانَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
“ሚዛን” مِيزَان እውነትን ከሐሰት፣ ትክክለኛውን ከስህተት፣ ሰናዩን ከእኩይ የምንለይበት መመዘኛ ነው። ይህ መመዘኛ አምላካችን አላህ"ﷻ" ወደ መልእክኞቹ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *"መጽሐፎችን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን፥ ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አወረድን"*፡፡لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ ۖ وَأَنزَلْنَا الْحَدِيدَ فِيهِ بَأْسٌ شَدِيدٌ وَمَنَافِعُ لِلنَّاسِ
"ሐዲድ" حَدِيد የሚለው ቃል በቁርኣን 6 ጊዜ የመጣ ሲሆን "ብረት"Iron" ማለት ነው። "ሐዲድ" የ 57ኛው ሱራ ስም ነው፥ ይህ ሱራ ላይ አምላካችን አላህ"ﷻ"፦ "ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አወረድን" በማለት ይናገራል። ታዲያ ይህ ብረት ከየት ነው የወረደው? ስንል "አንዘልና" َأَنزَلْنَا ማለትም "አወረድን" የሚለው ቃል "ገለጥን" ወይም "ሰጠን" በሚል ይመጣል፦
7፥26 የአዳም ልጆች ሆይ! *"ኀፍረተ ገላችሁን የሚሸሽግን ልብስ ጌጥንም በእርግጥ በእናንተ ላይ አወረድን"*፡፡ አላህን የመፍራትም ልብስ ይህ የተሻለ ነው፡፡ ይህ ከአላህ ታምራቶች ነው፡፡ ይገሠጹ ዘንድ አወረደላቸው፡፡ يَا بَنِي آدَمَ قَدْ أَنزَلْنَا عَلَيْكُمْ لِبَاسًا يُوَارِي سَوْآتِكُمْ وَرِيشًا ۖ وَلِبَاسُ التَّقْوَىٰ ذَٰلِكَ خَيْرٌ ۚ ذَٰلِكَ مِنْ آيَاتِ اللَّهِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّرُونَ
16፥14 *እርሱም ያ ባሕርን ከእርሱ እርጥብ ስጋን ልትበሉና ከእርሱም "የምትለብሱትን ጌጣጌጥ" ታወጡ ዘንድ የገራ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي سَخَّرَ الْبَحْرَ لِتَأْكُلُوا مِنْهُ لَحْمًا طَرِيًّا وَتَسْتَخْرِجُوا مِنْهُ حِلْيَةً تَلْبَسُونَهَا وَتَرَى الْفُلْكَ مَوَاخِرَ فِيهِ وَلِتَبْتَغُوا مِن فَضْلِهِ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ልብ አድርግ "ጌጣጌጥ" ከባሕር የሚወጣ ነገር ሲሆን አላህ ለእኛ ስላገራው "አወረድን" ብሎታል እንጂ ከሰማይ መውረድን አያመለክትም፥ እንዲሁ ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አውርዶታል። የቤት እንስሳ ግመል፣ ከብት፣ ፍየል እና በግ ከእነ ጥንዳቸው ስምንት ሲሆኑ ወርደዋል ይላል፦
39፥6 ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፡፡ ከዚያም ከእርሷ መቀናጆዋን አደረገ፡፡ *"ለእናንተም ከግመልና ከከብት፣ ከፍየል፣ ከበግ ስምንት ዓይነቶችን ወንድና ሴት "አወረደ"*፡፡ خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ ثُمَّ جَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَأَنزَلَ لَكُم مِّنَ الْأَنْعَامِ ثَمَانِيَةَ أَزْوَاجٍ
"አንዘለ" أَنزَلَ ማለት "አወረደ" ማለት ሲሆን ስምንቱ ጥንድ እንስሳ ወርደዋል ማለት ለሰው ልጆች አገልግሎት ተሰጥተዋል ማለት ከሆነ ብረትም ወረደ ማለት መጠቃቀሚያ ያለበት ሲኾን ለሰው ልጆች አገልግሎት ተሰቷል ማለት ነው። "አንዘለ" أَنزَلَ የሚለው ቃል ደመና ከተሸከመው ሰማይ ዝናብን ለማውረድ ተጠቅሞበታል፦
6፥99 *"እርሱም ያ ከሰማይ ውኃን ያወረደ ነው፡፡ በእርሱም የነገሩን ሁሉ በቃይ አወጣን*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجْنَا بِهِ نَبَاتَ كُلِّ شَيْءٍ
"ሠማእ" سَّمَاء ማለትም "ሰማይ" ከላይ ያለውን "ጠፈር"Space" ለማመልከት ከገባ ብረት እራሱ ከጠፈር ሥነ-ፈለካዊ ክስተት"supernova" የመጣ በውስጡ ብርቱ ኀይል እና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ነው። የብረት ዑደት"cycle" ከአየር ክልል"atmo-sphere" ወደ ውኃ ክልል"hydro-sphere" ከዚያ ወደ ሕይወት ክልል"bio-sphere" በመቀጠል ወደ ዐለት ክልል"litho-sphere" አርጎ በተለያየ ሁኔታ ያልፋል።
ብርቱ ኀይል እና ለሰዎች መጠቃቀሚያ መባሉ ብረት ካርበን ሲገባበት አስተኔ ብረት"steel" ይሆንና ለመሠረተ-ልማት፣ ለግንባታ፣ ለኤሌትሪክ ወዘተ ይሆናል። በሰውነታችን ውስጥ ፕሮቲንን ለቀይ የደም ሕዋስ የሚያጓጉዘው ይህ የብረት ክምሽት"hemoglobin" ነው፥ በዚህም የአንድ ጎልማሳ አካል 4 ግራም ወይም 0.005% ክብደት ብረት አለው። በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእምናን ሁሉ እርገጠኛ ምልክቶች አሉ፥ ይህንን በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም ውስጥ ያሉትን ምልክቶች ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም የሚያስተነትኑ ምንኛ የታደሉ ናቸው? አላህ ከሚያስተነትኑ ባሮቹ ያርገን! አሚን፦
45፥3 *"በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእምናን ሁሉ እርገጠኛ ምልክቶች አሉ"*፡፡ إِنَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَآيَاتٍ لِّلْمُؤْمِنِينَ
3፥19 እነርሱም እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ፡- «ጌታችን ሆይ! ይኸን በከንቱ አልፈጠርከውም፤ ጥራት ይገባህ፤ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ يَذْكُرُونَ اللَّهَ قِيَامًا وَقُعُودًا وَعَلَىٰ جُنُوبِهِمْ وَيَتَفَكَّرُونَ فِي خَلْقِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبَّنَا مَا خَلَقْتَ هَـٰذَا بَاطِلًا سُبْحَانَكَ فَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን፥ *"ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አወረድን"*፡፡لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ ۖ وَأَنزَلْنَا الْحَدِيدَ فِيهِ بَأْسٌ شَدِيدٌ وَمَنَافِعُ لِلنَّاسِ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ወደ ነቢያችን"ﷺ" መጽሐፍ እና ሚዛን አውርዷል፦
42፥17 አላህ ያ *”መጽሐፉን በእውነት ያወረደ ነው፡፡ ሚዛንንም እንደዚሁ*”፡፡ ሰዓቲቱ ምንአልባት ቅርብ መኾንዋን ምን ያሳውቅሃል? ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ وَٱلْمِيزَانَ ۗ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ ٱلسَّاعَةَ قَرِيبٌۭ
ይህም መጽሐፍ እና ሚዛን ቁርኣን ነው፥ መጽሐፍ እና ሚዛን የቁርኣን ስሞች ናቸው። ለምሳሌ ተውራት መጽሐፍ እና ፉርቃንን ተብሏል፦
2፥53 ሙሳንም *”መጽሐፍን እና ፉርቃንንም”* ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ አስታውሱ፡፡ وَإِذْ ءَاتَيْنَا مُوسَى ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْفُرْقَانَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
“ሚዛን” مِيزَان እውነትን ከሐሰት፣ ትክክለኛውን ከስህተት፣ ሰናዩን ከእኩይ የምንለይበት መመዘኛ ነው። ይህ መመዘኛ አምላካችን አላህ"ﷻ" ወደ መልእክኞቹ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *"መጽሐፎችን እና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን፥ ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አወረድን"*፡፡لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِالْبَيِّنَاتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ الْكِتَابَ وَالْمِيزَانَ لِيَقُومَ النَّاسُ بِالْقِسْطِ ۖ وَأَنزَلْنَا الْحَدِيدَ فِيهِ بَأْسٌ شَدِيدٌ وَمَنَافِعُ لِلنَّاسِ
"ሐዲድ" حَدِيد የሚለው ቃል በቁርኣን 6 ጊዜ የመጣ ሲሆን "ብረት"Iron" ማለት ነው። "ሐዲድ" የ 57ኛው ሱራ ስም ነው፥ ይህ ሱራ ላይ አምላካችን አላህ"ﷻ"፦ "ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አወረድን" በማለት ይናገራል። ታዲያ ይህ ብረት ከየት ነው የወረደው? ስንል "አንዘልና" َأَنزَلْنَا ማለትም "አወረድን" የሚለው ቃል "ገለጥን" ወይም "ሰጠን" በሚል ይመጣል፦
7፥26 የአዳም ልጆች ሆይ! *"ኀፍረተ ገላችሁን የሚሸሽግን ልብስ ጌጥንም በእርግጥ በእናንተ ላይ አወረድን"*፡፡ አላህን የመፍራትም ልብስ ይህ የተሻለ ነው፡፡ ይህ ከአላህ ታምራቶች ነው፡፡ ይገሠጹ ዘንድ አወረደላቸው፡፡ يَا بَنِي آدَمَ قَدْ أَنزَلْنَا عَلَيْكُمْ لِبَاسًا يُوَارِي سَوْآتِكُمْ وَرِيشًا ۖ وَلِبَاسُ التَّقْوَىٰ ذَٰلِكَ خَيْرٌ ۚ ذَٰلِكَ مِنْ آيَاتِ اللَّهِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّرُونَ
16፥14 *እርሱም ያ ባሕርን ከእርሱ እርጥብ ስጋን ልትበሉና ከእርሱም "የምትለብሱትን ጌጣጌጥ" ታወጡ ዘንድ የገራ ነው*፡፡ وَهُوَ الَّذِي سَخَّرَ الْبَحْرَ لِتَأْكُلُوا مِنْهُ لَحْمًا طَرِيًّا وَتَسْتَخْرِجُوا مِنْهُ حِلْيَةً تَلْبَسُونَهَا وَتَرَى الْفُلْكَ مَوَاخِرَ فِيهِ وَلِتَبْتَغُوا مِن فَضْلِهِ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ልብ አድርግ "ጌጣጌጥ" ከባሕር የሚወጣ ነገር ሲሆን አላህ ለእኛ ስላገራው "አወረድን" ብሎታል እንጂ ከሰማይ መውረድን አያመለክትም፥ እንዲሁ ብረትንም በውስጡ ብርቱ ኀይልና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ሲኾን አውርዶታል። የቤት እንስሳ ግመል፣ ከብት፣ ፍየል እና በግ ከእነ ጥንዳቸው ስምንት ሲሆኑ ወርደዋል ይላል፦
39፥6 ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፡፡ ከዚያም ከእርሷ መቀናጆዋን አደረገ፡፡ *"ለእናንተም ከግመልና ከከብት፣ ከፍየል፣ ከበግ ስምንት ዓይነቶችን ወንድና ሴት "አወረደ"*፡፡ خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ ثُمَّ جَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَأَنزَلَ لَكُم مِّنَ الْأَنْعَامِ ثَمَانِيَةَ أَزْوَاجٍ
"አንዘለ" أَنزَلَ ማለት "አወረደ" ማለት ሲሆን ስምንቱ ጥንድ እንስሳ ወርደዋል ማለት ለሰው ልጆች አገልግሎት ተሰጥተዋል ማለት ከሆነ ብረትም ወረደ ማለት መጠቃቀሚያ ያለበት ሲኾን ለሰው ልጆች አገልግሎት ተሰቷል ማለት ነው። "አንዘለ" أَنزَلَ የሚለው ቃል ደመና ከተሸከመው ሰማይ ዝናብን ለማውረድ ተጠቅሞበታል፦
6፥99 *"እርሱም ያ ከሰማይ ውኃን ያወረደ ነው፡፡ በእርሱም የነገሩን ሁሉ በቃይ አወጣን*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجْنَا بِهِ نَبَاتَ كُلِّ شَيْءٍ
"ሠማእ" سَّمَاء ማለትም "ሰማይ" ከላይ ያለውን "ጠፈር"Space" ለማመልከት ከገባ ብረት እራሱ ከጠፈር ሥነ-ፈለካዊ ክስተት"supernova" የመጣ በውስጡ ብርቱ ኀይል እና ለሰዎችም መጠቃቀሚያዎች ያሉበት ነው። የብረት ዑደት"cycle" ከአየር ክልል"atmo-sphere" ወደ ውኃ ክልል"hydro-sphere" ከዚያ ወደ ሕይወት ክልል"bio-sphere" በመቀጠል ወደ ዐለት ክልል"litho-sphere" አርጎ በተለያየ ሁኔታ ያልፋል።
ብርቱ ኀይል እና ለሰዎች መጠቃቀሚያ መባሉ ብረት ካርበን ሲገባበት አስተኔ ብረት"steel" ይሆንና ለመሠረተ-ልማት፣ ለግንባታ፣ ለኤሌትሪክ ወዘተ ይሆናል። በሰውነታችን ውስጥ ፕሮቲንን ለቀይ የደም ሕዋስ የሚያጓጉዘው ይህ የብረት ክምሽት"hemoglobin" ነው፥ በዚህም የአንድ ጎልማሳ አካል 4 ግራም ወይም 0.005% ክብደት ብረት አለው። በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእምናን ሁሉ እርገጠኛ ምልክቶች አሉ፥ ይህንን በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም ውስጥ ያሉትን ምልክቶች ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም የሚያስተነትኑ ምንኛ የታደሉ ናቸው? አላህ ከሚያስተነትኑ ባሮቹ ያርገን! አሚን፦
45፥3 *"በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእምናን ሁሉ እርገጠኛ ምልክቶች አሉ"*፡፡ إِنَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَآيَاتٍ لِّلْمُؤْمِنِينَ
