#የምስራች !
💠 #በጉጉት ስንጠባበቃት የነበረችው ድንቅ የስነ ፍጥረት መፅሐፍ በአበው አስተምህሮ በሚል #በዲያቆን ኢንጂነር ዮሐንስ ጌታቸው የተዘጋጀችው ድንቅ መፅሐፍ በሀገረ ስብከቱ ጭምር ምስክርነት ተስጥቷት በሁላችንም እጅ ሊትገባ ነው። እንኳን ደስ አላችሁ!
መፅሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለ ሲሆን 22ቱን ሥነ ፍጥረት በስፋትና በጥልቀት ያጠቃልላል።
#ምዕራፍ 1 የሥነ ፍጥረት ምንነትና ትርጉም ፣ ሥነ ፍጥረት የመማር ጠቀሜታ ፣የሥነ ፍጥረት መገኛ ...የሚሉትና ሌሎች።
#ምዕራፍ 2 በዕለተ እሁድ የተፈጠሩ ፍጥረታት ፦ ጨለማ ፣ ሰባቱ ሰማያት ፣ ቅዱሳን መላእክት ፣ ብርሃን ...ወዘተ።
#ምዕራፍ 3 የሰኞ ፍጥረታት ፦ ስለ ጠፈር በስፋትና በምልዓት።
#ምዕራፍ 4 የማክሰኞ ፍጥረታት ፦ በድንግል ማርያም የምትመሰለው የመጀመርያዋ ምድር (እርሻ)ና ሌሎች።
#ምዕራፍ 5 የረቡዕ ፍጥረታት ፦ስለ ከዋክብት ፣ ፀሐይና ጨረቃ በሚገርም መልኩ...።
#ምዕራፍ 6 ድንቅና አስገራሚ ስለሆኑት ፣ ዓለምን እንደ ቀለበት ጠቅልለው ስለያዙት ስለ ብሔሞትና ሌዋታ የተባሉ ግዙፋን የአዕዋፍ ዝርያዎችና ሌሎች...።
#ምዕራፍ 7 የዕለተ ዓርብ ፍጥረታት በድንቅ የአባቶች ትምህርት ስለ አዳምና ሔዋን ፣ ስለ ሥጋ ክብር ፣ጨየነፍስ ተፈጥሮና ህልውና ...በስፋትና በምልዓት ። ሌላው በታላቅ ጉጉትና ናፍቆት መፅሐፉን አንብባችሁ በሥነ ፍጥረት ውስጥ ከቅዱሳን አባቶች ጋር በመንፈስ አንድ ሆናችሁ ትመሰጡ ዘንድ ግብዣዬ የው ።
🔰🔰🔰
ሥነ ፍጥረት ሁሉ ያነበው ዘንድ ተገልጦ ያለ ድንቅ መፅሐፍ ነው። ሁል ግዜም የማይታጠፍ ተዘርግቶ ያለ ልዩ መፅሐፍ ነው። ይህም የቋንቋ መለያየት የማያግደው ሁሉ በእኩል እንድያነበው የተሰጠ መመርያ ነው ።በምድር ላይ የሚራመድ ማንኛውም ሰው ሁሉ ሥነ ፍጥረትን በመመልከት የእግዚአብሔር መኖርና መግቦት ማንበብና መረዳት ይችላል ። በሥነ ፍጥረት ውስጥ የእግዚአብሔር በፍጡር የማይመረመር ድንቅ ጥበብ የምናይበት ልዩ ውበት ፣ ኅብረ ብዙ ፍጥረት ፣ ታላቅ ሥርዓት ፣ ታላቅ ምስጢርና ኃይል የሚናይበት ነው።።።
#ከመፅሐፉ የተወሰደ
💠 #በጉጉት ስንጠባበቃት የነበረችው ድንቅ የስነ ፍጥረት መፅሐፍ በአበው አስተምህሮ በሚል #በዲያቆን ኢንጂነር ዮሐንስ ጌታቸው የተዘጋጀችው ድንቅ መፅሐፍ በሀገረ ስብከቱ ጭምር ምስክርነት ተስጥቷት በሁላችንም እጅ ሊትገባ ነው። እንኳን ደስ አላችሁ!
መፅሐፉ በሰባት ምዕራፎች የተከፈለ ሲሆን 22ቱን ሥነ ፍጥረት በስፋትና በጥልቀት ያጠቃልላል።
#ምዕራፍ 1 የሥነ ፍጥረት ምንነትና ትርጉም ፣ ሥነ ፍጥረት የመማር ጠቀሜታ ፣የሥነ ፍጥረት መገኛ ...የሚሉትና ሌሎች።
#ምዕራፍ 2 በዕለተ እሁድ የተፈጠሩ ፍጥረታት ፦ ጨለማ ፣ ሰባቱ ሰማያት ፣ ቅዱሳን መላእክት ፣ ብርሃን ...ወዘተ።
#ምዕራፍ 3 የሰኞ ፍጥረታት ፦ ስለ ጠፈር በስፋትና በምልዓት።
#ምዕራፍ 4 የማክሰኞ ፍጥረታት ፦ በድንግል ማርያም የምትመሰለው የመጀመርያዋ ምድር (እርሻ)ና ሌሎች።
#ምዕራፍ 5 የረቡዕ ፍጥረታት ፦ስለ ከዋክብት ፣ ፀሐይና ጨረቃ በሚገርም መልኩ...።
#ምዕራፍ 6 ድንቅና አስገራሚ ስለሆኑት ፣ ዓለምን እንደ ቀለበት ጠቅልለው ስለያዙት ስለ ብሔሞትና ሌዋታ የተባሉ ግዙፋን የአዕዋፍ ዝርያዎችና ሌሎች...።
#ምዕራፍ 7 የዕለተ ዓርብ ፍጥረታት በድንቅ የአባቶች ትምህርት ስለ አዳምና ሔዋን ፣ ስለ ሥጋ ክብር ፣ጨየነፍስ ተፈጥሮና ህልውና ...በስፋትና በምልዓት ። ሌላው በታላቅ ጉጉትና ናፍቆት መፅሐፉን አንብባችሁ በሥነ ፍጥረት ውስጥ ከቅዱሳን አባቶች ጋር በመንፈስ አንድ ሆናችሁ ትመሰጡ ዘንድ ግብዣዬ የው ።
🔰🔰🔰
ሥነ ፍጥረት ሁሉ ያነበው ዘንድ ተገልጦ ያለ ድንቅ መፅሐፍ ነው። ሁል ግዜም የማይታጠፍ ተዘርግቶ ያለ ልዩ መፅሐፍ ነው። ይህም የቋንቋ መለያየት የማያግደው ሁሉ በእኩል እንድያነበው የተሰጠ መመርያ ነው ።በምድር ላይ የሚራመድ ማንኛውም ሰው ሁሉ ሥነ ፍጥረትን በመመልከት የእግዚአብሔር መኖርና መግቦት ማንበብና መረዳት ይችላል ። በሥነ ፍጥረት ውስጥ የእግዚአብሔር በፍጡር የማይመረመር ድንቅ ጥበብ የምናይበት ልዩ ውበት ፣ ኅብረ ብዙ ፍጥረት ፣ ታላቅ ሥርዓት ፣ ታላቅ ምስጢርና ኃይል የሚናይበት ነው።።።
#ከመፅሐፉ የተወሰደ