Forwarded from ግጻዌ
✝✝#ሰኔ_3(ዘሰንበት)✝✝
፲፩ኛ እሁድ ከጰራቅሊጦስ በኋላ መዝሙር ዘምሩ ለእግዚአብሔር፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:1-27፡ዴግንዋ ለተፋቅሮ ወተቃኀዉ"ፍቅርን ተከተሏት ለመንፈሳዊ ስጦታ ይልቁንም ትንቢት ለመናገር ተፎካከሩ፡፡................................................................................በቋንቋ መናገር አላችሁ መተርጎምም አላችሁ ሁሉም ለሚታነጽበት ጥቅም አድርጉት፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:1-9፡አኃዊነ ለኵላ መንፈስ ኢትእመኑ"ወንድሞቻችን ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ............
.................................................ወንድሙን የማያፈቅር እግዚአብሔርን አያውቅም እግዚአብሔር ፍቅር ነውና፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_10:44-ፍጻሜ፡
ወእንዘ ይነግሮሙ ጴጥሮስ"ጴጥሮስም ይህን ነገር ሲነግራቸው ይህን ትምህርት በሰሙት ሰዎች ሁሉ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወረደ፡፡............................
................................................በኢየሱስ ክርስቶስም ስም እንዲጠመቁ አዘዛቸው፡፡ከዚህም በኋላ ጥቂት ቀን አብሮአቸው እንዲቀመጥ ጴጥሮስን ማለዱት፡፡"
#ምስባክ
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ
ወመንፈስከ ቅዱሰ ኢታውፅእ እምላዕሌየ
ዕስየኒ ፍሥሓ ወአድኅኖተከ፡፡
#ትርጉም
ከፊትህ አትጣለኝ
ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ፡፡
የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፡፡
#መዝ_50:11-12
#ወንጌል
#ዮሐንስ_15:17-ፍጻሜ፡ወዘንተ እኤዝዘክሙ ከመ ትትፋቀሩ"እርስ በርሳችሁም እንድትዋደዱ ይህን አዥዣችኋለሁ፡፡..........................................................................እናንተም ትመሰክራላችሁ ከጥንት ጀምሮ ከእኔ ጋር ኑራችኋልና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘዲዮስቆሮስ፡፡
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፲፩ኛ እሁድ ከጰራቅሊጦስ በኋላ መዝሙር ዘምሩ ለእግዚአብሔር፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:1-27፡ዴግንዋ ለተፋቅሮ ወተቃኀዉ"ፍቅርን ተከተሏት ለመንፈሳዊ ስጦታ ይልቁንም ትንቢት ለመናገር ተፎካከሩ፡፡................................................................................በቋንቋ መናገር አላችሁ መተርጎምም አላችሁ ሁሉም ለሚታነጽበት ጥቅም አድርጉት፡፡"
#1ኛ_ዮሐንስ_4:1-9፡አኃዊነ ለኵላ መንፈስ ኢትእመኑ"ወንድሞቻችን ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ............
.................................................ወንድሙን የማያፈቅር እግዚአብሔርን አያውቅም እግዚአብሔር ፍቅር ነውና፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_10:44-ፍጻሜ፡
ወእንዘ ይነግሮሙ ጴጥሮስ"ጴጥሮስም ይህን ነገር ሲነግራቸው ይህን ትምህርት በሰሙት ሰዎች ሁሉ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወረደ፡፡............................
................................................በኢየሱስ ክርስቶስም ስም እንዲጠመቁ አዘዛቸው፡፡ከዚህም በኋላ ጥቂት ቀን አብሮአቸው እንዲቀመጥ ጴጥሮስን ማለዱት፡፡"
#ምስባክ
ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከ
ወመንፈስከ ቅዱሰ ኢታውፅእ እምላዕሌየ
ዕስየኒ ፍሥሓ ወአድኅኖተከ፡፡
#ትርጉም
ከፊትህ አትጣለኝ
ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ፡፡
የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፡፡
#መዝ_50:11-12
#ወንጌል
#ዮሐንስ_15:17-ፍጻሜ፡ወዘንተ እኤዝዘክሙ ከመ ትትፋቀሩ"እርስ በርሳችሁም እንድትዋደዱ ይህን አዥዣችኋለሁ፡፡..........................................................................እናንተም ትመሰክራላችሁ ከጥንት ጀምሮ ከእኔ ጋር ኑራችኋልና፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘዲዮስቆሮስ፡፡
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