YeneTube
118K subscribers
31.4K photos
485 videos
79 files
3.87K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
“ የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች ነገ ወደ ስራ ይመለሳሉ፡፡ ለሰራተኞቹ የ 35 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ ይደረጋል”


ባለፈው ሐሙስ ከአሰሪው ድርጅት ጋር ባለመግባባታቸው ስራ ያቆሙት የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች ስራ ማቆማቸውን ተከትሎ ከዛ በኋላ በተደረገ ድርድር የሰራተኛ ማህበሩና ድርጅቱ የ35% የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግላቸው ከስምምነት ላይ በመድረሳቸው በነገው ዕለት ወደ ስራ ይመለሳሉ።

@Yenetube @Fikerassefa
👍26
የጤና ባለሞያዎችን በማስታወቂያ ወደ ስራ መደባቸው እንዲገብ የተለያዩ ሆስፒታሎች ቢያስጠነቅቁም የጤና ባለሙያዎች አድማውን እንደሚቀጥሉ አንድ አንድ ያናገርናቸው ባለሙያዎች ተናግረዋል።

@Yenetube @Fikerassefa
👍44👎31🔥1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?

መኪና? ቤት?

በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።

እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።

ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።

ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።

ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።

ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።

ፈጥነው ይደውሉ!

ለበለጠ መረጃ  (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
1👍1
🛒 BUYING OLD GROUPS 🛒

ድሮ የከፈታችሁት Group Chat ነበር? Owner ከሆናችሁ ፣ History Visible ከሆነ እና Chat Clear ካልተደረገ እንገዛችኋለን!

👥2023 - 🇪🇹 200 ETB

👥2022 - 🇪🇹400 ETB

👥2021 - 🇪🇹450 ETB

👥2020 & 2019 - 🇪🇹500 ETB

👥2018 & 2017 - 🇪🇹600 ETB

Payment Methods:
🇪🇹Telebirr, Bank
Proofs - https://tttttt.me/OLDGPPROOF

ሜምበር ለውጥ አያመጣም 1ሺ ሜምበርም ሆነ 10 ዋጋው አንድ ነው.. የተከፈተበት አመት ላይ ብቻ Chat ይኑረው።

ለመሸጥ: @OldGroupBuyer_APX
👍5
በ490,000 ቅድመ ክፍያ  በመሀል ካዛንቺስ  የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር

እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች

ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ  80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ  95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ  140  ,160 ካ.ሜ

✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ  ጀምሮ)

❇️  በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁

      

       📍በግቢው ዙሪያ

   ➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
    ➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
    ➾የእምነት ተቋማ

       📍የቤቶቹ እይታ

    ➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
    ➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
    ➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
    ➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ

👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል

❇️  ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።

ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍6
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢 (NEW)

✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual

💵Price 25,000 Birr

🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺

😀 0942405669
✈️@Endalk4240

Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
👍5
ከሴት መስተንግዶ ሠራተኞች አለባበስ ጋር በተያያዘ በአንድ ወር ውስጥ ከ35 በላይ ሆቴሎች የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ተሰጥቷቸዋል ተባለ!

በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ ሴት የመስተንግዶ ሠራተኞች ሰውነታቸውን የሚያጋልጥ አለባበስ እንዲለብሱ የሚያስገድዱ ከ35 በላይ ሆቴሎች የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደተሰጣቸው የከተማ አስተዳደሩ ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።

በሆቴል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ ተቀጥረው የሚያገለግሉ ሴት የመስተንግዶ ሠራተኞች አለባበስን የተመለከተ መመሪያ ጸድቆ ሥራ ላይ መዋሉ ይታወሳል።በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ-ጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ የወጣው መመሪያ፤ ሴት የመስተንግዶ ሠራተኞች ሰውነታቸውን የሚያጋልጥ አለባበስ እንዲለብሱ የሚያስገድዱ አሰሪዎች ላይ ቅጣት የሚጥል ነው። 

