የኮሌጁ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ሪፖርት ወይይት ተደረገ፡፡
በኮሌጁ ከፍተኛ የስራ ሐላፊዎች የቀረበው ይኸው የዘጠኝ ወር ሪፖርት የተቋሙን የስራ አፈጻጸም የተመለከተ ነው፡፡ በአገር አቀፍ ደረጃ የተከናወኑ አበይት የጤናው ዘርፍ የስራ ክንውንም ቀርቧል፡፡
በሪፖርቱ መሰረት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ስኬት የተመዘገበበት እንደሆነ ተገልጻል፡፡ ለአብነትም በሕክምና አገልግሎት ዘርፉ በዘጠኝ ወራት አራት መቶ ሀምሳ ሺህ ሕሙማን ተስተናግደዋል፡፡ በእናቶች ጤና አገልግሎት በየወሩ በአማካይ በቁጥር ለአንድ ሺህ እናቶች የወሊድ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይም 12 ሺህ ቀዶ ሕክምና ተሰርቷል፡፡ ይህም አፈጻፀሙ 85 በመቶ ለመድረስ ተችሏል፡፡ የኤሌክትሮኒክ ሜዲካል ሪኮርዲኒግ ሽፋኑ 95 በ በመቶ መድረሱም እንደ ስኬት ከተመዘገቡ ስራዎች መካከል ይገኝበታል፡፡ በሪፖርቱ የዓይን ሕክምና እና የተመላላሽ ሕክምና ክፍሎች ከመቼውም ጊዜ በላይ ብዙ ሕሙማንን እንዳተስተናገዱ ተገልጻል፡፡ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሙሉ ለሙሉ በኢትዮጵያዊያን ሐኪሞች ሳይቆራረጥ በመካሄድ ላይ ነው፡፡
በተጨማሪም በሪፖርቱ እንደተገለፀው በሪፈር ተብለው ከሌሎች የጤና ተቋማት የሚመጡ ሕሙማን ምልልስ እንዲያጥር ተደርጓል፡፡ቀዶ ሕክምና የሚፈልጉ ሕሙማን በረጅም ቀጠሮ ማስተናገድ ቀርቷል፡፡ ሕሙማን በመጡበት ሰዓት በስፔሻሊስት ሐኪም ይታያሉ፡፡እነዚህን ሌሎች ጉዳዮች በሕክምና ክፍሉ ከታዩ ዋና ዋና ስኬቶች መካከል እንደሆኑ ተነግሯል፡፡
በሕክምና አገልግሎቱ አሰጣጥ ላይም ዋና ተግዳሮት ተብለው ሁለት ጉዳዮች ተነስተዋል፡፡ የጤና ኢንሹራንስ የሌላቸው እና ለሕክምና አገልግሎቱ ገንዘብ የመክፈል አቅም የሌላቸው ሕሙማን ቁጥር ጨምሯል፡፡ ይህም ተቋሙ የሚያገኘውን ገቢ አሳጥቶታታል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ የድንገተኛ ሕክምና አገልግሎቱን የሚሰጥበት ክፍል በቂ አለመሆን ተጠቅሰዋል፡፡
ኮሌጁ በስድስት የቅድመ ምረቃ የትምህርት ዘርፎች፡በ27 ሰብ ስፔሻሊቲ ሕክምና፣በ11 የማስተር እና የኤም. ፒ.ኤች እና 1 የፒ.ኤች .ዲ መርሀግብር በአጠቃላይ 2031 ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ እንደሚገኝ በዕለቱ ከቀረበው ሪፖርት መረዳት ተችሏል፡፡
የሕብረተሰብ ጤና ትምህርትቤት በመደበኛ መርሀግብሩ በሁለተኛ ዲግሪ በአምስት የትምህርት ዘርፎች በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡በዚህ ዓመት በጤና ተግባቦትና ፕሮሞሽን ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን ተቀብሏል፡፡ ትምህርቱ ቤቱ በየዓመቱ ለሴቶች ብቻ በሚሰጠውʺFemale Scholarshipʺ ስምንት ሴቶች የነጻ ትምህርት ዕድል አግኝተዋል፡፡መምህራኑ በበጀት ዓመቱ በቁጥር 45 የሚደርሱ የምርምር ስራዎቻቸው በዐለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ ታትመውላቸዋል፡፡
የነርሲንግ ትምህርት ቤት በበኩሉ በስድስት የሁለተኛ ዲግሪ መርሀግብር ተማሪዎችን በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡ ከትምህርት ፕሮግራማቸው መካከል ሶስቱ ሪዚደንሲ እንዲሆን ተደርጓል፡፡ በመጪው ዐመት ሁለት አዲስ የነርሲንግ ሪዝደንሲ መርሀግብር ለመክፈት እየተዘጋጀ ነው፡፡ መምህራኑ በዚህ ዓመት በቁጥር 40 የሚደርሱ የጥናት ጽሁፋቸው በዐለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ ታትመውላቸዋል፡፡ ትምህርት ቤቱ በቅድመ ምረቃ በአምስት ፕሮግራሞችም በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
