በወላይታ ሶዶ ከተማ በተከሰተ የመኪና አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ!
መነሻውን ከሐዋሳ ያደረገ አይሩፍ መኪና የድንጋይ ከሰል ከጫነው መኪና ጋር በመጋጨቱ ምክንያት አደጋው ሊከሰት የቻለ ሲሆን የአደጋው መንስዔ እየተጣራ ይገኛል።
መነሻውን ሀዋሳ ከተማ ያደረገ ዶልፍን የሕዝብ ማመለሻ መኪና ኮድ ሲ.ዳ/S.D/ ታርጋ ቁጥር 04178 እና ተሳቢ የጭነት መኪና ኮድ /ET/ ኢት/ ታርጋ ቁጥር 36646 የሆነ የድንጋይ ክስል በመጫን ወላይታ ሶዶን በማቋረጥ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ መኪና ጋር በመጋጨት በሰውና በንብረት ላይ የሞትና ከባድ የትራፊክ አደጋ ከጥዋቱ 1:00 አከባቢ የተከሰተ ስሆን እስካሁን የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ታውቀዋል።በአደጋው የተጎዱት በከተማዋ በሚገኙ ሆስፒታሎች ህክምና እየተደረገላቸው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
መነሻውን ከሐዋሳ ያደረገ አይሩፍ መኪና የድንጋይ ከሰል ከጫነው መኪና ጋር በመጋጨቱ ምክንያት አደጋው ሊከሰት የቻለ ሲሆን የአደጋው መንስዔ እየተጣራ ይገኛል።
መነሻውን ሀዋሳ ከተማ ያደረገ ዶልፍን የሕዝብ ማመለሻ መኪና ኮድ ሲ.ዳ/S.D/ ታርጋ ቁጥር 04178 እና ተሳቢ የጭነት መኪና ኮድ /ET/ ኢት/ ታርጋ ቁጥር 36646 የሆነ የድንጋይ ክስል በመጫን ወላይታ ሶዶን በማቋረጥ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ መኪና ጋር በመጋጨት በሰውና በንብረት ላይ የሞትና ከባድ የትራፊክ አደጋ ከጥዋቱ 1:00 አከባቢ የተከሰተ ስሆን እስካሁን የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ታውቀዋል።በአደጋው የተጎዱት በከተማዋ በሚገኙ ሆስፒታሎች ህክምና እየተደረገላቸው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
😭34👍8❤2
ሀዋሳ ኢንተርን ሀኪሞች እና ሬዚደንቶች እንዲወጡ በታዘዙት መሠረት ግቢውን ለቀው በመውጣት ላይ ይገኛሉ!
የዩኒቨርስቲ ነባር ጤና ባለሙያዎች ይሁን ኢንተርን ተማሪዎች፤ ከአቋማችን ፊንክች አንልም ብሎአል። በዚህ በአቋማቸው ምክንያት አገዛዙ ግቢውን ለቆ እንዲወጡ ባዘዘው መሰረት ለቆ ወደቤታቸው እየሄዱ ይገኛሉ።
@Yenetube @Fikerassefa
የዩኒቨርስቲ ነባር ጤና ባለሙያዎች ይሁን ኢንተርን ተማሪዎች፤ ከአቋማችን ፊንክች አንልም ብሎአል። በዚህ በአቋማቸው ምክንያት አገዛዙ ግቢውን ለቆ እንዲወጡ ባዘዘው መሰረት ለቆ ወደቤታቸው እየሄዱ ይገኛሉ።
@Yenetube @Fikerassefa
🔥53😭26👍15❤5👀3
🎁 Shamo of 500 ETB Airtime! 🎁
On May 16, 2025 at 18:00 (UTC), 🤖 HuluPay will randomly choose 10 winners who will will share 500 ETB in Airtime! 💰
To take part in this shamo:
✅ Join all 2 channels
1. @yenetube
2. @hulujackpot
✅ Click the "Join Shamo" button below
⏰ Don't miss your chance to win! ⏰
On May 16, 2025 at 18:00 (UTC), 🤖 HuluPay will randomly choose 10 winners who will will share 500 ETB in Airtime! 💰
To take part in this shamo:
✅ Join all 2 channels
1. @yenetube
2. @hulujackpot
✅ Click the "Join Shamo" button below
⏰ Don't miss your chance to win! ⏰
❤6👍6
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://tttttt.me/isc_italy
