" መታጠቢያ ቤቶችን መልሰን በውኃ እናንበሸብሻለን " አሉ ትራምፕ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ መታጠቢያ ቤቶች የሚደርሰው የውኃ ግፊት መጠን ላይ የተጣለውን ገደብ የሚያነሳ ትዕዛዝ ፈረሙ።
ትራምፕ ከዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ " የአሜሪካ መታጠቢያ ቤቶችን መልሰን በውኃ እናንበሸብሻለን " ብለዋል። ከረዥም ጊዜ አንስቶ ገደቡ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆኖባቸው ነበር።
ከአከባቢ አየር ጋር በተያያዘ እና ውኃ ለመቆጠብ ሲባል በቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አማካኝነት ተግባራዊ የሆነውን ይህን ገደብ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ ሽረውት ነበር።
ይሁንና ልክ እንደ ኦባማ ዲሞክራት የነበሩት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መልሰው ገደቡ እንዲቀጥል አድርገው ነበር። አሁን ደግሞ ትራምፕ ይህን ትዕዛዝ ሽረዋል።
ትራምፕ ዕሮብ ዕለት ማስፈፀሚያ ትዕዛዙን ሲፈርሙ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት "እኔን በሚመለከት ቆንጆ ፀጉሬን ለመንከባከብ በደንብ መታጠብ ደስ ይለኛል " ሲሉ አፊዘዋል።
በእስካሁን ገደብ መሠረት ከአንድ መታጠቢያ ቤት የሚፈሰው የውኃ ግፊት በደቂቃ 10 ሊትር ውኃ ገደማ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ መታጠቢያ ቤቶች የሚደርሰው የውኃ ግፊት መጠን ላይ የተጣለውን ገደብ የሚያነሳ ትዕዛዝ ፈረሙ።
ትራምፕ ከዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ " የአሜሪካ መታጠቢያ ቤቶችን መልሰን በውኃ እናንበሸብሻለን " ብለዋል። ከረዥም ጊዜ አንስቶ ገደቡ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆኖባቸው ነበር።
ከአከባቢ አየር ጋር በተያያዘ እና ውኃ ለመቆጠብ ሲባል በቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አማካኝነት ተግባራዊ የሆነውን ይህን ገደብ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ ሽረውት ነበር።
ይሁንና ልክ እንደ ኦባማ ዲሞክራት የነበሩት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መልሰው ገደቡ እንዲቀጥል አድርገው ነበር። አሁን ደግሞ ትራምፕ ይህን ትዕዛዝ ሽረዋል።
ትራምፕ ዕሮብ ዕለት ማስፈፀሚያ ትዕዛዙን ሲፈርሙ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት "እኔን በሚመለከት ቆንጆ ፀጉሬን ለመንከባከብ በደንብ መታጠብ ደስ ይለኛል " ሲሉ አፊዘዋል።
በእስካሁን ገደብ መሠረት ከአንድ መታጠቢያ ቤት የሚፈሰው የውኃ ግፊት በደቂቃ 10 ሊትር ውኃ ገደማ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
😁47👍43❤7👎1
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@btcosmetics25
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@btcosmetics25
👍15❤1🔥1
አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትራቸው አድርገው ሾመዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትራቸው አድርገው ሾመዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁77👍64👀34❤16👎7🔥7😭2
ነጋዴዎች እና ሱቅ መክፈት የምትፈልጉ ይሄ መልዕክት እንዳታሳልፉት❗️
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
👍11❤5
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
👍6❤1
4 ኪሎ አከበቢ
4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆነው እንዲያገለግሉ ስለተደረጉ አሽከርካሪዎች በተተከሉ የመንገድ ትራፊክ ምልክቶች መሰረት እንዲጓዙ ተነገረ
መንገዶቹ ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት፣ ከቤተመንግስት ፖርኪንግ እስከ ጥይት ቤት እንዲሁም ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ቀድሞ የነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) የተቀየሩ ናቸው።
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን።
@Yenetube @Fikerassefa
4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆነው እንዲያገለግሉ ስለተደረጉ አሽከርካሪዎች በተተከሉ የመንገድ ትራፊክ ምልክቶች መሰረት እንዲጓዙ ተነገረ
መንገዶቹ ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት፣ ከቤተመንግስት ፖርኪንግ እስከ ጥይት ቤት እንዲሁም ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ቀድሞ የነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) የተቀየሩ ናቸው።
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን።
@Yenetube @Fikerassefa
👎36👍26❤7👀7🔥2
ከሚሴ
በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን በከሚሴ ከተማ ከዛሬ ቅዳሜ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ በከተማዉ ክልል ዉስጥ በማንኛዉም ቦታ ላልተወሰነ ሰአት የባጃጅና የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ እንዲቆም የከሚሴ ከተማ ፓሊስ ድንገተኛ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
በከተማዉ መዉጫና በመግቢያ በሮች ላይ የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ጥብቅ ፍተሻ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
@Yenetube @Fikerassefa
በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን በከሚሴ ከተማ ከዛሬ ቅዳሜ ከቀኑ 7:00 ጀምሮ በከተማዉ ክልል ዉስጥ በማንኛዉም ቦታ ላልተወሰነ ሰአት የባጃጅና የሞተር ሳይክል እንቅስቃሴ እንዲቆም የከሚሴ ከተማ ፓሊስ ድንገተኛ ትዕዛዝ አስተላልፏል።
በከተማዉ መዉጫና በመግቢያ በሮች ላይ የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ጥብቅ ፍተሻ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
