Forwarded from YeneTube
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
❤6
በሩሲያ 8.8 ሬክተር ስኬል የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ።
በሩሲያ ካምቻትካ ባሕረ ገብ መሬት አካባቢ ረቡዕ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር 11፡25 ላይ ከፍተኛ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
የሩሲያ የሳይንስ አካዳሚከ1952 ጀምሮ በክልሉ የተከሰተ ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው ብሎታል።
የካምቻትካ ገዥ የመሬት መንቀጥቀጡ ‹‹ከባድ እና በአስርት ዓመታት ውስጥ የነበረው በጣም ጠንካራው ነው›› ሲሉ ተደምጠዋል።
በክልሉ የጤና ሚኒስትር ለሩሲያ መንግስት የዜና ወኪል ታስ እንደተናገሩት፤ በካምቻትካ በርካታ ሰዎች በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል።
2ሺህ7መቶ የሚሆኑ ሰዎች ከመሬት መንቀጥቀጡ በኋላ ወደ አስተማማኝ ቦታዎች እንዲሰፍሩ ተደርጓል ነዉ የተባለዉ፡፡
ሁሉም ሰዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው። በአሁኑ ጊዜ ምንም አይነት ከባድ ጉዳት አልተመዘገበም ተብሏል ሲል የዘገበዉ አናዶሉ ነዉ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በሩሲያ ካምቻትካ ባሕረ ገብ መሬት አካባቢ ረቡዕ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር 11፡25 ላይ ከፍተኛ መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
የሩሲያ የሳይንስ አካዳሚከ1952 ጀምሮ በክልሉ የተከሰተ ትልቁ የመሬት መንቀጥቀጥ ነው ብሎታል።
የካምቻትካ ገዥ የመሬት መንቀጥቀጡ ‹‹ከባድ እና በአስርት ዓመታት ውስጥ የነበረው በጣም ጠንካራው ነው›› ሲሉ ተደምጠዋል።
በክልሉ የጤና ሚኒስትር ለሩሲያ መንግስት የዜና ወኪል ታስ እንደተናገሩት፤ በካምቻትካ በርካታ ሰዎች በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸዋል።
2ሺህ7መቶ የሚሆኑ ሰዎች ከመሬት መንቀጥቀጡ በኋላ ወደ አስተማማኝ ቦታዎች እንዲሰፍሩ ተደርጓል ነዉ የተባለዉ፡፡
ሁሉም ሰዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው። በአሁኑ ጊዜ ምንም አይነት ከባድ ጉዳት አልተመዘገበም ተብሏል ሲል የዘገበዉ አናዶሉ ነዉ፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
❤19👀1
የስምረት ፓርቲ ፅ/ቤት በታጣቂዎች ተዘረፈ - ምንጮች
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ስምረት ፓርቲ፣ ባለፈው ሳምንት በመቀሌ ከተማ የከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ በታጣቂዎች መዘረፉ ተሰማ፡፡
ትናንት ማታ 4:45 ገደማ ማንታቸው ያልታወቀ ታጣቂዎች ዘበኞችን አስፈራርተው ወደ ጽ/ቤቱ በመግባት የፓርቲውን ንብረቶች መዝረፋቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ የቀሩትን ሰባብረውና ወረቀቶችን ቀዳደው ከስራ ውጪ ማድረጋቸውን አመልክተዋል፡፡፡
ፓርቲው በቅርቡ በመቀሌ በከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ ሊሰጥ የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ባልታወቀ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙ የሚታወስ ነው።
Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው ስምረት ፓርቲ፣ ባለፈው ሳምንት በመቀሌ ከተማ የከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ በታጣቂዎች መዘረፉ ተሰማ፡፡
ትናንት ማታ 4:45 ገደማ ማንታቸው ያልታወቀ ታጣቂዎች ዘበኞችን አስፈራርተው ወደ ጽ/ቤቱ በመግባት የፓርቲውን ንብረቶች መዝረፋቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ የቀሩትን ሰባብረውና ወረቀቶችን ቀዳደው ከስራ ውጪ ማድረጋቸውን አመልክተዋል፡፡፡
