ምክር ቤቶቹ ነገ የፕሬዚዳንት ዶ/ር #ሙላቱን መልቀቂያ በመቀበል አዲስ የሪፐብሊኩን #ፕሬዚዳንት ይሾማሉ
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ነገ ሁለተኛ ልዩ ስብሰባቸውን ያካሂዳሉ።
ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፅህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ እንደሚጠቁመውም፥ ምክር ቤቶቹ በስብሰባቸው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር #ሙላቱ ተሾመ የሚያቀርቡትን መልቀቂያ በመቀበል አዲስ ፕሬዚዳንት #ይሾማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ምክር ቤቶቹ ነገ የፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱን #መልቀቂያ በመቀበል አዲስ የሪፐብሊኩን ፕሬዚዳንት ይሾማሉ
©FBC
@yenetube @mycase27
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ነገ ሁለተኛ ልዩ ስብሰባቸውን ያካሂዳሉ።
ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፅህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያገኘው መረጃ እንደሚጠቁመውም፥ ምክር ቤቶቹ በስብሰባቸው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር #ሙላቱ ተሾመ የሚያቀርቡትን መልቀቂያ በመቀበል አዲስ ፕሬዚዳንት #ይሾማሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ምክር ቤቶቹ ነገ የፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱን #መልቀቂያ በመቀበል አዲስ የሪፐብሊኩን ፕሬዚዳንት ይሾማሉ
©FBC
@yenetube @mycase27