የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን ጀልባ መስጠም አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን የተሰማውን ሃዘን ገለጸ!
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም አደጋ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ገልጿል፡፡ሚኒስቴሩ የደረሰውን አደጋ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ መሆኑን ለፋና ዲጂታል አስታውቋል፡፡
በደረሰው የጀልባ መስጠም አደጋ ለሕልፈት ለተዳረጉ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ቤተሰቦችም መጽናናትን ተመኝቷል፡፡መንግሥት ዜጎች በተለያዩ ሀገራት በሕጋዊ መንገድ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዲችሉ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶችን በማከናወን በርካታ ዜጎችን የዕድሉ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ሚኒስቴሩ ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና ከሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁም አሳስቧል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም አደጋ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ገልጿል፡፡ሚኒስቴሩ የደረሰውን አደጋ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ መሆኑን ለፋና ዲጂታል አስታውቋል፡፡
በደረሰው የጀልባ መስጠም አደጋ ለሕልፈት ለተዳረጉ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ቤተሰቦችም መጽናናትን ተመኝቷል፡፡መንግሥት ዜጎች በተለያዩ ሀገራት በሕጋዊ መንገድ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዲችሉ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶችን በማከናወን በርካታ ዜጎችን የዕድሉ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ሚኒስቴሩ ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና ከሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁም አሳስቧል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
😁17❤12👎10👍2😭2
የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተመድ የአፍሪካ ሕብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ!
የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በዓለም የንግድ ድርጅት (ጄኔቫ) የአፍሪካ ሕብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተሹመዋል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ዶ/ር ግርማ አመንቴን ለዚህ ትልቅ ኃላፊነት ለመሾም ያሳለፉትን ውሳኔ በአድናቆት እንደምትመለከተው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።
ውሳኔው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ሕብረቱ ያለውን ትልቅ ግምት የሚያመላክት ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢቢሲ ገልጿል።
ዶ/ር ግርማ አመንቴ የካበተ የአመራር ልምዳቸውን በመጠቀም የተጣለባቸውን ትልቅ ኃላፊነት በላቀ ብቃት እንደሚወጡት ያለውን ሙሉ እምነትም ሚኒስቴሩ ጨምሮ ገልጿል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የቀድሞው የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በዓለም የንግድ ድርጅት (ጄኔቫ) የአፍሪካ ሕብረት ቋሚ መልዕክተኛ ሆነው ተሹመዋል።
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ዶ/ር ግርማ አመንቴን ለዚህ ትልቅ ኃላፊነት ለመሾም ያሳለፉትን ውሳኔ በአድናቆት እንደምትመለከተው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።
ውሳኔው ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች አፍሪካን በመወከል ለምትጫወተው ሚና ሕብረቱ ያለውን ትልቅ ግምት የሚያመላክት ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢቢሲ ገልጿል።
ዶ/ር ግርማ አመንቴ የካበተ የአመራር ልምዳቸውን በመጠቀም የተጣለባቸውን ትልቅ ኃላፊነት በላቀ ብቃት እንደሚወጡት ያለውን ሙሉ እምነትም ሚኒስቴሩ ጨምሮ ገልጿል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤34😁12
Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
በ 25% ዲስካውንት ለገበያ አቅርበናል!
