Forwarded from ግጻዌ
#የካቲት_18
፫ተኛ መዝሙር ዘምኵራብ ቦአ ኢየሱስ ምኵራበ ይሁዳ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ቆላስ_2:16-ፍጻሜ፡ዑቁ እንከ አልቦ ዘይግእዘክሙ"እንግዲህ በመብልም ቢሆን በመጠጥም ቢሆን በልዩ ልዩ በዓላትም ቢሆን በመባቻም ቢሆን በሰንበትም ቢሆን የሚነቅፋችሁ እንዳይኖር ተጠንቀቁ፡፡...............................................................................ነገር ግን ከሥጋ በላይ ነው እንጂ ምንም ክብር የለውም፡፡"
#ያዕቆብ_2:14-ፍጻሜ፡ምንተ ይበቁዕ አኃዊነ"ወንድሞቻችን ሆይ እምነት አለኝ ምግባር ግን የለኝም የሚል ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል?...........................................................................ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደሆነ አንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_10:1-9፡ወሀሎ ፩ ብእሲ በሀገረ ቂሣርያ"በቂሳርያም ቆርኔሌዎስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ.........................................................................................ነገሩንም ሁሉ ነግሮ ወደ ኢዮጴ ከተማ ላካቸው፡፡"
#ምስባክ
እስመ ቅንአተ ቤትከ በልዐኒ
ትዕይርቶሙ ለእለ ይትዔየሩከ ወድቀ ላዕሌየ
ወቀጻዕክዋ በጾም ለነፍስየ፡፡
#ትርጉም
የቤትህ ቅናት በልታኛለችና
የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቋልና
ነፍሴን በጾም አስመረርኋት፡፡
#መዝ_68:9-10
#ወንጌል
#ዮሐንስ_2:12-ፍጻሜ፡ወእምድኅረ ዝንቱ ወረዱ ቅፍርናሆም"ከዚህም በኋላ እርሱና እናቱ ወንድሞቹና ደቀ መዛሙርቱም ወደ ቅፍርናሆም ወረዱ....................
................................................የሰውንም ግብሩን ሊነግሩት አይሻም እርሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዚእነ፡፡(ነአኵተከ)
@gitsawe
፫ተኛ መዝሙር ዘምኵራብ ቦአ ኢየሱስ ምኵራበ ይሁዳ፡፡
#ዘቅዳሴ
#ቆላስ_2:16-ፍጻሜ፡ዑቁ እንከ አልቦ ዘይግእዘክሙ"እንግዲህ በመብልም ቢሆን በመጠጥም ቢሆን በልዩ ልዩ በዓላትም ቢሆን በመባቻም ቢሆን በሰንበትም ቢሆን የሚነቅፋችሁ እንዳይኖር ተጠንቀቁ፡፡...............................................................................ነገር ግን ከሥጋ በላይ ነው እንጂ ምንም ክብር የለውም፡፡"
#ያዕቆብ_2:14-ፍጻሜ፡ምንተ ይበቁዕ አኃዊነ"ወንድሞቻችን ሆይ እምነት አለኝ ምግባር ግን የለኝም የሚል ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል?...........................................................................ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደሆነ አንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_10:1-9፡ወሀሎ ፩ ብእሲ በሀገረ ቂሣርያ"በቂሳርያም ቆርኔሌዎስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ.........................................................................................ነገሩንም ሁሉ ነግሮ ወደ ኢዮጴ ከተማ ላካቸው፡፡"
#ምስባክ
እስመ ቅንአተ ቤትከ በልዐኒ
ትዕይርቶሙ ለእለ ይትዔየሩከ ወድቀ ላዕሌየ
ወቀጻዕክዋ በጾም ለነፍስየ፡፡
#ትርጉም
የቤትህ ቅናት በልታኛለችና
የሚሰድቡህም ስድብ በላዬ ወድቋልና
ነፍሴን በጾም አስመረርኋት፡፡
#መዝ_68:9-10
#ወንጌል
#ዮሐንስ_2:12-ፍጻሜ፡ወእምድኅረ ዝንቱ ወረዱ ቅፍርናሆም"ከዚህም በኋላ እርሱና እናቱ ወንድሞቹና ደቀ መዛሙርቱም ወደ ቅፍርናሆም ወረዱ....................
