🚀 ትልቅ እድል በLinkedIn! 🚀
የLinkedIn መለያዎን ይከራዩ፡ በየሳምንቱ ተገብሮ ገቢ ያግኙ!
🔑 እንዴት?
LinkedIn መሆን አለበት። 1 አመት እና ከዚያ በላይ መለያው ይኖርበታል።
💰 የገንዘብ አማራጮች:
• 300+ ግንኙነቶች - 13$ በየሳምንቱ
• 500+ ግንኙነቶች - 15$ በየሳምንቱ
• 800+ ግንኙነቶች - 17$ በየሳምንቱ
• 1000+ ግንኙነቶች - 20$ በየሳምንቱ
• 2000+ ግንኙነቶች - 25$ በየሳምንቱ
👉 ፈጣን ክፍያ - በ24 ውስጥ ይክፈሉ።
🔔 መልካም ዕድል!
• 1 ዓመት ዕድሜ ወይም ከዚያ በላይ
• 300+ - 13$ በሳምንት
• 500+ - 15$ በሳምንት
• 800+ - 17$ በሳምንት
• 1000+ - 20$ በሳምንት
• 2000+ - 25$ በሳምንት
🚫 መግለጫ:
መለያዎን ሊከራዩ፣ መለያዎች ሳምንታዊ ገደቦች መድረስ የለበትም።
• ይህ እውነት ነው
• ምንም አደጋ የለም
• ወንጀል የለም።
📱 ቴሌግራם: @rwslimiited
የLinkedIn መለያዎን ይከራዩ፡ በየሳምንቱ ተገብሮ ገቢ ያግኙ!
🔑 እንዴት?
LinkedIn መሆን አለበት። 1 አመት እና ከዚያ በላይ መለያው ይኖርበታል።
💰 የገንዘብ አማራጮች:
• 300+ ግንኙነቶች - 13$ በየሳምንቱ
• 500+ ግንኙነቶች - 15$ በየሳምንቱ
• 800+ ግንኙነቶች - 17$ በየሳምንቱ
• 1000+ ግንኙነቶች - 20$ በየሳምንቱ
• 2000+ ግንኙነቶች - 25$ በየሳምንቱ
👉 ፈጣን ክፍያ - በ24 ውስጥ ይክፈሉ።
🔔 መልካም ዕድል!
• 1 ዓመት ዕድሜ ወይም ከዚያ በላይ
• 300+ - 13$ በሳምንት
• 500+ - 15$ በሳምንት
• 800+ - 17$ በሳምንት
• 1000+ - 20$ በሳምንት
• 2000+ - 25$ በሳምንት
🚫 መግለጫ:
መለያዎን ሊከራዩ፣ መለያዎች ሳምንታዊ ገደቦች መድረስ የለበትም።
• ይህ እውነት ነው
• ምንም አደጋ የለም
• ወንጀል የለም።
📱 ቴሌግራם: @rwslimiited
👍6❤3😁3
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍2❤1
ትራምፕ በፍቃደኝነት አሜሪካን ለቀው ለሚወጡ ህገ-ወጥ ስደተኞች የ1ሺ ዶላር ማበረታቻ አቀረቡ
የአሜሪካ መንግስት በህገ ወጥ መንገድ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ስደተኞች አሜሪካን ለቀው ለመውጣት ከወሰኑ 1,000 የአሜሪካ ዶላር እንደሚሰጥ እና የጉዞ ክፍያቸውን እንደሚሸፍን አስታውቋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለ ጉዳዩ ለጋዜጠኞች ሲያብራሩ ህገወጥ ስደተኞች የቀረበላቸውን አማራጭ የሚቀበሉ ከሆነ አንድ ቀን ወደ አሜሪካ የሚመለሱበት ህጋዊ መንገድ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተናግረዋል።
እንዲሁም የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት ዲፓርትመንት (ዲ.ኤች.ኤስ) ፀሃፊ ክሪስቲ ኖም፤ ከአሜሪካ በራስ ፈቃድ መውጣት ከእስር ለመዳን፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ወጪ ቆጣቢው መንገድ ነው ብለዋል።
የሀገር ውስጥ ደህንነት ዲፓርትመንት አክሎም፤ እቅዱ የገንዘብ ወጪን እንደሚቀንስ እና እስካሁን ስደተኞችን ለመያዝ፣ ለማሰር እና ከሀገር ለማስወጣት በአማካይ ከ17,000 ዶላር በላይ ወጪ እንደተደረገ አስታውቋል።
ዲፓርትመንቱ አክሎም የመጀመሪያው ሕገወጥ ስደተኛ ከቺካጎ ወደ ሆንዱራስ ለመብረር አማራጩን እንደተቀበለ መግለፁን ቢቢሲ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካ መንግስት በህገ ወጥ መንገድ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ስደተኞች አሜሪካን ለቀው ለመውጣት ከወሰኑ 1,000 የአሜሪካ ዶላር እንደሚሰጥ እና የጉዞ ክፍያቸውን እንደሚሸፍን አስታውቋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለ ጉዳዩ ለጋዜጠኞች ሲያብራሩ ህገወጥ ስደተኞች የቀረበላቸውን አማራጭ የሚቀበሉ ከሆነ አንድ ቀን ወደ አሜሪካ የሚመለሱበት ህጋዊ መንገድ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተናግረዋል።
እንዲሁም የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት ዲፓርትመንት (ዲ.ኤች.ኤስ) ፀሃፊ ክሪስቲ ኖም፤ ከአሜሪካ በራስ ፈቃድ መውጣት ከእስር ለመዳን፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ወጪ ቆጣቢው መንገድ ነው ብለዋል።
የሀገር ውስጥ ደህንነት ዲፓርትመንት አክሎም፤ እቅዱ የገንዘብ ወጪን እንደሚቀንስ እና እስካሁን ስደተኞችን ለመያዝ፣ ለማሰር እና ከሀገር ለማስወጣት በአማካይ ከ17,000 ዶላር በላይ ወጪ እንደተደረገ አስታውቋል።
ዲፓርትመንቱ አክሎም የመጀመሪያው ሕገወጥ ስደተኛ ከቺካጎ ወደ ሆንዱራስ ለመብረር አማራጩን እንደተቀበለ መግለፁን ቢቢሲ ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁17👍16❤2🔥1
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
LINK -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍5❤2🔥1
Asgegnew Ashko የጣሰው/የተላለፈው ህግ የለም!