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
❤10
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘሁ አለ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል።የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት በዓመቱ 6 ዓለም አቀፍ ጣቢያዎች መክፈት የቻለው አየር መንገዱ 13 የተለያዩ አውሮፕላኖች ወደ ስራ አስገብቷል።
በ2017 በጀት ዓመት 19 ሚሊየን መንገደኞችን አየር መንገዱ ማጓጓዝ ሲችል በጭነት አገልግሎት ደግሞ 785 ሺህ 323 ቶን በላይ ካርጎ እንዳጓጓዘም ጨምረው አስታውቀዋል።
ከመንገደኞችና ዕቃ ጭነት አገልግሎትም 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱንም አስታውቀዋል።እንደ ኤፍ ኤም ሲ ዘገባ አሁን ላይ የአየር መንገዱ የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች 21 መሆናቸውን እና በቅርቡ የሚጠናቀቁ የ5 መዳረሻዎች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን አቶ ጣሰው ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል።የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት በዓመቱ 6 ዓለም አቀፍ ጣቢያዎች መክፈት የቻለው አየር መንገዱ 13 የተለያዩ አውሮፕላኖች ወደ ስራ አስገብቷል።
በ2017 በጀት ዓመት 19 ሚሊየን መንገደኞችን አየር መንገዱ ማጓጓዝ ሲችል በጭነት አገልግሎት ደግሞ 785 ሺህ 323 ቶን በላይ ካርጎ እንዳጓጓዘም ጨምረው አስታውቀዋል።
ከመንገደኞችና ዕቃ ጭነት አገልግሎትም 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱንም አስታውቀዋል።እንደ ኤፍ ኤም ሲ ዘገባ አሁን ላይ የአየር መንገዱ የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች 21 መሆናቸውን እና በቅርቡ የሚጠናቀቁ የ5 መዳረሻዎች ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን አቶ ጣሰው ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤22👎8🔥1😁1
በኤርትራ የተያዘብኝን ገንዘብ በፍርድ ቤት ለማስመለስ ያረኩት ጥረት አልተሳካም ሲል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ!
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት በኤርትራ አየር ክልል እየበረረ መሆኑን ገልጾ፤ በኤርትራ ያልተከፈለው የተየዘበት ገንዘብ ግን እስከአሁን እንዳልተመለሰ አስታውቋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2017 በጀት ዓመት ሪፖርቱን አስመልክቶ፤ በዛሬዉ ዕለት ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች መግለጫ ሰጥቷል።
በዚህ በዛሬው መግለጫ ላይ አየር መንገዱ ያለፈው በጀት ዓመት ከሌሎች ዓመታት ጋር ሲነፃፀር ለየት ያለ ዓመት መሆኑ ተገልጿል። መግለጫውን የሰጡት የአየር መንገዱ ዋና ስሥ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው፤ አየር መንገዱ በተለይም በዓለም ተለዋዋጭ የፀጥታ ስጋት ተፅዕኖ ውስጥ መውደቁን ገልጸዋል።
የኤርትራ ሲቪል አቬሽን ባለሥልጣን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሥመራ እንዳይበር ባገደ ሰሞን፤ አየር መንገዱ 'ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በፊት ያልከፈለኝ ነው' ያለውን 3 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍለው መጠየቁ ይታወሳል።
ይህንን በሚመለከት አሐዱ ገንዘቡን ለማስመለስ የተሠራ ሥራ ስለመኖሩ የአየር መንዱን ሥራ አስፈፃሚ ጠይቋል።በምላሻቸውም "በፍርድ ቤት ገንዘቡን ለማስመለስ ጥረት የተደረገ ቢሆንም፤ አዲስ የፓለቲካ ውጥረት በመኖሩ ይሆን ምላሽ ሊሰጡን አልፈቀዱም" ብለዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት በኤርትራ አየር ክልል እየበረረ መሆኑን ገልጾ፤ በኤርትራ ያልተከፈለው የተየዘበት ገንዘብ ግን እስከአሁን እንዳልተመለሰ አስታውቋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2017 በጀት ዓመት ሪፖርቱን አስመልክቶ፤ በዛሬዉ ዕለት ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች መግለጫ ሰጥቷል።
በዚህ በዛሬው መግለጫ ላይ አየር መንገዱ ያለፈው በጀት ዓመት ከሌሎች ዓመታት ጋር ሲነፃፀር ለየት ያለ ዓመት መሆኑ ተገልጿል። መግለጫውን የሰጡት የአየር መንገዱ ዋና ስሥ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው፤ አየር መንገዱ በተለይም በዓለም ተለዋዋጭ የፀጥታ ስጋት ተፅዕኖ ውስጥ መውደቁን ገልጸዋል።
