#TPLF
"ኢትዮጵያ ውስጥ አሃዳዊነትና የመገንጠልን ፖለቲካ እንደ የፖለቲካዊ ግብ ይዘው የሚታገሉ ሀይሎች ነበሩ። ይሄ በመሆኑ የኢትዮጵያ ህገ መንግስት ሲረቅና ሲፀድቅ እነዚህ ሁለት ሀሳቦች ለማስታረቅ ነው የተመኮረው።
በሁለቱንም አስተሳሰቦች የነበሩ የገመድ ጉተታዎች ለማስቀረት አገሪትዋ በፌደሬሸን እንድትተዳደር ነው የተደረገው። በዋናነት ህገ መንገስቱ እነዚህ ሁለት አስተሳሰቦች ነው ግምት ያስገባው። ይህንን በመደረጉ ሁለቱንም አስተሳሰቦች ለማስታረቅ ተችሏል። በመሆኑም ህገ መንግስቱ ሲተች በይዘቱና በጠቀሜታው ሳይሆን ተደጋግሞ ሲባል እንደምንሰመው የህወሓት ህገ መንግስት ነው፤ ነው የሚባለው።
ህገ መንግስቱ የህወሓት ነው አይደለም ሌላ ነገር ሆኖ፣ ህገ መንግስቱ ልማት፣ ዲሞክራሲና ልማተት የሚያመጣ ከሆነ፣ የአገር ቀጣይነት የሚዪረጋግጥ ከሆነ የህወሓት ቢሆንስ ምን ችግር አለው? የአሜሪካ ህገ መንግስትም እኮ ጀምስ ማዲሶን ነው የፃፈው፤ አሜሪካውያን ህገ መንገስቱ የማዲሶን ስለሆነ አንቀበለውም አላሉም። ስለዚህ ህገ መንግስቱ መተቸትም መቀበልም ካለብን ከይዘቱ ተነስተን ነው መሆን ያለበት።
https://telegra.ph/Tplf-09-25
"ኢትዮጵያ ውስጥ አሃዳዊነትና የመገንጠልን ፖለቲካ እንደ የፖለቲካዊ ግብ ይዘው የሚታገሉ ሀይሎች ነበሩ። ይሄ በመሆኑ የኢትዮጵያ ህገ መንግስት ሲረቅና ሲፀድቅ እነዚህ ሁለት ሀሳቦች ለማስታረቅ ነው የተመኮረው።
በሁለቱንም አስተሳሰቦች የነበሩ የገመድ ጉተታዎች ለማስቀረት አገሪትዋ በፌደሬሸን እንድትተዳደር ነው የተደረገው። በዋናነት ህገ መንገስቱ እነዚህ ሁለት አስተሳሰቦች ነው ግምት ያስገባው። ይህንን በመደረጉ ሁለቱንም አስተሳሰቦች ለማስታረቅ ተችሏል። በመሆኑም ህገ መንግስቱ ሲተች በይዘቱና በጠቀሜታው ሳይሆን ተደጋግሞ ሲባል እንደምንሰመው የህወሓት ህገ መንግስት ነው፤ ነው የሚባለው።
ህገ መንግስቱ የህወሓት ነው አይደለም ሌላ ነገር ሆኖ፣ ህገ መንግስቱ ልማት፣ ዲሞክራሲና ልማተት የሚያመጣ ከሆነ፣ የአገር ቀጣይነት የሚዪረጋግጥ ከሆነ የህወሓት ቢሆንስ ምን ችግር አለው? የአሜሪካ ህገ መንግስትም እኮ ጀምስ ማዲሶን ነው የፃፈው፤ አሜሪካውያን ህገ መንገስቱ የማዲሶን ስለሆነ አንቀበለውም አላሉም። ስለዚህ ህገ መንግስቱ መተቸትም መቀበልም ካለብን ከይዘቱ ተነስተን ነው መሆን ያለበት።
https://telegra.ph/Tplf-09-25
#TPLF
በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ቡድን የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ የሚገኙባቸው 16 የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ማባረሩና ከነበራቸው ድርጅታዊ ሃላፊነት ማንሳቱን አስታወቀ።
ድርጅቱ መስከረም 6/2017 ዓ.ም አካሄድኩት ያለውን ስብሰባ አስመልክቶ ባወጣው ባለ ሦስት ገፅ መግለጫ :-
1. አቶ ጌታቸው ረዳ
2. አቶ በየነ ምክሩ
3. ፕ/ር ክንደያ ገ/ሂወት
4. ዶ/ር ሓጎስ ጎዲፈይ
5. ወ/ሮ ኣልማዝ ገ/ፃዲቕ
6. አቶ ረዳኢ ሓለፎም
7. ወ/ሮ ሰብለ ካሕሳይ
8. አቶ ኢሳያስ ታደሰ
9. አቶ ሰለሞን መዓሾ
10. አቶ ሺሻይ መረሳ
11. ዶ/ር ገ/ሂወት ገ/ሄር
12. አቶ ርስቁ አለማው
13. አቶ ሃፍቱ ኪሮስ
14. አቶ ብርሃነ ገ/የሱስ
15. አቶ ሩፋኤል ሽፋረ
16. አቶ ነጋ ኣሰፋ
ከአባልነትና ከድርጅት ሃላፊነት " አባርሪያችኃለሁ " ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
በእነ ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል ቡድን የሚመራው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ የሚገኙባቸው 16 የማእከላዊ ኮሚቴ አባላት ማባረሩና ከነበራቸው ድርጅታዊ ሃላፊነት ማንሳቱን አስታወቀ።
ድርጅቱ መስከረም 6/2017 ዓ.ም አካሄድኩት ያለውን ስብሰባ አስመልክቶ ባወጣው ባለ ሦስት ገፅ መግለጫ :-
1. አቶ ጌታቸው ረዳ
2. አቶ በየነ ምክሩ
3. ፕ/ር ክንደያ ገ/ሂወት
4. ዶ/ር ሓጎስ ጎዲፈይ
5. ወ/ሮ ኣልማዝ ገ/ፃዲቕ
6. አቶ ረዳኢ ሓለፎም
7. ወ/ሮ ሰብለ ካሕሳይ
8. አቶ ኢሳያስ ታደሰ
9. አቶ ሰለሞን መዓሾ
10. አቶ ሺሻይ መረሳ
11. ዶ/ር ገ/ሂወት ገ/ሄር
12. አቶ ርስቁ አለማው
13. አቶ ሃፍቱ ኪሮስ
14. አቶ ብርሃነ ገ/የሱስ
15. አቶ ሩፋኤል ሽፋረ
16. አቶ ነጋ ኣሰፋ
ከአባልነትና ከድርጅት ሃላፊነት " አባርሪያችኃለሁ " ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁53👍27👀3❤1