ፓርቲው በቅርቡ በመቀሌ በከፈተው ዋና ጽ/ቤቱ ሊሰጥ የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ባልታወቀ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙ የሚታወስ ነው።
Via Addis Admas
@YeneTube @FikerAssefa
😁16❤14👍6😭6
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ ያሬድ ኃይለማርያም ከሀላፊነታቸው መልቀቃቸውን ዛሬ ባሰራጩት መግለጫ አመልክተዋል።
ላለፉት አራት ዓመታት ማዕከሉን በሀላፊነት የመሩት አቶ ያሬድ ፤« ባጋጠሙኝ አስገዳጅ ሁኔታዎች ከኦገስት 1 ቀን 2025 (ሐምሌ 25፣2017) ጀምሮ ከሃላፊነቴ እና ከድርጅቱ ለመልቀቅ መገደዴን ለማሳወቅ እወዳለሁ፡።» ሲሉ በመግለጫቸው አመልክተዋል።ድርጅቱ አገሪቱ ውስጥ ለሚፈጽሙ የመብት ጥሰቶች፤ በተለይም በጋዜጠኞች፣ በሲቪል ማህበረሰብ አባላት እና በመብት ተሟጋቾ ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን በማጋለጥና መብታቸው እንዲከበር በአደባባይ በመሟገት ግንባር ቀደም ተቋም ሆኖ መቆየቱንም በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።
ይህ እንዲቀጥል ከድርጅቱ ጠንካራ ሠራተኞችና የቦርድ አባላት ጋር በመሆን ቁልፍ ሚና ስጫወቱ መቆየታቸውንም ገልፀዋል።ይሁን እንጅ ከአንድ አመት ወዲህ በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ በሚገኙ ሚዲያዎች ላይ እየቀረቡ በሀገሪቱ ውስጥ ስላለው የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በሚሰጧቸው መገልጫዎችና ማብራሪያዎች፣ እንዲሁም «በማህበረ ድህረ ገጾች ላይ ዜጎችን ስለ መብታቸው እንዲያውቁና በአገሪቱ ውስጥ ስላለው የሰብአዊ መብቶች አያያዝ በማስመልከት የማካፍላቸው ሃሳቦችና የምሰነዝራቸው የሰሉ ትችቶች በአገዛዝ ሥርአቱ ዘንድ በጥሩ ሁኔታ እየታዩ ባለመምጣታቸው የተነሳ በተለያዩ አቅጣጫዎች የተለያዩ አይነት ጫናዎችን ሳስተናግድ ቆይቻለሁ፡፡» ብለዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
ላለፉት አራት ዓመታት ማዕከሉን በሀላፊነት የመሩት አቶ ያሬድ ፤« ባጋጠሙኝ አስገዳጅ ሁኔታዎች ከኦገስት 1 ቀን 2025 (ሐምሌ 25፣2017) ጀምሮ ከሃላፊነቴ እና ከድርጅቱ ለመልቀቅ መገደዴን ለማሳወቅ እወዳለሁ፡።» ሲሉ በመግለጫቸው አመልክተዋል።ድርጅቱ አገሪቱ ውስጥ ለሚፈጽሙ የመብት ጥሰቶች፤ በተለይም በጋዜጠኞች፣ በሲቪል ማህበረሰብ አባላት እና በመብት ተሟጋቾ ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን በማጋለጥና መብታቸው እንዲከበር በአደባባይ በመሟገት ግንባር ቀደም ተቋም ሆኖ መቆየቱንም በመግለጫቸው ጠቅሰዋል።
ይህ እንዲቀጥል ከድርጅቱ ጠንካራ ሠራተኞችና የቦርድ አባላት ጋር በመሆን ቁልፍ ሚና ስጫወቱ መቆየታቸውንም ገልፀዋል።ይሁን እንጅ ከአንድ አመት ወዲህ በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ በሚገኙ ሚዲያዎች ላይ እየቀረቡ በሀገሪቱ ውስጥ ስላለው የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በሚሰጧቸው መገልጫዎችና ማብራሪያዎች፣ እንዲሁም «በማህበረ ድህረ ገጾች ላይ ዜጎችን ስለ መብታቸው እንዲያውቁና በአገሪቱ ውስጥ ስላለው የሰብአዊ መብቶች አያያዝ በማስመልከት የማካፍላቸው ሃሳቦችና የምሰነዝራቸው የሰሉ ትችቶች በአገዛዝ ሥርአቱ ዘንድ በጥሩ ሁኔታ እየታዩ ባለመምጣታቸው የተነሳ በተለያዩ አቅጣጫዎች የተለያዩ አይነት ጫናዎችን ሳስተናግድ ቆይቻለሁ፡፡» ብለዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
❤23👍5😭3
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተከሰተ ድርቅ 32 ሺህ ሰዎች በምግብ እጥረት ሲጎዱ ከ1200 በላይ እንስሳት ሞቱ፤ በ ደቡብ ጎንደርም ከ175ሺህ በላይ ሰዎች ለምግብ እጥረት ተጋልጠዋል!