3፥19 እነርሱም እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ፡- «ጌታችን ሆይ! ይኸን በከንቱ አልፈጠርከውም፤ ጥራት ይገባህ፤ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ يَذْكُرُونَ اللَّهَ قِيَامًا وَقُعُودًا وَعَلَىٰ جُنُوبِهِمْ وَيَتَفَكَّرُونَ فِي خَلْقِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبَّنَا مَا خَلَقْتَ هَـٰذَا بَاطِلًا سُبْحَانَكَ فَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአላህ ዙፋን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ *ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር*። وَهُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ فِى سِتَّةِ أَيَّامٍۢ وَكَانَ عَرْشُهُۥ عَلَى ٱلْمَآءِ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۗ وَلَئِن قُلْتَ إِنَّكُم مَّبْعُوثُونَ مِنۢ بَعْدِ ٱلْمَوْتِ لَيَقُولَنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
መቼም ሚሽነሪዎች የኢስላም ተስተምህሮት ዶግ አመድ ቢሆንላቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ነው፤ ሂስ የሙግት አንዱ ክፍል ቢሆንም የሚሽነሪዎች ሂስ ግን ማሸሞር፣ ማነወር እና ስላቅ ነው፤ ይህ ደግሞ ጡዘቱ ጣራ የነካና ዙሪያ ገባ ነው፤ ከእነርሱ ቅንነት የተሞላው መልስ መጠበቅ ማለት ከጅብ አፍ ላይ ስጋ እንደመጠበቅ ነው። እነርሱ የሚሰጡት ትችት እኛ ሙስሊሞችን የሚያፍረከርክ ሳይሆን ከእለት ወደ እለት የሚያጀግን ነው፤ ለማንኛውም የተነሳውን ትችት አብጠርጥረን እና አንጠርጥረን እንመልከት፦ “የአላህ ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ የሰይጣንም ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ ስለዚህ የሁለቱም ዙፋን አንድ ነው” በማለት ሊያምታቱ ይሞክራሉ።
“ዐርሽ” عَرْش ማለት “ዙፋን” ማለት ሲሆን የንግሥና ምልክት እና መገለጫ ነው፤ አንድ ንጉሥ ንግሥናው የሚገለጠለው በዙፋኑ ነው፦
27፥23 እኔ *የምትገዛቸው* የሆነችን ሴት፣ ከነገሩም ሁሉ የተሰጠችን አገኘሁ፤ ለእርሷም ታላቅ *ዙፋን* አላት፤ إِنِّى وَجَدتُّ ٱمْرَأَةًۭ تَمْلِكُهُمْ وَأُوتِيَتْ مِن كُلِّ شَىْءٍۢ وَلَهَا عَرْشٌ عَظِيمٌۭ
“የምትገዛቸው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ተምሊኩሁም” تَمْلِكُهُمْ ሲሆን “ተምሊኩ” تَمْلِكُ በሚለው ግስ ላይ “ሁም” ُهُمْ ተሳቢ ተውላጠ-ስም ሆኖ የመጣ ሲሆን ከዙፋኗ ጋር መጠቀሱ የሴትየዋን ንግሥና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል እንጂ ሁልጊዜ መቀመጫ በሚል አይፈሰርም፤ “መሊክ” مَلِيك ማለት “ንጉሥ” ማለት ሲሆን አላህም እውነተኛ ንጉሥ ስለሆነ የንግሥናውን ምልክት የሚያምር ዙፋን አለው፦
23:116 *እውነተኛም ንጉሥ* አላህ *ከፍተኛነት ተገባው*፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *የሚያምረው “ዙፋን” ጌታ ነው፡፡ فَتَعَٰلَى ٱللَّهُ ٱلْمَلِكُ ٱلْحَقُّ ۖ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ ٱلْعَرْشِ ٱلْكَرِيمِ
አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በነቢያዊ ቃላቸው የአላህ ዐርሽ በውሃ ላይ እንደነበር ተናግረዋል፦
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ *ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር*፤ وَهُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ فِى سِتَّةِ أَيَّامٍۢ وَكَانَ عَرْشُهُۥ عَلَى ٱلْمَآءِ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۗ وَلَئِن قُلْتَ إِنَّكُم مَّبْعُوثُونَ مِنۢ بَعْدِ ٱلْمَوْتِ لَيَقُولَنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
ይህ ዙፋኑ ያለበት ውሃ ከሰባቱ ሰማያት በላይ ያለ ውሃ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 3320
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ከሰባቱ ሰማያት በላይ ውሃ አለ፤ آل الأحنف بن ويس روى: ثم قال رسول الله: “وفوق السماء السابعة هو الماء،
የኢብሊስ ዙፋን በውሃ ላይ ነው፦
ኢማም ሙስሊም፡ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 60
ጃቢር እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የኢብሊስ ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ إِبْلِيسَ يَضَعُ عَرْشَهُ عَلَى الْمَاء
የዚህ ሐዲስ ዐውድ ፍሰት ላይ “ማእ” مَآء ማለትም “ውሃ” ተብሎ የተቀመጠው ውሃ ከሰባቱ ሰማያት በላይ ስላለው ውሃ ሳይሆን ስለ ባህር ውሃ ነው፤ እዚሁ ሐዲስ ላይ “በሕር” بَحْر ማለትም “ባህር” ተብሎ ተቀምጧል፦ “የኢብሊስ ዙፋን በባህር ላይ ነው” በማለት የባህር ውሃን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
ኢማም ሙስሊም፡ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 59
ጃቢር ነብዩም”ﷺ” ሲናገሩ ሰምቶ እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የኢብሊስ ዙፋን *በባህር* ላይ ነው፤ عَنْ جَابِرٍ، قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِنَّ عَرْشَ إِبْلِيسَ عَلَى الْبَحْرِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ *ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር*። وَهُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ فِى سِتَّةِ أَيَّامٍۢ وَكَانَ عَرْشُهُۥ عَلَى ٱلْمَآءِ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۗ وَلَئِن قُلْتَ إِنَّكُم مَّبْعُوثُونَ مِنۢ بَعْدِ ٱلْمَوْتِ لَيَقُولَنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
መቼም ሚሽነሪዎች የኢስላም ተስተምህሮት ዶግ አመድ ቢሆንላቸው ደስታቸው እጥፍ ድርብ ነው፤ ሂስ የሙግት አንዱ ክፍል ቢሆንም የሚሽነሪዎች ሂስ ግን ማሸሞር፣ ማነወር እና ስላቅ ነው፤ ይህ ደግሞ ጡዘቱ ጣራ የነካና ዙሪያ ገባ ነው፤ ከእነርሱ ቅንነት የተሞላው መልስ መጠበቅ ማለት ከጅብ አፍ ላይ ስጋ እንደመጠበቅ ነው። እነርሱ የሚሰጡት ትችት እኛ ሙስሊሞችን የሚያፍረከርክ ሳይሆን ከእለት ወደ እለት የሚያጀግን ነው፤ ለማንኛውም የተነሳውን ትችት አብጠርጥረን እና አንጠርጥረን እንመልከት፦ “የአላህ ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ የሰይጣንም ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ ስለዚህ የሁለቱም ዙፋን አንድ ነው” በማለት ሊያምታቱ ይሞክራሉ።
“ዐርሽ” عَرْش ማለት “ዙፋን” ማለት ሲሆን የንግሥና ምልክት እና መገለጫ ነው፤ አንድ ንጉሥ ንግሥናው የሚገለጠለው በዙፋኑ ነው፦
27፥23 እኔ *የምትገዛቸው* የሆነችን ሴት፣ ከነገሩም ሁሉ የተሰጠችን አገኘሁ፤ ለእርሷም ታላቅ *ዙፋን* አላት፤ إِنِّى وَجَدتُّ ٱمْرَأَةًۭ تَمْلِكُهُمْ وَأُوتِيَتْ مِن كُلِّ شَىْءٍۢ وَلَهَا عَرْشٌ عَظِيمٌۭ
“የምትገዛቸው” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ተምሊኩሁም” تَمْلِكُهُمْ ሲሆን “ተምሊኩ” تَمْلِكُ በሚለው ግስ ላይ “ሁም” ُهُمْ ተሳቢ ተውላጠ-ስም ሆኖ የመጣ ሲሆን ከዙፋኗ ጋር መጠቀሱ የሴትየዋን ንግሥና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል እንጂ ሁልጊዜ መቀመጫ በሚል አይፈሰርም፤ “መሊክ” مَلِيك ማለት “ንጉሥ” ማለት ሲሆን አላህም እውነተኛ ንጉሥ ስለሆነ የንግሥናውን ምልክት የሚያምር ዙፋን አለው፦
23:116 *እውነተኛም ንጉሥ* አላህ *ከፍተኛነት ተገባው*፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *የሚያምረው “ዙፋን” ጌታ ነው፡፡ فَتَعَٰلَى ٱللَّهُ ٱلْمَلِكُ ٱلْحَقُّ ۖ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ ٱلْعَرْشِ ٱلْكَرِيمِ
አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በነቢያዊ ቃላቸው የአላህ ዐርሽ በውሃ ላይ እንደነበር ተናግረዋል፦
11፥7 ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች የፈጠረው ነው፤ *ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር*፤ وَهُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ فِى سِتَّةِ أَيَّامٍۢ وَكَانَ عَرْشُهُۥ عَلَى ٱلْمَآءِ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۗ وَلَئِن قُلْتَ إِنَّكُم مَّبْعُوثُونَ مِنۢ بَعْدِ ٱلْمَوْتِ لَيَقُولَنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
ይህ ዙፋኑ ያለበት ውሃ ከሰባቱ ሰማያት በላይ ያለ ውሃ ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 3320
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ከሰባቱ ሰማያት በላይ ውሃ አለ፤ آل الأحنف بن ويس روى: ثم قال رسول الله: “وفوق السماء السابعة هو الماء،
የኢብሊስ ዙፋን በውሃ ላይ ነው፦
ኢማም ሙስሊም፡ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 60
ጃቢር እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የኢብሊስ ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ عَنْ جَابِرٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ إِبْلِيسَ يَضَعُ عَرْشَهُ عَلَى الْمَاء
የዚህ ሐዲስ ዐውድ ፍሰት ላይ “ማእ” مَآء ማለትም “ውሃ” ተብሎ የተቀመጠው ውሃ ከሰባቱ ሰማያት በላይ ስላለው ውሃ ሳይሆን ስለ ባህር ውሃ ነው፤ እዚሁ ሐዲስ ላይ “በሕር” بَحْر ማለትም “ባህር” ተብሎ ተቀምጧል፦ “የኢብሊስ ዙፋን በባህር ላይ ነው” በማለት የባህር ውሃን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
ኢማም ሙስሊም፡ መጽሐፍ 52, ሐዲስ 59
ጃቢር ነብዩም”ﷺ” ሲናገሩ ሰምቶ እንደተረከው፤ ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የኢብሊስ ዙፋን *በባህር* ላይ ነው፤ عَنْ جَابِرٍ، قَالَ سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ إِنَّ عَرْشَ إِبْلِيسَ عَلَى الْبَحْرِ
ቆርጦ ቀጥል ስለሆኑ እንጂ ሙሉውን ሐሳብ ቢያነቡት እዛው ዐውድ ላይ መልሱ አለ። እረ ለመሆኑ ምን መስፈት ተይዞ ነው ቁርኣንና ሐዲስን ይዞ ለማምታታት የሚጣረው? ባይብል ላይ ከሰማያት በላይ ውሃ አለ ይላል እኮ፤ ይህም ውሃ ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ ሲሆን በውሃ የተሰራ ነው፦
መዝሙር 148፥4 ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት *የሰማያት በላይም ውኃ*።
2ኛ ዜና መዋዕል 2፥6 ነገር ግን ሰማይና *ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ* ይይዘው ዘንድ አይችልምና፤
መዝሙር 104፥3 *እልፍኙን በውኃ የሚሠራ*፥
“ከሰማያት በላይ ሰማይ አለ” ካለን በተለዋዋጭ ደግሞ “ከሰማያት በላይ ውሃ አለ” ካለን ይህንን ሰማይ በውኃ ሰርቶታል፤ ከሰማያት በላይ ባለው ውሃ ዙፋኑን አዘጋጀ፦
መዝሙር 103፥19 እግዚአብሔር *ዙፋኑን በሰማይ አዘጋጀ*፥ መንግሥቱም ሁሉን ትገዛለች።
ከባይብል አንጻር የታችኛው ውሃ ባህር ይባላል፤ ምድርንም በውኃ ላይ ነው ያጸናው፦
መዝሙር 136፥6 *ምድርን በውኃ ላይ ያጸና*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ዘፍጥረት 1፥10 *የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው*፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
ይህም የባህር ውሃ ጥልቁ ይባላል፤ በዚህ ጥልቁ ውስጥ ዲያብሎስ ይኖራል፤ እርሱ ደግሞ የጥልቁ ባህር ንጉስ ነው፦፦
ኢሳይያስ 51:10፤ *ባሕሩንና የታላቁን ጥልቅ ውኃ ያደረቅኸው፥ የዳኑትም ይሻገሩ ዘንድ ጠሊቁን ባሕር መንገድ ያደረግህ አንተ አይደለህምን?
