Forwarded from ግጻዌ
#የካቲት_25
፬ተኛ መዝሙር ዘመፃጉዕ አምላኩሰ ለአዳም
#ዘቅዳሴ
#ገላትያ_5:1-ፍጻሜ፡ቁሙ እንከ ወኢትሑሩ ዳግመ"እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትኑሩ፡፡...........
.................................................ኩሩዎች አንሁን እርስ በርሳችን አንተማማ እርስ በርሳችንም አንቀናና፡፡"
#ያዕቆብ_5:14-ፍጻሜ፡ወእመቦ ዘይደዊ አምኔክሙ"ከእናንተ የታመመ ሰው ቢኖር በቤተ ክርስቲያን ያሉ ቀሳውስትን ይጥራና ይጸልዩለት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተጸለየበትንም ዘይት ይቀቡት፡፡...
................................................ኀጢአተኛውን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ራሱን ከሞት እንደ አዳነ ብዙ ኀጢአቱንም እንደ አስተሰረየ ይወቅ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_3:1-12፡ወዐርጉ ምኵራበ ጴጥሮስ"ጴጥሮስና ዮሐንስም በዘጠኝ ሰዓት ለጸሎት በአንድነት ወደ ቤተ መቅደስ ወጡ፡፡.....................................................................................ጴጥሮስና ዮሐንስም ይዘውት ወደ መቅደስ ሲገቡ ሕዝቡ ሁሉ ደንግጠው ወደ ሰሎሞን መመላለሻ ወደ እነርሱ ሮጡ፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ
ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ
አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሀለኒ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል
መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል
እኔስ አቤቱ ማረኝ
#መዝ_40:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_5:1-25፡ወእምድኅረዝ ኮነ በበዓሎሙ ለአይሁድ"ከዚህም በኋላ በአይሁድ በዓል እንዲህ ሆነ ጌታችን ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ፡፡......................................................................................እውነት እውነት እላችኋለሁ ቃሌን የሚሰማ በላከኝም የሚያምን የዘለዓለም ሕይወትን ያገኛል ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይሄድም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዚእነ፡፡(ነአኵተከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፬ተኛ መዝሙር ዘመፃጉዕ አምላኩሰ ለአዳም
#ዘቅዳሴ
#ገላትያ_5:1-ፍጻሜ፡ቁሙ እንከ ወኢትሑሩ ዳግመ"እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትኑሩ፡፡...........
.................................................ኩሩዎች አንሁን እርስ በርሳችን አንተማማ እርስ በርሳችንም አንቀናና፡፡"
#ያዕቆብ_5:14-ፍጻሜ፡ወእመቦ ዘይደዊ አምኔክሙ"ከእናንተ የታመመ ሰው ቢኖር በቤተ ክርስቲያን ያሉ ቀሳውስትን ይጥራና ይጸልዩለት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተጸለየበትንም ዘይት ይቀቡት፡፡...
................................................ኀጢአተኛውን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ራሱን ከሞት እንደ አዳነ ብዙ ኀጢአቱንም እንደ አስተሰረየ ይወቅ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_3:1-12፡ወዐርጉ ምኵራበ ጴጥሮስ"ጴጥሮስና ዮሐንስም በዘጠኝ ሰዓት ለጸሎት በአንድነት ወደ ቤተ መቅደስ ወጡ፡፡.....................................................................................ጴጥሮስና ዮሐንስም ይዘውት ወደ መቅደስ ሲገቡ ሕዝቡ ሁሉ ደንግጠው ወደ ሰሎሞን መመላለሻ ወደ እነርሱ ሮጡ፡፡"
#ምስባክ
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ
ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ
አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሀለኒ
#ትርጉም
እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል
መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል
እኔስ አቤቱ ማረኝ
#መዝ_40:3-4
#ወንጌል
#ዮሐንስ_5:1-25፡ወእምድኅረዝ ኮነ በበዓሎሙ ለአይሁድ"ከዚህም በኋላ በአይሁድ በዓል እንዲህ ሆነ ጌታችን ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ፡፡......................................................................................እውነት እውነት እላችኋለሁ ቃሌን የሚሰማ በላከኝም የሚያምን የዘለዓለም ሕይወትን ያገኛል ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይሄድም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዚእነ፡፡(ነአኵተከ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_2
አስተርእዮተ ሥጋሆሙ ለቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወለኤልሳዕ ነቢይ ወበዓለ ሰዊት አው ዝአዊት ወቄርሎስ ወአኬልጥስ ወቀውስጦስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:29-ፍጻሜ፡
ወነቢያትኒ ይትናገሩ በበ፪ቱ ወበበ፫ቱ"ነቢያትም ቃላቸው ለቤተ ክርስቲያን ይታወቅ ዘንድ ሁለት ሁለት ወይም ሦስት ሦስት ሆነው ይናገሩ፡፡...................................................................................ነገር ግን ሁሉን በአገባብና በሥርዐት አድርጉ፡፡"
#ያዕቆብ_5:12-17፡ወእምኵሉሰ ዘይቀድም"ወንድሞቻችን ሆይ ከሁሉ አስቀድሞ በሰማይም ቢሆን በምድርም ቢሆን በሌላ መሐላም ቢሆን በምንም ፈጽሞ አትማሉ.....
