ኢትዮ ቴሌኮም የሳይበር ጥቃት ደረሰበት
ከሁለት ሳምንት በፊት በኢትዮ ቴሌኮም የውስጥ ሲስተም ውስጥ #የራንሰምዌር (Ransomeware ) ጥቃት መድረሱን ሰራተኞችም የኢሜል ልውውጦቻቸው መጠባበቂያ ሳይቀሩ ከዋና ሲስተም ጋር እንዳይገኙ እና ይህንን ካደረጉ ልውውጦቻቸው ሊያጡ እንደሚችሉ አርብ የካቲት 13 ለድርጅቱ ሰራተኞች የተላኩ መልክቶች አረጋገጡ።
ከድርጅቱ የዲጅታል ዲቪዥን የተላከው አጭር የጽሑፍ መልክት አርብ ይድረስ እንጂ ሰራተኞች ግን ከማክሰኞ የከቲት 10 ጀምሮ ሁሉም የቴሌኮም ሰርዓቶች ቀመው እንደነበር አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው ታመኝ ምንጮች ገልፅዋል።
ምንጮቹ እንደሚሉት ከሲአርኤም ከተባለው እና የደንበኞች መረጃዎችን ከሚይዘው ሲስተም ውጪ ያሉ የቴሌኮሙ ሰርአቶች የጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል።
የቀረውን ከጋዜጣው ላይ ያንብብ
ምንጭ :- አዲስ ማለዳ ✏️ YeneTube
@Yenetube @FikerAssefa
ከሁለት ሳምንት በፊት በኢትዮ ቴሌኮም የውስጥ ሲስተም ውስጥ #የራንሰምዌር (Ransomeware ) ጥቃት መድረሱን ሰራተኞችም የኢሜል ልውውጦቻቸው መጠባበቂያ ሳይቀሩ ከዋና ሲስተም ጋር እንዳይገኙ እና ይህንን ካደረጉ ልውውጦቻቸው ሊያጡ እንደሚችሉ አርብ የካቲት 13 ለድርጅቱ ሰራተኞች የተላኩ መልክቶች አረጋገጡ።
ከድርጅቱ የዲጅታል ዲቪዥን የተላከው አጭር የጽሑፍ መልክት አርብ ይድረስ እንጂ ሰራተኞች ግን ከማክሰኞ የከቲት 10 ጀምሮ ሁሉም የቴሌኮም ሰርዓቶች ቀመው እንደነበር አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው ታመኝ ምንጮች ገልፅዋል።
ምንጮቹ እንደሚሉት ከሲአርኤም ከተባለው እና የደንበኞች መረጃዎችን ከሚይዘው ሲስተም ውጪ ያሉ የቴሌኮሙ ሰርአቶች የጥቃቱ ሰለባ ሆነዋል።
የቀረውን ከጋዜጣው ላይ ያንብብ
ምንጭ :- አዲስ ማለዳ ✏️ YeneTube
@Yenetube @FikerAssefa