ከፖለቲካ ጫና ነፃ የወጡት የመንግስት ሚዲያዎች ⬇️
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (#ኢዘአ)፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ #ፕሬስ ድርጅት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ/#EBC) ተጠሪነታቸው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሆናል። ከዚህ በተጨማሪ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ፈርሶ በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ስር እንዲጠቃለል ተደርጓል። በዚህ መሰረት ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በስልጣን ላይ ባለው የፖለቲካ ቡድን ቁጥጥር ስር ወድቀው የነበሩት የመንግስት ሚዲያ ተቋማት ከሞላ-ጎደል ነፃ ወጥተዋል። ከዚህ በኋላ የመንግስትን በውሸትና ግነት የታጨቀ ዘገባ እንዲያቀርቡ የሚገደዱበት አሰራር የለም። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስር እስከሆኑ ድረስ ተጠሪነታቸው ለህዝብና ለህግ ብቻ ይሆናል፡፡
©seyoum Teshome
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (#ኢዘአ)፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ #ፕሬስ ድርጅት እና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢብኮ/#EBC) ተጠሪነታቸው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሆናል። ከዚህ በተጨማሪ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ፈርሶ በጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት ስር እንዲጠቃለል ተደርጓል። በዚህ መሰረት ላለፉት ሁለት አስርት አመታት በስልጣን ላይ ባለው የፖለቲካ ቡድን ቁጥጥር ስር ወድቀው የነበሩት የመንግስት ሚዲያ ተቋማት ከሞላ-ጎደል ነፃ ወጥተዋል። ከዚህ በኋላ የመንግስትን በውሸትና ግነት የታጨቀ ዘገባ እንዲያቀርቡ የሚገደዱበት አሰራር የለም። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስር እስከሆኑ ድረስ ተጠሪነታቸው ለህዝብና ለህግ ብቻ ይሆናል፡፡
©seyoum Teshome
@YeneTube @Fikerassefa