Betስኬት ለስፖርታዊ ውርርዶች የሚጠቅሙ መረጃዎችን ይዞ ወደናንተ መጥቷል።
ስፖርታዊ ውርርድ(ቤቲንግ) መጫወት ሚያዘወትሩ ከሆነ ይህ ዌብሳይት ጨዋታዎችን ከቁጥራዊ መረጃዎች በመነሳት በጥልቀት በመተንተን የትኛውን ቡድን ወይም Possibility መምረጥ እንዳለብዎ ስራዎን እናቀልሎታለን፤ ትንተናዎቻችንን ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ።
ወደፊትን መገመት ከባድ ቢሆንም እኛ ግን ለእርሶ ለማቅለል ተግተን እንሰራልን!
ለዛሬ የመረጥንላችሁ ጨዋታዎች:
👇👇👇
https://www.betsket.com/ቼልሲ፤-ሪያል-ማድሪድንና-አርጀንቲኒዮስ/
ስፖርታዊ ውርርድ(ቤቲንግ) መጫወት ሚያዘወትሩ ከሆነ ይህ ዌብሳይት ጨዋታዎችን ከቁጥራዊ መረጃዎች በመነሳት በጥልቀት በመተንተን የትኛውን ቡድን ወይም Possibility መምረጥ እንዳለብዎ ስራዎን እናቀልሎታለን፤ ትንተናዎቻችንን ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ።
ወደፊትን መገመት ከባድ ቢሆንም እኛ ግን ለእርሶ ለማቅለል ተግተን እንሰራልን!
ለዛሬ የመረጥንላችሁ ጨዋታዎች:
👇👇👇
https://www.betsket.com/ቼልሲ፤-ሪያል-ማድሪድንና-አርጀንቲኒዮስ/
❤1
ሩሲያ 42 የዩክሬን ድሮኖችን መትታ መጣሏን አስታወቀች!
ሩሲያ ከዩክሬን የተላኩ በርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) መደምሰሳቸውን ዛሬ ዓርብ አስታወቀች፡፡የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳመለከተው 42ቱ ድሮኖች የተደመሰሱት ክሬይሚያ ላይ ነው፡፡
ከእነዚህ ዘጠኙ በአየር መከላከያ ተመተው የወደቁ ሲሆን 33ቱ ደግሞ በኤሌክትሮኒክ የጦር መሳሪያዎች መውደማቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡በጥቃቱ በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት መኖሩ አልተገለጸም፡፡
በሌላ በኩል የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር (ፔንታገን) ኤፍ 16 የተባሉ ተዋጊ ጀቶችን የሚያበሩ እና የሚጠግኑ ዩክሬናውያንን እንደሚያሰለጥን ትናንት ሐሙስ አስታውቋል፡፡
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በአሪዞና ክፍለ ግዛት ይሰጣል የተባለው ሥልጠና "የዩክሬንን የረዥም ጊዜ መከላከያን ለማዳበር እና ለማጠናከር የሚደረገውን ዓለም አቀፍ ጥረት ለመደገፍ የሚሰጥ ነው" ሲሉ የፔንታገን ቃል አቀባይ የአየር ኃይሉ ብርጊዴየር ጄኔራል ፓት ራይደር ተናግረዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ ኖርዌይ የኤፍ 16 ተዋጊ ጀቶችን ለዩክሬን እየሰጠች መሆኑን ትናንት ሐሙስ ኪቭን የጎበኙት የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስቶሬ ተናግረዋል፡፡
የተዋጊ ጀቶቹ ብዛት ባይገለጽም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምናልባት ከአስር ያልበለጡ ሊሆኑ እንደሚችሉ አመልክተዋል፡፡ዩክሬን ከሩሲያ ጋር ለምታካሂደው ውጊያ ተዋጊ ጀቶችን በመለገስ ከኔዘርላንድ እና ዴንማርክ ቀጥሎ ኖርዌይ ሶስተኛዋ የአውሮፓ አገር መሆኗ ተነግሯል፡፡
