Forwarded from ግጻዌ
#መጋቢት_9
፮ተኛ መዝሙር ዘገብረ ኄር መኑ ውእቱ ገብር ኄር
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ጢሞቴዎስ_2:1-16፡ወአንተ ወልድየ ጽናዕ በጸጋሁ"ልጄ ሆይ አንተም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ በርታ፡፡..................
.................................................ራስህን የተመረጠ አድርገህ ለእግዚአብሔር ታቀርብ ዘንድ ትጋ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_5:1-12፡ወለእለኒ ይትለሐቁ እምኔክሙ"እንግዲህ እኔ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎችን እማልዳቸዋለሁ፡፡......................
................................................ለእርሱ ክብርና ኀይል እስከ ዘለዓለም ይሁን አሜን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_1:6-9፡ወእንዘ ጉቡአን እሙንቱ"እነርሱም ተሰብስበው ሳሉ 'ጌታ ሆይ በዚህ ወራት ለእስራኤል ልጆች መንግሥትን ትመልሳለህን?' ብለው ጠየቁት፡፡.......................
.................................................በሰማርያና እስከ ምድር ዳርቻ ድረስም ምስክሮቼ ትሆኑኛላችሁ፡፡"
#ምስባክ
ከመ እንግር ፈቃደከ መከርኩ አምላኪየ
ወሕግከኒ በማእከለ ከርሥየ
ዜኖኩ ጽድቀከ በማኅበር ዐቢይ፡፡
#ትርጉም
አምላኬ ሆይ ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ
ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው
በታላቅ ጉባዔ ጽድቅን አወራሁ፡፡
#መዝ_39:8-9
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አወጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘባስልዮስ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
፮ተኛ መዝሙር ዘገብረ ኄር መኑ ውእቱ ገብር ኄር
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ጢሞቴዎስ_2:1-16፡ወአንተ ወልድየ ጽናዕ በጸጋሁ"ልጄ ሆይ አንተም በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ በርታ፡፡..................
.................................................ራስህን የተመረጠ አድርገህ ለእግዚአብሔር ታቀርብ ዘንድ ትጋ፡፡"
#1ኛ_ጴጥሮስ_5:1-12፡ወለእለኒ ይትለሐቁ እምኔክሙ"እንግዲህ እኔ ከእነርሱ ጋር ሽማግሌ የክርስቶስም መከራ ምስክር ደግሞም ሊገለጥ ካለው ክብር ተካፋይ የሆንሁ በመካከላቸው ያሉትን ሽማግሌዎችን እማልዳቸዋለሁ፡፡......................
................................................ለእርሱ ክብርና ኀይል እስከ ዘለዓለም ይሁን አሜን፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_1:6-9፡ወእንዘ ጉቡአን እሙንቱ"እነርሱም ተሰብስበው ሳሉ 'ጌታ ሆይ በዚህ ወራት ለእስራኤል ልጆች መንግሥትን ትመልሳለህን?' ብለው ጠየቁት፡፡.......................
.................................................በሰማርያና እስከ ምድር ዳርቻ ድረስም ምስክሮቼ ትሆኑኛላችሁ፡፡"
#ምስባክ
ከመ እንግር ፈቃደከ መከርኩ አምላኪየ
ወሕግከኒ በማእከለ ከርሥየ
ዜኖኩ ጽድቀከ በማኅበር ዐቢይ፡፡
#ትርጉም
አምላኬ ሆይ ፈቃድህን ለማድረግ ወደድሁ
ሕግህም በልቤ ውስጥ ነው
በታላቅ ጉባዔ ጽድቅን አወራሁ፡፡
#መዝ_39:8-9
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አወጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘባስልዮስ
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
Forwarded from ግጻዌ
#ሚያዚያ_20
በብኑዳ ሰማዕት ዘእምሀገረ ዴንዴራ ወተዝካሩ ለአባ አሞኒ፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ቆሮ_3:7-12፡ወሶበ ለእንታክቲ መልእክተ ሞት"ስለዚያ ስለ አለፈው የፊቱ ብርሃን የእስራኤል ልጆች የሙሴን ፊት መመልከት እንኪሳናቸው ድረስ በዚያች በድንጋይ ላይ በፊደል ለተቀረጸች ለሞት መልእክት ክብር ከተደረገላት ለመንፈስ ቅዱስ መልእክትማ ምንኛ እጅግ ክብር ሊደረግ ይገባ ይሆን?..................
