የአውቶቢሱ ታርጋ ታውቋል...
እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ጀርባ በሚገኝው ድልድይ ውስጥ የወደቀው አደጋ የገጠመው የከተማ አውቶብሱ ምክንያት ለጊዜው የሰሌዳ ቁጥር የማንነግራችሁ ኮድ 3 አ. አ መኪና #ለመሸሽ_ሲል እንደሆነ የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች የኮምንኬሽን ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለሽገር አስረድተዋል።
አውቶብሱ የተለመደ የመስመር ቁጥር ያልተሰጠው አዲስ ስምሪት እንደሆነም አውቀናል።
አደጋው ያጋጠመው አንበሳ የከተማ አውቶብስ የታርጋ ቁጥሩም ኮድ 3- አ/አ 68377 እንደሆነ ታውቋል።
በዚሁ አደጋም 31 ሰዎች ብርቱ ጉዳት እንደገጠማቸው ሰምተናል፤ካሰቡበት ለመድረስ በአውቶብሱ ተሳፍረው አደጋው ያገኛቸው ኢትዮጵያውያንም ወደ ጥቁር አንበሳ ዘውዲቱ እና አቤት ሆስፒታል መወሰዳቸውን ባለሙያው ነግረውናል።
በደረሰው አደጋ እስካሁን የሁለት ሰው ህይወት አልፏል ተብሏል። #የሟቾች_ቁጥርም_ሊጨምር ይችላል ያሉት የኮምንኬሽን ባለሙያው ናቸው።
#ሸገር
@YeneTube @Fikerassefa
እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ጀርባ በሚገኝው ድልድይ ውስጥ የወደቀው አደጋ የገጠመው የከተማ አውቶብሱ ምክንያት ለጊዜው የሰሌዳ ቁጥር የማንነግራችሁ ኮድ 3 አ. አ መኪና #ለመሸሽ_ሲል እንደሆነ የእሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች የኮምንኬሽን ባለሙያ አቶ ስለሺ ተስፋዬ ለሽገር አስረድተዋል።
አውቶብሱ የተለመደ የመስመር ቁጥር ያልተሰጠው አዲስ ስምሪት እንደሆነም አውቀናል።
አደጋው ያጋጠመው አንበሳ የከተማ አውቶብስ የታርጋ ቁጥሩም ኮድ 3- አ/አ 68377 እንደሆነ ታውቋል።
በዚሁ አደጋም 31 ሰዎች ብርቱ ጉዳት እንደገጠማቸው ሰምተናል፤ካሰቡበት ለመድረስ በአውቶብሱ ተሳፍረው አደጋው ያገኛቸው ኢትዮጵያውያንም ወደ ጥቁር አንበሳ ዘውዲቱ እና አቤት ሆስፒታል መወሰዳቸውን ባለሙያው ነግረውናል።
በደረሰው አደጋ እስካሁን የሁለት ሰው ህይወት አልፏል ተብሏል። #የሟቾች_ቁጥርም_ሊጨምር ይችላል ያሉት የኮምንኬሽን ባለሙያው ናቸው።
#ሸገር
@YeneTube @Fikerassefa