የኮሌጃችን ማሕበረሰብ በዛሬው ቀን (10/11/2015ዓ.ም) በእንጦጦ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ በሀገር አቀፍ ደረጃ ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር ተሳትፏል።
#GreenLegacy
#አረንጓዴ_አሻራ
#PMOEthiopia
#ነገንዛሬእንትከል!
#GreenLegacy
#sphmmc
#GreenLegacy
#አረንጓዴ_አሻራ
#PMOEthiopia
#ነገንዛሬእንትከል!
#GreenLegacy
#sphmmc
17ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀንን በድምቀት tከበረ::
''ሰንደቅ አላማችን ለብሄራዊ አንድነታችን ለሉአላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ቃል የኮሌጁ ሠራተኞችና አመራሮች በተገኙበት ተከበረ፡፡ በዚህ በዓል ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ የአካዳሚክ ምክትል ፕሮቮስት ዶር ሴና ዱጋሳ እንደገለጹት 17ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአባቶቻችን ተጠብቆ የቆየውን ሉዓላዊነታችንን ይበልጥ ማጽናት የሚቻለው በተሰማራንበት የስራ መስክ ተግባራችንን በትጋት ስንከውን ነው ብለዋል፡፡
Today, we proudly celebrate the 17th National Flag Day! Under the theme “Our Flag for Our National Unity, Sovereignty, and the Elevation of Ethiopia,” to showcase our strength and pride. #NationalFlagDay#PMOEthiopia #Ethiopia
''ሰንደቅ አላማችን ለብሄራዊ አንድነታችን ለሉአላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ቃል የኮሌጁ ሠራተኞችና አመራሮች በተገኙበት ተከበረ፡፡ በዚህ በዓል ላይ ንግግር ያደረጉት የኮሌጁ የአካዳሚክ ምክትል ፕሮቮስት ዶር ሴና ዱጋሳ እንደገለጹት 17ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን በአባቶቻችን ተጠብቆ የቆየውን ሉዓላዊነታችንን ይበልጥ ማጽናት የሚቻለው በተሰማራንበት የስራ መስክ ተግባራችንን በትጋት ስንከውን ነው ብለዋል፡፡
Today, we proudly celebrate the 17th National Flag Day! Under the theme “Our Flag for Our National Unity, Sovereignty, and the Elevation of Ethiopia,” to showcase our strength and pride. #NationalFlagDay#PMOEthiopia #Ethiopia