................................................እርስ በርሳችሁ ኀጢአታችሁን ተናዘዙ እንድትድኑም ለወንድሞቻችሁ ጸልዩ የጻድቅ ሰው ጸሎቱ ብዙ ትረዳለች ግዳጅም ትፈጽማለች፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_13:24-32፡ወሰበከ ሎሙ ዮሐንስ ጥምቀተ"እርሱ ከመምጣቱ አስቀድሞ ዮሐንስ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የንስሓ ጥምቀትን ሰበከላቸው፡፡.............
................................................ከተነሣም በኋላ ከገሊላ ወደ ኢየሩሳሌም አብረውት ለወጡት ብዙ ቀን ተገለጠላቸው፡፡እነርሱም በሕዝብ ዘንድ ምስክሮች ሆኑት፡፡"
#ምስባክ
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም
ሶበ ይሄልዉ አኀው ኅቡረ
ከመ ዕፍረት ዘይውኅዝ እምርእሱ እስከ ጽሕሙ፡፡
#ትርጉም
ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ
እነሆ መልካም ነው እነሆም ያማረ ነው
ከራስ እስከ ጽሕም እንደሚፈስ፡፡
#መዝ_132:1-2
#ወንጌል
#ማቴዎስ_11:1-16፡ወኮነ እምዘ ሠለጠ"ጌታችን ኢየሱስም ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዙን ከፈጸመ በኋላ ሊሰብክና ሊያስተምር ወደ ከተሞቻቸው ሄደ፡፡..........................................................................................ዦሮ ያለው መስማትን ይስማ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
አስተርእዮተ ሥጋሆሙ ለቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወለኤልሳዕ ነቢይ ወበዓለ ሰዊት አው ዝአዊት ወቄርሎስ ወአኬልጥስ ወቀውስጦስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:29-ፍጻሜ፡
ወነቢያትኒ ይትናገሩ በበ፪ቱ ወበበ፫ቱ"ነቢያትም ቃላቸው ለቤተ ክርስቲያን ይታወቅ ዘንድ ሁለት ሁለት ወይም ሦስት ሦስት ሆነው ይናገሩ፡፡...................................................................................ነገር ግን ሁሉን በአገባብና በሥርዐት አድርጉ፡፡"
#ያዕቆብ_5:12-17፡ወእምኵሉሰ ዘይቀድም"ወንድሞቻችን ሆይ ከሁሉ አስቀድሞ በሰማይም ቢሆን በምድርም ቢሆን በሌላ መሐላም ቢሆን በምንም ፈጽሞ አትማሉ.....
................................................እርስ በርሳችሁ ኀጢአታችሁን ተናዘዙ እንድትድኑም ለወንድሞቻችሁ ጸልዩ የጻድቅ ሰው ጸሎቱ ብዙ ትረዳለች ግዳጅም ትፈጽማለች፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_13:24-32፡ወሰበከ ሎሙ ዮሐንስ ጥምቀተ"እርሱ ከመምጣቱ አስቀድሞ ዮሐንስ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የንስሓ ጥምቀትን ሰበከላቸው፡፡.............
................................................ከተነሣም በኋላ ከገሊላ ወደ ኢየሩሳሌም አብረውት ለወጡት ብዙ ቀን ተገለጠላቸው፡፡እነርሱም በሕዝብ ዘንድ ምስክሮች ሆኑት፡፡"
#ምስባክ
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም
ሶበ ይሄልዉ አኀው ኅቡረ
ከመ ዕፍረት ዘይውኅዝ እምርእሱ እስከ ጽሕሙ፡፡
#ትርጉም
ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ
እነሆ መልካም ነው እነሆም ያማረ ነው
ከራስ እስከ ጽሕም እንደሚፈስ፡፡
#መዝ_132:1-2
#ወንጌል
#ማቴዎስ_11:1-16፡ወኮነ እምዘ ሠለጠ"ጌታችን ኢየሱስም ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዙን ከፈጸመ በኋላ ሊሰብክና ሊያስተምር ወደ ከተሞቻቸው ሄደ፡፡..........................................................................................ዦሮ ያለው መስማትን ይስማ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