የሀገራዊ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ቡድኖች መሪዎች ግኝቶቻቸውን አቀረቡ
***********************
የሀገራዊ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ቡድኖች መሪዎች ግምገማዎቻቸውን እና ግኝቶቻቸውን አቅርበዋል፡፡
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የሀገራዊ ፕሮጀክቶች በክልሎች ደረጃ ያለ አፈፃፀም ግምገማ ተደርጎ እንደነበር ይታወሳል።
ይኽን ተከትሎ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት የተመራ ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ዛሬ ተካሂዷል።
በስብሰባው ላይ የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ቡድኖች መሪዎች ግምገማዎቻቸውን እና ግኝቶቻቸውን ማቅረባቸው ታውቋል፡፡
ይኽ የሱፐርቪዥን እና የግብረመልስ ሂደት ሰፋ ያለው ሥርዓትን የማጠናከር ተግባር አካል ሲሆን አፈፃፀሞችን በዞን እና ወረዳ ደረጃ በመመልከት ክፍተቶችን መለየትን አላማ ማድረጉንም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማኀበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
***********************
የሀገራዊ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ቡድኖች መሪዎች ግምገማዎቻቸውን እና ግኝቶቻቸውን አቅርበዋል፡፡
በሚኒስትሮች ምክር ቤት የሀገራዊ ፕሮጀክቶች በክልሎች ደረጃ ያለ አፈፃፀም ግምገማ ተደርጎ እንደነበር ይታወሳል።
ይኽን ተከትሎ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት የተመራ ስብሰባ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ዛሬ ተካሂዷል።
በስብሰባው ላይ የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ቡድኖች መሪዎች ግምገማዎቻቸውን እና ግኝቶቻቸውን ማቅረባቸው ታውቋል፡፡
ይኽ የሱፐርቪዥን እና የግብረመልስ ሂደት ሰፋ ያለው ሥርዓትን የማጠናከር ተግባር አካል ሲሆን አፈፃፀሞችን በዞን እና ወረዳ ደረጃ በመመልከት ክፍተቶችን መለየትን አላማ ማድረጉንም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማኀበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
👍19❤7
የፌዴራል ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በብሔራዊ ቤተ - መንግሥት ሙዝየም ያደረጉት ጉብኝት - በምስል
👍13❤1
ባህርዳር ከተማ ሀዋሳ ከተማን 1ለ0 አሸነፈ
***************
ዛሬ በተካሄደው 13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ሀዋሳ ከተማን 1ለ0 አሸንፏል።
ለባህርዳር ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ጄሮም ፊሊፕ በ80ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአሁኑ ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር እየተጫወቱ ሲሆን የመጀመሪያውን መደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜም ያለምንም ግብ ወደ መልበሻ ክፍል ገብተዋል ።
በላሉ ኢታላ
***************
ዛሬ በተካሄደው 13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ሀዋሳ ከተማን 1ለ0 አሸንፏል።
ለባህርዳር ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ጄሮም ፊሊፕ በ80ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአሁኑ ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር እየተጫወቱ ሲሆን የመጀመሪያውን መደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜም ያለምንም ግብ ወደ መልበሻ ክፍል ገብተዋል ።
በላሉ ኢታላ
👍24❤2