የኤርትራ ሲቪል አቬሽን ባለሥልጣን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሥመራ እንዳይበር ባገደ ሰሞን፤ አየር መንገዱ 'ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በፊት ያልከፈለኝ ነው' ያለውን 3 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍለው መጠየቁ ይታወሳል።
ይህንን በሚመለከት አሐዱ ገንዘቡን ለማስመለስ የተሠራ ሥራ ስለመኖሩ የአየር መንዱን ሥራ አስፈፃሚ ጠይቋል።በምላሻቸውም "በፍርድ ቤት ገንዘቡን ለማስመለስ ጥረት የተደረገ ቢሆንም፤ አዲስ የፓለቲካ ውጥረት በመኖሩ ይሆን ምላሽ ሊሰጡን አልፈቀዱም" ብለዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
❤34😁22
የራሺያ ፌደሬሽን ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት የሀዘን መግለጫ ላከ
የራሺያ ፌደሬሽን በአዲስ አበባ በሚገኘው ኢምባሲው በኩል ሰሞኑን በየመን የባህር ዳርቻ በኢትዮጵያውያን ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ አሰመልክቶ ለኢፌዲሪ መንግስት እና ህዝብ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በህወት የተረፉት 32 ሰዎች ወደ ኤደን ወደብ ተዘዋወረወዋል። ሌሎች የጠፉ 74 ሰዎችን የማፈላለጉን ሥራ የሰደተኞቹ መደረሻ የነበረችው አብያን ግዛት ጸጥታ ኃላፊዎች ሰፊ የነብስ አድን ልዑክ አሰማርቶ አሰሳው እንደቀጠለ ተነግሯል።
ይሁን እንጂ የጠፉት 74 ሰዎች በህይወት የመገኘታቸው ዕድል ጠባብ መሆኑን የአለም አቀፍ ስደተኞች ተቋም ያለውን ስጋት ገልጿል።
Via:- ማለዳ ሚዲያ
@Yenetube @Fikerassefa
የራሺያ ፌደሬሽን በአዲስ አበባ በሚገኘው ኢምባሲው በኩል ሰሞኑን በየመን የባህር ዳርቻ በኢትዮጵያውያን ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ አሰመልክቶ ለኢፌዲሪ መንግስት እና ህዝብ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በህወት የተረፉት 32 ሰዎች ወደ ኤደን ወደብ ተዘዋወረወዋል። ሌሎች የጠፉ 74 ሰዎችን የማፈላለጉን ሥራ የሰደተኞቹ መደረሻ የነበረችው አብያን ግዛት ጸጥታ ኃላፊዎች ሰፊ የነብስ አድን ልዑክ አሰማርቶ አሰሳው እንደቀጠለ ተነግሯል።
ይሁን እንጂ የጠፉት 74 ሰዎች በህይወት የመገኘታቸው ዕድል ጠባብ መሆኑን የአለም አቀፍ ስደተኞች ተቋም ያለውን ስጋት ገልጿል።
Via:- ማለዳ ሚዲያ
@Yenetube @Fikerassefa
😭49❤23👍5
"የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለራሺያ አዉሮፕላኖችን በኪራይ የመስጠት እቅድ የለዉም" -አቶ መስፍን ጣሰዉ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ አየር መንገዱ ለሩሲያ አውሮፕላኖችን በኪራይ ለመስጠት በውይይት ላይ ነው የሚለው መረጃ ፍፁም ሐሰት ነዉ ሲሉ አስተባብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው ይህን የገለጹት፣ አየር መንገዱ ከሩሲያ ጋር ስለአውሮፕላን ኪራይ እየተነጋገረ ነው በሚል የካፒታል ጋዜጣ ዘገባ ተከትሎ ነው።
ባለፈው ወር በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ባለስልጣናት መካከል በተደረገ ስብሰባ ላይ፣ የሁለቱ ሀገራት የአቪዬሽን ትብብር እንዲስፋፋ ፍላጎት መኖሩ ተገልጿል። ከውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች መካከል ለሩሲያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖችን በ"ዌት ሊዝ" (wet-lease) ስምምነት ማከራየት አንዱ እንደነበር መዘገቡ ይታወሳል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው፣ አየር መንገዱ ለሩሲያ አውሮፕላኖችን በኪራይ ለመስጠት በውይይት ላይ ነው የሚለው መረጃ ፍፁም ሐሰት ነዉ ሲሉ አስተባብለዋል።
ዋና ሥራ አስፈፃሚው ይህን የገለጹት፣ አየር መንገዱ ከሩሲያ ጋር ስለአውሮፕላን ኪራይ እየተነጋገረ ነው በሚል የካፒታል ጋዜጣ ዘገባ ተከትሎ ነው።
ባለፈው ወር በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ባለስልጣናት መካከል በተደረገ ስብሰባ ላይ፣ የሁለቱ ሀገራት የአቪዬሽን ትብብር እንዲስፋፋ ፍላጎት መኖሩ ተገልጿል። ከውይይቱ ዋና ዋና ነጥቦች መካከል ለሩሲያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖችን በ"ዌት ሊዝ" (wet-lease) ስምምነት ማከራየት አንዱ እንደነበር መዘገቡ ይታወሳል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤21😁17👍2
ኢትዮጵያ ከአንድ ዓመት ገደማ የዲፕሎማሲያዊ መሻከር በኋላ በሶማሊያ አዲስ አምባሳደር ሾመች!