[VoA]
@YeneTube @FikerAssefa
ሩሲያ ከዩክሬን የተላኩ በርካታ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) መደምሰሳቸውን ዛሬ ዓርብ አስታወቀች፡፡የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳመለከተው 42ቱ ድሮኖች የተደመሰሱት ክሬይሚያ ላይ ነው፡፡
ከእነዚህ ዘጠኙ በአየር መከላከያ ተመተው የወደቁ ሲሆን 33ቱ ደግሞ በኤሌክትሮኒክ የጦር መሳሪያዎች መውደማቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡በጥቃቱ በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት መኖሩ አልተገለጸም፡፡
በሌላ በኩል የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስቴር (ፔንታገን) ኤፍ 16 የተባሉ ተዋጊ ጀቶችን የሚያበሩ እና የሚጠግኑ ዩክሬናውያንን እንደሚያሰለጥን ትናንት ሐሙስ አስታውቋል፡፡
ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በአሪዞና ክፍለ ግዛት ይሰጣል የተባለው ሥልጠና "የዩክሬንን የረዥም ጊዜ መከላከያን ለማዳበር እና ለማጠናከር የሚደረገውን ዓለም አቀፍ ጥረት ለመደገፍ የሚሰጥ ነው" ሲሉ የፔንታገን ቃል አቀባይ የአየር ኃይሉ ብርጊዴየር ጄኔራል ፓት ራይደር ተናግረዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ ኖርዌይ የኤፍ 16 ተዋጊ ጀቶችን ለዩክሬን እየሰጠች መሆኑን ትናንት ሐሙስ ኪቭን የጎበኙት የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስቶሬ ተናግረዋል፡፡
የተዋጊ ጀቶቹ ብዛት ባይገለጽም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ምናልባት ከአስር ያልበለጡ ሊሆኑ እንደሚችሉ አመልክተዋል፡፡ዩክሬን ከሩሲያ ጋር ለምታካሂደው ውጊያ ተዋጊ ጀቶችን በመለገስ ከኔዘርላንድ እና ዴንማርክ ቀጥሎ ኖርዌይ ሶስተኛዋ የአውሮፓ አገር መሆኗ ተነግሯል፡፡
[VoA]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
❤1👍1
ኢትዮጵያ በሴቶች ማራቶን ውድድር የወርቅ እና የብር ሜዳሊያ አገኘች!
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች ማራቶን ውድድር አትሌት አማኔ በሪሶ የወርቅ እና አትሌት ጎይቲቶም ገብረስላሴ የብር ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ አስገኝተዋል።
እንኳን ደስ አለን!
@YeneTube @FikerAssefa
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች ማራቶን ውድድር አትሌት አማኔ በሪሶ የወርቅ እና አትሌት ጎይቲቶም ገብረስላሴ የብር ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ አስገኝተዋል።
እንኳን ደስ አለን!
@YeneTube @FikerAssefa
ኡጋንዳ "የሞቱ ምዕራባውያን" ልብስ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ እግድ ጣለች!