................................................የሰውንም ግብሩን ሊነግሩት አይሻም እርሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዚእነ፡፡(ነአኵተከ)
@gitsawe
Forwarded from ግጻዌ
✝✝#ሰኔ_3(ዘሰንበት)✝✝
፲፩ኛ እሁድ ከጰራቅሊጦስ በኋላ መዝሙር ዘምሩ ለእግዚአብሔር፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:1-27፡ዴግንዋ ለተፋቅሮ ወተቃኀዉ"ፍቅርን ተከተሏት ለመንፈሳዊ ስጦታ ይልቁንም ትንቢት ለመናገር ተፎካከሩ፡፡................................................................................በቋንቋ መናገር አላችሁ መተርጎምም አላችሁ ሁሉም ለሚታነጽበት ጥቅም አድርጉት፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:1-9፡አኃዊነ ለኵላ መንፈስ ኢትእመኑ"ወንድሞቻችን ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ............
.................................................ወንድሙን የማያፈቅር እግዚአብሔርን አያውቅም እግዚአብሔር ፍቅር ነውና፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_10:44-ፍጻሜ፡
ወእንዘ ይነግሮሙ ጴጥሮስ"ጴጥሮስም ይህን ነገር ሲነግራቸው ይህን ትምህርት በሰሙት ሰዎች ሁሉ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወረደ፡፡............................
................................................በኢየሱስ ክርስቶስም ስም እንዲጠመቁ አዘዛቸው፡፡ከዚህም በኋላ ጥቂት ቀን አብሮአቸው እንዲቀመጥ ጴጥሮስን ማለዱት፡፡"
#ምስባክ
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ
ወመንፈስከ ቅዱሰ ኢታውፅእ እምላዕሌየ
ዕስየኒ ፍሥሓ ወአድኅኖተከ፡፡
#ትርጉም
ከፊትህ አትጣለኝ
ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ፡፡
የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፡፡
#መዝ_50:11-12
#ወንጌል
#ዮሐንስ_15:17-ፍጻሜ፡ወዘንተ እኤዝዘክሙ ከመ ትትፋቀሩ"እርስ በርሳችሁም እንድትዋደዱ ይህን አዥዣችኋለሁ፡፡..........................................................................እናንተም ትመሰክራላችሁ ከጥንት ጀምሮ ከእኔ ጋር ኑራችኋልና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘዲዮስቆሮስ፡፡
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፲፩ኛ እሁድ ከጰራቅሊጦስ በኋላ መዝሙር ዘምሩ ለእግዚአብሔር፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:1-27፡ዴግንዋ ለተፋቅሮ ወተቃኀዉ"ፍቅርን ተከተሏት ለመንፈሳዊ ስጦታ ይልቁንም ትንቢት ለመናገር ተፎካከሩ፡፡................................................................................በቋንቋ መናገር አላችሁ መተርጎምም አላችሁ ሁሉም ለሚታነጽበት ጥቅም አድርጉት፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:1-9፡አኃዊነ ለኵላ መንፈስ ኢትእመኑ"ወንድሞቻችን ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ............
.................................................ወንድሙን የማያፈቅር እግዚአብሔርን አያውቅም እግዚአብሔር ፍቅር ነውና፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_10:44-ፍጻሜ፡
ወእንዘ ይነግሮሙ ጴጥሮስ"ጴጥሮስም ይህን ነገር ሲነግራቸው ይህን ትምህርት በሰሙት ሰዎች ሁሉ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወረደ፡፡............................
................................................በኢየሱስ ክርስቶስም ስም እንዲጠመቁ አዘዛቸው፡፡ከዚህም በኋላ ጥቂት ቀን አብሮአቸው እንዲቀመጥ ጴጥሮስን ማለዱት፡፡"
#ምስባክ
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ
ወመንፈስከ ቅዱሰ ኢታውፅእ እምላዕሌየ
ዕስየኒ ፍሥሓ ወአድኅኖተከ፡፡
#ትርጉም
ከፊትህ አትጣለኝ
ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ፡፡
የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፡፡
#መዝ_50:11-12
#ወንጌል
#ዮሐንስ_15:17-ፍጻሜ፡ወዘንተ እኤዝዘክሙ ከመ ትትፋቀሩ"እርስ በርሳችሁም እንድትዋደዱ ይህን አዥዣችኋለሁ፡፡..........................................................................እናንተም ትመሰክራላችሁ ከጥንት ጀምሮ ከእኔ ጋር ኑራችኋልና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘዲዮስቆሮስ፡፡
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