የሕክምና ትምህርት ቤቱ ሁለት አዳዲስ የስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች የከፈተ ሲሆን ተጨማሪ አንድ ፕራግራም በሚቀጥለው ዓመት ለማስጀመር ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡
በአጠቃላይ በኮሌጁ የሰው ሐይል እጥረትና የመማሪያ ክፍሎች በበቂ ሁኔታ አለመገኘት ዋንኛ ችግር ነው ተብሏል፡፡
የኮሌጁን ምድረ ግቢ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ እና ጽዱ ተቋም ለማድረግ እየተሰራ በመሆኑ ይህ እንደስኬትተቆጥሯል፡፡በሌላ በኩል ኮሌጁ ነጸ ሕክምናን ሕብረተሰቡ በሚገኝበት አካባቢ በመሄድ ነጻ የጤና ምርመራ ሰጥቷል፡ የተጀመሩ የሕንጻ ግንባታዎች በተገቢው ጊዜ እንዲያልቁ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ተብራርቷል፡፡
የኮሌጁከፍተኛ የስራ ሀለፊዎች ባቀረቡት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ ኃላፊዎቹ ለተገኙት ስኬቶች በሙሉ የመላው የኮሌጁ ማህበረሰብ ጥረት ነው ብለዋል፡፡ በሪፖርቱ የታዩ ችግሮችንም በቀጣይ ለመፍታት ጥረት ይደረጋልም ብለዋል፡፡
በኮሌጁ ከፍተኛ የስራ ሐላፊዎች የቀረበው ይኸው የዘጠኝ ወር ሪፖርት የተቋሙን የስራ አፈጻጸም የተመለከተ ነው፡፡ በአገር አቀፍ ደረጃ የተከናወኑ አበይት የጤናው ዘርፍ የስራ ክንውንም ቀርቧል፡፡
በሪፖርቱ መሰረት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ስኬት የተመዘገበበት እንደሆነ ተገልጻል፡፡ ለአብነትም በሕክምና አገልግሎት ዘርፉ በዘጠኝ ወራት አራት መቶ ሀምሳ ሺህ ሕሙማን ተስተናግደዋል፡፡ በእናቶች ጤና አገልግሎት በየወሩ በአማካይ በቁጥር ለአንድ ሺህ እናቶች የወሊድ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡ በተመሳሳይም 12 ሺህ ቀዶ ሕክምና ተሰርቷል፡፡ ይህም አፈጻፀሙ 85 በመቶ ለመድረስ ተችሏል፡፡ የኤሌክትሮኒክ ሜዲካል ሪኮርዲኒግ ሽፋኑ 95 በ በመቶ መድረሱም እንደ ስኬት ከተመዘገቡ ስራዎች መካከል ይገኝበታል፡፡ በሪፖርቱ የዓይን ሕክምና እና የተመላላሽ ሕክምና ክፍሎች ከመቼውም ጊዜ በላይ ብዙ ሕሙማንን እንዳተስተናገዱ ተገልጻል፡፡ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሙሉ ለሙሉ በኢትዮጵያዊያን ሐኪሞች ሳይቆራረጥ በመካሄድ ላይ ነው፡፡
በተጨማሪም በሪፖርቱ እንደተገለፀው በሪፈር ተብለው ከሌሎች የጤና ተቋማት የሚመጡ ሕሙማን ምልልስ እንዲያጥር ተደርጓል፡፡ቀዶ ሕክምና የሚፈልጉ ሕሙማን በረጅም ቀጠሮ ማስተናገድ ቀርቷል፡፡ ሕሙማን በመጡበት ሰዓት በስፔሻሊስት ሐኪም ይታያሉ፡፡እነዚህን ሌሎች ጉዳዮች በሕክምና ክፍሉ ከታዩ ዋና ዋና ስኬቶች መካከል እንደሆኑ ተነግሯል፡፡
በሕክምና አገልግሎቱ አሰጣጥ ላይም ዋና ተግዳሮት ተብለው ሁለት ጉዳዮች ተነስተዋል፡፡ የጤና ኢንሹራንስ የሌላቸው እና ለሕክምና አገልግሎቱ ገንዘብ የመክፈል አቅም የሌላቸው ሕሙማን ቁጥር ጨምሯል፡፡ ይህም ተቋሙ የሚያገኘውን ገቢ አሳጥቶታታል፡፡ ሁለተኛው ደግሞ የድንገተኛ ሕክምና አገልግሎቱን የሚሰጥበት ክፍል በቂ አለመሆን ተጠቅሰዋል፡፡
ኮሌጁ በስድስት የቅድመ ምረቃ የትምህርት ዘርፎች፡በ27 ሰብ ስፔሻሊቲ ሕክምና፣በ11 የማስተር እና የኤም. ፒ.ኤች እና 1 የፒ.ኤች .ዲ መርሀግብር በአጠቃላይ 2031 ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ እንደሚገኝ በዕለቱ ከቀረበው ሪፖርት መረዳት ተችሏል፡፡
የሕብረተሰብ ጤና ትምህርትቤት በመደበኛ መርሀግብሩ በሁለተኛ ዲግሪ በአምስት የትምህርት ዘርፎች በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡በዚህ ዓመት በጤና ተግባቦትና ፕሮሞሽን ለመጀመሪያ ጊዜ ተማሪዎችን ተቀብሏል፡፡ ትምህርቱ ቤቱ በየዓመቱ ለሴቶች ብቻ በሚሰጠውʺFemale Scholarshipʺ ስምንት ሴቶች የነጻ ትምህርት ዕድል አግኝተዋል፡፡መምህራኑ በበጀት ዓመቱ በቁጥር 45 የሚደርሱ የምርምር ስራዎቻቸው በዐለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ ታትመውላቸዋል፡፡