የሴት ጠበቆች ማህበር ግን ሀገራችን ውስጥ በሴቶች ላይ በሚፈፀሙ አሰቃቂ ወንጀሎች ጉዳይ መግለጫ ሲያወጣ እና ሲታገል አይታችሁ ታውቃላችሁ?
ይህ ማህበር አስጌን እከሳለው ማለቱን ስሰማ ገረመኝ (እውነት ከሆነ)
የአስጌ የሰሞኑን በፍቅና ሴቶች ላይ የሰጠው ግላዊ አስተያየት ከኢትዮጵያ ህግጋቶች አንፃር የጥላቻ ንግግር እና የሀሰት መረጃ ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1185/2012 እና የኢትዮጵያ የወንጀል ህግን ጨምሮ የጣሰው ህግ የለም። አስጌ በምንም ሁኔታ ሊጠየቅ አይችልም!
አስጌ በሰጠው ግላዊ አስተያየት በአዋጅ ቁጥር 1185/2012 አንቀጽ 4(1) ላይ እንደተገለጸው የጥላቻ ንግግር በአንድ ሰው ወይም ቡድን ላይ እንደ ጾታ ባሉ የማንነት ጉዳዮች ላይ የተመሰረተ ጥላቻን፣ አድልዎ ወይም ጥቃትን ማነሳሳት ድርጊት አልፈፀመም።
ሆኖም ግን፣ አስጌ በፖስቱ ህገመንግስታዊ ሀሳብን የመግለፅ መብቱን በመጠቀም ሀሳቡን ገለፀ እንጂ ምንም አይነት ስድብ፣ ማንቋሸሽ እና ምንም አይነት ጎጂ እርምጃ አላነሳሳም፤ የጥላቻ ንግግርም አላደረገም።
ከዚህም በተጨማሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 613 ስድብ እና ስም ማጥፋትን ይወነጅላል። በዚህ ሁኔታ አንድም የተለየ ሰው ወይም ቡድን አልተሰደበም ወይም አልተዋረድም። ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 29 እንደተጠበቀው ግለሰቦች በህግ ወሰን ውስጥ የግል አመለካከቶችን እንዲገልጹ ያስችላል።
So, እውነት ከሆነ ማህበሩ በእንዲህ ባለው ጉዳይ ጊዜውን ከሚያጠፋ በርካታ እህቶቻችን ላይ እየደረሱ ያሉ ግፍና ወንጀሎችን ለመከላከል ለእህቶቻችን ዘብ ይቁም።
ከዛም በዘለለ በየቲክቶኩ የሴቶችን ክብር የሚያዋርዱ እና የሚሳደቡ በዚህም እውቅና እያገኙ የሚገኙ ወጣቶች ላይ ይስራ!
በዳዊትካሳ
የሴት ጠበቆች ማህበር ግን ሀገራችን ውስጥ በሴቶች ላይ በሚፈፀሙ አሰቃቂ ወንጀሎች ጉዳይ መግለጫ ሲያወጣ እና ሲታገል አይታችሁ ታውቃላችሁ?
ይህ ማህበር አስጌን እከሳለው ማለቱን ስሰማ ገረመኝ (እውነት ከሆነ)
የአስጌ የሰሞኑን በፍቅና ሴቶች ላይ የሰጠው ግላዊ አስተያየት ከኢትዮጵያ ህግጋቶች አንፃር የጥላቻ ንግግር እና የሀሰት መረጃ ስርጭትን ለመከላከል የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1185/2012 እና የኢትዮጵያ የወንጀል ህግን ጨምሮ የጣሰው ህግ የለም። አስጌ በምንም ሁኔታ ሊጠየቅ አይችልም!
አስጌ በሰጠው ግላዊ አስተያየት በአዋጅ ቁጥር 1185/2012 አንቀጽ 4(1) ላይ እንደተገለጸው የጥላቻ ንግግር በአንድ ሰው ወይም ቡድን ላይ እንደ ጾታ ባሉ የማንነት ጉዳዮች ላይ የተመሰረተ ጥላቻን፣ አድልዎ ወይም ጥቃትን ማነሳሳት ድርጊት አልፈፀመም።
ሆኖም ግን፣ አስጌ በፖስቱ ህገመንግስታዊ ሀሳብን የመግለፅ መብቱን በመጠቀም ሀሳቡን ገለፀ እንጂ ምንም አይነት ስድብ፣ ማንቋሸሽ እና ምንም አይነት ጎጂ እርምጃ አላነሳሳም፤ የጥላቻ ንግግርም አላደረገም።
ከዚህም በተጨማሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 613 ስድብ እና ስም ማጥፋትን ይወነጅላል። በዚህ ሁኔታ አንድም የተለየ ሰው ወይም ቡድን አልተሰደበም ወይም አልተዋረድም። ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት በህገ መንግስቱ አንቀጽ 29 እንደተጠበቀው ግለሰቦች በህግ ወሰን ውስጥ የግል አመለካከቶችን እንዲገልጹ ያስችላል።
So, እውነት ከሆነ ማህበሩ በእንዲህ ባለው ጉዳይ ጊዜውን ከሚያጠፋ በርካታ እህቶቻችን ላይ እየደረሱ ያሉ ግፍና ወንጀሎችን ለመከላከል ለእህቶቻችን ዘብ ይቁም።
ከዛም በዘለለ በየቲክቶኩ የሴቶችን ክብር የሚያዋርዱ እና የሚሳደቡ በዚህም እውቅና እያገኙ የሚገኙ ወጣቶች ላይ ይስራ!
