በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲዩት ግቢጉባኤ ለግቢጉባኤው አዳራሽ ማስፈጸሚያነት ይሆን ዘንድ የበረከት ጉዞ ወደ ጥንታዊቷ ከዓለት የተፈለፈለች አስደናቂዋ ደብር አዳዲ ማርያም ተዘጋጅቷል።
የጉዞ ዋጋ መስተንግዶን ጨምሮ
150.00 ብር ብቻ!!!
ለበለጠ መረጃ:-
ብሩክ 0953662929
ብሥራት 0923148536
ተስፋሁን 0932276644
ዳዴ 0911510103
የጉዞ ቀን ነሐሴ 19/2011ዓ.ም
መነሻ ሰዓት ጠዋት12:00
በዕለቱ ከ2000 ዓ.ም ወዲህ የተመረቁ የግቢጉባኤ ፍሬዎች ልምዳቸውን ያካፍላሉ።
ማሳሰቢያ:- ሰዓት ይከበር!
ቀድሞ ቦታ በማሲያዝ በዕለቱ የሚኖረውን መጉላላት ይቀንሱ!
#ለአ.አ አቅራቢያ ከተማ የምትገኙ ከላይ ከተጠቀሱት ስልኮች በአንደኛው ደውሎ ቦታ ማስያዝ ወይም ተጨማሪ መረጃ መጠየቅ ይቻላል።
#በተቻለን መጠን ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን፣ መልዕክቱን ላልሰሙት እናዳርስ።
#በአካባቢያችን ለሚገኙ የሌላ ግቢ ተማሪዎች፣ ለሰ/ትቤት ተማሪዎች እንዲኹም ምዕመናንን ማሳተፍ የሚበረታታ ነው።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲዩት ግቢጉባኤ ለግቢጉባኤው አዳራሽ ማስፈጸሚያነት ይሆን ዘንድ የበረከት ጉዞ ወደ ጥንታዊቷ ከዓለት የተፈለፈለች አስደናቂዋ ደብር አዳዲ ማርያም ተዘጋጅቷል።
የጉዞ ዋጋ መስተንግዶን ጨምሮ
150.00 ብር ብቻ!!!
ለበለጠ መረጃ:-
ብሩክ 0953662929
ብሥራት 0923148536
ተስፋሁን 0932276644
ዳዴ 0911510103
የጉዞ ቀን ነሐሴ 19/2011ዓ.ም
መነሻ ሰዓት ጠዋት12:00
በዕለቱ ከ2000 ዓ.ም ወዲህ የተመረቁ የግቢጉባኤ ፍሬዎች ልምዳቸውን ያካፍላሉ።
ማሳሰቢያ:- ሰዓት ይከበር!
ቀድሞ ቦታ በማሲያዝ በዕለቱ የሚኖረውን መጉላላት ይቀንሱ!
#ለአ.አ አቅራቢያ ከተማ የምትገኙ ከላይ ከተጠቀሱት ስልኮች በአንደኛው ደውሎ ቦታ ማስያዝ ወይም ተጨማሪ መረጃ መጠየቅ ይቻላል።
#በተቻለን መጠን ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን፣ መልዕክቱን ላልሰሙት እናዳርስ።
#በአካባቢያችን ለሚገኙ የሌላ ግቢ ተማሪዎች፣ ለሰ/ትቤት ተማሪዎች እንዲኹም ምዕመናንን ማሳተፍ የሚበረታታ ነው።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!