የነርሲንግ ትምህርት ቤት በበኩሉ በስድስት የሁለተኛ ዲግሪ መርሀግብር ተማሪዎችን በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡ ከትምህርት ፕሮግራማቸው መካከል ሶስቱ ሪዚደንሲ እንዲሆን ተደርጓል፡፡ በመጪው ዐመት ሁለት አዲስ የነርሲንግ ሪዝደንሲ መርሀግብር ለመክፈት እየተዘጋጀ ነው፡፡ መምህራኑ በዚህ ዓመት በቁጥር 40 የሚደርሱ የጥናት ጽሁፋቸው በዐለም አቀፍ ጆርናሎች ላይ ታትመውላቸዋል፡፡ ትምህርት ቤቱ በቅድመ ምረቃ በአምስት ፕሮግራሞችም በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
የሕክምና ትምህርት ቤቱ ሁለት አዳዲስ የስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች የከፈተ ሲሆን ተጨማሪ አንድ ፕራግራም በሚቀጥለው ዓመት ለማስጀመር ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡
በአጠቃላይ በኮሌጁ የሰው ሐይል እጥረትና የመማሪያ ክፍሎች በበቂ ሁኔታ አለመገኘት ዋንኛ ችግር ነው ተብሏል፡፡
የኮሌጁን ምድረ ግቢ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ እና ጽዱ ተቋም ለማድረግ እየተሰራ በመሆኑ ይህ እንደስኬትተቆጥሯል፡፡በሌላ በኩል ኮሌጁ ነጸ ሕክምናን ሕብረተሰቡ በሚገኝበት አካባቢ በመሄድ ነጻ የጤና ምርመራ ሰጥቷል፡ የተጀመሩ የሕንጻ ግንባታዎች በተገቢው ጊዜ እንዲያልቁ ክትትል እየተደረገ መሆኑን ተብራርቷል፡፡
የኮሌጁከፍተኛ የስራ ሀለፊዎች ባቀረቡት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ ኃላፊዎቹ ለተገኙት ስኬቶች በሙሉ የመላው የኮሌጁ ማህበረሰብ ጥረት ነው ብለዋል፡፡ በሪፖርቱ የታዩ ችግሮችንም በቀጣይ ለመፍታት ጥረት ይደረጋልም ብለዋል፡፡
Exciting News!
We are thrilled to announce that the Center for Professional and Institutional Development (CPID) has been granted the annual model CPD award!
This outstanding achievement is a testament to the hard work, dedication, and collective efforts of the CPID team. We would like to extend our warmest congratulations to each and every individual who contributed to this success.
We are proud to share this achievement with the college community and celebrate the well-deserved recognition of our team's excellence!
We are thrilled to announce that the Center for Professional and Institutional Development (CPID) has been granted the annual model CPD award!
This outstanding achievement is a testament to the hard work, dedication, and collective efforts of the CPID team. We would like to extend our warmest congratulations to each and every individual who contributed to this success.
We are proud to share this achievement with the college community and celebrate the well-deserved recognition of our team's excellence!