♥#ማሕቶተ_ተዋሕዶ # ቅዱስ_ያዕቆብ_ዘእልበረዳይ♥
ቅዱስ ያዕቆብ ከሊቀ ዻዻሱ
ዘንድ ክህነትን ተቀብሎ ከሶርያ እስከ ምድረ ግብጽ ስለ
#ተዋሕዶ ሕልውና ተጋድሏል:: ምናልባትም ከሐዋርያው
#ቅዱስ_ዻውሎስ በሁዋላ በፈሊጥ ክርስትናን በማስፋፋት
ቀዳሚ አባት ነው:: (በነገራችን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ማዕተብ
ማሰርን ያስተማረ አባትም ነው)
2ቱ (አባ ቴዎዶስዮስና ቅዱስ ያዕቆብ) ስለ ቀናች ሃይማኖት
ብዙ ስለ ደከሙ የዘመኑ ምዕመናን በስማቸው "
#ያዕቆባውያን እና #ቴዎዶስዮሳውያን " ተብለው
ተጠርተዋል:: አባ ቴዎዶስዮስ ግን ሲታሠር ሲፈታ: ሲሰደድ
ሲመለስ ብዙ ተሰቃየ::
ሕዝቡን ግን በመልካም እረኝነት ጠብቆ: ከተኩላ አፍ ታደገ::
በዚህች ቀንም ዐርፎ ተቀብሯል:: በፓትርያርክነት
ያገለገለባቸው ዘመናት 32 ዓመታት ሲሆኑ ከእነዚህ ዓመታት
28ቱ ያለቁት በስደትና በመከራ ነው::
ቅዱስ ያዕቆብ ከሊቀ ዻዻሱ
ዘንድ ክህነትን ተቀብሎ ከሶርያ እስከ ምድረ ግብጽ ስለ
#ተዋሕዶ ሕልውና ተጋድሏል:: ምናልባትም ከሐዋርያው
#ቅዱስ_ዻውሎስ በሁዋላ በፈሊጥ ክርስትናን በማስፋፋት
ቀዳሚ አባት ነው:: (በነገራችን ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ማዕተብ
ማሰርን ያስተማረ አባትም ነው)
2ቱ (አባ ቴዎዶስዮስና ቅዱስ ያዕቆብ) ስለ ቀናች ሃይማኖት
ብዙ ስለ ደከሙ የዘመኑ ምዕመናን በስማቸው "
#ያዕቆባውያን እና #ቴዎዶስዮሳውያን " ተብለው
ተጠርተዋል:: አባ ቴዎዶስዮስ ግን ሲታሠር ሲፈታ: ሲሰደድ
ሲመለስ ብዙ ተሰቃየ::
ሕዝቡን ግን በመልካም እረኝነት ጠብቆ: ከተኩላ አፍ ታደገ::
በዚህች ቀንም ዐርፎ ተቀብሯል:: በፓትርያርክነት
ያገለገለባቸው ዘመናት 32 ዓመታት ሲሆኑ ከእነዚህ ዓመታት
28ቱ ያለቁት በስደትና በመከራ ነው::