በዳዊትካሳ
👍95❤4👎3🔥1😁1
የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ያልያዘ አሽከርካሪ ማሽከርከር አይችልም- ሚኒስቴሩ
ከያዝነው ዓመት ጀምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአሽከርካሪዎች የሙያ ብቃት ምዘና እንደሚጀመር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብቃት ምዘናውን መስጠት ያስፈለገው 83 በመቶ በሀገሪቱ እየደረሰ የሚገኘው የትራፊክ አደጋ ከአሽከርካሪዎች እና ተሽከርካሪዎች ጋር የሚያያዝ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡
ይህን ተከትሎም በዚህ ዓመት ምዘናው ሥራ ላይ ባሉ አሽከርካሪዎች እንደሚጀመር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ አማካሪ አሰፋ ሀዲስ አረጋግጠዋል፡፡
በዚሁ መሠረት በሕዝብ እና ደረቅ ጭነት ከ1 እስከ 3 ባሉ ደረጃዎች እንዲሁም ለፈሳሽ 1 እና 2 አሽከርካሪዎች የሙያ ብቃት ምዘና እንደሚሰጥ አብራርተዋል፡፡
የሙያ ብቃት ምዘና ከመሰጠቱ በፊት ለአሽከርካሪዎቹ የሙያ ስልጠና እንደሚሰጥም አስታውቀዋል፡፡
ከስልጠናው በኋላ የሙያ ብቃት ምዘና (ሲኦሲ) እንደሚወስዱ እና ፈተናውን ያለፉት መንጃ ፈቃዳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል የሙያ ብቃት ምዘና ፈተናውን ወስደው ያላለፉ አሽከርካሪዎች እንደገና ስልጠና ወስደው ድጋሚ ይፈተናሉ ብለዋል፡፡
የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ያልያዘ አሽከርካሪ ማሽከርከር እንደማይችልም ነው ያሳሰቡት፡፡
በቀጣይም የሙያ ብቃት ምዘናው ታክሲን ጨምሮ በሌሎቹም አሽከርካሪዎች ላይ እንደሚተገበር ጠቁመዋል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ከያዝነው ዓመት ጀምሮ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአሽከርካሪዎች የሙያ ብቃት ምዘና እንደሚጀመር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የብቃት ምዘናውን መስጠት ያስፈለገው 83 በመቶ በሀገሪቱ እየደረሰ የሚገኘው የትራፊክ አደጋ ከአሽከርካሪዎች እና ተሽከርካሪዎች ጋር የሚያያዝ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡
ይህን ተከትሎም በዚህ ዓመት ምዘናው ሥራ ላይ ባሉ አሽከርካሪዎች እንደሚጀመር የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ አማካሪ አሰፋ ሀዲስ አረጋግጠዋል፡፡
በዚሁ መሠረት በሕዝብ እና ደረቅ ጭነት ከ1 እስከ 3 ባሉ ደረጃዎች እንዲሁም ለፈሳሽ 1 እና 2 አሽከርካሪዎች የሙያ ብቃት ምዘና እንደሚሰጥ አብራርተዋል፡፡
የሙያ ብቃት ምዘና ከመሰጠቱ በፊት ለአሽከርካሪዎቹ የሙያ ስልጠና እንደሚሰጥም አስታውቀዋል፡፡
ከስልጠናው በኋላ የሙያ ብቃት ምዘና (ሲኦሲ) እንደሚወስዱ እና ፈተናውን ያለፉት መንጃ ፈቃዳቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት እንደሚኖረው ገልጸዋል፡፡
በሌላ በኩል የሙያ ብቃት ምዘና ፈተናውን ወስደው ያላለፉ አሽከርካሪዎች እንደገና ስልጠና ወስደው ድጋሚ ይፈተናሉ ብለዋል፡፡
የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ያልያዘ አሽከርካሪ ማሽከርከር እንደማይችልም ነው ያሳሰቡት፡፡
በቀጣይም የሙያ ብቃት ምዘናው ታክሲን ጨምሮ በሌሎቹም አሽከርካሪዎች ላይ እንደሚተገበር ጠቁመዋል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍31😁13❤3👎1
መንግሥት ጤና ባለሙያዎች ለሚያነሷቸውን ጥያቄዎች አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ጠየቀ!