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሚገኙ ስድስት ቀበሌዎች በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ 32 ሺህ ሰዎች በምግብ እጥረት ሲጎዱ፤ ከአንድ ሺህ ሁለት መቶ በላይ እንስሳት መሞታቸውን የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ዋሲሁን ከፍያለው ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።
የዝናብ እጥረቱ በምዕራብ በለሳ ወረዳ ከሚገኙ 32 ቀበሌዎች ቆላማ በሆኑ አከባቢዎች መከሰቱን የገለጹት አቶ ዋሲሁን ችግሩ በይበልጥ በስድስት ቀበሌዎች ማለትም በሳሚ፣ ላቫ ማርያም፣ አሳውጋሪ፣ ጃንዳብ፣ ላየ እና ሴራ በተባሉ ቀበሌዎች አስከፊ መሆኑን ተናግረዋል።
ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር ቆይታ ያደረጉ በምዕራብ በለሳ ወረዳ አርባያ ከተማ ዙርያ አርሶአደር፤ “መንግስት በሁለት ወር የሚሰጠን ማሽላ አለች በሷ ነው እንግዲህ እንዳይሞትም እንዳይዳንም ሆነን የምንኖረው። የሚለበስ የለም ራቁት ነው። ዞሮ ዞሮ ግን መቼም መኖር ከተባለ እስኪሞቱ ድረስ የበላም ኑሮ ነው ያልበላም ኑሮ ነው" ሲሉ በአከባቢው ያለውን ሁኔታ ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በክልሉ ደቡብ ጎንደር ዞን 7 ወረዳዎች በሚገኙ 57 ቀበሌዎች 175ሺህ በላይ ወገኖች ለድርቅ መጋለጣቸውን የደቡብ ጎንደር ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሚገኙ ስድስት ቀበሌዎች በዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተ ድርቅ 32 ሺህ ሰዎች በምግብ እጥረት ሲጎዱ፤ ከአንድ ሺህ ሁለት መቶ በላይ እንስሳት መሞታቸውን የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ዋሲሁን ከፍያለው ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።
የዝናብ እጥረቱ በምዕራብ በለሳ ወረዳ ከሚገኙ 32 ቀበሌዎች ቆላማ በሆኑ አከባቢዎች መከሰቱን የገለጹት አቶ ዋሲሁን ችግሩ በይበልጥ በስድስት ቀበሌዎች ማለትም በሳሚ፣ ላቫ ማርያም፣ አሳውጋሪ፣ ጃንዳብ፣ ላየ እና ሴራ በተባሉ ቀበሌዎች አስከፊ መሆኑን ተናግረዋል።
ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር ቆይታ ያደረጉ በምዕራብ በለሳ ወረዳ አርባያ ከተማ ዙርያ አርሶአደር፤ “መንግስት በሁለት ወር የሚሰጠን ማሽላ አለች በሷ ነው እንግዲህ እንዳይሞትም እንዳይዳንም ሆነን የምንኖረው። የሚለበስ የለም ራቁት ነው። ዞሮ ዞሮ ግን መቼም መኖር ከተባለ እስኪሞቱ ድረስ የበላም ኑሮ ነው ያልበላም ኑሮ ነው" ሲሉ በአከባቢው ያለውን ሁኔታ ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በክልሉ ደቡብ ጎንደር ዞን 7 ወረዳዎች በሚገኙ 57 ቀበሌዎች 175ሺህ በላይ ወገኖች ለድርቅ መጋለጣቸውን የደቡብ ጎንደር ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤17😭9😁1
YeneTube
Photo
የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ የኤርትራን መንግሥት በትጥቅ ለመታገል በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ!
