YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የኢትዮጵያ አየር መንገድ  በአዉሮፕላን አደጋዉ የሞቱትን ሰዎች የመለየቱ ስራ አስከ #አምስት_ቀን ሊፈጅብኝ ይችላል አለ፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ስራ አስኪያጅ አቶ አስራት በጋሻዉ ለአርትስ ቲቪ እንደተናገሩት የሟቾቹን ማንነት ሙሉ ለሙሉ ለማወቅ ቢየንስ እስከ አምስት ቀን ሊቆዩ  እንደሚችል ተናግረዋል፡፡

ትላንት በቢሾፍቱ አካባቢ በደረሰዉ የአዉሮፕላን አደጋ የ35 ሀገራት ዜጎች ህይወታቸዉን ማጣታቸዉ ይታወቀል፡፡

-Arts TV
@YeneTube @FikerAssefa