Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_4
አሙናስያ ወሶፍያ ወአባ ስምዖን አኅዝያስ ወሳኑሲ ሰማዕት ወዮሐንስ ዘሐረቅሊ አቅሮንዮስ ወዲሙናስያ አሞኒ ወሚናስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_3:9-18፡ወአንትሙሰ ሕንፃ እግዚአብሔር አንትሙ"በእግዚአብሔር ሥራ እንተባበራለንና የእግዚአብሔርም አገልጋዮች ነንና እናንተም የእግዚአብሔር ሕንፃ ናችሁ፡፡......
................................................የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም እናንተ ራሳችሁ ናችሁ እንግዲያስ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ አታርክሱ፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_2:12-20፡እጽሕፍ ለክሙ ደቂቅየ"ልጆቼ ሆይ በስሙ ኀጢአታችሁ ተሰርዮላችኋልና እጽፍላችኋለሁ፡፡.........................
................................................ከእኛ ወገን ያልሆኑ ከእኛ ወጥተዋል ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ኖሮ አብረውን በኖሩ ነበር ነገር ግን ሁሉም ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ተለዩ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_12:18-ፍጻሜ፡
ወጸቢሖ ተሐውኩ ሠገራት"በነጋ ጊዜም ወታደሮች 'ጴጥሮስ ምን ሆነ?' ብለው ታወኩ፡፡.................
.................................................በርናባስና ሳውልም አገልግሎታቸውን ፈጽመው ከኢየሩሳሌም ተመለሱ ማርቆስ የተባለወን ዮሐንስንም አስከትለውት መጡ፡፡"
#ምስባክ
ቀስቶኑ፣ ወተረ ወአስተዳለወ
ወአስተዳለወ ቦቱ ሕምዘ ዘይቀትል
ወአሕፃሁኒ እለ ይነዱ ገብረ፡፡
#ትርጉም
ቀስቱን ገተረ አዘጋጀም
የሞት መሣርያንም አዘጋጀበት
ፍላፃዎቹንም የሚቃጠሉ አደረገ፡፡
#መዝ_7:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_21:12-29፡ወእምቅድመ ዝንቱ ኵሉ ይእኅዙክሙ"ከዚህም ሁሉ አስቀድሞ ይይዙአችኋል ወደ አደባባዮችም ይወስዱአችኋል ያሳድዱአችኋል ያስሩአችኋል ስለ ስሜም ወደ ነገሥታትና ወደ መሳፍንት ይወስዱአችኋል፡፡.........
................................................ይህም ሁሉ ቀሆነ ጊዜ ወደ ላይ አቅንታችሁ ተመልከቱ ራሳችሁንም አንሡ የሚያድናችሁ መጥቶአልና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻ (ግሩም፡፡)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
አሙናስያ ወሶፍያ ወአባ ስምዖን አኅዝያስ ወሳኑሲ ሰማዕት ወዮሐንስ ዘሐረቅሊ አቅሮንዮስ ወዲሙናስያ አሞኒ ወሚናስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_3:9-18፡ወአንትሙሰ ሕንፃ እግዚአብሔር አንትሙ"በእግዚአብሔር ሥራ እንተባበራለንና የእግዚአብሔርም አገልጋዮች ነንና እናንተም የእግዚአብሔር ሕንፃ ናችሁ፡፡......
................................................የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም እናንተ ራሳችሁ ናችሁ እንግዲያስ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ አታርክሱ፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_2:12-20፡እጽሕፍ ለክሙ ደቂቅየ"ልጆቼ ሆይ በስሙ ኀጢአታችሁ ተሰርዮላችኋልና እጽፍላችኋለሁ፡፡.........................
................................................ከእኛ ወገን ያልሆኑ ከእኛ ወጥተዋል ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ኖሮ አብረውን በኖሩ ነበር ነገር ግን ሁሉም ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ተለዩ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_12:18-ፍጻሜ፡
ወጸቢሖ ተሐውኩ ሠገራት"በነጋ ጊዜም ወታደሮች 'ጴጥሮስ ምን ሆነ?' ብለው ታወኩ፡፡.................
.................................................በርናባስና ሳውልም አገልግሎታቸውን ፈጽመው ከኢየሩሳሌም ተመለሱ ማርቆስ የተባለወን ዮሐንስንም አስከትለውት መጡ፡፡"
#ምስባክ
ቀስቶኑ፣ ወተረ ወአስተዳለወ
ወአስተዳለወ ቦቱ ሕምዘ ዘይቀትል
ወአሕፃሁኒ እለ ይነዱ ገብረ፡፡
#ትርጉም
ቀስቱን ገተረ አዘጋጀም
የሞት መሣርያንም አዘጋጀበት
ፍላፃዎቹንም የሚቃጠሉ አደረገ፡፡
#መዝ_7:12-13
#ወንጌል
#ሉቃስ_21:12-29፡ወእምቅድመ ዝንቱ ኵሉ ይእኅዙክሙ"ከዚህም ሁሉ አስቀድሞ ይይዙአችኋል ወደ አደባባዮችም ይወስዱአችኋል ያሳድዱአችኋል ያስሩአችኋል ስለ ስሜም ወደ ነገሥታትና ወደ መሳፍንት ይወስዱአችኋል፡፡.........
................................................ይህም ሁሉ ቀሆነ ጊዜ ወደ ላይ አቅንታችሁ ተመልከቱ ራሳችሁንም አንሡ የሚያድናችሁ መጥቶአልና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻ (ግሩም፡፡)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