የኤርትራን መንግሥት ለመጣል ከሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች አንዱ እንደሆነ የገለፀው "የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ" ኢትዮጵያ ውስጥ ሆኖ የትጥቅ ትግል ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ።
የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ የሥራ አስፈጻሚ አባል እና ቃል ዐቀባይ አሊ መሐመድ ዑመር፤ "የኢትዮጵያ መንግሥት የመንቀሳቀስ እና የመናገር ዕድል ሰጥቶናል" ሲሉ ገልጸው፤ አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ውስጥ ጽ/ቤት መክፈታቸውንና አዲስ አበባ ላይም ለመክፈት በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ለዶቼ ቬለ ገልፀዋል።
ቃል ዐቀባዩ፤ ባለፈው ሳምንት በዋናነት በኢትዮጵያ፣ በኤርትራ እና ጅቡቲ የሚገኙ አፋሮችን በሚመለከት እና በአካባቢው ቀጣናዊ ኹኔታዎች ዙሪያ ጠለቅ ያለ ውይይት በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ መደረጉንና ድርጅታቸውም መሳተፉን ገልፀዋል።
"የኤርትራ አፈር ብሔራዊ ጉባኤ" ከ11 ዓመታት በፊት እ.አ.አ በ 2014 ስዊድን ውስጥ ተመሥርቶ ለዓለም አቀፍ ተቋማትና ሀገራት ኤርትራ ውስጥ ስላለው "ፈታኝ" ያሉት ኹኔታ ሲያስገነዝብ፣ ሲሰባሰቡም መቆቱን የገለፁት አሊ መሐመድ ፤ አሁን ወደዚህ የመጡበት ምክንያት ምን እንደሆነም አስረድተዋል።
"አሁን ደግሞ ወደዚህ [የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና] መጥተን እዚህ ካለው የእኛ ሕዝብ እና ድርጅቶች ጋር አብረን ሆነን የትጥቅ ትግል ለማድረግ ዝግጅት እያደረግን ነው" ብለዋል።
የኤርትራ የጦር ሠራዊት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እያስጠጋ ስለመሆኑም ተናግረዋል። "ድንበር ላይ ኃይለኛ እንቅስቃሴዎች በከባድ መሣሪያ የታገዘ ሠራዊት አቅርቧል [የኤርትራ መንግሥት] ቡሬ አካባቢ። ስለዚህ አሁንም ወደ ጦርነት የመግባት እና ኢትዮጵያን ሰላም የመንሳት ፍላጎቱ እንደቀጠለ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
የኤርትራን መንግሥት በኃይል ለመጣል እንደሚንቀሳቀስ በይፋ ያስታወቀው ብርጌድ ንሓመዶ የተባለው የኤርትራ ተቃዋሚ ድርጅት ከዚህ በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ውይይቶችን ሲያደርግ "የኤርትራ አፈር ብሔራዊ ጉባኤ" መሳተፉንም ለዶቼ ቬሌ ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራን መንግሥት ለመጣል ከሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች አንዱ እንደሆነ የገለፀው "የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ" ኢትዮጵያ ውስጥ ሆኖ የትጥቅ ትግል ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ።
የኤርትራ አፋር ብሔራዊ ጉባኤ የሥራ አስፈጻሚ አባል እና ቃል ዐቀባይ አሊ መሐመድ ዑመር፤ "የኢትዮጵያ መንግሥት የመንቀሳቀስ እና የመናገር ዕድል ሰጥቶናል" ሲሉ ገልጸው፤ አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ውስጥ ጽ/ቤት መክፈታቸውንና አዲስ አበባ ላይም ለመክፈት በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ለዶቼ ቬለ ገልፀዋል።
ቃል ዐቀባዩ፤ ባለፈው ሳምንት በዋናነት በኢትዮጵያ፣ በኤርትራ እና ጅቡቲ የሚገኙ አፋሮችን በሚመለከት እና በአካባቢው ቀጣናዊ ኹኔታዎች ዙሪያ ጠለቅ ያለ ውይይት በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ መደረጉንና ድርጅታቸውም መሳተፉን ገልፀዋል።
"የኤርትራ አፈር ብሔራዊ ጉባኤ" ከ11 ዓመታት በፊት እ.አ.አ በ 2014 ስዊድን ውስጥ ተመሥርቶ ለዓለም አቀፍ ተቋማትና ሀገራት ኤርትራ ውስጥ ስላለው "ፈታኝ" ያሉት ኹኔታ ሲያስገነዝብ፣ ሲሰባሰቡም መቆቱን የገለፁት አሊ መሐመድ ፤ አሁን ወደዚህ የመጡበት ምክንያት ምን እንደሆነም አስረድተዋል።
"አሁን ደግሞ ወደዚህ [የአፍሪካ ቀንድ ቀጣና] መጥተን እዚህ ካለው የእኛ ሕዝብ እና ድርጅቶች ጋር አብረን ሆነን የትጥቅ ትግል ለማድረግ ዝግጅት እያደረግን ነው" ብለዋል።
የኤርትራ የጦር ሠራዊት ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እያስጠጋ ስለመሆኑም ተናግረዋል። "ድንበር ላይ ኃይለኛ እንቅስቃሴዎች በከባድ መሣሪያ የታገዘ ሠራዊት አቅርቧል [የኤርትራ መንግሥት] ቡሬ አካባቢ። ስለዚህ አሁንም ወደ ጦርነት የመግባት እና ኢትዮጵያን ሰላም የመንሳት ፍላጎቱ እንደቀጠለ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
የኤርትራን መንግሥት በኃይል ለመጣል እንደሚንቀሳቀስ በይፋ ያስታወቀው ብርጌድ ንሓመዶ የተባለው የኤርትራ ተቃዋሚ ድርጅት ከዚህ በፊት አዲስ አበባ ውስጥ ውይይቶችን ሲያደርግ "የኤርትራ አፈር ብሔራዊ ጉባኤ" መሳተፉንም ለዶቼ ቬሌ ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤38😁11👎4👍3🔥3
የሊጉ ክለቦች ዓመታዊ የገንዘብ ክፍፍል ይፋ ሆነ...!
