#የኦሮሞ ነጻነት ግንባር /ኦነግ/ አባላትና አመራር ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ገባ።
የኦነግ ሊቀመንበር አቶ #ዳውድ ኢብሳን ጨምሮ የግንባሩ ከፍተኛ አመራሮች በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ #የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና በርከት ያሉ ደጋፊዎች አቀባበል አደርገውላቸዋል።
📌በአሁኑ ወቅት ከንጋቱ ጀምሮ ከአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ ከሚገኙ ከተሞች ቁጥሩ ከፍ ያለ ነዋሪ በተሰባሰበበት መስቀል አደባባይ የአቀባበል ስነ ስርዓት በመከናወን ላይ ይገኛል ።
©fbc
@yenetube @mycase27
የኦነግ ሊቀመንበር አቶ #ዳውድ ኢብሳን ጨምሮ የግንባሩ ከፍተኛ አመራሮች በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ #የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና በርከት ያሉ ደጋፊዎች አቀባበል አደርገውላቸዋል።
📌በአሁኑ ወቅት ከንጋቱ ጀምሮ ከአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ ከሚገኙ ከተሞች ቁጥሩ ከፍ ያለ ነዋሪ በተሰባሰበበት መስቀል አደባባይ የአቀባበል ስነ ስርዓት በመከናወን ላይ ይገኛል ።
©fbc
@yenetube @mycase27