ዮናስ 2፥4 ወደ *ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣልኸኝ*፥ ፈሳሾችም በዙሪያዬ ነበሩ፤ ፥
ራእይ 9፥11 በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም *የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን* ይባላል።
አጊያን ባህር ላይ ያለችውን የጴርጋሞን ከተማ የሰይጣን ዙፋን ተብላለች፦
ራእይ 2፥13 *የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ*፤
ስለዚህ “የእግዚአብሔር ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ የሰይጣንም ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ ስለዚህ የሁለቱም ዙፋን አንድ ነው” በማለት እንሞግትን? ምን ይህ ብቻ ባህሩ ምድር ላይ ካለ ፈጣሪ በምድር ክበብ ላይ ይቀመጣል ይል የለ እንዴ? የሰይጣን ዙፋን ላይ እንዴት ፈጣሪ ይቀመጣል? ምክንያቱም የባህር ጥልቅ የምድር ክበብ ስለሆነ፦
ኢሳይያስ40፥22 እርሱ *በምድር ክበብ ላይ ይቀመጣል*፥
እስልምናን ሁሉም ሰው ይወደዋል ማለት ሞኝነት እንደሆነ ሁሉ በተቃራኒው ሁሉም ሰው ይጠላኛል ማለትም ወፈፌነት ነው፤ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ኢስላም በዓለማችን ላይ በሁሉም የህይወት ዘይቤ ተግዳሮት ብለን ብናገር እብለት ወይም ግነት አሊያም ቅጥፈት አይሆንብንም፤ ለዛም ነው እስልምና የዓለማችን የመጋገሪያ ርዕስ የሆነው፤ ማንም ሰው ምንም ይሁን ርቱዕ ሆነ ኢርቱዕ ሙግት በኢስላም ላይ በጨዋ ደንብ ማቅረብ ይችላል፤ ሙስሊሞች ደግሞ በእማኝነትና በአስረጅነት ምንተ አፍረት ሳይኖርብን በምንተ እዳ ሃላፍትናውን ወስደን ለሚነሱ ትችቶች ሆነ ሂሶች መልስ እንሰጣለን።
ሲጀመር የሚሽነሪ ሃያሲ ስለ ኢስላም በአሉታዊ ሂስ የሚሰጡት በምዕራባውያን እሳቦትና እርዮት ነው እንጂ የራሳቸውን የቀኖና ሆነ የትውፊት መፅሐፍት መሰረት አድርገው አይደለም።
ሲቀጥል ስለ ኢስላም ያልጎረሱትን ነው የሚያላምጡት፤ ስለ ኢስላም ለመረዳት ቅድሚያ ከመሰረቱ ተስተምህሮቱ በተቀመጠበት መዋቅርና መርሃ-ግብር ማጥናት ይፈልጋል።
ሲሰልስ የመጀመሪያዎቹ የነብያችን”ﷺ” ተከታዮች እንዴት ተረድተው ተገበሩት የሚለው መገንዘብ ያስፈልጋል፤ ካልሆነ ግን እናንተ እንዲህ ነው የምታምኑት እንዲህ ነው ማመን ያለባችሁ ብሎ እስልምናን በጥራዝ ነጠቅ ስልት መደስኮር ውሃ የማይቋጥር ስሑት ሙግት ነው።
ሲያረብብ ኢስላም ላይ ሂስ ከመስጠታችሁ በፊት ቅድሚያ ከቤታችሁ ጀምራችሁ አስተካክሉ፦ ቤተክርስቲያን ሰዶማውያንን ማጋባቷን፤ የቅስና መንበሯን ለእነርሱ መስጠቷን፣ በሰዶማውያኑ ሙሉ ክህነታዊ ባርኮት መሰጠትንና ሥርዐተ ቊርባንን መመራት አስቁሙ።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙር 148፥4 ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት *የሰማያት በላይም ውኃ*።
2ኛ ዜና መዋዕል 2፥6 ነገር ግን ሰማይና *ከሰማያት በላይ ያለ ሰማይ* ይይዘው ዘንድ አይችልምና፤
መዝሙር 104፥3 *እልፍኙን በውኃ የሚሠራ*፥
“ከሰማያት በላይ ሰማይ አለ” ካለን በተለዋዋጭ ደግሞ “ከሰማያት በላይ ውሃ አለ” ካለን ይህንን ሰማይ በውኃ ሰርቶታል፤ ከሰማያት በላይ ባለው ውሃ ዙፋኑን አዘጋጀ፦
መዝሙር 103፥19 እግዚአብሔር *ዙፋኑን በሰማይ አዘጋጀ*፥ መንግሥቱም ሁሉን ትገዛለች።
ከባይብል አንጻር የታችኛው ውሃ ባህር ይባላል፤ ምድርንም በውኃ ላይ ነው ያጸናው፦
መዝሙር 136፥6 *ምድርን በውኃ ላይ ያጸና*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ዘፍጥረት 1፥10 *የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው*፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።
ይህም የባህር ውሃ ጥልቁ ይባላል፤ በዚህ ጥልቁ ውስጥ ዲያብሎስ ይኖራል፤ እርሱ ደግሞ የጥልቁ ባህር ንጉስ ነው፦፦
ኢሳይያስ 51:10፤ *ባሕሩንና የታላቁን ጥልቅ ውኃ ያደረቅኸው፥ የዳኑትም ይሻገሩ ዘንድ ጠሊቁን ባሕር መንገድ ያደረግህ አንተ አይደለህምን?
ዮናስ 2፥4 ወደ *ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣልኸኝ*፥ ፈሳሾችም በዙሪያዬ ነበሩ፤ ፥
ራእይ 9፥11 በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም *የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን* ይባላል።
አጊያን ባህር ላይ ያለችውን የጴርጋሞን ከተማ የሰይጣን ዙፋን ተብላለች፦
ራእይ 2፥13 *የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ*፤
ስለዚህ “የእግዚአብሔር ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ የሰይጣንም ዙፋን በውሃ ላይ ነው፤ ስለዚህ የሁለቱም ዙፋን አንድ ነው” በማለት እንሞግትን? ምን ይህ ብቻ ባህሩ ምድር ላይ ካለ ፈጣሪ በምድር ክበብ ላይ ይቀመጣል ይል የለ እንዴ? የሰይጣን ዙፋን ላይ እንዴት ፈጣሪ ይቀመጣል? ምክንያቱም የባህር ጥልቅ የምድር ክበብ ስለሆነ፦
ኢሳይያስ40፥22 እርሱ *በምድር ክበብ ላይ ይቀመጣል*፥
እስልምናን ሁሉም ሰው ይወደዋል ማለት ሞኝነት እንደሆነ ሁሉ በተቃራኒው ሁሉም ሰው ይጠላኛል ማለትም ወፈፌነት ነው፤ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ኢስላም በዓለማችን ላይ በሁሉም የህይወት ዘይቤ ተግዳሮት ብለን ብናገር እብለት ወይም ግነት አሊያም ቅጥፈት አይሆንብንም፤ ለዛም ነው እስልምና የዓለማችን የመጋገሪያ ርዕስ የሆነው፤ ማንም ሰው ምንም ይሁን ርቱዕ ሆነ ኢርቱዕ ሙግት በኢስላም ላይ በጨዋ ደንብ ማቅረብ ይችላል፤ ሙስሊሞች ደግሞ በእማኝነትና በአስረጅነት ምንተ አፍረት ሳይኖርብን በምንተ እዳ ሃላፍትናውን ወስደን ለሚነሱ ትችቶች ሆነ ሂሶች መልስ እንሰጣለን።
ሲጀመር የሚሽነሪ ሃያሲ ስለ ኢስላም በአሉታዊ ሂስ የሚሰጡት በምዕራባውያን እሳቦትና እርዮት ነው እንጂ የራሳቸውን የቀኖና ሆነ የትውፊት መፅሐፍት መሰረት አድርገው አይደለም።
ሲቀጥል ስለ ኢስላም ያልጎረሱትን ነው የሚያላምጡት፤ ስለ ኢስላም ለመረዳት ቅድሚያ ከመሰረቱ ተስተምህሮቱ በተቀመጠበት መዋቅርና መርሃ-ግብር ማጥናት ይፈልጋል።
ሲሰልስ የመጀመሪያዎቹ የነብያችን”ﷺ” ተከታዮች እንዴት ተረድተው ተገበሩት የሚለው መገንዘብ ያስፈልጋል፤ ካልሆነ ግን እናንተ እንዲህ ነው የምታምኑት እንዲህ ነው ማመን ያለባችሁ ብሎ እስልምናን በጥራዝ ነጠቅ ስልት መደስኮር ውሃ የማይቋጥር ስሑት ሙግት ነው።
ሲያረብብ ኢስላም ላይ ሂስ ከመስጠታችሁ በፊት ቅድሚያ ከቤታችሁ ጀምራችሁ አስተካክሉ፦ ቤተክርስቲያን ሰዶማውያንን ማጋባቷን፤ የቅስና መንበሯን ለእነርሱ መስጠቷን፣ በሰዶማውያኑ ሙሉ ክህነታዊ ባርኮት መሰጠትንና ሥርዐተ ቊርባንን መመራት አስቁሙ።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ውሸት ይፈቀዳልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ ትክክለኛ ንግግር መናገር ነው፥ አንድ አማኝ ትክክለኛውንም ንግግር መናገር እና የሐሰትንም ቃል መራቅ አለበት፦
33:70 እላንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ *ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
"ባጢል" ْبَاطِل ማለት "ሐሰት" "ውሸት" "ቅጥፈት" ማለት ነው። እውነተኛ ሰው በማስረጃ እና በዕውቀት ይናገራል፥ ከእውነተኞችም ጎን ይቆማል፦
2፥111 *እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ* በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
6፥143 *እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ* በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ *ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
ባጢል ፍጹም ሐራም ነው። ከዚብ ግን በሦስት ጉዳይ የተፈቀደ ነው። "ከዚብ" كَذِب የሚለው ቃል "ከዘበ" َكَذَّب ማለትም "አስተባበለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እብለት" ማለት ነው፥ እብለት ተቃራኒ ጾታን ለማስደሰት፣ ጠላት ሊጎዳ ሲመጣ እና የተጣሉ ሰዎችን ለማስማማት በስተቀር ክልክል ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 45
አሥማእ ቢንቲ የዚድ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ማስተባበል ለሦስት ጉዳይ ካልሆነ ሐላል አይደለም። ባል ሚስቱን ለማስደሰት፣ በጦርነት እና በሰዎች መካከል ሰላም ለማስፈን"*። عَنْ أَسْمَاءَ بِنْتِ يَزِيدَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ يَحِلُّ الْكَذِبُ إِلاَّ فِي ثَلاَثٍ يُحَدِّثُ الرَّجُلُ امْرَأَتَهُ لِيُرْضِيَهَا وَالْكَذِبُ فِي الْحَرْبِ وَالْكَذِبُ لِيُصْلِحَ بَيْنَ النَّاسِ
