#update የሱማሊያው ነውጠኛ አልሸባብ ትናንት 30 #የኢትዮጵያ ወታደሮችን ገድያለሁ ማለቱን የተለያዩ የወሬ ምንጮች የዘገቡ ሲሆን የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስጠባቂ ልዑክ (አሚሶም) ግን ዛሬ ወሬውን #አስተባብሏል፡፡
አልሸባብ ወታደሮቹን ገድያለሁ ያለው በሒራን ግዛት #በአሚሶም ኮንቮይ ላይ ባጠመደው የፈንጅ ጥቃት ነበር፡፡
አሚሶም ግን “በጥቃቱ አራት ወታደሮች ብቻ በቀላል ሁኔታ ቆሰሉብኝ እንጅ #የሞተብኝ የለም” በማለት ዛሬ በትዊተር ገጹ ባወጣው ማስተባበያ ወሬውን አጣጥሎታል፡፡
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
አልሸባብ ወታደሮቹን ገድያለሁ ያለው በሒራን ግዛት #በአሚሶም ኮንቮይ ላይ ባጠመደው የፈንጅ ጥቃት ነበር፡፡
አሚሶም ግን “በጥቃቱ አራት ወታደሮች ብቻ በቀላል ሁኔታ ቆሰሉብኝ እንጅ #የሞተብኝ የለም” በማለት ዛሬ በትዊተር ገጹ ባወጣው ማስተባበያ ወሬውን አጣጥሎታል፡፡
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27