የኡጋንዳው ፕሬዝደንት ዮሪ ሙሰቨኒ የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪዎችን እድገት ያቀጭጫሉ ያሏቸውን "የሞቱ ምዕራባውያን" ልብሶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እገዳ ጥለዋል።ኡጋንዳ ከፍተኛ መጠን ያለው ያገለገለ ልብስ ስታስገባ የቆየች ሲሆን የዋጋ ቅናሽ ስላላቸው በተወሰኑ በተጠቃሚዎች ዘንድ ተመራጭ ናቸው።
ነገርግን የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ድርጅቶች ያገለገሉ ልብሶች ገበያው ላይ መብዛት የሀገሪቱን የጥጥ እና የጨርቃጨርቅ እንዱስትሪ እድገት ይገታዋል የሚል ቅሬታ እያቀረቡ ሲያቀርቡ ቆይተዋል።ፕሬዝደንት ሙሰቨኒ"እነዚህ ለሞቱ ሰዎች የሚሆኑ ናቸው። ነጭ ሰው በሚሞትበት ጊዜ፣ ልብሶቹን ይሰበስቡና ወደ አፍሪካ ይልኳቸዋል" ሲሉ ተናግረዋል።
የእንግሊዙ ግበረሰናይ ድርጅት ኦክስፋም እንደገለጸው ከሆነ የእርዳታ ድርጅቶች ከሜሪካ እና አውሮፖ ከሚሰበስቡት 70 በመቶ የሚሆነው ልብስ ወደ አፍሪካ ይላካል።ሮይተርስ ከሞቱ ሰዎች የሚመጣው ልብስ ምን ያህል ድርሻ እንዳለው ማረጋገጥ እንደማይችል ገልጿል።"አዲስ ምርት የሚያመርቱ ሰዎች እዚህ አሉን ነገረግን ገበያውን ሰብረው መግባት አልቻሉም" ብለዋል ሙሰቨኒ።
ኡጋንዳ ከፍተኛ የጥጥ አምራች ሀገር ብትሆንም አብዛኛው ምርት በተወሰኑ ደረጃ እሴት ተጨምሮበት ወደ ውጭ የሚላክ ነው። ኡጋንዳ አባል የሆነችበት የምስራቅ አፍሪካ ቡድን ያገለገሉ ልብሶች እንዳይገቡ በፈረንጆቹ 2016 ተስማምተው ነበር። ነገርግን አስካሁን ተግባራዊ ያደረገችው ሩዋንዳ ነች።
Via Al ain
@YeneTube @FikerAssefa
የኡጋንዳው ፕሬዝደንት ዮሪ ሙሰቨኒ የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪዎችን እድገት ያቀጭጫሉ ያሏቸውን "የሞቱ ምዕራባውያን" ልብሶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ እገዳ ጥለዋል።ኡጋንዳ ከፍተኛ መጠን ያለው ያገለገለ ልብስ ስታስገባ የቆየች ሲሆን የዋጋ ቅናሽ ስላላቸው በተወሰኑ በተጠቃሚዎች ዘንድ ተመራጭ ናቸው።
ነገርግን የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ድርጅቶች ያገለገሉ ልብሶች ገበያው ላይ መብዛት የሀገሪቱን የጥጥ እና የጨርቃጨርቅ እንዱስትሪ እድገት ይገታዋል የሚል ቅሬታ እያቀረቡ ሲያቀርቡ ቆይተዋል።ፕሬዝደንት ሙሰቨኒ"እነዚህ ለሞቱ ሰዎች የሚሆኑ ናቸው። ነጭ ሰው በሚሞትበት ጊዜ፣ ልብሶቹን ይሰበስቡና ወደ አፍሪካ ይልኳቸዋል" ሲሉ ተናግረዋል።
የእንግሊዙ ግበረሰናይ ድርጅት ኦክስፋም እንደገለጸው ከሆነ የእርዳታ ድርጅቶች ከሜሪካ እና አውሮፖ ከሚሰበስቡት 70 በመቶ የሚሆነው ልብስ ወደ አፍሪካ ይላካል።ሮይተርስ ከሞቱ ሰዎች የሚመጣው ልብስ ምን ያህል ድርሻ እንዳለው ማረጋገጥ እንደማይችል ገልጿል።"አዲስ ምርት የሚያመርቱ ሰዎች እዚህ አሉን ነገረግን ገበያውን ሰብረው መግባት አልቻሉም" ብለዋል ሙሰቨኒ።
ኡጋንዳ ከፍተኛ የጥጥ አምራች ሀገር ብትሆንም አብዛኛው ምርት በተወሰኑ ደረጃ እሴት ተጨምሮበት ወደ ውጭ የሚላክ ነው። ኡጋንዳ አባል የሆነችበት የምስራቅ አፍሪካ ቡድን ያገለገሉ ልብሶች እንዳይገቡ በፈረንጆቹ 2016 ተስማምተው ነበር። ነገርግን አስካሁን ተግባራዊ ያደረገችው ሩዋንዳ ነች።
Via Al ain
