ፌደራል ፖሊስ በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ደመራ በዓል ወቅት ከሀገሪቱ #ሰንደቅ_ዐላማ ውጭ ሌሎች አርማዎችን መያዝን ከልክሏል፡፡
ፋና ብሮድካስት በዘገበው የኮሚሽኑ መግለጫ፣ ግጭት ቀስቃሽ መልዕክቶችን መያዝ አይቻልም፡፡ አንዳንድ አካላት የቤተ ክርስቲያኗን ተገቢ ጥያቄ ሽፋን በማድረግ ነገሮችን ወዳላስፈላጊ አቅጣጫ ለመውሰድ እየሞከሩ መሆኑን ደርሸበታለሁ ብሏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ፋና ብሮድካስት በዘገበው የኮሚሽኑ መግለጫ፣ ግጭት ቀስቃሽ መልዕክቶችን መያዝ አይቻልም፡፡ አንዳንድ አካላት የቤተ ክርስቲያኗን ተገቢ ጥያቄ ሽፋን በማድረግ ነገሮችን ወዳላስፈላጊ አቅጣጫ ለመውሰድ እየሞከሩ መሆኑን ደርሸበታለሁ ብሏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa