Forwarded from ግጻዌ
#የካቲት_17
ዕረፍቱ ለሙሴ ነቢይ ወደብረ ናባው ወሚናስ መነኮስ ወሰማዕት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:23-29፡በተአምኖ ተወሊዶ ሙሴ"ሙሴ በተወለደ ጊዜ በእምነት ሦስት ወር በአባቱ ቤት ሸሸጉት ሕፃኑ መልካም እንደሆነ አይተዋልና የንጉሥንም ትእዛዝ አልፈሩም፡፡....................
................................................ቸነፈር በኵራቸውን እንዳያጠፋባቸው በእምነት ፋሲካን አደረገ ደሙንም ረጨ፡፡"
#ይሁዳ_1:7-11፡ወከማሁ ሰዶምኒ ወገሞራ"እንደዚሁም ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተሞች ለዝሙትና ከተፈጥሮ ሥርዐት ውጭ ለሆኘ ሩካቤ ሥጋ ራሳቸውን አሳልፈው ስለ ሰጡ በዘለዓለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል፡፡........
................................................እነዚህ ግን የማያውቁትን በመሳደብ ይበድላሉ አእምሮም እንደሌላቸው እንስሶች በፍጥረታቸው በሚያውቁት ሁሉ በእርሱ ይጠፋሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:20-44፡ወውእተ አሚረ ተወልደ ሙሴ"ያንጊዜም ሙሴ ተወለደ በእግዚአብሔር ፊትም የተወደደ ሆነ ለሦስት ወርም በአባቱ ቤት አሳደጉት፡፡......
................................................ነገር ግን የሞሎህን ድንኳን አነሣችሁ ሬፋን የሚባለውንም ኮከብ አመለካችሁ ትሰግዱላቸውም ዘንድ ምስሎቻቸውን አበጃችሁ እኔም ወደ ባቢሎን እንድትማረኩ አደርጋችኋለሁ፡፡"
#ምስባክ
አርኣየ ፍናዊሁ ለሙሴ
ወለደቂቀ እስራኤል ሥምረቶ
መሓሪ ወመስተሣህል እግዛአብሔር፡፡
#ትርጉም
ለሙሴ መንገዱን አስታወቀ
ለእስራኤል ልጆችም አደራረጉን
እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ ነው፡፡ #መዝ_102:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_20:37-41፡ወከመሰ የሐይዉ ምውታን"ሙታን እንደሚነሡስ እግዚአብሔር 'እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ' ብሎ በቁጥቋጦው ዘንድ እንደ አነጋገረው ሙሴ ተናግሮአል፡፡....
.................................................ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ግሥዐ)
@gitsawe
ዕረፍቱ ለሙሴ ነቢይ ወደብረ ናባው ወሚናስ መነኮስ ወሰማዕት፡፡
#ዘቅዳሴ
#ዕብራው_11:23-29፡በተአምኖ ተወሊዶ ሙሴ"ሙሴ በተወለደ ጊዜ በእምነት ሦስት ወር በአባቱ ቤት ሸሸጉት ሕፃኑ መልካም እንደሆነ አይተዋልና የንጉሥንም ትእዛዝ አልፈሩም፡፡....................
................................................ቸነፈር በኵራቸውን እንዳያጠፋባቸው በእምነት ፋሲካን አደረገ ደሙንም ረጨ፡፡"
#ይሁዳ_1:7-11፡ወከማሁ ሰዶምኒ ወገሞራ"እንደዚሁም ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተሞች ለዝሙትና ከተፈጥሮ ሥርዐት ውጭ ለሆኘ ሩካቤ ሥጋ ራሳቸውን አሳልፈው ስለ ሰጡ በዘለዓለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል፡፡........
................................................እነዚህ ግን የማያውቁትን በመሳደብ ይበድላሉ አእምሮም እንደሌላቸው እንስሶች በፍጥረታቸው በሚያውቁት ሁሉ በእርሱ ይጠፋሉ፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_7:20-44፡ወውእተ አሚረ ተወልደ ሙሴ"ያንጊዜም ሙሴ ተወለደ በእግዚአብሔር ፊትም የተወደደ ሆነ ለሦስት ወርም በአባቱ ቤት አሳደጉት፡፡......
................................................ነገር ግን የሞሎህን ድንኳን አነሣችሁ ሬፋን የሚባለውንም ኮከብ አመለካችሁ ትሰግዱላቸውም ዘንድ ምስሎቻቸውን አበጃችሁ እኔም ወደ ባቢሎን እንድትማረኩ አደርጋችኋለሁ፡፡"
#ምስባክ
አርኣየ ፍናዊሁ ለሙሴ
ወለደቂቀ እስራኤል ሥምረቶ
መሓሪ ወመስተሣህል እግዛአብሔር፡፡
#ትርጉም
ለሙሴ መንገዱን አስታወቀ
ለእስራኤል ልጆችም አደራረጉን
እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ ነው፡፡ #መዝ_102:7-8
#ወንጌል
#ሉቃስ_20:37-41፡ወከመሰ የሐይዉ ምውታን"ሙታን እንደሚነሡስ እግዚአብሔር 'እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ' ብሎ በቁጥቋጦው ዘንድ እንደ አነጋገረው ሙሴ ተናግሮአል፡፡....
.................................................ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠይቀው የደፈረ ማንም የለም፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ(ግሥዐ)
@gitsawe