በ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከብሮድካስት እና ስም ስያሜ መብት የሚያገኙት ክፍፍል ይፋ ሆኗል።
በአመቱ ክለቦቹ የሚደርሳቸው ክፍፍል በአፍሪካ በከፍተኛነቱ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
ሻምፒዮኑ ክለብ ብር 40,295,687.24(አርባ ሚሊዮን ሁለት መቶ ዘጠና አምስት ሺ ስድስት መቶ ሰማኒያ ሰባት ከ24/100) የሚያገኝ ሲሆን የመጨረሻው ተከፋይ ክለብ ብር 19,472,140.78(አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺ አንድ መቶ አርባ ከ78/100) ያገኛል።
©️የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ
@Yenetube
በ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከብሮድካስት እና ስም ስያሜ መብት የሚያገኙት ክፍፍል ይፋ ሆኗል።
በአመቱ ክለቦቹ የሚደርሳቸው ክፍፍል በአፍሪካ በከፍተኛነቱ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
ሻምፒዮኑ ክለብ ብር 40,295,687.24(አርባ ሚሊዮን ሁለት መቶ ዘጠና አምስት ሺ ስድስት መቶ ሰማኒያ ሰባት ከ24/100) የሚያገኝ ሲሆን የመጨረሻው ተከፋይ ክለብ ብር 19,472,140.78(አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺ አንድ መቶ አርባ ከ78/100) ያገኛል።
©️የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ
@Yenetube
❤29👎5🔥5
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ ተከትሎ በራሳቸው ተነሳሽነት ወደ ትግራይ ክልል የሄዱ የሀገር ሽማግሌዎች ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ ተከትሎ በራሳቸው ተነሳሽነት ወደ ትግራይ ክልል የሄዱ የሀገር ሽማግሌዎች ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሀገር ሽማግሌዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የሀገር ሽማግሌዎች ሚናቸውን እንዲወጡ ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማነጋገር የሰላም ጥሪ ማቅረባቸውን ገልጸዋል፡፡በተመሳሳይ የሚመለከታቸውን የፌደራል መንግሥት የሥራ ሀላፊዎችን ለማነጋገር ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ከሰላም ሚኒስትርና ከሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
በውይይቱ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ መሀመድ ኢድሪስ ከሁሉም ክልሎች ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡት የሀገር ሽማግሌዎች በራሳቸው ተነሻሽነት ተደራጅተው ሰላም ከማስፈን አንጻር የበኩላቸውን ጥረት ማድረጋቸውን አድንቀው በኢትዮጵያዊ ሀገራዊ ባህልና እሴት ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል፡፡
መንግሥት በትግራይ ክልል አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን በርካታ ጥረቶችን ሲያደርግ መቆየቱን አብራርተው የትግራይ ክልል ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የልማት እንቅስቃሴዎች ሳይስተጓጎሉ እንዲቀጥሉ በርካታ ሥራዎችን መስራቱን ገልጸዋል፡፡
መንግሥት ለሰላም ያለውን ቁርጠኛ አቋም በተደጋጋሚ ሲገልጽ መቀየቱንና ለወደፊትም ዘላቂና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን በትኩረት የሚሰራ መሆኑን ገልጸው መሰል ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ ተከትሎ በራሳቸው ተነሳሽነት ወደ ትግራይ ክልል የሄዱ የሀገር ሽማግሌዎች ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሀገር ሽማግሌዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የሀገር ሽማግሌዎች ሚናቸውን እንዲወጡ ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማነጋገር የሰላም ጥሪ ማቅረባቸውን ገልጸዋል፡፡በተመሳሳይ የሚመለከታቸውን የፌደራል መንግሥት የሥራ ሀላፊዎችን ለማነጋገር ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ከሰላም ሚኒስትርና ከሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
በውይይቱ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ መሀመድ ኢድሪስ ከሁሉም ክልሎች ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡት የሀገር ሽማግሌዎች በራሳቸው ተነሻሽነት ተደራጅተው ሰላም ከማስፈን አንጻር የበኩላቸውን ጥረት ማድረጋቸውን አድንቀው በኢትዮጵያዊ ሀገራዊ ባህልና እሴት ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል፡፡
