#የኢትዮዽያ_ወንጌል_አማኞች_አብያተክርስቲያናት_ካዉንስል መሪዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 ሚልዮን ችግኝ ለመትከል በታቀደዉ መሰረት #በአረንጓዴ_አሻራ_መርሃ_ግብር_ላይ_ተሳተፋ።
ሃምሌ 10 ቀን 2015ዓ/ም የአዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር “በጉለሌ እጽዋት ማዕከል” ተካሒዷል።በተዘጋጀዉ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ጠቅላይ ፀሃፊ ቄስ ደረጀ ጀንበሩ ጨምሮ የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች የመንግስት ባለስልጣናት እና ዲፕሎማቶች የካዉንስሉ የክላስተር አመራሮች መምህራን እና ተማሪዎች በጉለሌ የህፅዋት ማእከል በመገኘት ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል አረንጓዴ አሻራቸዉን አኑረዋል።
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/5qQ3ixHS68c
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
ሃምሌ 10 ቀን 2015ዓ/ም የአዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር “በጉለሌ እጽዋት ማዕከል” ተካሒዷል።በተዘጋጀዉ መርሃ ግብር ላይ የኢትዮዽያ ወንጌል አማኞች አብያተክርስቲያናት ካዉንስል ጠቅላይ ፀሃፊ ቄስ ደረጀ ጀንበሩ ጨምሮ የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች የመንግስት ባለስልጣናት እና ዲፕሎማቶች የካዉንስሉ የክላስተር አመራሮች መምህራን እና ተማሪዎች በጉለሌ የህፅዋት ማእከል በመገኘት ነገን ዛሬ እንትከል በሚል መሪ ቃል አረንጓዴ አሻራቸዉን አኑረዋል።
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/EGBCC
ዩትዩብ፡ - https://youtu.be/5qQ3ixHS68c
ቴሌግራም፦ https://tttttt.me/EGBCC
ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!!!!!
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.