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር የነበራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከተቀዛቀዘ ከአስር ወራት በኋላ አዲስ አምባሳደር ሾመች።የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና አለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር የሆኑት አብዲሰላም አብዲ አሊ በሞቃዲሾ በሚገኘው የሚኒስቴሩ መስሪያ ቤት ትናንት ሰኞ እለት በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙትን የሱሌይማን ደደፎ የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል።
ሚኒስትሩ አዲስ የተሾሙትን አምባሳደር በመቀበል በሁለቱ ጎረቤት ሀገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር እና ትብብርን ማሳደግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
በሶማሊያ አዲሱ የኢትዮጵያ አምባሳደር የተሾሙት፤ በጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም ሶማሊያ አንድ ኢትዮጵያዊ ዲፕሎማትን “ከዲፕሎማሲያዊ ሚናቸው ጋር በማይጣጣም መልኩ” ተሰማርተዋል ስትል ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ማዘዟን ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት የነበረው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከሻከረ በኋላ ነው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ጋር የነበራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከተቀዛቀዘ ከአስር ወራት በኋላ አዲስ አምባሳደር ሾመች።የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ እና አለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር የሆኑት አብዲሰላም አብዲ አሊ በሞቃዲሾ በሚገኘው የሚኒስቴሩ መስሪያ ቤት ትናንት ሰኞ እለት በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙትን የሱሌይማን ደደፎ የሹመት ደብዳቤ ተቀብለዋል።
ሚኒስትሩ አዲስ የተሾሙትን አምባሳደር በመቀበል በሁለቱ ጎረቤት ሀገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር እና ትብብርን ማሳደግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
በሶማሊያ አዲሱ የኢትዮጵያ አምባሳደር የተሾሙት፤ በጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም ሶማሊያ አንድ ኢትዮጵያዊ ዲፕሎማትን “ከዲፕሎማሲያዊ ሚናቸው ጋር በማይጣጣም መልኩ” ተሰማርተዋል ስትል ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ማዘዟን ተከትሎ በሁለቱ ሀገራት የነበረው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከሻከረ በኋላ ነው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤30😁9👍1🔥1👀1
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤2
በ 25% ዲስካውንት ለገበያ አቅርበናል!
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
📌 ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
✅ መገልገያዎች
👉 ሦስት ሊፍት
👉 ባለ 3 ፎቅ የመኪና ማቆሚያ ቦታ
👉 ቴራስ
👉 ያልተገደበ የውሃ አቅርቦት
👉 የመጠባበቂያ ጀነሬተር
📌 የካሬ አማራጮች
👉ባለ 1መኝታ - 63 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 86 እስከ 103 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 132 እስከ 146 ካሬ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
ለበለጠ መረጃ
☎️ +251976195835
Telegram username
@Ruthtemersales
What's app
https://wa.me/251976195835
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
❤7👀1
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በአዋሽ ወንዝ ሙላት ሳቢያ ከ5,000 በላይ ሰዎች ሲፈናቀሉ 2,400 ሄክታር ሰብል ወደመ!
በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ኢሉ እና ሰበታ ሃዋስ ወረዳዎች ባሳለፍነው ቅዳሜ ሐምሌ 26 ቀን 2017 ዓ.ም የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ አዋሽ ወንዝ በመሙላቱ ከ5,000 በላይ ሰዎች ሲፈናቀሉ ከ2,400 ሄክታር በላይ የእርሻ መሬት ላይ ጉዳት መድረሱን የአካባቢው ባለስልጣናት ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ።
የኢሉ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ተስፋዬ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት ባሳለፈነው ቅዳሜ ምሽት አዋሽ ወንዝ በአራት አቅጣጫዎች ሞልቶ በመፍሰሱ ወሬርሶ ቀሊና እና ሙሉ ሳተዩ በተባሉ ሁለት ቀበሌዎች ነዋሪዎች መኖሪያ ቤታቸውን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷል።ከፍተኛ መጠን ያለው ሰብል እና እንደ ዶሮ፣ ፍየል እና በግ ያሉ እንስሳት በጎርፉ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው የጠፉት አጠቃላይ የእንስሳት ብዛት አሁንም በመጣራት ላይ መሆኑን ገልጸዋል።
የሰበታ ሀዋስ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ አሸናፊ ንጉሴ በበኩላቸው የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ወደ አዋሽ ባሎ ቀበሌ በመግባቱ 240 አባወራዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውንና በሰብል እንዲሁም በእንስሳት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውቀዋል። አያይዘውም የአከባቢው ነዋሪዎች ጎርፉን ይባባሳል በሚል በስጋት ላይ መውደቃቸውን ጠቁመዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ኢሉ እና ሰበታ ሃዋስ ወረዳዎች ባሳለፍነው ቅዳሜ ሐምሌ 26 ቀን 2017 ዓ.ም የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ አዋሽ ወንዝ በመሙላቱ ከ5,000 በላይ ሰዎች ሲፈናቀሉ ከ2,400 ሄክታር በላይ የእርሻ መሬት ላይ ጉዳት መድረሱን የአካባቢው ባለስልጣናት ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ።
የኢሉ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ተስፋዬ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት ባሳለፈነው ቅዳሜ ምሽት አዋሽ ወንዝ በአራት አቅጣጫዎች ሞልቶ በመፍሰሱ ወሬርሶ ቀሊና እና ሙሉ ሳተዩ በተባሉ ሁለት ቀበሌዎች ነዋሪዎች መኖሪያ ቤታቸውን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷል።ከፍተኛ መጠን ያለው ሰብል እና እንደ ዶሮ፣ ፍየል እና በግ ያሉ እንስሳት በጎርፉ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው የጠፉት አጠቃላይ የእንስሳት ብዛት አሁንም በመጣራት ላይ መሆኑን ገልጸዋል።
የሰበታ ሀዋስ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ አሸናፊ ንጉሴ በበኩላቸው የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ወደ አዋሽ ባሎ ቀበሌ በመግባቱ 240 አባወራዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውንና በሰብል እንዲሁም በእንስሳት ላይ ጉዳት መድረሱን አስታውቀዋል። አያይዘውም የአከባቢው ነዋሪዎች ጎርፉን ይባባሳል በሚል በስጋት ላይ መውደቃቸውን ጠቁመዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤16😭3👍1
ከናይሮቢ አዲስ አበባ በአውቶብስ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ተጀመረ!
ከኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ በአውቶብስ ተጓዦችን ማመላለስ መጀመሩን 'አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች' የተሰኘ የትራንስፖርት አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ።ድርጅቱ ባለፈው ሳምንት እሁድ በይፋ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን 'አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች' ዳይሬክተር ሚካኤል ጄምስ ማቺዮ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በአንድ ጉዞ 7 ሺህ 500 የኬንያ ሽልንግ እንደሚያስከፍል የተናገሩት ዳይሬክተሩ ለደርሶ መልስ ጉዞ ዋጋ 15 ሺህ የኬንያ ሽልንግ (16 ሺህ የኢትዮጵያ ብር ገደማ) መሆኑን ገልጸዋል።እንደ አቶ ሚካኤል ገለጻ አቢሲኒያ ሌግዠሪ በየቀኑ ወደ በናይሮቢ እና በአዲስ አበባ መካከል የሕዝብ ማመላለስ ሥራዎችን ይሠራል።
ባለፈው ዕሁድ ሥራውን በይፋ ሲጀምር ሰባት ተሳፋሪዎች ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ትኬት ቆርጠው ነበር።
"እሁድ የሙከራ ጉዞ ነበር፤ነገር ግን በደንብ ማስታወቂያ ስላልተሠራ ቀጥታ የሚጓዙ ተሳፋሪዎች አልተገኙም" የሚሉት አቶ ሚካኤል "ባሱ 46 ሰዎች የመያዝ አቅም ቢኖረውም ቀጥታ አዲስ አበባ የሚሄዱት ሰባት ሰዎች ብቻ ነበሩ" ብለዋል።
'አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች' ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል አውቶብሶቹ አስተናጋጆች፣ ራሳቸውን የቻሉ የሴቶችን እና የወንዶች መጸዳጃ፣ በውስጣቸው የኢንተርኔት እና 'ስክሪንን' ጨምሮ የመዝናኛ አግልግሎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ከኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ በአውቶብስ ተጓዦችን ማመላለስ መጀመሩን 'አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች' የተሰኘ የትራንስፖርት አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት አስታወቀ።ድርጅቱ ባለፈው ሳምንት እሁድ በይፋ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን 'አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች' ዳይሬክተር ሚካኤል ጄምስ ማቺዮ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
በአንድ ጉዞ 7 ሺህ 500 የኬንያ ሽልንግ እንደሚያስከፍል የተናገሩት ዳይሬክተሩ ለደርሶ መልስ ጉዞ ዋጋ 15 ሺህ የኬንያ ሽልንግ (16 ሺህ የኢትዮጵያ ብር ገደማ) መሆኑን ገልጸዋል።እንደ አቶ ሚካኤል ገለጻ አቢሲኒያ ሌግዠሪ በየቀኑ ወደ በናይሮቢ እና በአዲስ አበባ መካከል የሕዝብ ማመላለስ ሥራዎችን ይሠራል።
ባለፈው ዕሁድ ሥራውን በይፋ ሲጀምር ሰባት ተሳፋሪዎች ከናይሮቢ ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ትኬት ቆርጠው ነበር።
"እሁድ የሙከራ ጉዞ ነበር፤ነገር ግን በደንብ ማስታወቂያ ስላልተሠራ ቀጥታ የሚጓዙ ተሳፋሪዎች አልተገኙም" የሚሉት አቶ ሚካኤል "ባሱ 46 ሰዎች የመያዝ አቅም ቢኖረውም ቀጥታ አዲስ አበባ የሚሄዱት ሰባት ሰዎች ብቻ ነበሩ" ብለዋል።
'አቢሲኒያ ሌግዠሪ ኮች' ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል አውቶብሶቹ አስተናጋጆች፣ ራሳቸውን የቻሉ የሴቶችን እና የወንዶች መጸዳጃ፣ በውስጣቸው የኢንተርኔት እና 'ስክሪንን' ጨምሮ የመዝናኛ አግልግሎት እንዳላቸው ገልጸዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤60👍8🔥2😁2
Forwarded from ALX Ethiopia
🚀 Want to become a Virtual Assistant? Join our live Telegram session to learn about the programme, how to apply, and get your questions answered!