.................................................ያ የሚያልፈው ክብር ካገኘ ያ ጸንቶ የሚኖረውማ እንዴት እጅግ ክብር ያገኝ ይሆን?"
#ያዕቆብ_3:13-ፍጻሜ፡ወመኑ ጠቢብ እምኔክሙ"ከእናንተ ብልህና አስተዋይ ማን ነው?........
.................................................የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዘራል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:38-ፍጻሜ፡
ወይእዜኒ እብለክሙ"አሁንም እላችኋለሁ ከእነዚህ ሰዎች ራቁ ተዉአቸውም ይህ ምክራቸው ይህም ሥራቸው ከሰው የተገኘ ከሆነ ያልፋል ይጠፋልም፡፡.........
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን፡፡
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡.........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አውጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም፡፡)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆
በብኑዳ ሰማዕት ዘእምሀገረ ዴንዴራ ወተዝካሩ ለአባ አሞኒ፡፡
#ዘቅዳሴ
#2ኛ_ቆሮ_3:7-12፡ወሶበ ለእንታክቲ መልእክተ ሞት"ስለዚያ ስለ አለፈው የፊቱ ብርሃን የእስራኤል ልጆች የሙሴን ፊት መመልከት እንኪሳናቸው ድረስ በዚያች በድንጋይ ላይ በፊደል ለተቀረጸች ለሞት መልእክት ክብር ከተደረገላት ለመንፈስ ቅዱስ መልእክትማ ምንኛ እጅግ ክብር ሊደረግ ይገባ ይሆን?..................
.................................................ያ የሚያልፈው ክብር ካገኘ ያ ጸንቶ የሚኖረውማ እንዴት እጅግ ክብር ያገኝ ይሆን?"
#ያዕቆብ_3:13-ፍጻሜ፡ወመኑ ጠቢብ እምኔክሙ"ከእናንተ ብልህና አስተዋይ ማን ነው?........
.................................................የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዘራል፡፡"
#የሐዋ_ሥራ_5:38-ፍጻሜ፡
ወይእዜኒ እብለክሙ"አሁንም እላችኋለሁ ከእነዚህ ሰዎች ራቁ ተዉአቸውም ይህ ምክራቸው ይህም ሥራቸው ከሰው የተገኘ ከሆነ ያልፋል ይጠፋልም፡፡.........
................................................ሁልጊዜም በቤተ መቅደስና በቤት ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አልተዉም፡፡"
#ምስባክ
ወይርአዩ አሕዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግብርቲከ ዘተክዕወ
ይባእ ቅድሜከ ገዓሮሙ ለሙቁሓን፡፡
#ትርጉም
የፈሰሰውን የባሮችህን ደም በቀል
በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ
የባሮችህም ጭንቀት ወደፊትህ ይግባ፡፡ #መዝ_78:10-11
#ወንጌል
#ማቴዎስ_25:14-31፡እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ"መንገድ እንደሚሄድ አገልጋዮቹንም ጠርቶ ሊያተርፉበት ገንዘቡን እንደ ሰጣቸው ሰው እንዲሁ ይሆናልና ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ለአንዱ አምስት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወዲያውኑ ሄደ፡፡.........................................................................................ክፉውን አገልጋይ ግን ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ወዳለበት በውጭ ወደ አለ ጨለማ አውጡት፡፡"
#ቅዳሴ፡ዘ፫፻(ግሩም፡፡)
👇👇👇👇👇👇
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👉 @gitsawe👈
👆👆👆👆👆👆