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የዛሬ ከሰአት በኋላ ጨዋታዎች:-
ማንችስተር ዩናይትድ፤ ፍሬይቡርግን እና ብሬንትፎርድን የተመለከቱ የቤቲንግ መረጃዎች እና ግምቶች በቤትስኬት
ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ👇👇
https://www.betsket.com/ማንችስተር-ዩናይትድ፤-ፍሬይቡርግን-እና/
ምሽት በሚደረጉ ጨዋታዎችም እንመለሳለን። ሁል ጊዜ የሚለቀቁ መረጃዎችን በአንድ ላይ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።👉 @betskett
ማንችስተር ዩናይትድ፤ ፍሬይቡርግን እና ብሬንትፎርድን የተመለከቱ የቤቲንግ መረጃዎች እና ግምቶች በቤትስኬት
ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ👇👇
https://www.betsket.com/ማንችስተር-ዩናይትድ፤-ፍሬይቡርግን-እና/
ምሽት በሚደረጉ ጨዋታዎችም እንመለሳለን። ሁል ጊዜ የሚለቀቁ መረጃዎችን በአንድ ላይ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።👉 @betskett
ጀንቦሮ ሪል እስቴት በ370 ሚሊዮን ብር ያስገነባቸውን ቤቶች በዛሬው ዕለት አስመረቀ!
ጀንቦሮ ሪል ስቴት በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ቡልቡላ ሁለተኛውን የሪልስቴት ኘሮጀክት ነው ያስመረቀው።በዛሬው ዕለት የተመረቀው ሁለተኛው ኘሮጀክት 72 መኖሪያዎችን የሚይዝ በ1200 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ነው ተብሏል።
ለባለቤቶቹ የተላለፉት እነዚህ ቤቶች 6 መቶ70 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎባቸዋል ነው የተባለው።ለህንፃው አገልግሎት የሚሰጡ የከርሰ ምድር ውሃ፣ሊፍት፣የደህንነት ካሜራዎችና ጀነሬተር እንደተገጠመለትም ተሰምቷል።
በቀጣይ በሳርቤት ሳይት 5ሺህ ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍ የመኖሪያ መንደር እንደሚገነባም ገልጿል።በመጪው አምስት አመታት ውስጥ 5000 አፖርትመንቶችን ፣ ቪላዎችን እና የንግድ ስቆችን ለቤት ገዥዎች በጥራት ሰርቶ ለማጠናቀቅ ዕቅድ እንዳለው አስታውቋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
ጀንቦሮ ሪል ስቴት በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ቡልቡላ ሁለተኛውን የሪልስቴት ኘሮጀክት ነው ያስመረቀው።በዛሬው ዕለት የተመረቀው ሁለተኛው ኘሮጀክት 72 መኖሪያዎችን የሚይዝ በ1200 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ነው ተብሏል።
ለባለቤቶቹ የተላለፉት እነዚህ ቤቶች 6 መቶ70 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎባቸዋል ነው የተባለው።ለህንፃው አገልግሎት የሚሰጡ የከርሰ ምድር ውሃ፣ሊፍት፣የደህንነት ካሜራዎችና ጀነሬተር እንደተገጠመለትም ተሰምቷል።
በቀጣይ በሳርቤት ሳይት 5ሺህ ካሬ ላይ ያረፈ ግዙፍ የመኖሪያ መንደር እንደሚገነባም ገልጿል።በመጪው አምስት አመታት ውስጥ 5000 አፖርትመንቶችን ፣ ቪላዎችን እና የንግድ ስቆችን ለቤት ገዥዎች በጥራት ሰርቶ ለማጠናቀቅ ዕቅድ እንዳለው አስታውቋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
"በመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ላይ የተደረገ ምንም ዓይነት ጭማሪ የለም"- የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
በመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ላይ የተደረገ ምንም ዓይነት ጭማሪ የለም ሲል የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታወቀ።በአንዳንድ የማኅበራዊ ትሥሥር ገጾች በመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ላይ ጭማሪ ተደርጓል በሚል እየተሠራጨ ያለው መረጃ የተሳሳተ እና ከእውነታ የራቀ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ ገልጿል።
ኮርፖሬሽኑ በአዲስ አበባ እና በድሬደዋ ከተማ የሚገኙ የፌዴራል መንግሥት ይዞታዎችን እና ቤቶችን እያስተዳደረ እንደሚገኝ አስታውቋል።በአሁኑ ሰዓት ኮርፖሬሽኑ 20 ሺህ የሚጠጉ የመኖሪያ እና የንግድ ቤት ደንበኞች እንዳሉት እና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባካሄደው የተቋም ግንባታ ለደንበኞቹ ፈጣን እና ዘመናዊ አገልግሎት እያቀረበ እንደሚገኝም አመልክቷል።
ኮርፖሬሽኑ ባቋቋማቸው የነዋሪች ማኅበራት እና በዘረጋው የመረጃ ሥርዓት መሠረት ከተከራይ ደንበኞቹ ጋርም በቅርበት እየሠራ መሆኑን ጠቁሟል።ይሁንና ከሰሞኑ በአንዳንድ የማኅበራዊ ሚዲያ መገናኛ አውታሮች የኮርፖሬሽኑን ሎጎ እና ስም በመጠቀም ኮርፖሬሽኑ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ኪራይ ጭማሪ እንዳደረገ ተደርጎ ሐሰተኛ ዜና መውጣቱን ማረጋገጥ መቻሉን ነው ኮርፖሬሽኑ ያስታወቀው።
ኮርፖሬሽኑ የኪራይ ማሻሻያ ማድረግ ሲያስፈልገው ሳይንሳዊ የጥናት ውጤቶችን መሠረት አድርጎ እና ከተከራይ ደንበኞች ጋር አስፈላጊውን ውይይት እና መተማመን ሲፈጠር ብቻ ማሻሻያ ሊያደረግ እንደሚችል እየታወቀ በማኅበራዊ ሚዲያ የኮርፖሬሽኑን ሎጎ እና ስም በመጠቀም የወጣው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እና በአሁኑ ሰዓት ምንም ዓይነት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ማሻሻያ አለማድረጉን አመልክቷል።
በመኖሪያ ቤቶች ላይ የኪራይ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም በነዋሪዎች ማኅበራት እና በተዘረጋው የመረጃ ሥርዓት መሠረት ለተከራይ ደንበኞች እንደሚያሳውቅ ገልጿል።ተከራይ ደንበኞች ትክክለኛ መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በኩል እንደሚያገኙ እና ከሐሰተኛ መረጃ ራሳቸውን እንዲጠብቁ ኮርፖሬሽኑ ማሳሰቡን ኢዜአ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ላይ የተደረገ ምንም ዓይነት ጭማሪ የለም ሲል የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አስታወቀ።በአንዳንድ የማኅበራዊ ትሥሥር ገጾች በመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ላይ ጭማሪ ተደርጓል በሚል እየተሠራጨ ያለው መረጃ የተሳሳተ እና ከእውነታ የራቀ መሆኑን ኮርፖሬሽኑ ገልጿል።
