ስንክሳር
7.32K subscribers
825 photos
4 videos
37 files
237 links
በስንክሳር channal ስንክሳሩ ተገልጦ ቅዱሳን ይዘከራሉ፣ ወቅቱን የጠበቁ መረጃዎችን ያገኛሉ፡፡ ይከታተሉን!
Download Telegram
Forwarded from ግጻዌ
#ሰኔ_2
አስተርእዮተ ሥጋሆሙ ለቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወለኤልሳዕ ነቢይ ወበዓለ ሰዊት አው ዝአዊት ወቄርሎስ ወአኬልጥስ ወቀውስጦስ፡፡
#ዘቅዳሴ
#1ኛ_ቆሮ_14:29-ፍጻሜ፡
ወነቢያትኒ ይትናገሩ በበ፪ቱ ወበበ፫ቱ"ነቢያትም ቃላቸው ለቤተ ክርስቲያን ይታወቅ ዘንድ ሁለት ሁለት ወይም ሦስት ሦስት ሆነው ይናገሩ፡፡...................................................................................ነገር ግን ሁሉን በአገባብና በሥርዐት አድርጉ፡፡"
#ያዕቆብ_5:12-17፡ወእምኵሉሰ ዘይቀድም"ወንድሞቻችን ሆይ ከሁሉ አስቀድሞ በሰማይም ቢሆን በምድርም ቢሆን በሌላ መሐላም ቢሆን በምንም ፈጽሞ አትማሉ.....
................................................እርስ በርሳችሁ ኀጢአታችሁን ተናዘዙ እንድትድኑም ለወንድሞቻችሁ ጸልዩ የጻድቅ ሰው ጸሎቱ ብዙ ትረዳለች ግዳጅም ትፈጽማለች፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_13:24-32፡ወሰበከ ሎሙ ዮሐንስ ጥምቀተ"እርሱ ከመምጣቱ አስቀድሞ ዮሐንስ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የንስሓ ጥምቀትን ሰበከላቸው፡፡.............
................................................ከተነሣም በኋላ ከገሊላ ወደ ኢየሩሳሌም አብረውት ለወጡት ብዙ ቀን ተገለጠላቸው፡፡እነርሱም በሕዝብ ዘንድ ምስክሮች ሆኑት፡፡"
#ምስባክ
ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም
ሶበ ይሄልዉ አኀው ኅቡረ
ከመ ዕፍረት ዘይውኅዝ እምርእሱ እስከ ጽሕሙ፡፡
#ትርጉም
ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ
እነሆ መልካም ነው እነሆም ያማረ ነው
ከራስ እስከ ጽሕም እንደሚፈስ፡፡
#መዝ_132:1-2
#ወንጌል
#ማቴዎስ_11:1-16፡ወኮነ እምዘ ሠለጠ"ጌታችን ኢየሱስም ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዙን ከፈጸመ በኋላ ሊሰብክና ሊያስተምር ወደ ከተሞቻቸው ሄደ፡፡..........................................................................................ዦሮ ያለው መስማትን ይስማ፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘእግዝእትነ፡፡(ጎሥዓ)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