መንግሥት በትግራይ ክልል አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን በርካታ ጥረቶችን ሲያደርግ መቆየቱን አብራርተው የትግራይ ክልል ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የልማት እንቅስቃሴዎች ሳይስተጓጎሉ እንዲቀጥሉ በርካታ ሥራዎችን መስራቱን ገልጸዋል፡፡
መንግሥት ለሰላም ያለውን ቁርጠኛ አቋም በተደጋጋሚ ሲገልጽ መቀየቱንና ለወደፊትም ዘላቂና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን በትኩረት የሚሰራ መሆኑን ገልጸው መሰል ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤51😁21👍4🔥1
Forwarded from YeneTube
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤4
Forwarded from YeneTube
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤3
Forwarded from YeneTube
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
❤8
❗️የሩሲያ ጦር በዶኔስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ስትራቴጂካዊ የቻሶቭ ያር ከተማ ነፃ አወጣ
የቻሶቭ ያር ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ በዙሪያው ያለውን አካባቢ ለብዙ ኪሎ ሜትሮች ለመቆጣጠር የሚያስችል ወሳኝ ስትራቴጂካዊ ቦታ እንደሆነ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የቻሶቭ ያር በቁጥጥር ስር መዋል ወደ ክራማቶርስ-ስላቭያንስክ ለመገስገስ መንገድ የሚከፍት እንደሆነም ተነግሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
የቻሶቭ ያር ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ በዙሪያው ያለውን አካባቢ ለብዙ ኪሎ ሜትሮች ለመቆጣጠር የሚያስችል ወሳኝ ስትራቴጂካዊ ቦታ እንደሆነ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የቻሶቭ ያር በቁጥጥር ስር መዋል ወደ ክራማቶርስ-ስላቭያንስክ ለመገስገስ መንገድ የሚከፍት እንደሆነም ተነግሯል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤9🔥1
በፎቶ፡ የአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞች የመትከል መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በመላው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የ2017 የአርንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ በመላው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ሲሆን እስካሁን "ከ103 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸው" ተገልጿል።
በተከላው በመርሃ-ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጨምሮ 4 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች ተሳታፊ መሆናቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመህርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ “በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 8 ቢሊየን ገደማ ችግኞች የሚተከሉ ሲሆን፤ ይህም ባለፉት ሰባት ዓመታት የተተከሉ ችግኞችን መጠን 48 ቢሊየን ማድረስ የሚያስችል ነው” ብለዋል፡፡
በአረንጓዴ አሻራ ዕቅዳችን 50 ቢሊየን ችግኝ መትከል ነው ሲሉም በመህርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል።
የ2017 የአርንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ በመላው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ሲሆን እስካሁን "ከ103 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸው" ተገልጿል።
በተከላው በመርሃ-ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጨምሮ 4 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች ተሳታፊ መሆናቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመህርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ “በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 8 ቢሊየን ገደማ ችግኞች የሚተከሉ ሲሆን፤ ይህም ባለፉት ሰባት ዓመታት የተተከሉ ችግኞችን መጠን 48 ቢሊየን ማድረስ የሚያስችል ነው” ብለዋል፡፡
በአረንጓዴ አሻራ ዕቅዳችን 50 ቢሊየን ችግኝ መትከል ነው ሲሉም በመህርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል።
❤24😁22🔥1