"ባል ሚስቱን ለማስደሰት"
ባል ሚስቱን፦ "አንቺ ኮከብ ነሽ" ሊላት ይችላል። ግን ኮከብ አይደለችም። ይህ ግነት እንጂ ውሸት አይደለም።
"በጦርነት ጊዜ"
"እብለት" ማለት ጉዳዩን አለመናገር ማለት ሲሆን በመናገር ማሕበረሠብን የሚጎዳ ከሆነ ማበል መፍትሔ ነው፥ ለምሳሌ አንድ ነፍሰ-ገዳይ እህትህን ሊገድል መጥቶ ጓዳ ተደብቃ እህትህ የት አለሽ ቢልህ ጓዳ አለች ትለዋለህን? በፍጹም አትለውም። ይህ እብለት ይባላል።
"በሰዎች መካከል ሰላም ለማስፈን"
ሌላው ሁልጊዜ እውነት መናገር ሰናይ ነው ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም የሚጎዳ እውነት ስላለ። ለምሳሌ ሁለት ሰዎች ተጣልተው ከተጣይው መሃል አንዱ፦ "እርሱ እንዲህ ብሎኝ ነበር" በማለት አሉታዊ ነገር ቢናገር፥ አስታራቂው ግን ጉዳዩ እያወቀ ለማስታረቅ፦ "እኔ አልሰማውም" ቢል ይህ ውሸት ሳይሆን እብለት ነው።
ተገልብጦ ይህ ጥያቄ ባይብል ላይ ይመጣል። አብርሃም ሚስቱን ሳራን ሚስቴ ናት ካለ የግብፅ ሰዎች እንዳይገድሉት ፈርቶ እህቱ ነኝ በይ እንዳላት እና እኅቴ ናት እንዳለ ዘፍጥረት 12፥10-20 ላይ ተዘግቧል።
ይህንን አድራጎቱን አምላኩ ከመገስፅ ይልቅ እግዚአብሔርም በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና የቤቱን ሰዎች በታላቅ መቅሠፍት መታ፤ ይህ ለምን ሆነ ተብለው ምሁራን ሲጠየቁ ጉዳት ያለው ነገር ቢነገር ከሚጎዳ ቢደበቅ የተሻለ ነው ይሉናል፤ ይህንን አድሯጎት በሌላ ጊዜ በአቢሜሌክ ላይ ደግሞታል፤ ይህንን አድራጎቱ ከመገሰፅ ይልቅ እግዚአብሔርም የሰውዬውን ሚስት መልስ፤ ነቢይ ነውና፥ ስለ አንተም ይጸልያል፥ ትድናለህም። ባትመልሳት ግን አንተ እንድትሞት ለአንተ የሆነውም ሁሉ እንዲሞት በእርግጥ እወቅ በማለት መለሰለት፥ ዘፍጥረት 20፥1-7 ተመልከት።
ጋለሞታይቱ ረዓብ ኢያሱ የላካቸውን ሁለቱንሰላዮች ደብቃ እንዲህ ስትዋሻቸው ይታያል፦
ኢያሱ 2፥1-5 የነዌም ልጅ ኢያሱ። ሄዳችሁ ምድሪቱንና ኢያሪኮን እዩ ብሎ ከሰጢም ሁለት ሰላዮች በስውር ላከ። ሄዱም፤ ረዓብም ወደሚሉአት ጋለሞታ ቤት ገቡ፥ በዚያም አደሩ። የኢያሪኮም ንጉሥ። እነሆ፥ ሰዎች ከእስራኤል ልጆች አገሩን ሊሰልሉ ወደዚህ በሌሊት ገቡ ሲባል ወሬ ሰማ።
የኢያሪኮም ንጉሥ። አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ። ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም። አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም፤ በሩም ሲዘጋ ሲጨልምም ሰዎቹ ወጡ፤ ወዴት እንደ ሄዱ አላውቅም፤ ፈጥናችሁ አሳድዱአቸው፥ ታገኙአቸውማላችሁ አለች።
ይህ ስራዋ በአዲስ ኪዳን ፅድቅ መሆኑ ተዘክሮላታል፤ ታዲያ ውሸት ይፈቀዳልን?
ያዕቆብ 2፥25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ "በሥራ አልጸደቀችምን""?
ዕብራውያን 11፥31 ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም።"
ኢየሱስ ወደተዘጋጀው በዓል እንደማይወጣ ተናግሮ ግን በስውር ተደብቆ ወጣ፤ ይህ ምንድን ነው ውሸት ወይስ ሌላ? መልሱን ለህሊና፦
ዮሃንስ 7፥8 እናንተ ወደዚህ በዓል ውጡ፤ እኔስ ጊዜዬ ገና ስላልተፈጸመ ወደዚህ ""በዓል ገና አልወጣም""።"
ዮሃንስ 7፥10 ወንድሞቹ ግን ወደ በዓሉ ከወጡ በኋላ በዚያን ጊዜ እርሱ ደግሞ በግልጥ ሳይሆን ""ተሰውሮ ወጣ""።
ከላይ የዘረዘርናዘው ጥቅሶች ውሸት ነው? ወይስ አንድ ነገር እውነት ሆኖ ከወጣ ጉዳት ስላለው መደበቅ ነው? "አይ ውሸትማ አይደለም። ግን እውነት ሁሉ አይነገርም" ከተባለ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ስሌት ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
ከሥነ-ምግባር እሴት አንዱ ትክክለኛ ንግግር መናገር ነው፥ አንድ አማኝ ትክክለኛውንም ንግግር መናገር እና የሐሰትንም ቃል መራቅ አለበት፦
33:70 እላንተ ያመናችሁ ሆይ አላህን ፍሩ፤ *ትክክለኛውንም ንግግር” ተናገሩ*። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَقُولُوا۟ قَوْلًۭا سَدِيدًۭا
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلرِّجْسَ مِنَ ٱلْأَوْثَٰنِ وَٱجْتَنِبُوا۟ قَوْلَ ٱلزُّورِ
"ባጢል" ْبَاطِل ማለት "ሐሰት" "ውሸት" "ቅጥፈት" ማለት ነው። እውነተኛ ሰው በማስረጃ እና በዕውቀት ይናገራል፥ ከእውነተኞችም ጎን ይቆማል፦
2፥111 *እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ* በላቸው፡፡ قُلْ هَاتُوا۟ بُرْهَٰنَكُمْ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
6፥143 *እውነተኞች እንደሆናችሁ በዕውቀት ንገሩኝ* በላቸው፡፡ نَبِّـُٔونِى بِعِلْمٍ إِن كُنتُمْ صَٰدِقِينَ
9፥119 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ *ከእውነተኞቹም ጋር ኹኑ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ وَكُونُوا۟ مَعَ ٱلصَّٰدِقِينَ
ባጢል ፍጹም ሐራም ነው። ከዚብ ግን በሦስት ጉዳይ የተፈቀደ ነው። "ከዚብ" كَذِب የሚለው ቃል "ከዘበ" َكَذَّب ማለትም "አስተባበለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እብለት" ማለት ነው፥ እብለት ተቃራኒ ጾታን ለማስደሰት፣ ጠላት ሊጎዳ ሲመጣ እና የተጣሉ ሰዎችን ለማስማማት በስተቀር ክልክል ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 45
አሥማእ ቢንቲ የዚድ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ማስተባበል ለሦስት ጉዳይ ካልሆነ ሐላል አይደለም። ባል ሚስቱን ለማስደሰት፣ በጦርነት እና በሰዎች መካከል ሰላም ለማስፈን"*። عَنْ أَسْمَاءَ بِنْتِ يَزِيدَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ يَحِلُّ الْكَذِبُ إِلاَّ فِي ثَلاَثٍ يُحَدِّثُ الرَّجُلُ امْرَأَتَهُ لِيُرْضِيَهَا وَالْكَذِبُ فِي الْحَرْبِ وَالْكَذِبُ لِيُصْلِحَ بَيْنَ النَّاسِ
"ባል ሚስቱን ለማስደሰት"
ባል ሚስቱን፦ "አንቺ ኮከብ ነሽ" ሊላት ይችላል። ግን ኮከብ አይደለችም። ይህ ግነት እንጂ ውሸት አይደለም።
"በጦርነት ጊዜ"
"እብለት" ማለት ጉዳዩን አለመናገር ማለት ሲሆን በመናገር ማሕበረሠብን የሚጎዳ ከሆነ ማበል መፍትሔ ነው፥ ለምሳሌ አንድ ነፍሰ-ገዳይ እህትህን ሊገድል መጥቶ ጓዳ ተደብቃ እህትህ የት አለሽ ቢልህ ጓዳ አለች ትለዋለህን? በፍጹም አትለውም። ይህ እብለት ይባላል።
"በሰዎች መካከል ሰላም ለማስፈን"
ሌላው ሁልጊዜ እውነት መናገር ሰናይ ነው ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም የሚጎዳ እውነት ስላለ። ለምሳሌ ሁለት ሰዎች ተጣልተው ከተጣይው መሃል አንዱ፦ "እርሱ እንዲህ ብሎኝ ነበር" በማለት አሉታዊ ነገር ቢናገር፥ አስታራቂው ግን ጉዳዩ እያወቀ ለማስታረቅ፦ "እኔ አልሰማውም" ቢል ይህ ውሸት ሳይሆን እብለት ነው።
ተገልብጦ ይህ ጥያቄ ባይብል ላይ ይመጣል። አብርሃም ሚስቱን ሳራን ሚስቴ ናት ካለ የግብፅ ሰዎች እንዳይገድሉት ፈርቶ እህቱ ነኝ በይ እንዳላት እና እኅቴ ናት እንዳለ ዘፍጥረት 12፥10-20 ላይ ተዘግቧል።
ይህንን አድራጎቱን አምላኩ ከመገስፅ ይልቅ እግዚአብሔርም በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና የቤቱን ሰዎች በታላቅ መቅሠፍት መታ፤ ይህ ለምን ሆነ ተብለው ምሁራን ሲጠየቁ ጉዳት ያለው ነገር ቢነገር ከሚጎዳ ቢደበቅ የተሻለ ነው ይሉናል፤ ይህንን አድሯጎት በሌላ ጊዜ በአቢሜሌክ ላይ ደግሞታል፤ ይህንን አድራጎቱ ከመገሰፅ ይልቅ እግዚአብሔርም የሰውዬውን ሚስት መልስ፤ ነቢይ ነውና፥ ስለ አንተም ይጸልያል፥ ትድናለህም። ባትመልሳት ግን አንተ እንድትሞት ለአንተ የሆነውም ሁሉ እንዲሞት በእርግጥ እወቅ በማለት መለሰለት፥ ዘፍጥረት 20፥1-7 ተመልከት።
ጋለሞታይቱ ረዓብ ኢያሱ የላካቸውን ሁለቱንሰላዮች ደብቃ እንዲህ ስትዋሻቸው ይታያል፦
ኢያሱ 2፥1-5 የነዌም ልጅ ኢያሱ። ሄዳችሁ ምድሪቱንና ኢያሪኮን እዩ ብሎ ከሰጢም ሁለት ሰላዮች በስውር ላከ። ሄዱም፤ ረዓብም ወደሚሉአት ጋለሞታ ቤት ገቡ፥ በዚያም አደሩ። የኢያሪኮም ንጉሥ። እነሆ፥ ሰዎች ከእስራኤል ልጆች አገሩን ሊሰልሉ ወደዚህ በሌሊት ገቡ ሲባል ወሬ ሰማ።
የኢያሪኮም ንጉሥ። አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ። ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም። አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም፤ በሩም ሲዘጋ ሲጨልምም ሰዎቹ ወጡ፤ ወዴት እንደ ሄዱ አላውቅም፤ ፈጥናችሁ አሳድዱአቸው፥ ታገኙአቸውማላችሁ አለች።
ይህ ስራዋ በአዲስ ኪዳን ፅድቅ መሆኑ ተዘክሮላታል፤ ታዲያ ውሸት ይፈቀዳልን?