ይህም የጸደቀው መመሪያ ተግባር ላይ ከመዋል የዘገየው የትርጉም ሥራዎች ባለመጠናቀቃቸው እንደሆነ፤ በቢሮው የቱሪስት አገልግሎት ብቃት ማረጋገጥ እና ደረጃ ምደባ ዳይሬክተር ገነት ይመር ለአሐዱ ተናግረዋል።በአሁን ሰዓት የትርጉም ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የገለጹት ወ/ሮ ገነት፤ ለሆቴል አገልግሎት ሰጪዎቹ ከቅጣት በፊት ማስጠንቀቂያ እየተሰጠ እንደሚገኝ አስረድተዋል።

በዚህም ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ብቻ 35 ሆቴሎች እና ሬስቶራንቶች የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደደረሳቸው ገልጸዋል።"ከቀጣዩ ሰኔ ወር ጀምሮ መመሪያው በሚያዘው መሠረት የቅጣት እርምጃ መውሰድ እንጀምራለን" ያሉት ኃላፊዋ፤ መረጃዎች ተጠናቅረው ሲቀርቡ ቁጥሩ ከዚህም ከፍ ሊል እንደሚችል ጠቁመዋል፡፡አክለውም፤ "ከማስጠንቀቂያው ጎን ለጎን የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ ከወረዳ እስከ ክፍለ ከተማ እና ላይኛው መዋቅር ድረስ እየተሰጠ ይገኛል" ብለዋል።

Via Ahadu
@YeneTube  @FikerAssefa
👍464👎1
አትሌት ትግስት ግርማ ታሰረች!

አትሌት ትግስት ግርማ ከትናንት በስትያ በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌትክስ ሻምፒዮና በ1500ሜ ክለቧን መቻልን በመወከል 2ኛ በመውጣት ውድድራን ያጠናቀቀችው የመቻል ስፖርት ከለብ አትሌት ትዕግስት ግርማ መታሰሯ ተሰምቷል።

አትሌቷ ለቶኪዮ የዓለም አትሌትክስ ሻፒዮና ሚኒማ ለማምጣት ወደ ኳታር ዶሃ ዳይመንድ ሊግ በማቅናት ላይ እያለች ነው በቦሌ አለማቀፍ አየር ማረፊያ ከክለቧ በተላለፈ ደብደቤ መሰረት እንደታሰረች ኢትዮ ራነርስ ገፅ አስነብቧል።

የአትሌቷ እስር ምክንያት ከዚህ በፊት ክለቧን ሳታስፈቅድ ወደ አውሮፓ ለውድድር በመሄዷ እንደሆነ ምንጮች ገልፀውልኛል ያለው ገፁ ሳታስፈቅድ ስለሄደችበት ምክንያት መጠየቁን አንስቷል።

ምንጩ ጥያቄ ሲመልሱም አትሌቷ አሰልጣኟን ጠይቃ በቃል እንደፈቀደላት ከውድድር ከተመለሰችም በኋላ ጉዳዩ እንደታየና እንደተፈታላት የገለፁ ሲሆን ከመፈታቱ በፊት በተላለፈ ደብዳቤ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ለኢትዮራነርስ ገልፀዋል።

ጉዳዩ የሚመለከታችሁ በሙሉ ከክለቧ ጋር በመነጋገርና ችግረሩን በመፍታት ለአትሌቷ መፍትሔ እንዲመጣና ወደ ውድድሯ እንድታቀና አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር እንዲደረግላት በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን ብለዋል የአትሌቷ የቅርብ የሆኑ የመረጃ ምንጮች መግለፃቸውን ጠቁሟል።

via ኢትዮ ራነርስ
👍33😁144👀1
🚨 Update


2 ዕጩ ሀኪሞች (Dr.Sador Bereket and Dr.Ifa Adugna) ስለታሰሩ ቅዱስ ጳውሎስ ሙሉ ኢንተርኖች ስራ እንዳቆሙ የደረሠን መረጃ ያሳያል።

@Yenetube @Fikerassefa
👍78😭18🔥5👎1