መንግሥት ጤና ባለሙያዎች የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ችላ ከማለት ወጥቶ ጉዳዩ በሀገር ላይ ችግር ከማስከተሉ በፊት ለጥያቄዎቹ ተገቢውን ቦታ እና ምላሽ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ጠይቋል።ማህበሩ ወቅታዊ የጤና ባለሙያዎች ጉዳይ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ "ጤና ባለሙያዎች እያነሷቸው ያሉ ጥያቄዎች ተገቢ በመሆናቸው መንግሥት አስቸኳይ መፍትሔ ሊሰጥ ይገባል" ብሏል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር በተለያየ ጊዜ ጤና ባለሙያዎች የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ሕጋዊ አግባብን ተከትሎ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጤና ሚኒስቴርን ጨምሮ ለሀገሪቱ ከፍተኛ የመንግሥት መስርያ ቤቶች ማቅረቡን ገልጿል፡፡ነገር ግን ጤና ባለሙያዎቹ የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በወቅቱ እና በተገቢ ሁኔታ ባለመመለሳቸው ጤና ባለሙያዎች አሁንም በተለያዩ መንገዶች መብታቸውን በመጠየቅ ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ በርካታ አካባቢዎች የሚገኙና ከከፍተኛ የጤና ባለሙያ ስፔሻሊስቶች ጀምሮ ዶክተሮች፣ ነርሶች፣ እና የቀዶ ጥገና ባለሙያ የሆኑ የጤና ባለሙያዎች በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴ መተግበሪያዎች፤ "ሕይወትን ስናድን ኖረናል አሁን ግን የራሳችንን ሕይወት ማዳን ይኖርብናል" በሚል መፈክር እያሰሙ መሆኑ ይታወቃል፡፡በዚህም የጤና ባለሙያዎቹ የደመወዝ እና ሌሎች የጥቅማጥቅም ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጣቸው በሚሰሩበት ሆስፒታል/ጤና ተቋም ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ጥያቄያቸውን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ከመፈክሮቻቸው መካከልም "እርካታ የቤት ኪራይ አይሆንም"፣ "እርካታ ዳቦ አይሆንም"፣ "ላልተኖረው ልጅነታችን ስንል እስከጥግ እንሄዳለን" "ዝምታ ይበቃል! ችግሮቻችንን ስሙ"፣ "እስካሁን የሌሎችን ሕይወት ስናድን ኖረናል አሁን ግን የራሳችን ሕይወት ማዳን ይኖርብናል"፣ "አስቸኳይ መፍትሄ እንሻለን" እንዲሁም "አሁን ወይም መቼም" የሚሉ ይገኙበታል፡፡
የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ጉዳዩን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫም፤ ጤና ባለሙያዎች መብታቸዉን ለማስከበር የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ እንደሚደግፍና እውቅና እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ ጥያቄው ግን ሀገርን እና ማህበረሰብን በማይጎዳ መልኩ መሆን እንዳለበት አሳስቧል።መንግሥትም ለሚያነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን ቦታ በመስጠት አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
መንግሥት ጤና ባለሙያዎች የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ችላ ከማለት ወጥቶ ጉዳዩ በሀገር ላይ ችግር ከማስከተሉ በፊት ለጥያቄዎቹ ተገቢውን ቦታ እና ምላሽ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ጠይቋል።ማህበሩ ወቅታዊ የጤና ባለሙያዎች ጉዳይ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ "ጤና ባለሙያዎች እያነሷቸው ያሉ ጥያቄዎች ተገቢ በመሆናቸው መንግሥት አስቸኳይ መፍትሔ ሊሰጥ ይገባል" ብሏል።
የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር በተለያየ ጊዜ ጤና ባለሙያዎች የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ሕጋዊ አግባብን ተከትሎ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጤና ሚኒስቴርን ጨምሮ ለሀገሪቱ ከፍተኛ የመንግሥት መስርያ ቤቶች ማቅረቡን ገልጿል፡፡ነገር ግን ጤና ባለሙያዎቹ የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በወቅቱ እና በተገቢ ሁኔታ ባለመመለሳቸው ጤና ባለሙያዎች አሁንም በተለያዩ መንገዶች መብታቸውን በመጠየቅ ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ በርካታ አካባቢዎች የሚገኙና ከከፍተኛ የጤና ባለሙያ ስፔሻሊስቶች ጀምሮ ዶክተሮች፣ ነርሶች፣ እና የቀዶ ጥገና ባለሙያ የሆኑ የጤና ባለሙያዎች በተለያዩ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴ መተግበሪያዎች፤ "ሕይወትን ስናድን ኖረናል አሁን ግን የራሳችንን ሕይወት ማዳን ይኖርብናል" በሚል መፈክር እያሰሙ መሆኑ ይታወቃል፡፡በዚህም የጤና ባለሙያዎቹ የደመወዝ እና ሌሎች የጥቅማጥቅም ጥያቄዎች ምላሽ እንዲሰጣቸው በሚሰሩበት ሆስፒታል/ጤና ተቋም ላይ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ጥያቄያቸውን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ከመፈክሮቻቸው መካከልም "እርካታ የቤት ኪራይ አይሆንም"፣ "እርካታ ዳቦ አይሆንም"፣ "ላልተኖረው ልጅነታችን ስንል እስከጥግ እንሄዳለን" "ዝምታ ይበቃል! ችግሮቻችንን ስሙ"፣ "እስካሁን የሌሎችን ሕይወት ስናድን ኖረናል አሁን ግን የራሳችን ሕይወት ማዳን ይኖርብናል"፣ "አስቸኳይ መፍትሄ እንሻለን" እንዲሁም "አሁን ወይም መቼም" የሚሉ ይገኙበታል፡፡
የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ማህበር ጉዳዩን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫም፤ ጤና ባለሙያዎች መብታቸዉን ለማስከበር የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ እንደሚደግፍና እውቅና እንደሚሰጥ የገለጸ ሲሆን፤ ጥያቄው ግን ሀገርን እና ማህበረሰብን በማይጎዳ መልኩ መሆን እንዳለበት አሳስቧል።መንግሥትም ለሚያነሱ ጥያቄዎች ተገቢውን ቦታ በመስጠት አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ ጠይቋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
👍54❤3
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካኝ በ132 ብር ተሸጠ!
