“መጽሐፍ ቅዱሳዊ አመራር” “Biblical Leadership” በሚል ስያሜ 3ኛ ዙር የሥልጠና መርሐ ግብር ተጀመረ
በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር እና በእንግሊዝ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ትብብር ተግባራዊ እየተደረገ ባለው ፕሮጀክት የተዘጋጀው ሦስተኛው ዙር የሥልጠና መርሐ ግብር ተጀመረ።
በስልጠናው ላይ ቁጥራቸው ከ50 በላይ የሆኑ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፥ ከሕግ ባለሙያዎች፥ ከከፍተኛ ትምህር ተቋማት፥ ከህክምና ሙያ ዘርፍ፥ ከምህንድስና ሙያ ዘርፍ እና ከተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት የተውጣጡ መሪዎችና ባለሙያዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
እኤአ 2023 ዓ.ም ጀምሮ በልዩ ሁኔታ ተዋቅሮ እየተሰጠ ያለው ይህ ስልጠና “Catalyzing Leaders” በሚል ርዕስ የሚካሄድ ሲሆን ዓላማውም በተለያየ ደረጃ እና ሙያ ላይ የሚገኙ መሪዎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በመጠቀም ለተሻለና ውጤታማ መሪ እንዲሆኑ መደገፍ ለዚህም መጽሐፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በግብአትነት እንዲጠቀሙ ማበረታታት መሆኑ ተግልጾዋል።
በስልጠናው ላይ ዓለም አቀፍ እውቅና ያለቸው መምህራንና የምርምር ባለሙያዎች በአሰልጣኝነት እየተሳተፉ ይገኛል።
መረጃው የኢትዮጵያ መጽሃፍ ቅዱስ ማህበር ነው።
ለኢቫንጀሊካል ቲቪ ፤ ቤተልሔም ደረጄ
በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር እና በእንግሊዝ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ትብብር ተግባራዊ እየተደረገ ባለው ፕሮጀክት የተዘጋጀው ሦስተኛው ዙር የሥልጠና መርሐ ግብር ተጀመረ።
በስልጠናው ላይ ቁጥራቸው ከ50 በላይ የሆኑ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፥ ከሕግ ባለሙያዎች፥ ከከፍተኛ ትምህር ተቋማት፥ ከህክምና ሙያ ዘርፍ፥ ከምህንድስና ሙያ ዘርፍ እና ከተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት የተውጣጡ መሪዎችና ባለሙያዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
እኤአ 2023 ዓ.ም ጀምሮ በልዩ ሁኔታ ተዋቅሮ እየተሰጠ ያለው ይህ ስልጠና “Catalyzing Leaders” በሚል ርዕስ የሚካሄድ ሲሆን ዓላማውም በተለያየ ደረጃ እና ሙያ ላይ የሚገኙ መሪዎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በመጠቀም ለተሻለና ውጤታማ መሪ እንዲሆኑ መደገፍ ለዚህም መጽሐፍ ቅዱሳዊ እሴቶችን በግብአትነት እንዲጠቀሙ ማበረታታት መሆኑ ተግልጾዋል።
በስልጠናው ላይ ዓለም አቀፍ እውቅና ያለቸው መምህራንና የምርምር ባለሙያዎች በአሰልጣኝነት እየተሳተፉ ይገኛል።
መረጃው የኢትዮጵያ መጽሃፍ ቅዱስ ማህበር ነው።
ለኢቫንጀሊካል ቲቪ ፤ ቤተልሔም ደረጄ
❤12🙏3🔥2