ኮርፖሬሽኑ በአዲስ አበባ እና በድሬደዋ ከተማ የሚገኙ የፌዴራል መንግሥት ይዞታዎችን እና ቤቶችን እያስተዳደረ እንደሚገኝ አስታውቋል።በአሁኑ ሰዓት ኮርፖሬሽኑ 20 ሺህ የሚጠጉ የመኖሪያ እና የንግድ ቤት ደንበኞች እንዳሉት እና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባካሄደው የተቋም ግንባታ ለደንበኞቹ ፈጣን እና ዘመናዊ አገልግሎት እያቀረበ እንደሚገኝም አመልክቷል።
ኮርፖሬሽኑ ባቋቋማቸው የነዋሪች ማኅበራት እና በዘረጋው የመረጃ ሥርዓት መሠረት ከተከራይ ደንበኞቹ ጋርም በቅርበት እየሠራ መሆኑን ጠቁሟል።ይሁንና ከሰሞኑ በአንዳንድ የማኅበራዊ ሚዲያ መገናኛ አውታሮች የኮርፖሬሽኑን ሎጎ እና ስም በመጠቀም ኮርፖሬሽኑ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ኪራይ ጭማሪ እንዳደረገ ተደርጎ ሐሰተኛ ዜና መውጣቱን ማረጋገጥ መቻሉን ነው ኮርፖሬሽኑ ያስታወቀው።
ኮርፖሬሽኑ የኪራይ ማሻሻያ ማድረግ ሲያስፈልገው ሳይንሳዊ የጥናት ውጤቶችን መሠረት አድርጎ እና ከተከራይ ደንበኞች ጋር አስፈላጊውን ውይይት እና መተማመን ሲፈጠር ብቻ ማሻሻያ ሊያደረግ እንደሚችል እየታወቀ በማኅበራዊ ሚዲያ የኮርፖሬሽኑን ሎጎ እና ስም በመጠቀም የወጣው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እና በአሁኑ ሰዓት ምንም ዓይነት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ማሻሻያ አለማድረጉን አመልክቷል።
በመኖሪያ ቤቶች ላይ የኪራይ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝም በነዋሪዎች ማኅበራት እና በተዘረጋው የመረጃ ሥርዓት መሠረት ለተከራይ ደንበኞች እንደሚያሳውቅ ገልጿል።ተከራይ ደንበኞች ትክክለኛ መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በኩል እንደሚያገኙ እና ከሐሰተኛ መረጃ ራሳቸውን እንዲጠብቁ ኮርፖሬሽኑ ማሳሰቡን ኢዜአ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍3❤1
አርባምንጭ አቅራቢያ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች 18 ሰዎች ሳይገድሉ እንዳልቀረ ተገለጸ!
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ አቅራቢያ 18 ሰዎች በፀጥታ አባላት መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ ፡፡ ከሥፍራው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የግድያ ድርጊቱ የተፈጸመው በጋሞ ዞን አስተዳደር አርባምንጭ ከተማ አቅራቢያ ነው ፡፡
የተኩስ ልውውጡ የተጀመረው የጋሞ ዞን አስተዳደርና የአርባ ምንጭ ከተማ ፖሊስ አባላት ወደ ቀበሌው መግባታቸውን ተከትሎ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል ፡፡ የግጭቱና የግድያው መንስኤ በአርባ ምንጭ ወረዳ ዙሪያ ሥር ሲተዳደር የቆየውና ሻራ የተባለው ቀበሌ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ ይካለል በሚል በተነሳ አለመግባባት መሆኑን ነው የአይን እማኞች የገለጹት፡፡
