ዶ/ር ጌታቸው የካፕቴን ያሬድ (ትላንት የተከሰከሰው አውሮፕላን አብራሪ) አባት የልጁን ህይወት ማለፍ ዜና ሲሳሙ #ስትሮክ አጋጥሟቸው #ሆስፒታል መግባታቸውን #የአዲስ_ፎርቹን ጋዜጠኛ ዳዊት እንደሻው ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ #ሆስፒታል የጤና ባለሙያዎች የተሻለ ደመወዝን ጨምሮ ሌሎች ጥያቄዎቻቸው ምላሽ እንዲያገኙ የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ
#በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት የህክምና ማዕከላት መካከል አንዱ በሆነው በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቱ ያሉ የጤና ባለሙያተኞች የተሻለ ደመወዝ፣ ጥቅማጥቅሞች እና የስራ ሁኔታዎችን በመጠየቅ ነገ ማክሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ሊያደርጉት ባቀዱት ሀገር አቀፍ የስራ ማቆም አድማ ዋዜማ ዛሬ ሰኞ ማለዳ ላይ ቅድመ የስራ ማቆም አድማ ሰልፍ አካሄዱ።
በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ በተካሄደው በዚህ ሰልፍ ላይ የታደሙት የጤና ባለሙያዎቹ "ጤናማ ዜጎች ጠንካራ ኢኮኖሚ ይገነባሉ!": "ህይወትን እናድናለን የቤት ኪራያችንን ግን መክፈል አልቻልንም" እና "የጤና ሰራተኞች ትንኮሳ ያቁሙ ጥበቃ ይገባናል" የሚሉና ሌሎች መልዕክቶችን ይዘው ታይተዋል።
በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ደግሞ በአማራ ክልል በደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ባህር ዳር ጥበበ ግዮን ሆስፒታል እና ፍለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታልን ጨምሮ በተለያዩ ተቋማት የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ከሀገር አቀፍ ንቅናቄው ጎን በመሆን ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
#በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት የመንግስት የህክምና ማዕከላት መካከል አንዱ በሆነው በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቱ ያሉ የጤና ባለሙያተኞች የተሻለ ደመወዝ፣ ጥቅማጥቅሞች እና የስራ ሁኔታዎችን በመጠየቅ ነገ ማክሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ሊያደርጉት ባቀዱት ሀገር አቀፍ የስራ ማቆም አድማ ዋዜማ ዛሬ ሰኞ ማለዳ ላይ ቅድመ የስራ ማቆም አድማ ሰልፍ አካሄዱ።
በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ በተካሄደው በዚህ ሰልፍ ላይ የታደሙት የጤና ባለሙያዎቹ "ጤናማ ዜጎች ጠንካራ ኢኮኖሚ ይገነባሉ!": "ህይወትን እናድናለን የቤት ኪራያችንን ግን መክፈል አልቻልንም" እና "የጤና ሰራተኞች ትንኮሳ ያቁሙ ጥበቃ ይገባናል" የሚሉና ሌሎች መልዕክቶችን ይዘው ታይተዋል።
በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ደግሞ በአማራ ክልል በደብረ ታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ባህር ዳር ጥበበ ግዮን ሆስፒታል እና ፍለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታልን ጨምሮ በተለያዩ ተቋማት የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ከሀገር አቀፍ ንቅናቄው ጎን በመሆን ሰላማዊ ሰልፍ አካሄደዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍94❤10😭3