#አሳዛኝ_ዜና_
#ሰለ_ቅድስት_ቤተከርስቲያን_ጸልዮ
ኅዳር 3 /2012 ዓ.ም. በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የሚገኙ 2ት አብያተክርስቲያናትና በተለያዩ ቦታዎች (በተለይም በቀርሳና ወተር) በሚገኙ ምዕመናን ላይ ከፍተኛ ጥቃት መድረሱን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ገልጿል፡፡ የተቃጠሉት አብየተ ክርስቲያናትም፤#ዋቅጅራ_መድኀኔ_ዓለም_#ጥንታዊና_ታሪካዊቷ_ገንዲድ_ቅድስት_ማርያም_ቤተ_ክርስቲያን_ ሲሆኑ የጥፋት ኀይሎች አደጋውን ወደ ቊልቢ ቅዱስ ገብርኤል ለመውሰድም ስለሚሠሩ ሁላችንም፤ በተለይም በቊልቢ አቅራቢያ የምንገኝ
#ክትትል_ወደ_ቊልቢ_ ልናደርግ #እና_ቤተከርስቲያንናችንን_ልንጠብቅ_ይገባል፡፡
#ሰለ_ቅድስት_ቤተከርስቲያን_ጸልዮ
#ሰለ_ቅድስት_ቤተከርስቲያን_ጸልዮ
ኅዳር 3 /2012 ዓ.ም. በምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት የሚገኙ 2ት አብያተክርስቲያናትና በተለያዩ ቦታዎች (በተለይም በቀርሳና ወተር) በሚገኙ ምዕመናን ላይ ከፍተኛ ጥቃት መድረሱን የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ገልጿል፡፡ የተቃጠሉት አብየተ ክርስቲያናትም፤#ዋቅጅራ_መድኀኔ_ዓለም_#ጥንታዊና_ታሪካዊቷ_ገንዲድ_ቅድስት_ማርያም_ቤተ_ክርስቲያን_ ሲሆኑ የጥፋት ኀይሎች አደጋውን ወደ ቊልቢ ቅዱስ ገብርኤል ለመውሰድም ስለሚሠሩ ሁላችንም፤ በተለይም በቊልቢ አቅራቢያ የምንገኝ
#ክትትል_ወደ_ቊልቢ_ ልናደርግ #እና_ቤተከርስቲያንናችንን_ልንጠብቅ_ይገባል፡፡
#ሰለ_ቅድስት_ቤተከርስቲያን_ጸልዮ