የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
9.69K subscribers
9.3K photos
132 videos
1 file
1.55K links
ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።

"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።
Download Telegram
#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል መሪዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 ሚልዮን ችግኝ ለመትከል በታቀደዉ መሰረት #በአረንጓዴ_አሻራ_መርሃ_ግብር_ላይ_ተሳተፋ
ሃምሌ 10 ቀን 2015ዓ/ም የአዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር “በጉለሌ እጽዋት ማዕከል” ተካሒዷል።በተዘጋጀዉ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ጠቅላይ ፀሃፊ ቄስ ደረጀ ጀንበሩ ጨምሮ የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች የመንግስት ባለስልጣናት እና ዲፕሎማቶች የካዉንስሉ የክላስተር አመራሮች መምህራን እና ተማሪዎች በጉለሌ የህፅዋት ማእከል በመገኘት ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል አረንጓዴ አሻራቸዉን አኑረዋል።
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/5qQ3ixHS68c
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!