ያዕቆብ 2፥25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ "በሥራ አልጸደቀችምን""?
ዕብራውያን 11፥31 ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም።"
ኢየሱስ ወደተዘጋጀው በዓል እንደማይወጣ ተናግሮ ግን በስውር ተደብቆ ወጣ፤ ይህ ምንድን ነው ውሸት ወይስ ሌላ? መልሱን ለህሊና፦
ዮሃንስ 7፥8 እናንተ ወደዚህ በዓል ውጡ፤ እኔስ ጊዜዬ ገና ስላልተፈጸመ ወደዚህ ""በዓል ገና አልወጣም""።"
ዮሃንስ 7፥10 ወንድሞቹ ግን ወደ በዓሉ ከወጡ በኋላ በዚያን ጊዜ እርሱ ደግሞ በግልጥ ሳይሆን ""ተሰውሮ ወጣ""።
ከላይ የዘረዘርናዘው ጥቅሶች ውሸት ነው? ወይስ አንድ ነገር እውነት ሆኖ ከወጣ ጉዳት ስላለው መደበቅ ነው? "አይ ውሸትማ አይደለም። ግን እውነት ሁሉ አይነገርም" ከተባለ ከላይ ያለውንም እሳቤ በዚህ ስሌት ተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፊቅህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
"ፊቅህ" فِقْه የሚለው ቃል "ፈቂሀ" فَقِهَ ማለትም "ተረዳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥልቅ መረዳት" ማለት ነው፦
6፥98 እርሱም ያ ከአንዲት ነፍስ ያስገኛችሁ ነው፡፡ በማሕፀን መርጊያና በጀርባ መቀመጫም አላችሁ፡፡ *"ለሚያወቁ" ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ فَمُسْتَقَرٌّ وَمُسْتَوْدَعٌ ۗ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ነው። "ፊቅህ" فِقْه የሚለው እሳቤ ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ማለት ነው። ይህንን ሕግ የሚያጠና ምሁር በነጠላ "ፈቂህ" فَقِيه ሲባል በብዜት "ፉቀሃእ" فُقَهَاء ይባላል። አንድ ዐሊም የሚያጠናው ሕግ "ሸሪዓህ" ይባላል፥ "ሸሪዓህ" شَرِيعَة ማለት "ትክክለኛ ሕግ" ማለት ነው፦
45፥18 ከዚያም ከትእዛዝ *በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፡፡ ስለዚህ ተከተላት፡፡ የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
"ትክክለኛይቱ ሕግ" ለሚለው ቃል የገባው "ሸሪዓህ" شَرِيعَة የሚል ነው፥ ይህም ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም "ሕግ" ከሚል ቃል የመጣ ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” مَنْهَج ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" ለሁሉም መክእክተኞች በዘመናቸው ሸሪዓህ እና መንሃጅ ማድረጉን ያሳያል። “ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን "ሕግጋት" ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
እነዚህ ሕግጋት ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው መሠረት ብቻ ዒባዳህ ይፈጸማል። “ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው። “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም። ኢቲባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6፥106 *ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፥ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒሕ ሐዲስ ነው። “ቢድዓህ” بِدْعَة ማለት ደግሞ “ኢብተደዑ” ٱبْتَدَعُ ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ፈጠራ” ማለት ነው፥ ቢድዓህ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው።
እነዚህ አምስቱ ሕግጋት የተዋቀረበት ውቅር ደግሞ አራት ናቸው፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قُرْءَان የአምላካችን የአላህ"ﷻ" ንግግር ነው።
2ኛ. “ሡናህ” سُنَّة የነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ ነው።
3ኛ. “ቂያሥ” قِيَاس ዐሊሞች የሚያመዛዝኑበት “ማመጣጠን”Analogy” ነው።
4ኛ. “ኢጅማዕ” إِجْمَاع የምሁራን ስምምነት “ሲኖዶስ”acadamic agreement” ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
"ፊቅህ" فِقْه የሚለው ቃል "ፈቂሀ" فَقِهَ ማለትም "ተረዳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥልቅ መረዳት" ማለት ነው፦
6፥98 እርሱም ያ ከአንዲት ነፍስ ያስገኛችሁ ነው፡፡ በማሕፀን መርጊያና በጀርባ መቀመጫም አላችሁ፡፡ *"ለሚያወቁ" ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ فَمُسْتَقَرٌّ وَمُسْتَوْدَعٌ ۗ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ነው። "ፊቅህ" فِقْه የሚለው እሳቤ ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ማለት ነው። ይህንን ሕግ የሚያጠና ምሁር በነጠላ "ፈቂህ" فَقِيه ሲባል በብዜት "ፉቀሃእ" فُقَهَاء ይባላል። አንድ ዐሊም የሚያጠናው ሕግ "ሸሪዓህ" ይባላል፥ "ሸሪዓህ" شَرِيعَة ማለት "ትክክለኛ ሕግ" ማለት ነው፦
45፥18 ከዚያም ከትእዛዝ *በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፡፡ ስለዚህ ተከተላት፡፡ የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
"ትክክለኛይቱ ሕግ" ለሚለው ቃል የገባው "ሸሪዓህ" شَرِيعَة የሚል ነው፥ ይህም ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም "ሕግ" ከሚል ቃል የመጣ ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” مَنْهَج ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" ለሁሉም መክእክተኞች በዘመናቸው ሸሪዓህ እና መንሃጅ ማድረጉን ያሳያል። “ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን "ሕግጋት" ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
እነዚህ ሕግጋት ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው መሠረት ብቻ ዒባዳህ ይፈጸማል። “ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው። “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም። ኢቲባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6፥106 *ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፥ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒሕ ሐዲስ ነው። “ቢድዓህ” بِدْعَة ማለት ደግሞ “ኢብተደዑ” ٱبْتَدَعُ ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ፈጠራ” ማለት ነው፥ ቢድዓህ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው።
እነዚህ አምስቱ ሕግጋት የተዋቀረበት ውቅር ደግሞ አራት ናቸው፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قُرْءَان የአምላካችን የአላህ"ﷻ" ንግግር ነው።
2ኛ. “ሡናህ” سُنَّة የነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ ነው።
3ኛ. “ቂያሥ” قِيَاس ዐሊሞች የሚያመዛዝኑበት “ማመጣጠን”Analogy” ነው።
4ኛ. “ኢጅማዕ” إِجْمَاع የምሁራን ስምምነት “ሲኖዶስ”acadamic agreement” ነው።
አንድ ነገር ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ ፈርድ ነው? ሙስተሐብ ነው? ሙባሕ ነው? መክሩህ ነው? ሐራም ነው? የሚለው ይታያል። እዚያ ላይ ከሌለ በቂያሥ ይታያል፥ ለምሳሌ "ቢራ" የሚለው ቃል ቁርኣን ላይ ባይኖርም ሐራም መሆኑ "ኸምር" በሚል ቂያሥ ይደረጋል። ቂያስ ማድረጉ በግል ደረጃ ከከበደ በኢጅማዕ በያን ይደረጋል።
ምን አለፋን “ፊቅህ” ሰፊ አርስት ነው፥ በውስጡ፦ ኢጅቲሀድ፣ ተቅሊድ፣ ተክሊፍ፣ ተክፊር፣ ፈትዋ፣ ኢሥትድላል፣ ኢሥቲሕሣን የመሳሰሉትን ከባባድ እሳቦት ይዟል። እነዚህን በግርድፉና በሌጣው እንያቸው፦
1. ኢጅቲሀድ
“ኢጅቲሀድ” اِجْتِهَاد ማለት ቁርኣንን እና ሡናን ባማከለ ሁኔታ የሚደረግ "ፍለጋ" "ጥረት" ወይም "ግኝት" ኢጅቲሀድ ይባላል፥ ዐዋቂ ሆኖ የሚጥረው፣ የሚፈልገው፣ የሚያስሰው ሰው ደግሞ “ሙጅተሂድ” مُجْتَهِد ይባላል።
2. ተቅሊድ
“ተቅሊድ” تَقْلِيد ማለት ዐላዋቂ የሆነ ሰው ከዐዋቂዎች የሚወስደው ነገር “ተቅሊድ” ይባላል፤ ይህ ሰው ደግሞ “ሙቀሊድ” مُقَلِّد ይባላል።
3. ተክሊፍ
“ተክሊፍ” تَكْلِيف ማለት ቁርኣንን እና ሐዲስን መመሪያ አድርጎ የሚሠራ፥ በእነርሱ ትእዛዝ አዛዡንም ለይቶ ማወቅ ነው። ለምሳሌ ሶላት ስገድ ከተባለ ሰላት ትእዛዝ ነው ይተገብራል፥ ስለዚህ የታዘዘውን መተግበር እንጂ የራሱን ጥረት አያደርግም ሌላ ተጨማሬ ነገር ለማወቅ።
4. ተክፊር
“ተክፊር” تَكْفِير ማለት ከእሥልምና ማስወጣት ሲሆን የተለያየ ሁጃ ደሊል ሊገኝበት ከቻለ አህሉል ዒልም የሚወስነው እርምጃ ነው። እርምጃውን የሚወስነው አካል “ሙከፊር” مكفر ሲባል የካደው ሰው “ካፊር” كَافِر በብዜት “ኩፋር” كُفَّار ይባላል። ድርጊቱ “ኩፍር” كُفْر ይሰኛል።
5. ፈትዋ
“ፈትዋ” فَتْوَى የሚለው ቃል “አፍታ” أَفْتَى ማለትም "አደረሰ" ወይም"ወሰነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መደበኛ ውሳኔ” ማለት ሲሆን ይህንን ብይን የሚሰጥ አካል “ሙፍቲ” مُفْتٍ ይባላል።
6. ኢሥትድላል
"ደሊል" دَلِيل ማለት "ማስረጃ" ማለት ሲሆን ይህ ሂደት "ኢሥትድላል" اِسْتِدْلَال ይባላል። ቁርኣንን እና ሐዲስ ማስረጃ አርጎ ማስረዳት ኢሥትድላል ነው።
7. ኢሥቲሕሣን
“ኢሥቲሕሣን” اِسْتِحْسَان ማለት ደግሞ መዝሀቦችን መርጦ ሐሰን የሆኑትን ነገሮች በቂያሥ ወስዶ እና በጥሩ መልኩው በራሳቸው ማስቀመጥ ነው። የሚያስቀምጡ እነዚህ የመዝሀብ ሰዎች ናቸው። “መዝሀብ” مَذْهَب ማለት በነጠላ ሲሆን በብዜት “መዛሂብ” مذاهب ሲሆን “የድርጊት መንገድ”school of thought” ማለት ነው። ልክ አንድ ጥጃ ከአራት ጡቶች መርጦ እንደሚጠባ ሁሉ ይህም ሰው አንዱን ወስዶ ይቀስማል፥ እነዚህ መዛሂብ፦
1. የኢማም አቡ ሃኒፋን ግንዛቤ የሚከተል “ሐነፊይ” حنفي መዝሃብ ነው።
2. የኢማም ኢብኑ ኢድሪስ ሻፊዕ ግንዛቤ የሚከተል “ሻፊዕይ” شافعي መዝሃብ ነው።
3.የኢማም ማሊክ ኢብኑ አነሥ ግንዛቤ የሚከተል “ማሊኪይ” مالكي መዝሃብ ነው፣
4. የኢማም አሕመድ ኢብኑ ሐንበል ግንዛቤ የሚከተል “ሐንበሊይ” حنبلي መዝሃብ ነው።
ይህንን የፊቂህ እሳቤ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ለማስቀመጥ ሳይሆን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል መሰናዶ ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" እርሱ ባወረደው ሑክም የምንመራና የምፈርድ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ምን አለፋን “ፊቅህ” ሰፊ አርስት ነው፥ በውስጡ፦ ኢጅቲሀድ፣ ተቅሊድ፣ ተክሊፍ፣ ተክፊር፣ ፈትዋ፣ ኢሥትድላል፣ ኢሥቲሕሣን የመሳሰሉትን ከባባድ እሳቦት ይዟል። እነዚህን በግርድፉና በሌጣው እንያቸው፦
1. ኢጅቲሀድ
“ኢጅቲሀድ” اِجْتِهَاد ማለት ቁርኣንን እና ሡናን ባማከለ ሁኔታ የሚደረግ "ፍለጋ" "ጥረት" ወይም "ግኝት" ኢጅቲሀድ ይባላል፥ ዐዋቂ ሆኖ የሚጥረው፣ የሚፈልገው፣ የሚያስሰው ሰው ደግሞ “ሙጅተሂድ” مُجْتَهِد ይባላል።
2. ተቅሊድ
“ተቅሊድ” تَقْلِيد ማለት ዐላዋቂ የሆነ ሰው ከዐዋቂዎች የሚወስደው ነገር “ተቅሊድ” ይባላል፤ ይህ ሰው ደግሞ “ሙቀሊድ” مُقَلِّد ይባላል።
3. ተክሊፍ
“ተክሊፍ” تَكْلِيف ማለት ቁርኣንን እና ሐዲስን መመሪያ አድርጎ የሚሠራ፥ በእነርሱ ትእዛዝ አዛዡንም ለይቶ ማወቅ ነው። ለምሳሌ ሶላት ስገድ ከተባለ ሰላት ትእዛዝ ነው ይተገብራል፥ ስለዚህ የታዘዘውን መተግበር እንጂ የራሱን ጥረት አያደርግም ሌላ ተጨማሬ ነገር ለማወቅ።
4. ተክፊር
“ተክፊር” تَكْفِير ማለት ከእሥልምና ማስወጣት ሲሆን የተለያየ ሁጃ ደሊል ሊገኝበት ከቻለ አህሉል ዒልም የሚወስነው እርምጃ ነው። እርምጃውን የሚወስነው አካል “ሙከፊር” مكفر ሲባል የካደው ሰው “ካፊር” كَافِر በብዜት “ኩፋር” كُفَّار ይባላል። ድርጊቱ “ኩፍር” كُفْر ይሰኛል።