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://tttttt.me/isc_italy
👍5❤1
YeneTube
Photo
እስካሁን 78 ሃኪሞች ታስረዋል
ዛሬ አራተኛ ቀኑን የያዘውን የጤና ባለሞያዎች ከፊል የስራ ማቆም አድማን ተከትሎ የታሰሩ ባለሞያዎች ብዛት 78 መድረሱ እንዲሁም በባለሞያዎቹ ላይ እየደረሰ ያለው እስር እና እንግልት ተጠናክሮ መቀጠሉን ታውቋል።
መሠረት ሚድያ ዛሬ በደረሰው መረጃ በተለይም ትላንት ለሊት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል የጸጥታ ሃይሎች ወደሃኪሞች መኖሪያ በመግባት የህጻናትና የካንሰር ስፔሻሊስትን ጨምሮ 25 ሬዝደንትና ስፔሻሊስት ሃኪሞችን አፍነው መውሰዳቸው ታውቋል፣ እስካሁንም የደረሱበት አልታወቀም።
ይህንና ተመሳሳይ አፈናና እንግልትን ተከትሎ የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ አባላት ሙሉ ለሙሉ ስራ ለማቆም በመወሰናቸው አሁን ላይ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች በማይንገላቱበት መንገድ እስከ ነገ ቅዳሜ ድረስ ሙሉ ለሙሉ ስራ የማቆም አድማውን ተፈጻሚ የሚያረግ ፕሮግራም አውጥተው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ታውቋል።
ሆኖም እስካሁን አፈናና እንግልት በደረሰባቸው እንደ ጥቁር አንበሳና ዘውዲቱ የመሳሰሉ ሆስፒታሎች ውስጥ የሚሰሩ ባለሞያዎች ሙሉ ለሙሉ ሰራ ማቆማቸው ተሰምቷል።
በተመሳሳይ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል በአስተዳደር ሃኪሞች ወደስራ ገበታቸው ካልተመለሱ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ማስታወቂያ ተከትሎ የሆስፒታሉ ሬዝደንትና ኢንተርን ሃኪሞች ከግቢው የተቀበሉትን ንብረት በማስረከብ ለቀው እየወጡ መሆናቸውን የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች በዚህ ንቅናቄ ጊዜውን ያማከለ እና ለመኖር የሚያስችል የደመወዝ ጭማሪ፣ የሪስከና የመሳሰሉት ከፍያዎች መፈጸም፣ የትራንስፖርት እገዛ፣ ጊዜውን የጠበቀ እና ያልተቆራረጠ የduty ክፍያ፣ ባለሞያውን ለአደጋና እንግልት የማያጋልጥ የስራ ቦታ፣ የጤና መድህን፣ የመኖሪያ ቤት ወይም ቦታ እንዲሁም ለትምህርት የሚመችና በደንብ የተደራጀ የመማሪያ ስፍራ እና በአጠቃላይ 12 የሆኑ ጥያቄዎቻቸው እንዲመለሱላቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
የጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ትናንት ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ የስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ የጤና ባለመያዎች 'በሐሰተኛ መረጃ የተወናበዱ' እና 'ጥፋትን ዓላማቸው ያደረጉ' ናቸው ማለቱ ይታዋሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ አራተኛ ቀኑን የያዘውን የጤና ባለሞያዎች ከፊል የስራ ማቆም አድማን ተከትሎ የታሰሩ ባለሞያዎች ብዛት 78 መድረሱ እንዲሁም በባለሞያዎቹ ላይ እየደረሰ ያለው እስር እና እንግልት ተጠናክሮ መቀጠሉን ታውቋል።
መሠረት ሚድያ ዛሬ በደረሰው መረጃ በተለይም ትላንት ለሊት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል የጸጥታ ሃይሎች ወደሃኪሞች መኖሪያ በመግባት የህጻናትና የካንሰር ስፔሻሊስትን ጨምሮ 25 ሬዝደንትና ስፔሻሊስት ሃኪሞችን አፍነው መውሰዳቸው ታውቋል፣ እስካሁንም የደረሱበት አልታወቀም።