በጨረታው ለተሳኩ ሁሉም የዋጋ ጥያቄዎች የተመዘነ አማካይ ዋጋ በአንድ የአሜሪካ ዶላር 132.9643 ብር ደርሷል። በአጠቃላይ 16 ባንኮች በጨረታው የጠየቁትን የውጭ ምንዛሬ ድልድል ማግኘት ችለዋል።
ባንኩ ከ15 ቀናት በፊት ባካሄደው ተመሳሳይ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካኝ በ131.70 ብር መሸጡ ይታወሳል።
ብሔራዊ ባንክ በየ15 ቀናት የውጭ ምንዛሬ በጨረታ መሸጡን እንደሚቀጥል የገለጸ ሲሆን፣ ለዛሬው ጨረታ 50 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለባንኮች እንዲገዙ ቀርቦ ነበር። ቀጣዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ከሁለት ሳምንታት በኋላ የሚካሄድ ሲሆን ዝርዝር መረጃዎች ከጨረታው ቀን በፊት ይፋ ይደረጋሉ።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
በጨረታው ለተሳኩ ሁሉም የዋጋ ጥያቄዎች የተመዘነ አማካይ ዋጋ በአንድ የአሜሪካ ዶላር 132.9643 ብር ደርሷል። በአጠቃላይ 16 ባንኮች በጨረታው የጠየቁትን የውጭ ምንዛሬ ድልድል ማግኘት ችለዋል።
ባንኩ ከ15 ቀናት በፊት ባካሄደው ተመሳሳይ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካኝ በ131.70 ብር መሸጡ ይታወሳል።
ብሔራዊ ባንክ በየ15 ቀናት የውጭ ምንዛሬ በጨረታ መሸጡን እንደሚቀጥል የገለጸ ሲሆን፣ ለዛሬው ጨረታ 50 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለባንኮች እንዲገዙ ቀርቦ ነበር። ቀጣዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ከሁለት ሳምንታት በኋላ የሚካሄድ ሲሆን ዝርዝር መረጃዎች ከጨረታው ቀን በፊት ይፋ ይደረጋሉ።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
👍19👎5
ኤርሚያስ አመልጋን ጨምሮ ህገወጥ የገንዘብ ማሰባሰብ ላይ ምርመራ ተጀመረ - የካፒታል ገበያ ባለስልጣን
የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ታዋቂውን ስራ ፈጣሪ አቶ ኤርሚያስ አመልጋን እና "ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ" የተባለ ኩባንያን ጨምሮ ህገወጥ በሆነ መንገድ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮችን ለህዝብ በመሸጥ ገንዘብ ሲያሰባስቡ በነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን ተቀብሎ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።
ባለስልጣኑ በሰጠው መግለጫ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ ህገወጥ የሰነድ ሽያጭን በመጠቀም ከህዝብ ገንዘብ በማሰባሰብ ተግባር ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ገልጿል።
በተለይም በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ እና በ"ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ" ኩባንያ ላይ እየተካሄዱ ያሉት ምርመራዎች በህገ መንግስት የተረጋገጠ የመሰማት እና የመከላከል ሙሉ መብታቸው በተጠበቀ ሁኔታ እንደሚከናወኑ ባለስልጣኑ አረጋግጧል።
በተጨማሪም ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ ከካፒታል ገበያ ጋር በተያያዙ እንቅስቃሴዎች ላይ ሲሳተፍ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በተለይም በንግድ ድርጅቶች ምስረታ ላይ ሲሳተፉ የንግድ ምዝገባ እና ምስረታ ሰነዶችን ከሚመለከተው አካል እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ገንዘብ ከመክፈላቸው በፊት በባለስልጣኑ ፈቃድ ከተሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማካሪዎች ብቻ ምክር እንዲፈልጉ ጠቁሟል።
ባለስልጣኑ ፈቃድ ሳይኖራቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት የሚሰጡ ወይም ለማቅረብ የሚሞክሩ አካላት ካሉ ለባለስልጣኑ ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ በእንደዚህ አይነት ህገ-ወጥ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አረጋግጧል።
Via Capital Newspaper
የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ታዋቂውን ስራ ፈጣሪ አቶ ኤርሚያስ አመልጋን እና "ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ" የተባለ ኩባንያን ጨምሮ ህገወጥ በሆነ መንገድ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮችን ለህዝብ በመሸጥ ገንዘብ ሲያሰባስቡ በነበሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን ተቀብሎ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል።
ባለስልጣኑ በሰጠው መግለጫ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ ህገወጥ የሰነድ ሽያጭን በመጠቀም ከህዝብ ገንዘብ በማሰባሰብ ተግባር ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ገልጿል።
በተለይም በአቶ ኤርሚያስ አመልጋ እና በ"ጀነሲስ ኢንቨስትመንት ሰርቪስ" ኩባንያ ላይ እየተካሄዱ ያሉት ምርመራዎች በህገ መንግስት የተረጋገጠ የመሰማት እና የመከላከል ሙሉ መብታቸው በተጠበቀ ሁኔታ እንደሚከናወኑ ባለስልጣኑ አረጋግጧል።
በተጨማሪም ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ ከካፒታል ገበያ ጋር በተያያዙ እንቅስቃሴዎች ላይ ሲሳተፍ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
በተለይም በንግድ ድርጅቶች ምስረታ ላይ ሲሳተፉ የንግድ ምዝገባ እና ምስረታ ሰነዶችን ከሚመለከተው አካል እንዲያረጋግጡ እንዲሁም ገንዘብ ከመክፈላቸው በፊት በባለስልጣኑ ፈቃድ ከተሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማካሪዎች ብቻ ምክር እንዲፈልጉ ጠቁሟል።
ባለስልጣኑ ፈቃድ ሳይኖራቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት የሚሰጡ ወይም ለማቅረብ የሚሞክሩ አካላት ካሉ ለባለስልጣኑ ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፣ በእንደዚህ አይነት ህገ-ወጥ ድርጊቶች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አረጋግጧል።
Via Capital Newspaper
👍31😁10❤6👀6👎3
Forwarded from YeneTube
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍6
ያለ ረዳት የሚያሽከረክሩ የከተማ ታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ!