5. ፈትዋ
“ፈትዋ” فَتْوَى የሚለው ቃል “አፍታ” أَفْتَى ማለትም "አደረሰ" ወይም"ወሰነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መደበኛ ውሳኔ” ማለት ሲሆን ይህንን ብይን የሚሰጥ አካል “ሙፍቲ” مُفْتٍ ይባላል።
6. ኢሥትድላል
"ደሊል" دَلِيل ማለት "ማስረጃ" ማለት ሲሆን ይህ ሂደት "ኢሥትድላል" اِسْتِدْلَال ይባላል። ቁርኣንን እና ሐዲስ ማስረጃ አርጎ ማስረዳት ኢሥትድላል ነው።
7. ኢሥቲሕሣን
“ኢሥቲሕሣን” اِسْتِحْسَان ማለት ደግሞ መዝሀቦችን መርጦ ሐሰን የሆኑትን ነገሮች በቂያሥ ወስዶ እና በጥሩ መልኩው በራሳቸው ማስቀመጥ ነው። የሚያስቀምጡ እነዚህ የመዝሀብ ሰዎች ናቸው። “መዝሀብ” مَذْهَب ማለት በነጠላ ሲሆን በብዜት “መዛሂብ” مذاهب ሲሆን “የድርጊት መንገድ”school of thought” ማለት ነው። ልክ አንድ ጥጃ ከአራት ጡቶች መርጦ እንደሚጠባ ሁሉ ይህም ሰው አንዱን ወስዶ ይቀስማል፥ እነዚህ መዛሂብ፦
1. የኢማም አቡ ሃኒፋን ግንዛቤ የሚከተል “ሐነፊይ” حنفي መዝሃብ ነው።
2. የኢማም ኢብኑ ኢድሪስ ሻፊዕ ግንዛቤ የሚከተል “ሻፊዕይ” شافعي መዝሃብ ነው።
3.የኢማም ማሊክ ኢብኑ አነሥ ግንዛቤ የሚከተል “ማሊኪይ” مالكي መዝሃብ ነው፣
4. የኢማም አሕመድ ኢብኑ ሐንበል ግንዛቤ የሚከተል “ሐንበሊይ” حنبلي መዝሃብ ነው።
ይህንን የፊቂህ እሳቤ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ለማስቀመጥ ሳይሆን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል መሰናዶ ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" እርሱ ባወረደው ሑክም የምንመራና የምፈርድ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሃሩት እና ማሩት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሰማያውያን ፍጥረታት መላእክት እንደ ጂን እና እንደ ሰው የራሳቸው ነጻ ምርጫ የላቸውም። ይህ ነጻ ምርጫ ስለሌላቸው በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንይ። በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው። ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሃሩትና ማሩት” እንዳመጹ የሚያሳይ ኃይለ-ቃል ወይም ፍንጭ ሽታው የለም። ምናልባት፦ “እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባለው ስለ ሃሩትና ማሩት መስሏችሁ ከሆነ ተሳስታችኃል፦
2፥102 *”እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፥ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ”*፡፡ وَمَاوَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُم
ምክንያቱም ሃሩትና ማሩት ሁለት ስለሆኑ ለእነርሱ የምንጠቀምበት ተውላጠ-ስም በሙተና “ሁማ” هُمَا ነው፥ ነገር ግን “በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባሉትን ላይ “እነርሱም” ለሚለው የገባው “ሁም” هُم ሲሆን ከሁለት በላይ ጀመዕ መሆኑ “ሸያጢን” شَّيَٰطِين የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሰማያውያን ፍጥረታት መላእክት እንደ ጂን እና እንደ ሰው የራሳቸው ነጻ ምርጫ የላቸውም። ይህ ነጻ ምርጫ ስለሌላቸው በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንይ። በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው። ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሃሩትና ማሩት” እንዳመጹ የሚያሳይ ኃይለ-ቃል ወይም ፍንጭ ሽታው የለም። ምናልባት፦ “እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባለው ስለ ሃሩትና ማሩት መስሏችሁ ከሆነ ተሳስታችኃል፦
2፥102 *”እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፥ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ”*፡፡ وَمَاوَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُم
ምክንያቱም ሃሩትና ማሩት ሁለት ስለሆኑ ለእነርሱ የምንጠቀምበት ተውላጠ-ስም በሙተና “ሁማ” هُمَا ነው፥ ነገር ግን “በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባሉትን ላይ “እነርሱም” ለሚለው የገባው “ሁም” هُم ሲሆን ከሁለት በላይ ጀመዕ መሆኑ “ሸያጢን” شَّيَٰطِين የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ።
ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ “ወ” وَ የሚለው መስተጻምር ሕዝብን ሲሕር የሚያስተምሩት ሸያጢን እና ሀሩትና ማሩትን የሚያስጠነቅቁበትን ትምህርት ለመለየት የገባ መስተፃምር ነው። ከመነሻው ሸያጢን የሚያስተምሩት ድግምት እና ለሀሩትና ማሩት ተወረደ የተባለው ነገር ሁለት ለየቅል የሆኑ ሀረግ መሆናቸው ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ሃሩትና ማሩት፦ “እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ” እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፥ እነርሱ ላይ የተወረደው ስለ ሲሕር አውንታዊነት ሳይሆን አሉታዊነት የሚያስረዳ ትምህርት ነው።
ሲቀጥል “ማ” مَا የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ ይኖረዋል፤ አንዱ “ማ” مَا “መውሱላ” ሲሆን ሁለተኛው “ማ” مَا “መስደሪያ” ነው።
1ኛ. “ማ” مَا የሚለውን “መውሱላ” ማለትም “አንፃራዊ ተውላጠ-ስም” ሆኖ ከተቀራ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደ ነገር እንዳለ ያመለክታል፥ ያ ነገር ግን ከላይ ባየነው የሰዋስም ሙግት ከሸያጢን ሲሕር ተለይቶ በመስተፃምር ተቀምጧል።
2ኛ. “ማ” مَا የሚለው መስደሪያ ማለት “አፍራሽ-ቃል” በሚለው ከተቀራ ደግሞ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የሸያጢን ሲሕር አልተወረደም የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ምክንያቱም አይሁዳውያን ሚድራሽ በሚባለው መፅሐፋቸው ላይ፦ “ሲሕር በሁለቱ መላእክት በኩል ባቢሎን ላይ ከፈጣሪ የተወረደ ነው” የሚሉትን ቅጥፈት አላህ እያጋለጣቸው ነው። ምክንያቱም አይሁዳውያን አስማት የሰለሞን ጥበብ ነው የሚል እምነት አላቸው፤ ይህንን እሳቤ አንዳንድ ዐበይት ክርስትና በትውፊት ይጋሩታል። ይህንን ነጥብ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ቁርጡቢ ያነሱታል።
ሢሰልስ “ሀሩትና ማሩት” ማንና ምን ናቸው? የሚለውን ነጥብ ሁለት አመለካከቶች አሉት፤ ይህንም ጤናማ የተለያየ አመለካከት ያመጣው ጤናማው የቂርኣት ውበት ነው፥ “መለከይኒ” مَلَكَيْنِ የሚለው ቃል ”መለክ” مَلَك ማለትም ”መልአክ” ለሚለው ቃል ሙተና”dual” ሲሆን “ሁለት መላእክት” የሚል ፍቺ የሚኖረው “ላምን”ل ላም ፈትሓ “ለ” لَ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሌላው “መሊከይኒ” مَلِكَيْنِ የሚለው ቃል “መሊክ” مَلِك ማለትም “ንጉሥ” ቃል ሙተና ሲሆን “ሁለት ነገሥታት” የሚል ፍቺ “ላምን” ل ላም ከስራ “ሊ” لِ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሁለቱም ቂርኣት ከመለኮት የተወረደ እስከሆነ ድረስ በሁለቱም መቅራት ይቻላል። ይህ ነጥብ በጀላለይን፣ በአጥ-ጠበሪ፣ በዛማኽሻሪ፣ በባጋዊ እና በራዚ ተወስቷል። የውይይታችን ዋናውና ተቀዳሚው ሙግት ሀሩትና ማሩት ማንና ምን ናቸው? ሳይሆን መላእክት በፍጹም አምጸው አያውቅም የሚል ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሲቀጥል “ማ” مَا የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ ይኖረዋል፤ አንዱ “ማ” مَا “መውሱላ” ሲሆን ሁለተኛው “ማ” مَا “መስደሪያ” ነው።
1ኛ. “ማ” مَا የሚለውን “መውሱላ” ማለትም “አንፃራዊ ተውላጠ-ስም” ሆኖ ከተቀራ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደ ነገር እንዳለ ያመለክታል፥ ያ ነገር ግን ከላይ ባየነው የሰዋስም ሙግት ከሸያጢን ሲሕር ተለይቶ በመስተፃምር ተቀምጧል።
2ኛ. “ማ” مَا የሚለው መስደሪያ ማለት “አፍራሽ-ቃል” በሚለው ከተቀራ ደግሞ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የሸያጢን ሲሕር አልተወረደም የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ምክንያቱም አይሁዳውያን ሚድራሽ በሚባለው መፅሐፋቸው ላይ፦ “ሲሕር በሁለቱ መላእክት በኩል ባቢሎን ላይ ከፈጣሪ የተወረደ ነው” የሚሉትን ቅጥፈት አላህ እያጋለጣቸው ነው። ምክንያቱም አይሁዳውያን አስማት የሰለሞን ጥበብ ነው የሚል እምነት አላቸው፤ ይህንን እሳቤ አንዳንድ ዐበይት ክርስትና በትውፊት ይጋሩታል። ይህንን ነጥብ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ቁርጡቢ ያነሱታል።
ሢሰልስ “ሀሩትና ማሩት” ማንና ምን ናቸው? የሚለውን ነጥብ ሁለት አመለካከቶች አሉት፤ ይህንም ጤናማ የተለያየ አመለካከት ያመጣው ጤናማው የቂርኣት ውበት ነው፥ “መለከይኒ” مَلَكَيْنِ የሚለው ቃል ”መለክ” مَلَك ማለትም ”መልአክ” ለሚለው ቃል ሙተና”dual” ሲሆን “ሁለት መላእክት” የሚል ፍቺ የሚኖረው “ላምን”ل ላም ፈትሓ “ለ” لَ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሌላው “መሊከይኒ” مَلِكَيْنِ የሚለው ቃል “መሊክ” مَلِك ማለትም “ንጉሥ” ቃል ሙተና ሲሆን “ሁለት ነገሥታት” የሚል ፍቺ “ላምን” ل ላም ከስራ “ሊ” لِ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሁለቱም ቂርኣት ከመለኮት የተወረደ እስከሆነ ድረስ በሁለቱም መቅራት ይቻላል። ይህ ነጥብ በጀላለይን፣ በአጥ-ጠበሪ፣ በዛማኽሻሪ፣ በባጋዊ እና በራዚ ተወስቷል። የውይይታችን ዋናውና ተቀዳሚው ሙግት ሀሩትና ማሩት ማንና ምን ናቸው? ሳይሆን መላእክት በፍጹም አምጸው አያውቅም የሚል ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የመላእክት ጋብቻ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ኑሕ የሚባለውን መልእክተኛ የላከው፥ የኑሕ ሕዝቦች ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም የተባሉትን አማልክት ያመልኩ ስለነበር እና ያንን ሺርክ ትተው እርሱን ብቻ እንዲያመልኩ ጥሪ እንዲያደርግ ነው፦
7፥59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ አላቸውም፡- «ወገኖቼ ሆይ! *"አላህን አምልኩ፡፡ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም"*፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡» لَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ
71፥23 አሉም *«አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው*፡፡ وَقَالُوا لَا تَذَرُنَّ آلِهَتَكُمْ وَلَا تَذَرُنَّ وَدًّا وَلَا سُوَاعًا وَلَا يَغُوثَ وَيَعُوقَ وَنَسْرًا
ይህንን ጥሪ አልሰማ ያሉትን እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው፦
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
ነገር ግን ከዚህ በተቃራኒው ባይብል ላይ የጥፋት ውኃ የመጣው መላእክት እና ሰዎች ዝሙት ስላረጉ ነው ይለናል፦
ዘፍጥረት 6፥2 *"የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ"*።
ኮዴክስ አሌክንሳድሪየስ እና ኮዴክስ ቫቲካነስ ውስጥ የሚገኘው ግሪክ ሰፕቱጀንት "የእግዚአብሔር ልጆች" የሚለውን "አጌሎስ" ἄγγελος ማለትም "መላእክት" ብሎ ተክቶ አስቀምጦታል። በተጨማሪም የሂፓፑ አውግስቲን የአምላክ ከተማ በሚል መጽሐፉ የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሰማይ መላእክት እንደሆኑ ተናግሯል። የአምላክ ከተማ መጽሐፍ 15 ምዕራፍ 22-23 ተመልከት።