ይህንና ተመሳሳይ አፈናና እንግልትን ተከትሎ የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ አባላት ሙሉ ለሙሉ ስራ ለማቆም በመወሰናቸው አሁን ላይ በህክምና ላይ ያሉ ታካሚዎች በማይንገላቱበት መንገድ እስከ ነገ ቅዳሜ ድረስ ሙሉ ለሙሉ ስራ የማቆም አድማውን ተፈጻሚ የሚያረግ ፕሮግራም አውጥተው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ታውቋል።
ሆኖም እስካሁን አፈናና እንግልት በደረሰባቸው እንደ ጥቁር አንበሳና ዘውዲቱ የመሳሰሉ ሆስፒታሎች ውስጥ የሚሰሩ ባለሞያዎች ሙሉ ለሙሉ ሰራ ማቆማቸው ተሰምቷል።
በተመሳሳይ በሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል በአስተዳደር ሃኪሞች ወደስራ ገበታቸው ካልተመለሱ ግቢውን ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ማስታወቂያ ተከትሎ የሆስፒታሉ ሬዝደንትና ኢንተርን ሃኪሞች ከግቢው የተቀበሉትን ንብረት በማስረከብ ለቀው እየወጡ መሆናቸውን የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሞያዎች በዚህ ንቅናቄ ጊዜውን ያማከለ እና ለመኖር የሚያስችል የደመወዝ ጭማሪ፣ የሪስከና የመሳሰሉት ከፍያዎች መፈጸም፣ የትራንስፖርት እገዛ፣ ጊዜውን የጠበቀ እና ያልተቆራረጠ የduty ክፍያ፣ ባለሞያውን ለአደጋና እንግልት የማያጋልጥ የስራ ቦታ፣ የጤና መድህን፣ የመኖሪያ ቤት ወይም ቦታ እንዲሁም ለትምህርት የሚመችና በደንብ የተደራጀ የመማሪያ ስፍራ እና በአጠቃላይ 12 የሆኑ ጥያቄዎቻቸው እንዲመለሱላቸው እየጠየቁ ይገኛሉ።
የጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ትናንት ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ የስራ ገበታቸው ላይ ያልተገኙ የጤና ባለመያዎች 'በሐሰተኛ መረጃ የተወናበዱ' እና 'ጥፋትን ዓላማቸው ያደረጉ' ናቸው ማለቱ ይታዋሳል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍58👎11❤7😁7
🎉 Shamo Results! 🎉
The shamo in @yenetube has ended, and 10 winners have been selected to share 500 ETB in airtime!
Winners:
1. @abe1812 - 50 ETB
2. Rich - 50 ETB
3. @Wenda1627 - 50 ETB
4. @tadesse12345678 - 50 ETB
5. @Rcboy321 - 50 ETB
6. @shumkine - 50 ETB
7. Berket🐾🌱SEED - 50 ETB
8. @Sudi_5 - 50 ETB
9. @TARETYT - 50 ETB
10. @Wizkale - 50 ETB
Congratulations to all winners! 🎊 Winners will be contacted to claim their prizes.
The shamo in @yenetube has ended, and 10 winners have been selected to share 500 ETB in airtime!
Winners:
1. @abe1812 - 50 ETB
2. Rich - 50 ETB
3. @Wenda1627 - 50 ETB
4. @tadesse12345678 - 50 ETB
5. @Rcboy321 - 50 ETB
6. @shumkine - 50 ETB
7. Berket🐾🌱SEED - 50 ETB
8. @Sudi_5 - 50 ETB
9. @TARETYT - 50 ETB
10. @Wizkale - 50 ETB
Congratulations to all winners! 🎊 Winners will be contacted to claim their prizes.
👍20👎4❤3👀1
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍10
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
(NEW)
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
👍3
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለመውሰድ መመዝገባቸው ተገለጸ!