በአዲስ አበባ ከተማ በብዛት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡት "ሚኒባስ" ታክሲዎች ያለ ረዳት መንቀሰቀሳቸው ሕገ-ወጥ እንደሆነ እና ደንቡን ተላልፈው በተገኙ አሽከርካሪዎች ላይ የቅጣት እርምጃ እንደሚወሰድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
በከተማዋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ያለረዳት የሚያሽከረክሩ የከተማ ታክሲዎችን ቁጥር መጨመር አስመልክቶ አሐዱ ያነጋገራቸው ተሳፋሪዎች ባሰሙት ቅሬታ፤ "አሽከርካሪዎች እያሽከረከሩ አገልግሎት የሰጡበትን ሒሳብ በሚቀበሉበት ጊዜ አደጋ ሊያደርሱ የሚችሉበት ዕድል ከፍተኛ በመሆኑ ሊታሰብበት ይገባል" ብለዋል።
"ማሽከርከር ሙሉ ትኩረትን የሚፈልግ ነው!" ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ፤ "አሽከርካሪዎቹ የረዳትን ሥራ ደርበው ለመስራት በሚያደርጉት ጥረት ከፍተኛ ስጋት የሚፈጥር በመሆኑ ሊታረም ይገባል" ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
አሐዱ የቀረበውን የተገልጋዮች ቅሬታ ይዞ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ጠይቋል።በኮሚሽኑ የትራፊክ አደጋ ምርመራ የግድያና አደጋዎች መርማሪ ኢንስፔክተር ተመስገን ደሳለኝ በሰጡት ምላሽ፤ "የከተማ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አሽከርካሪዎች ያለ ረዳት ማሽከርከራቸው በሕግ የተከለከለ ነው" ብለዋል።
"መሰል ድርጊቶች ለመንገድ ላይ አደጋዎች መፈጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው" ያሉት ኢንስፔተክተር ተመስገን፤ አሽከርካሪዎች ሙሉ ትኩረታቸውን በማሽከርከር ሥራቸው ላይ አለማድረጋቸው የመንገድ ላይ ክስተቶችን ለመቆጣጠር እንዳይችሉ እና አደጋ እንዲፈጠር የሚያደርግ በመሆኑ የተከለከለ መሆኑን ተናግረዋል።
"ይህንን ደምብ ተላልፈው በተገኙ አሽከርካሪዎች ላይም ቅጣት ይጣላል" ሲሉ አሳስበዋል።መርማሪው፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ከመሰል ድርጊት መቆጠብ እንዳለባቸው በማሳሰብ፤ ነዋሪዎችም መሰል የደንብ ጥሰቶች በሚያጋጥሙበት ወቅት ለቁጥጥር ባለሞያዎች ጥቆማ በመሰጠት እንዲተባበሩ ጥሪ አቅርበዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ በብዛት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡት "ሚኒባስ" ታክሲዎች ያለ ረዳት መንቀሰቀሳቸው ሕገ-ወጥ እንደሆነ እና ደንቡን ተላልፈው በተገኙ አሽከርካሪዎች ላይ የቅጣት እርምጃ እንደሚወሰድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።
በከተማዋ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ያለረዳት የሚያሽከረክሩ የከተማ ታክሲዎችን ቁጥር መጨመር አስመልክቶ አሐዱ ያነጋገራቸው ተሳፋሪዎች ባሰሙት ቅሬታ፤ "አሽከርካሪዎች እያሽከረከሩ አገልግሎት የሰጡበትን ሒሳብ በሚቀበሉበት ጊዜ አደጋ ሊያደርሱ የሚችሉበት ዕድል ከፍተኛ በመሆኑ ሊታሰብበት ይገባል" ብለዋል።
"ማሽከርከር ሙሉ ትኩረትን የሚፈልግ ነው!" ያሉት አስተያየት ሰጪዎቹ፤ "አሽከርካሪዎቹ የረዳትን ሥራ ደርበው ለመስራት በሚያደርጉት ጥረት ከፍተኛ ስጋት የሚፈጥር በመሆኑ ሊታረም ይገባል" ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።
አሐዱ የቀረበውን የተገልጋዮች ቅሬታ ይዞ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ጠይቋል።በኮሚሽኑ የትራፊክ አደጋ ምርመራ የግድያና አደጋዎች መርማሪ ኢንስፔክተር ተመስገን ደሳለኝ በሰጡት ምላሽ፤ "የከተማ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ አሽከርካሪዎች ያለ ረዳት ማሽከርከራቸው በሕግ የተከለከለ ነው" ብለዋል።
"መሰል ድርጊቶች ለመንገድ ላይ አደጋዎች መፈጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው" ያሉት ኢንስፔተክተር ተመስገን፤ አሽከርካሪዎች ሙሉ ትኩረታቸውን በማሽከርከር ሥራቸው ላይ አለማድረጋቸው የመንገድ ላይ ክስተቶችን ለመቆጣጠር እንዳይችሉ እና አደጋ እንዲፈጠር የሚያደርግ በመሆኑ የተከለከለ መሆኑን ተናግረዋል።
