#Congratulations
የዲላ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመደበኛው ፕሮግራም ለ5 ዓመት ከ6 ወር ሲያስተምራቸው የነበሩትን 55 ተማሪዎች በትናንትናው ዕለት በዋናው ግቢ አስመርቋል።
ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ!
@Yenetube @Fikerassefa
የዲላ ዩኒቨርሲቲ በአርክቴክቸር ትምህርት ክፍል በመደበኛው ፕሮግራም ለ5 ዓመት ከ6 ወር ሲያስተምራቸው የነበሩትን 55 ተማሪዎች በትናንትናው ዕለት በዋናው ግቢ አስመርቋል።
ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ!
@Yenetube @Fikerassefa