በ2017 የትምህርት ዘመን ከ608 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንዳስታወቁት፤ መልቀቂያ ፈተና የፈተና ስርቆትና ኩረጃ በሚቀንስ መልኩ በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።
በወረቀት የሚፈተኑት መሰረተ ልማት ያልተሟላባቸው፤ ኮምፒውተር እና ኢንተርኔት ኮኔክሽን በበቂ ባላገኙ አካባቢዎች የሚገኙ ተፈታኞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ፤ በበየነ መረብ የሚሰጠው ፈተና እየጨመረ በመሄድ ላይ መሆኑን ጠቁመው፤ ወደፊት ሙሉ በሙሉ ፈተናውን በበየነ መረብ ለመስጠት እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የፈተና ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን በመግለጽ፤ ፈታኞችን የመመልመል፤ የተመለመሉት ወደዬመፈተኛ ጣቢያው እንዲሰማሩ የማድረግ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡በአማራ ክልል ባለው ግጭት ሳቢያ በርካታ ት/ቤቶች የዘንደሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ በቅርቡ ገልጸዋል።
በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።
ክልሉ ቀደም ባሉት ዓመታት በየዓመቱ ከ150 ሺህ እስከ 180ሺህ ተማሪዎችን የማስፈተን አቅም እንደነበረው የገለጹት ኃላፊዋ ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች የዘንድሮን ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ተናግረዋል።
Via AS
@YeneTube
በ2017 የትምህርት ዘመን ከ608 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንዳስታወቁት፤ መልቀቂያ ፈተና የፈተና ስርቆትና ኩረጃ በሚቀንስ መልኩ በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።
በወረቀት የሚፈተኑት መሰረተ ልማት ያልተሟላባቸው፤ ኮምፒውተር እና ኢንተርኔት ኮኔክሽን በበቂ ባላገኙ አካባቢዎች የሚገኙ ተፈታኞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ፤ በበየነ መረብ የሚሰጠው ፈተና እየጨመረ በመሄድ ላይ መሆኑን ጠቁመው፤ ወደፊት ሙሉ በሙሉ ፈተናውን በበየነ መረብ ለመስጠት እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የፈተና ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን በመግለጽ፤ ፈታኞችን የመመልመል፤ የተመለመሉት ወደዬመፈተኛ ጣቢያው እንዲሰማሩ የማድረግ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡በአማራ ክልል ባለው ግጭት ሳቢያ በርካታ ት/ቤቶች የዘንደሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ በቅርቡ ገልጸዋል።
በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።
ክልሉ ቀደም ባሉት ዓመታት በየዓመቱ ከ150 ሺህ እስከ 180ሺህ ተማሪዎችን የማስፈተን አቅም እንደነበረው የገለጹት ኃላፊዋ ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች የዘንድሮን ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ተናግረዋል።
Via AS
@YeneTube
👍17👎6❤1
Forwarded from Kal Temer Real Estate
#ከቴምር ሪልስቴት
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://tttttt.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://tttttt.me/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
👍2❤1
ኢትዮጵያ ቀጣይዋ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን እንዳቀደች ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናገሩ
ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በቅርቡ በሀገሪቱ ተግባራዊ የሆኑ ተነሳሽነቶች ሁሉን አቀፍ የዲጂታል ሥነ-ምህዳር በመገንባት ረገድ የሚያበረታታ እድገት ማስመዝገባቸውን አንስተዋል።
ወጣቱ ትውልድ የመጪዋ ዲጂታል ኢትዮጵያ መሠረት እንደሆነም በንግግራቸው ጠቅሰዋል።
ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በቅርቡ በሀገሪቱ ተግባራዊ የሆኑ ተነሳሽነቶች ሁሉን አቀፍ የዲጂታል ሥነ-ምህዳር በመገንባት ረገድ የሚያበረታታ እድገት ማስመዝገባቸውን አንስተዋል።
"የኢትዮጵያ ራዕይ ግልፅ ነው። በዲጂታል የበቃ ሀገር ለመገንባት ቁርጠኞች ነን" ብለዋል።
ወጣቱ ትውልድ የመጪዋ ዲጂታል ኢትዮጵያ መሠረት እንደሆነም በንግግራቸው ጠቅሰዋል።
"ከአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ጋር በማጣጣም የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ህዳሴ ማዕከል የመሆን ራዕይ አለን" ሲሉ ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁48👍15⚡1
"በኤርትራ ውስጥ በተለያዩ ጉዳይ ታስረው የነበሩ ተጋሩ ኢትዮጵያዊያን ከእስር ለቀናል በማለት ከነ ስም ዝርዝራቸው እንደዚሁም የተወለዱበት አከባቢ በመጥቀስ ሻዕብያ ለቆአቸው ራማ ፖሊስ ጣቢያ ይገኛሉ። በኤርትራ ዛሬም ቢሆን በተለያዩ እስርቤቶች ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንዳሉ ይታመናል
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
👍20❤4🔥1