"ይህንን ደምብ ተላልፈው በተገኙ አሽከርካሪዎች ላይም ቅጣት ይጣላል" ሲሉ አሳስበዋል።መርማሪው፤ አሽከርካሪዎች የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ከመሰል ድርጊት መቆጠብ እንዳለባቸው በማሳሰብ፤ ነዋሪዎችም መሰል የደንብ ጥሰቶች በሚያጋጥሙበት ወቅት ለቁጥጥር ባለሞያዎች ጥቆማ በመሰጠት እንዲተባበሩ ጥሪ አቅርበዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
👍49👎3👀1
በፀጥታ ችግር ምክንያት የነዳጅ አቅርቦት እጥረት መከሰቱን የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ ገለፀ።
በክልሉ በባለፉት ሁለት ወዲህ እየተፈጠረ ያለዉ አለመረጋጋት ለእጥረቱ መከሰት እንደምክንያት ተቀምጧል።በአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ታፈረ ይመር ለጣቢያችን እንዳሉት በባለፉት ሁለት አመታት በክልሉ ተፈጥሮ በነበረዉ ግጭት ምክንያት መንገድ ላይ ያለዉ የፀጥታ ችግር መግጠሙን ተናግረዋል።
ቦቴዎች በነፃነት ነዳጅ ጭነዉ ለመግባትና ለመዉጣት ግዴታ በመንግስት አካል ካልታጀቡ ሹፌሮች እንደሚገደሉና እንደሚታገዱ የገለፁት አቶ ታፈረ ይህም አቅርቦቱ ላይ ተፅእኖ እያሳደረ እንደሆነ ገልፅዋል።
አሁን ላይ የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም ከፌደራል ነዳጅና ንግድና ቀጣናዊ ጋር በመነጋገር ያለዉን አቅርቦት በሁሉም አካባቢዎች ለማድረስ እየተሰራ እንደሚገኝና ይህ ሲባል ግን ችግሩ ሙሉ ለሙሉ አለመቀረፉን ተናግረዋል።ምርቶችን ቸርቻሪዎች ለህብረተሰቡ በተገቢዉ ሁኔታ ባለማድረሳቸዉና ምርቱን ከመጠቅም ይልቅ በጥቁር ገቢያ የመሸጥ ሁኔታዎች ስላሉ ክትትል በማድረግ ምርትን በመዉረስ ለመንግስት ገቢ እየሆነ እንዳለ ገልፅዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በክልሉ በባለፉት ሁለት ወዲህ እየተፈጠረ ያለዉ አለመረጋጋት ለእጥረቱ መከሰት እንደምክንያት ተቀምጧል።በአማራ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ታፈረ ይመር ለጣቢያችን እንዳሉት በባለፉት ሁለት አመታት በክልሉ ተፈጥሮ በነበረዉ ግጭት ምክንያት መንገድ ላይ ያለዉ የፀጥታ ችግር መግጠሙን ተናግረዋል።
ቦቴዎች በነፃነት ነዳጅ ጭነዉ ለመግባትና ለመዉጣት ግዴታ በመንግስት አካል ካልታጀቡ ሹፌሮች እንደሚገደሉና እንደሚታገዱ የገለፁት አቶ ታፈረ ይህም አቅርቦቱ ላይ ተፅእኖ እያሳደረ እንደሆነ ገልፅዋል።
አሁን ላይ የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም ከፌደራል ነዳጅና ንግድና ቀጣናዊ ጋር በመነጋገር ያለዉን አቅርቦት በሁሉም አካባቢዎች ለማድረስ እየተሰራ እንደሚገኝና ይህ ሲባል ግን ችግሩ ሙሉ ለሙሉ አለመቀረፉን ተናግረዋል።ምርቶችን ቸርቻሪዎች ለህብረተሰቡ በተገቢዉ ሁኔታ ባለማድረሳቸዉና ምርቱን ከመጠቅም ይልቅ በጥቁር ገቢያ የመሸጥ ሁኔታዎች ስላሉ ክትትል በማድረግ ምርትን በመዉረስ ለመንግስት ገቢ እየሆነ እንዳለ ገልፅዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
👍15❤4😁1
🚀 ትልቅ እድል በLinkedIn! 🚀
የLinkedIn መለያዎን ይከራዩ፡ በየሳምንቱ ተገብሮ ገቢ ያግኙ!
🔑 እንዴት?
LinkedIn መሆን አለበት። 1 አመት እና ከዚያ በላይ መለያው ይኖርበታል።
💰 የገንዘብ አማራጮች:
• 300+ ግንኙነቶች - 13$ በየሳምንቱ
• 500+ ግንኙነቶች - 15$ በየሳምንቱ
• 800+ ግንኙነቶች - 17$ በየሳምንቱ
• 1000+ ግንኙነቶች - 20$ በየሳምንቱ
• 2000+ ግንኙነቶች - 25$ በየሳምንቱ
👉 ፈጣን ክፍያ - በ24 ውስጥ ይክፈሉ።
🔔 መልካም ዕድል!
• 1 ዓመት ዕድሜ ወይም ከዚያ በላይ
• 300+ - 13$ በሳምንት
• 500+ - 15$ በሳምንት
• 800+ - 17$ በሳምንት
• 1000+ - 20$ በሳምንት
• 2000+ - 25$ በሳምንት
🚫 መግለጫ:
መለያዎን ሊከራዩ፣ መለያዎች ሳምንታዊ ገደቦች መድረስ የለበትም።
• ይህ እውነት ነው
• ምንም አደጋ የለም
• ወንጀል የለም።
📱 ቴሌግራם: @rwslimiited
የLinkedIn መለያዎን ይከራዩ፡ በየሳምንቱ ተገብሮ ገቢ ያግኙ!
🔑 እንዴት?
LinkedIn መሆን አለበት። 1 አመት እና ከዚያ በላይ መለያው ይኖርበታል።
💰 የገንዘብ አማራጮች:
• 300+ ግንኙነቶች - 13$ በየሳምንቱ
• 500+ ግንኙነቶች - 15$ በየሳምንቱ
• 800+ ግንኙነቶች - 17$ በየሳምንቱ
• 1000+ ግንኙነቶች - 20$ በየሳምንቱ
• 2000+ ግንኙነቶች - 25$ በየሳምንቱ
👉 ፈጣን ክፍያ - በ24 ውስጥ ይክፈሉ።
🔔 መልካም ዕድል!