Don’t miss it - happening this Saturday, 3 ነሐሴ 2017 (August 9, 2025) starting at 11፡00 (5:00 PM) in our Telegram group
👉🏾 t.me/virtualassistantapplicationguide
#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #VirtualAssistant
Don’t miss it - happening this Saturday, 3 ነሐሴ 2017 (August 9, 2025) starting at 11፡00 (5:00 PM) in our Telegram group
👉🏾 t.me/virtualassistantapplicationguide
#ALXEthiopia #ALXAfrica #ALXTribe #AIwithALX #VirtualAssistant
❤8👍1
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች ስልጣንን ያለአግባብ በመጠቀም የሙስና ወንጀል በፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ችሎት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሁለት የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች በፈፀሙት ስልጣንን ያለ አግባብ መገልገል ወንጀል ጥፋተኛ ሆነዉ በመገኘታቸዉ በጽኑ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላለፈ።
አንደኛ ተከሳሽ የሆኑት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የምዝገባና ቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ እና 2ኛ ተከሳሽ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የውጪ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጅላሉ በድሩ የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 9(1) (ሀ) መተላለፋቸው ተመላክቷል።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ሙስና ጉዳዮች ችሎትም ተከሳሾቹ ጥፋተኝነታቸዉ በሰዉ እና በሰነድ ማስረጃ በመረጋገጡ 1ኛ ተከሳሽ ታምሩ ግንበቶ በ8 አመት ፅኑ እስራት እና 1 ሺህ ብር፤ 2ኛ ተከሳሽ ጅላሉ በድሩ ደግሞ በ4 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።
ተጨማሪ ያንብቡ
https://addisstandard.com/Amharic/?p=8754
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ችሎት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሁለት የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች በፈፀሙት ስልጣንን ያለ አግባብ መገልገል ወንጀል ጥፋተኛ ሆነዉ በመገኘታቸዉ በጽኑ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላለፈ።
አንደኛ ተከሳሽ የሆኑት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የምዝገባና ቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ እና 2ኛ ተከሳሽ በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የውጪ ዜጎች ቁጥጥርና ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጅላሉ በድሩ የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 9(1) (ሀ) መተላለፋቸው ተመላክቷል።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ሙስና ጉዳዮች ችሎትም ተከሳሾቹ ጥፋተኝነታቸዉ በሰዉ እና በሰነድ ማስረጃ በመረጋገጡ 1ኛ ተከሳሽ ታምሩ ግንበቶ በ8 አመት ፅኑ እስራት እና 1 ሺህ ብር፤ 2ኛ ተከሳሽ ጅላሉ በድሩ ደግሞ በ4 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፏል።
ተጨማሪ ያንብቡ
https://addisstandard.com/Amharic/?p=8754
Addis standard
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች ስልጣንን ያለአግባብ በመጠቀም የሙስና ወንጀል በፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30/ 2017 ዓ/ም፦ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ችሎት የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ሁለት የቀድሞ ከፍተኛ አመራሮች በፈፀሙት ስልጣንን ያለ አግባብ መገልገል ወንጀል ጥፋተኛ ሆነዉ በመገኘታቸዉ በጽኑ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ተላለፈ። አንደኛ ተከሳሽ የሆኑት በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የምዝገባና ቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር…
❤19😁2
በአዲስ አበባ ስድስት ወራት ውስጥ ቡና በኪሎ በአማካኝ 900 ብር ጨምሯል ተባለ
ከስድስት ወራት በፊት በከተማዋ በብዙ ካፌ እና ሬስቶራንቶች ፣የጀበና ቡና መሸጫ ቦታዎች አንድ ኪሎ ቡና 400 ብር እንደሚገዙ ለፊደል ፖስት የተገነዘበ ሲሆን አሁን ላይ አንድ ኪሎውን ለመግዛት 1,300 ብር ድረስ እያወጡ ይገኛሉ።
Via:- ፊደል ፓስት
@Yenetube @Fikerassefa
ከስድስት ወራት በፊት በከተማዋ በብዙ ካፌ እና ሬስቶራንቶች ፣የጀበና ቡና መሸጫ ቦታዎች አንድ ኪሎ ቡና 400 ብር እንደሚገዙ ለፊደል ፖስት የተገነዘበ ሲሆን አሁን ላይ አንድ ኪሎውን ለመግዛት 1,300 ብር ድረስ እያወጡ ይገኛሉ።
Via:- ፊደል ፓስት
@Yenetube @Fikerassefa
❤32👍16🔥3😭3