የሙት ባሕር ጥቅል ላይ 1ኛ ሄኖክ 7:1-15 እና ጁብሊይ(ኩፋሌ) 7:21-25 ላይ ኤልኦዩድ የተባሉት የመላእክት ዝርያ እንደተወለዱ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥4 በእነዚያ ወራት "ኔፊሊም" በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ *”የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው”*፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።
"ኔፊሊም" נְפִילִים ማለት "የወደቁ" ማለት ነው። በዝሙት የወደቁ መላእክት ናቸው። የሄኖክ ንግግር በሚባለው በመጽሐፈ ሄኖክ፦ “የሰማይ ልጆች መላእክትም ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ” ይለናል፦
መጽሐፈ ሄኖክ 2፥1-3 የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልክ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ተወለዱላቸው፡፡ *”የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸው ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ለእኛም ልጆችን እንውለድ አሉ፡፡ ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ”*።
ኩፋሌ ”የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉትን ፍጥረታት ”የእግዚአብሔር መላእክት” እንደሆኑ ይናገራል፦
መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥9 የአዳም ልጆች በምድር ይበዙ ዘንድ በጀመሩ ጊዜ እንዲህ ሆነ፤ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው። *"የእግዚአብሔር መላእክትም በዚህ በኢዮቤልዩ በአንዲት ዓመት እነዚህን አዩአቸው፡፡ እነዚያ ላዩአቸው መልከ መልካሞች ነበሩና ከመረጡአቸው ጋር ሚስቶች ሊሆኑአቸው ወሰዱአቸው፤ወንዶች ልጆችንም ወለዱላቸው"* እነዚያም ረዓይት ናቸው፡፡
በተጨማሪም መቃቢያን ፈጣሪ ለመላእክት የሰው ስጋ እንደፈጠላቸው፥ ከቃየል ልጆች ሚስት እንደገቡ፣ እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት እንደወረዱ ይናገራል፦
1ኛ መቃብያን 18፥5 ስለ ልቦናቸው ትእቢት ያስታቸው ዘንድ ሕጉን እና ትእዛዙንም ይጠብቁ እንደሆነ ይፈትናቸው ዘንድ *"እግዚአብሔር ጥንቱንም የሰው ስጋ ፈጥሮላቸዋልና ከቃየል ልጆች ሚስት አገቡ። እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት አወረዳቸው"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ኑሕ የሚባለውን መልእክተኛ የላከው፥ የኑሕ ሕዝቦች ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም የተባሉትን አማልክት ያመልኩ ስለነበር እና ያንን ሺርክ ትተው እርሱን ብቻ እንዲያመልኩ ጥሪ እንዲያደርግ ነው፦
7፥59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ አላቸውም፡- «ወገኖቼ ሆይ! *"አላህን አምልኩ፡፡ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም"*፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡» لَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ
71፥23 አሉም *«አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው*፡፡ وَقَالُوا لَا تَذَرُنَّ آلِهَتَكُمْ وَلَا تَذَرُنَّ وَدًّا وَلَا سُوَاعًا وَلَا يَغُوثَ وَيَعُوقَ وَنَسْرًا
ይህንን ጥሪ አልሰማ ያሉትን እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው፦
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
ነገር ግን ከዚህ በተቃራኒው ባይብል ላይ የጥፋት ውኃ የመጣው መላእክት እና ሰዎች ዝሙት ስላረጉ ነው ይለናል፦
ዘፍጥረት 6፥2 *"የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ"*።
ኮዴክስ አሌክንሳድሪየስ እና ኮዴክስ ቫቲካነስ ውስጥ የሚገኘው ግሪክ ሰፕቱጀንት "የእግዚአብሔር ልጆች" የሚለውን "አጌሎስ" ἄγγελος ማለትም "መላእክት" ብሎ ተክቶ አስቀምጦታል። በተጨማሪም የሂፓፑ አውግስቲን የአምላክ ከተማ በሚል መጽሐፉ የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሰማይ መላእክት እንደሆኑ ተናግሯል። የአምላክ ከተማ መጽሐፍ 15 ምዕራፍ 22-23 ተመልከት።
የሙት ባሕር ጥቅል ላይ 1ኛ ሄኖክ 7:1-15 እና ጁብሊይ(ኩፋሌ) 7:21-25 ላይ ኤልኦዩድ የተባሉት የመላእክት ዝርያ እንደተወለዱ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥4 በእነዚያ ወራት "ኔፊሊም" በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ *”የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው”*፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።
"ኔፊሊም" נְפִילִים ማለት "የወደቁ" ማለት ነው። በዝሙት የወደቁ መላእክት ናቸው። የሄኖክ ንግግር በሚባለው በመጽሐፈ ሄኖክ፦ “የሰማይ ልጆች መላእክትም ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ” ይለናል፦
መጽሐፈ ሄኖክ 2፥1-3 የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልክ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ተወለዱላቸው፡፡ *”የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸው ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ለእኛም ልጆችን እንውለድ አሉ፡፡ ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ”*።
ኩፋሌ ”የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉትን ፍጥረታት ”የእግዚአብሔር መላእክት” እንደሆኑ ይናገራል፦
መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥9 የአዳም ልጆች በምድር ይበዙ ዘንድ በጀመሩ ጊዜ እንዲህ ሆነ፤ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው። *"የእግዚአብሔር መላእክትም በዚህ በኢዮቤልዩ በአንዲት ዓመት እነዚህን አዩአቸው፡፡ እነዚያ ላዩአቸው መልከ መልካሞች ነበሩና ከመረጡአቸው ጋር ሚስቶች ሊሆኑአቸው ወሰዱአቸው፤ወንዶች ልጆችንም ወለዱላቸው"* እነዚያም ረዓይት ናቸው፡፡
በተጨማሪም መቃቢያን ፈጣሪ ለመላእክት የሰው ስጋ እንደፈጠላቸው፥ ከቃየል ልጆች ሚስት እንደገቡ፣ እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት እንደወረዱ ይናገራል፦
1ኛ መቃብያን 18፥5 ስለ ልቦናቸው ትእቢት ያስታቸው ዘንድ ሕጉን እና ትእዛዙንም ይጠብቁ እንደሆነ ይፈትናቸው ዘንድ *"እግዚአብሔር ጥንቱንም የሰው ስጋ ፈጥሮላቸዋልና ከቃየል ልጆች ሚስት አገቡ። እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት አወረዳቸው"*።
አንዳንድ የባይብል ምሁራን፦ "መላእክት በሰማይ እያሉ አያገቡም አይጋቡም፥ ግን ምድር ላይ ሲመጡ ሰውና ስጋ ስለሚሆኑ ይበላሉ ይጠጣሉ፥ ያገባሉ ይጋባሉ" ይላሉ። ይሁዳ ሰዶምና ገሞራ ዝሙት ያደረጉት "እንደ እነርሱ" ማለትም መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን "መላእክት" አይነት ነው ይለናል፦
ይሁዳ 1፥6-7 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን *መላእክት* በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል።
*እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉ"* እና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።
"እነርሱ" የሚለው "መላእክት" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም እንደሆነ አስተውል። እነዚህ ዝሙትን ያደረጉት መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ይኖራሉ። ጴጥሮስ በኖህ ጊዜ ኃጢአትን ስላላደረጉት መላእክት ይናገራል፦
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4-5 *"እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥ ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ"*።
በኖኅ ዘመን ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በጨለማ ጉድጓድ ጥሎ ከመላእክት ጋር የተጋቡትን ደግሞ የጥፋት ውኃ አወረደባቸው። ቀደምት የቤተክርስቲያን አበት ሰማዕቱ ጀስቲን፣ ኢራኒየስ፣ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት፣ ኦሪገን ወዘተ ዘፍጥረት 6፥2 ላይ "የእግዚአብሔር ልጆች" የተባሉት "የሰማይ መላእክት" እንደሆኑ ተናግረዋል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ouglas, J. D,Tenney, Merrill C, Silva, Moisés (2011). Zondervan Illustrated Bible Dictionary (Revised ed.). Grand Rapids, Mich. Zondervan.
መልካም የምስራች የሚባለው የባይብል ትርጉም"Good News Translation" ሰማያዊ ኑባሬዎች ከሰው ሴቶች ልጆች ጋር ጋብቻ እንዳረጉ" ተናግራል።
የሚገርመው በሱመሪያን፣ በአካዲያን፣ በባቢሎናውያን እና በአሶራዊያን ሥነ-ተረት"mythology" ውስጥ፦ "አን" የተባሉ ሰማያውያን ወንዶች አማልክት "ኪ" ከተባሉት ምድራውያን ሴቶች አማልክት ጋር ተጋብተው "አኑናኪ" የተባሉ ፍጥረት ተወለዱ" ይለናል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Dalley, Stephanie (1989), Myths from Mesopotamia: Creation, the Flood, Gilgamesh, and Others, Oxford, England: Oxford University Press.
የመላእክት ጋብቻ ከእነዚህ ተረት የተቀዳ ነው እንጂ መላእክት ጾታ የላቸውም፥ ወንድም ሴትም አይደሉም። ነጻ ምርጫም የላቸውም። በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። ስለዚህ ከላይ ያለው የመላእክት ጋብቻ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ከፓጋን ሲወርድ ሲወራረድ ወደ ባይብል የገባ ስርቅርቅ እሳቤ ነው። አላህ ከአይሁድ እና ከክርስቲያን ፈሳድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይሁዳ 1፥6-7 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን *መላእክት* በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል።
*እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉ"* እና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።
"እነርሱ" የሚለው "መላእክት" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም እንደሆነ አስተውል። እነዚህ ዝሙትን ያደረጉት መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ይኖራሉ። ጴጥሮስ በኖህ ጊዜ ኃጢአትን ስላላደረጉት መላእክት ይናገራል፦
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4-5 *"እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥ ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ"*።
በኖኅ ዘመን ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በጨለማ ጉድጓድ ጥሎ ከመላእክት ጋር የተጋቡትን ደግሞ የጥፋት ውኃ አወረደባቸው። ቀደምት የቤተክርስቲያን አበት ሰማዕቱ ጀስቲን፣ ኢራኒየስ፣ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት፣ ኦሪገን ወዘተ ዘፍጥረት 6፥2 ላይ "የእግዚአብሔር ልጆች" የተባሉት "የሰማይ መላእክት" እንደሆኑ ተናግረዋል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ouglas, J. D,Tenney, Merrill C, Silva, Moisés (2011). Zondervan Illustrated Bible Dictionary (Revised ed.). Grand Rapids, Mich. Zondervan.
