⬆️⬆️የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ በአስተዳደሩ ስር የሚገኘውን የአንበሳ ከተማ አውቶብስ በአገልገሎት አሰጣጥ ለመጎብኘት በተሳፈሩበት ወቅት በባሱ ለነበሩ ሰዎች #አዲስ አመትን አስመልክቶ #የአንድ ዓመት የባስ ትኬት #ስጦታ አበረከቱ።
ምክትል ከንቲባው በቅርቡ በቅርቡ ከፌዴራል መንግስት ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተዘዋወረውን አንበሳ የከተማ አውቶብስ ትራንስፓርት አገልግሎት አሰጣጥን ከተሳፋሪዎች ጋር አብረው በመጓዝ ተመልክተዋል።
በዚህ ወቅትም በበሳ እየተጓዙ ለነበሩ ተሳፋሪዎች ለአንድ ዓመት የሚያገለግል የባስ ትኬት በስጦታ አበርክተዋል።
እንዲሁም በአንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያሉ ጉድለቶችን ለማሻሻልም አስተዳደሩ እንደሚሰራ አገልግሎቱን በጎበኙበት ወቅት አስታወቀዋል።
©fbc
@yenetube @mycase27
ምክትል ከንቲባው በቅርቡ በቅርቡ ከፌዴራል መንግስት ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተዘዋወረውን አንበሳ የከተማ አውቶብስ ትራንስፓርት አገልግሎት አሰጣጥን ከተሳፋሪዎች ጋር አብረው በመጓዝ ተመልክተዋል።
በዚህ ወቅትም በበሳ እየተጓዙ ለነበሩ ተሳፋሪዎች ለአንድ ዓመት የሚያገለግል የባስ ትኬት በስጦታ አበርክተዋል።
እንዲሁም በአንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያሉ ጉድለቶችን ለማሻሻልም አስተዳደሩ እንደሚሰራ አገልግሎቱን በጎበኙበት ወቅት አስታወቀዋል።
©fbc
@yenetube @mycase27