• 1 ዓመት ዕድሜ ወይም ከዚያ በላይ
• 300+ - 13$ በሳምንት
• 500+ - 15$ በሳምንት
• 800+ - 17$ በሳምንት
• 1000+ - 20$ በሳምንት
• 2000+ - 25$ በሳምንት
🚫 መግለጫ:
መለያዎን ሊከራዩ፣ መለያዎች ሳምንታዊ ገደቦች መድረስ የለበትም።
• ይህ እውነት ነው
• ምንም አደጋ የለም
• ወንጀል የለም።
📱 ቴሌግራם: @rwslimiited
👍6👎6
የዲኤችኤል #DHL ኢትዮጵያ ሰራተኞች ዛሬ የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ተሰማ፡፡
የሰራተኛ ማህበር በማቋቋማችን ከአስተዳደሩ ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ ቆይቷል ያሉት ሰራተኞቹ አሁን ያለውን የኑሮ ውድነት ለመቋቋም የሚያስችል የደሞዝ ጭማሪም ተከልክለናል ይላሉ፡፡
ጉዳዩን በመሀል ሲያሸማግል የቆየው የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበር ፌዴሬሽን ጉዳዩን ለአለም አቀፍ የትራንስፖርት ፌዴሬሽን አሳውቂያለሁ ብሏል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የሰራተኛ ማህበር በማቋቋማችን ከአስተዳደሩ ጋር አለመግባባት ተፈጥሮ ቆይቷል ያሉት ሰራተኞቹ አሁን ያለውን የኑሮ ውድነት ለመቋቋም የሚያስችል የደሞዝ ጭማሪም ተከልክለናል ይላሉ፡፡
ጉዳዩን በመሀል ሲያሸማግል የቆየው የትራንስፖርትና መገናኛ ሰራተኛ ማህበር ፌዴሬሽን ጉዳዩን ለአለም አቀፍ የትራንስፖርት ፌዴሬሽን አሳውቂያለሁ ብሏል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍12😁3
ዜጎች ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የ #ኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አለመሆኑን ጥናት አመላከተ
ለስራ ወደ ውጭ ሀገር የሚሰማሩ ዜጎች ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አለመሆኑን ጥናት አመላከተ።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር "የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ለሙስናና ብልሹ አስራር ያለውን ተጋላጭነት" በሚል ሀሳብ ከፌዴራል ሰነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል።
በውይይቱ በስነ ምግባርና ፀረ ኮሚሽን የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ዳይሬክተር ወይዘሮ ስመኝ ቀፀላ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን በተመለከተ የተጠና ጥናት አቅርበዋል።
ባቀረቡት ጥናት ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች በሚሄዱበት ሀገር ለድብደባና ለእንግልት እየተዳረጉ ነው ሲሉ ገልጸዋል። አክለውም ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አይደለም ሲሉ አመላክተዋል።
ወደ ውጭ ለስራ የሚሰማሩ ዜጎች ሄደው ለመስራት ከ35 ሺህ ብር እስከ 70 ሺህ ብር ክፍያ እየተጠየቁ ነው ያሉት ዳይሬክተሯ፤
ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች ጉዳዮችን ለማስፈፀም የት መሄድ እንዳለባቸው ግንዛቤ የላቸውም ብለዋል።
በውጭ የስራ ስምሪት ላይ የመንግስትና የግል ተቋማት የአሰራርና የተጠያቂነት ክፍተት አለባቸው፤ ለውጪ ሀገር የስራ ፍሰት የወጡ ህጎችንና ስረዓቶችን ለተገልጋዮች ግልጽ ከማድረግ አኳያ ክፍት አለ ሲሉ ተናግረዋል።
ለተገልጋዮች ተገቢውና ግልፅ ግንዛቤ ባለመሰጠቱም በርካታ ዜጎች ለእንግልት፣ለሙስናና ለብልሹ አሰራር እየተዳረጉ ነው በማለት መግለጻቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
ለስራ ወደ ውጭ ሀገር የሚሰማሩ ዜጎች ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አለመሆኑን ጥናት አመላከተ።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር "የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ለሙስናና ብልሹ አስራር ያለውን ተጋላጭነት" በሚል ሀሳብ ከፌዴራል ሰነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል።
በውይይቱ በስነ ምግባርና ፀረ ኮሚሽን የአስቸኳይ ሙስና መከላከል ዳይሬክተር ወይዘሮ ስመኝ ቀፀላ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን በተመለከተ የተጠና ጥናት አቅርበዋል።
ባቀረቡት ጥናት ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች በሚሄዱበት ሀገር ለድብደባና ለእንግልት እየተዳረጉ ነው ሲሉ ገልጸዋል። አክለውም ለሚደርስባቸው ደብደባና እንግልት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቁንስላዎች መብታቸውንና ደህንነታቸውን እያስጠበቁ አይደለም ሲሉ አመላክተዋል።
ወደ ውጭ ለስራ የሚሰማሩ ዜጎች ሄደው ለመስራት ከ35 ሺህ ብር እስከ 70 ሺህ ብር ክፍያ እየተጠየቁ ነው ያሉት ዳይሬክተሯ፤
ለስራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎች ጉዳዮችን ለማስፈፀም የት መሄድ እንዳለባቸው ግንዛቤ የላቸውም ብለዋል።
በውጭ የስራ ስምሪት ላይ የመንግስትና የግል ተቋማት የአሰራርና የተጠያቂነት ክፍተት አለባቸው፤ ለውጪ ሀገር የስራ ፍሰት የወጡ ህጎችንና ስረዓቶችን ለተገልጋዮች ግልጽ ከማድረግ አኳያ ክፍት አለ ሲሉ ተናግረዋል።
ለተገልጋዮች ተገቢውና ግልፅ ግንዛቤ ባለመሰጠቱም በርካታ ዜጎች ለእንግልት፣ለሙስናና ለብልሹ አሰራር እየተዳረጉ ነው በማለት መግለጻቸውን ኢፕድ ዘግቧል።
👍19❤1😭1