@Yenetube @Fikerassefa
👍31😁9👎7❤4
የተባረክ መስጂድ አጥር በሌሊት በጸጥታ ሀይሎች እንዲፈርስ መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት አሳወቀ
በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሜክሲኮ አካባቢ ወረዳ 10 ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ መስጅድ መሆኑን አዲስ አበባ መጅሊስ ገልጿል።
አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ባለበት ወቅት አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን እንደማይችል አዲስ አበባ መጅሊስ አስታውቋል።
በመሆኑም ከፍተኛ ም/ቤቱ ድርጊቱን አጥብቆ ያወግዛል። በመጨረሻም የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ እናሳስባለን ሲል መጅሊሱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
Via ሀሩን ሚዲያ
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሜክሲኮ አካባቢ ወረዳ 10 ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ መስጅድ መሆኑን አዲስ አበባ መጅሊስ ገልጿል።
አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ባለበት ወቅት አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን እንደማይችል አዲስ አበባ መጅሊስ አስታውቋል።
በመሆኑም ከፍተኛ ም/ቤቱ ድርጊቱን አጥብቆ ያወግዛል። በመጨረሻም የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ እናሳስባለን ሲል መጅሊሱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
Via ሀሩን ሚዲያ
@Yenetube @Fikerassefa
👍68😭53😁12👎6❤5👀2
ነጋዴዎች እና ሱቅ መክፈት የምትፈልጉ ይሄ መልዕክት እንዳታሳልፉት❗️
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
👍14❤3
ዛራ ሽቶዎች
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
በተለያዩ ፍሌቨሮች
Red Zara temptation ,Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
በብዛት ወይም በችርቻሮ መረከብ ሚፈልግ እናስረክባለን
ዋጋ በችርቻሮ:7000br
በብዛት:6000br
ስልክ: +251919492435 & +251934003462
ቴሌግራም ቻናል ለመቀላቀል 👇
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
ቲክቶክ አካዉንት 👇
www.tiktok.com/@bt_onlineshopping
👍3❤2😁1
የቀድሞ የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ
ክንደያ ገብረህይወት (ፕ/ር) ከ2005 ዓ/ም
እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ነበሩ ።
ኋላም መንግስት ከቦታው ያነሳቸው መሆኑን አስታውቆ ነበር።
ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልፇል።
ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደሩ ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ክንደያ ገብረህይወት (ፕ/ር) ከ2005 ዓ/ም
እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ የመቐለ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንት ነበሩ ።
ኋላም መንግስት ከቦታው ያነሳቸው መሆኑን አስታውቆ ነበር።
ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልፇል።
ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደሩ ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
👍31😁7❤4
በነዳጅ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተወሰነ!
በነዳጅ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መወሰኑን፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡በተለምዶ ባጃጅ የሚባሉት ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችና ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌቶች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደማይቻል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ አቶ በሪሁ ሐሰን ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትር ደኤታው ይህንን ያሉት ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ፣ በአገር ውስጥ የተመረቱ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለገበያ ማቅረቡን በወዳጅነት ፓርክ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ሲያስታውቅ ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140240/
@YeneTube @FikerAssefa
በነዳጅ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ መወሰኑን፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡በተለምዶ ባጃጅ የሚባሉት ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችና ባለሁለት እግር ሞተር ብስክሌቶች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት እንደማይቻል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደኤታ አቶ በሪሁ ሐሰን ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትር ደኤታው ይህንን ያሉት ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ፣ በአገር ውስጥ የተመረቱ በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ባለሁለትና ባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለገበያ ማቅረቡን በወዳጅነት ፓርክ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት ሲያስታውቅ ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140240/
@YeneTube @FikerAssefa
👍30👎11❤4😁2