መልካም የምስራች የሚባለው የባይብል ትርጉም"Good News Translation" ሰማያዊ ኑባሬዎች ከሰው ሴቶች ልጆች ጋር ጋብቻ እንዳረጉ" ተናግራል።
የሚገርመው በሱመሪያን፣ በአካዲያን፣ በባቢሎናውያን እና በአሶራዊያን ሥነ-ተረት"mythology" ውስጥ፦ "አን" የተባሉ ሰማያውያን ወንዶች አማልክት "ኪ" ከተባሉት ምድራውያን ሴቶች አማልክት ጋር ተጋብተው "አኑናኪ" የተባሉ ፍጥረት ተወለዱ" ይለናል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Dalley, Stephanie (1989), Myths from Mesopotamia: Creation, the Flood, Gilgamesh, and Others, Oxford, England: Oxford University Press.
የመላእክት ጋብቻ ከእነዚህ ተረት የተቀዳ ነው እንጂ መላእክት ጾታ የላቸውም፥ ወንድም ሴትም አይደሉም። ነጻ ምርጫም የላቸውም። በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። ስለዚህ ከላይ ያለው የመላእክት ጋብቻ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ከፓጋን ሲወርድ ሲወራረድ ወደ ባይብል የገባ ስርቅርቅ እሳቤ ነው። አላህ ከአይሁድ እና ከክርስቲያን ፈሳድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ መለኮት ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
"ሥነ-መለኮት"theology" በግሪክ "ቴኦ-ሎጂአ" θεολογία ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ቴኦስ" Θεός ማለትም "አምላክ" እና "ሎጂአ" λογία ማለትም "ጥናት" ነው። "ቴኢኦስ" θεῖος የሚለው ቃል "ቴኦስ" θεός ማለትም "አምላክ"God" ለሚለው ቃል ገላጭ ቅጽል"adjective" ሲሆን "አምላክነት"God-head" ወይም "መለኮት"Divine" ማለት ነው፥ ይህም ቃል በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ 5 ጊዜ ተጠቅሷል።
ስለዚህ "መለኮት" ማለት በቋንቋ ደረጃ በቀላሉ "አምላክ" ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" "መለኮት" ነው፦
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
6፥3 *"እርሱም ያ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ ምስጢራችሁን ግልጻችሁንም ያውቃል፡፡ የምትሠሩትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ وَهُوَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَفِي الْأَرْضِ ۖ يَعْلَمُ سِرَّكُمْ وَجَهْرَكُمْ وَيَعْلَمُ مَا تَكْسِبُونَ
"ኢላህ" إِلَـٰه የሚለው ቃል "መለኮት" ወይም "አምላክ" ማለት ነው። "መለኮት" ማለት "ሁሉን ነገር ማድረግ የሚችል" "ሁሉን ነገር የሚያውቅ" "ሁሉን ነገር የሚያይ" "ሁሉን ነገር የሚሰማ" "በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው" ማለት ነው። አንተ ምንድን ነህ? ብባል "ሰው ነኝ" ብዬ የሰው ባሕርያት ተራቢ ነኝ፣ ተጠሚ ነኝ፣ በዪ ነኝ፣ ጠጪ ነኝ ወዘተ እያልኩኝ እናገራለን፥ አላህ ምንድን ነው? ብንባል "አምላክ ነው" ወይም "መለኮት" ነው ብለን የመለኮት ባሕርያትን በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፣ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፣ ሁሉን ሰሚ ነው፣ ሁሉን ተመልካች ነው፥ በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው ነው እያልን ታላቁ ባሕርይውን እንናገራለን፦
29፥20 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*። إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
65፥11 *"አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
58፥1 *"አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِير
2፥110 *"አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
25፥58 *"በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ"*፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
አላህ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ መለኮት ነው፥ ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው፦
16፥60 *"ለአላህም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ وَلِلَّهِ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
30፥27 *"ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَلَهُ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
"ባሕርይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል-መሰል"الْمَثَلُ ሲሆን የአል-መሰል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አል-አምሳል" الْأَمْثَال ነው። አላህ የእኔ ባሕርይ ይህ ነው ብሎ በቁርኣን የተናገረውን እንጂ እኛ ለእርሱ ምንም አይነት ባሕርይ ማድረግ ተከልክለናል፦
16፥74 *"ለአላህም ባሕርዮችን አታድርጉ፡፡ አላህ መሳይ እንደሌለው ያውቃል፡፡ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ فَلَا تَضْرِبُوا لِلَّهِ الْأَمْثَالَ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ وَأَنتُمْ لَا تَعْلَمُون
42፥11 *"የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው"*፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
በሰማያትም በምድርም የእርሱን ታላቅ ባሕርይ የሚመስል ምንም ነገር የለም። "ነገር" ማለት "አጠቃላይ ፍጥረት" ነው። እርሱ ሰሚው ተመልካቹ ነው፥ የእርሱ መስማት እና ማየት ጊዜና ቦታ አያካብበውም።
የሥነ-ኑባሬ ጥናት”ontology” ምሁራን እንደሚያትቱት “ዛት” ذَات ማለት “ህላዌ”essence” ማለት ሲሆን “ምንድን” ተብሎ የሚጠየቅ "ምንነት" ነው፥ ምንነት የማንነት መሠረት ነው። "ሸኽስ" شَخْص ማለት "እኔነት"person" ማለት ሲሆን "ማን" ተብሎ የሚጠየቅ "ማንነት" ነው፥ ማንነት የምንነት መገለጫ ነው። አላህ የራሱ አንድ ማንነት አለው፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"አና" أَنَا ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን አንድ ነጠላ ማንነትን የሚያሳይ ነጠላ ተውላጠ-ስም ነው፥ ይህም አንድ ማንነት ምንነቱ አምላክ ስለሆነ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለም" በማለት ይናገራል። አላህ የራሱ ማንነት ስላለ “ነፍሲ” نَفْسِي ማለትም “እራሴ” ይላል፦
20፥41 *ለነፍሴም መረጥኩህ*፡፡ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي
በዚህ አንቀጽ ላይ “ለነፍሴ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊነፍሢ” لِنَفْسِي ሲሆን “ለራሴ” ማለት ነው፤ የአላህ እራስነት”own self-hood” እንዳለው ያመለክታል።
አላህ ምንነቱን የሚያሳውቀን በሲፋው ነው። “ሲፋህ” صِفَة ማለትም “ባሕርይ”attribute" ማለት ነው፥ የእርሱ ባሕርያት የተሰየሙበት ስም አለው። “ኢሥም” اِسْم ማለት "ስም" ማለት ሲሆን አላህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *"ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
"ሥነ-መለኮት"theology" በግሪክ "ቴኦ-ሎጂአ" θεολογία ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ቴኦስ" Θεός ማለትም "አምላክ" እና "ሎጂአ" λογία ማለትም "ጥናት" ነው። "ቴኢኦስ" θεῖος የሚለው ቃል "ቴኦስ" θεός ማለትም "አምላክ"God" ለሚለው ቃል ገላጭ ቅጽል"adjective" ሲሆን "አምላክነት"God-head" ወይም "መለኮት"Divine" ማለት ነው፥ ይህም ቃል በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ 5 ጊዜ ተጠቅሷል።
ስለዚህ "መለኮት" ማለት በቋንቋ ደረጃ በቀላሉ "አምላክ" ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" "መለኮት" ነው፦
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
6፥3 *"እርሱም ያ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ ምስጢራችሁን ግልጻችሁንም ያውቃል፡፡ የምትሠሩትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ وَهُوَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَفِي الْأَرْضِ ۖ يَعْلَمُ سِرَّكُمْ وَجَهْرَكُمْ وَيَعْلَمُ مَا تَكْسِبُونَ
"ኢላህ" إِلَـٰه የሚለው ቃል "መለኮት" ወይም "አምላክ" ማለት ነው። "መለኮት" ማለት "ሁሉን ነገር ማድረግ የሚችል" "ሁሉን ነገር የሚያውቅ" "ሁሉን ነገር የሚያይ" "ሁሉን ነገር የሚሰማ" "በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው" ማለት ነው። አንተ ምንድን ነህ? ብባል "ሰው ነኝ" ብዬ የሰው ባሕርያት ተራቢ ነኝ፣ ተጠሚ ነኝ፣ በዪ ነኝ፣ ጠጪ ነኝ ወዘተ እያልኩኝ እናገራለን፥ አላህ ምንድን ነው? ብንባል "አምላክ ነው" ወይም "መለኮት" ነው ብለን የመለኮት ባሕርያትን በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፣ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፣ ሁሉን ሰሚ ነው፣ ሁሉን ተመልካች ነው፥ በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው ነው እያልን ታላቁ ባሕርይውን እንናገራለን፦
29፥20 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*። إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
65፥11 *"አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
58፥1 *"አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِير
2፥110 *"አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
25፥58 *"በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ"*፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
አላህ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ መለኮት ነው፥ ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው፦
16፥60 *"ለአላህም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ وَلِلَّهِ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
30፥27 *"ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَلَهُ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
"ባሕርይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል-መሰል"الْمَثَلُ ሲሆን የአል-መሰል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አል-አምሳል" الْأَمْثَال ነው። አላህ የእኔ ባሕርይ ይህ ነው ብሎ በቁርኣን የተናገረውን እንጂ እኛ ለእርሱ ምንም አይነት ባሕርይ ማድረግ ተከልክለናል፦
16፥74 *"ለአላህም ባሕርዮችን አታድርጉ፡፡ አላህ መሳይ እንደሌለው ያውቃል፡፡ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ فَلَا تَضْرِبُوا لِلَّهِ الْأَمْثَالَ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ وَأَنتُمْ لَا تَعْلَمُون
42፥11 *"የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው"*፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
በሰማያትም በምድርም የእርሱን ታላቅ ባሕርይ የሚመስል ምንም ነገር የለም። "ነገር" ማለት "አጠቃላይ ፍጥረት" ነው። እርሱ ሰሚው ተመልካቹ ነው፥ የእርሱ መስማት እና ማየት ጊዜና ቦታ አያካብበውም።
የሥነ-ኑባሬ ጥናት”ontology” ምሁራን እንደሚያትቱት “ዛት” ذَات ማለት “ህላዌ”essence” ማለት ሲሆን “ምንድን” ተብሎ የሚጠየቅ "ምንነት" ነው፥ ምንነት የማንነት መሠረት ነው። "ሸኽስ" شَخْص ማለት "እኔነት"person" ማለት ሲሆን "ማን" ተብሎ የሚጠየቅ "ማንነት" ነው፥ ማንነት የምንነት መገለጫ ነው። አላህ የራሱ አንድ ማንነት አለው፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"አና" أَنَا ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን አንድ ነጠላ ማንነትን የሚያሳይ ነጠላ ተውላጠ-ስም ነው፥ ይህም አንድ ማንነት ምንነቱ አምላክ ስለሆነ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለም" በማለት ይናገራል። አላህ የራሱ ማንነት ስላለ “ነፍሲ” نَفْسِي ማለትም “እራሴ” ይላል፦
20፥41 *ለነፍሴም መረጥኩህ*፡፡ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي
በዚህ አንቀጽ ላይ “ለነፍሴ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊነፍሢ” لِنَفْسِي ሲሆን “ለራሴ” ማለት ነው፤ የአላህ እራስነት”own self-hood” እንዳለው ያመለክታል።
አላህ ምንነቱን የሚያሳውቀን በሲፋው ነው። “ሲፋህ” صِفَة ማለትም “ባሕርይ”attribute" ማለት ነው፥ የእርሱ ባሕርያት የተሰየሙበት ስም አለው። “ኢሥም” اِسْم ማለት "ስም" ማለት ሲሆን አላህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *"ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