ዶቼ ቬለ DW በግጭቱ ጉዳት ደርሶባቸው በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ይገኛሉ ሥለተባሉት ተጎጂዎች ሁኔታ ለመጠየቅ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ወንደሰን ወርቁ ጋር ደውሏል ፡፡ ይሁንእንጂ ሜዲካል ዳይሬክተሩ ከደቂቃዎች በኋላ ደውሉልኝ ባሉት መሠረት ቢደወልላቸውም ሥልካቸው በመዘጋቱ ምላሻቸውን ማካተት አልተቻለም ፡፡ ያም ሆኖ የሆሰፒታሉ ባልደረባ ነኝ ያሉ አንድ የህክምና ባለሙያ 12 ሰዎች መሞታቸውና ሌሎች በጥይት ተመተው የመጡ 15 ሰዎችን ማየታቸውን ለዶቼ ቬለ አረጋግጠዋል ፡፡
ዶቼ ቬለ DW ለተጨማሪ አስተያየት የጋሞ ዞን ፖሊስንም ሆነ የዞኑ መንግሥት ኮሚኒዩኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ጋር ቢደውልም የሥራ ሃላፊዎቹ ጥሪ ባለመመለሳቸው አስተያየታቸውን ማካተት አልተቻለም ፡፡ ያምሆኖ የዞኑ መንግሥት ኮሚኒዩኬሽን ጉዳዮች መምሪያ በሻራ ቀበሌ ተከሰተ በተባለው ጉዳይ ዙሪያ በተረጋገጠ የፌስ ቡክ ገጹ መግለጫ አውጥቷል ፡፡ መምሪያው በዚሁ መግለጫው በቀበሌው ህገ መንግስታዊ ስርዓትን ለማፍረስና የአካባቢውን ሰላምና ፀጥታ ለማደፍረስ ታጥቆ ሲንቀሳቀስ ነበር ባለው ኃይል ላይ የተሳካ የኦፕሬሽን ሥራ መከናወኑን ገልጿል፡፡በተካሄደው ኦፕሬሽንም ድምፅ አልባ የሆኑ ስለታማ መሣሪያዎችን ጨምሮ ክላሽ፣ ሽጉጥና በርካታ የግልና የቡድን ጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋሉን መምሪያው አስታውቋል፡፡
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ከተማ አቅራቢያ 18 ሰዎች በፀጥታ አባላት መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ ፡፡ ከሥፍራው የሚወጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የግድያ ድርጊቱ የተፈጸመው በጋሞ ዞን አስተዳደር አርባምንጭ ከተማ አቅራቢያ ነው ፡፡
የተኩስ ልውውጡ የተጀመረው የጋሞ ዞን አስተዳደርና የአርባ ምንጭ ከተማ ፖሊስ አባላት ወደ ቀበሌው መግባታቸውን ተከትሎ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል ፡፡ የግጭቱና የግድያው መንስኤ በአርባ ምንጭ ወረዳ ዙሪያ ሥር ሲተዳደር የቆየውና ሻራ የተባለው ቀበሌ ወደ አርባ ምንጭ ከተማ ይካለል በሚል በተነሳ አለመግባባት መሆኑን ነው የአይን እማኞች የገለጹት፡፡
ዶቼ ቬለ DW በግጭቱ ጉዳት ደርሶባቸው በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ይገኛሉ ሥለተባሉት ተጎጂዎች ሁኔታ ለመጠየቅ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ወንደሰን ወርቁ ጋር ደውሏል ፡፡ ይሁንእንጂ ሜዲካል ዳይሬክተሩ ከደቂቃዎች በኋላ ደውሉልኝ ባሉት መሠረት ቢደወልላቸውም ሥልካቸው በመዘጋቱ ምላሻቸውን ማካተት አልተቻለም ፡፡ ያም ሆኖ የሆሰፒታሉ ባልደረባ ነኝ ያሉ አንድ የህክምና ባለሙያ 12 ሰዎች መሞታቸውና ሌሎች በጥይት ተመተው የመጡ 15 ሰዎችን ማየታቸውን ለዶቼ ቬለ አረጋግጠዋል ፡፡
ዶቼ ቬለ DW ለተጨማሪ አስተያየት የጋሞ ዞን ፖሊስንም ሆነ የዞኑ መንግሥት ኮሚኒዩኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ጋር ቢደውልም የሥራ ሃላፊዎቹ ጥሪ ባለመመለሳቸው አስተያየታቸውን ማካተት አልተቻለም ፡፡ ያምሆኖ የዞኑ መንግሥት ኮሚኒዩኬሽን ጉዳዮች መምሪያ በሻራ ቀበሌ ተከሰተ በተባለው ጉዳይ ዙሪያ በተረጋገጠ የፌስ ቡክ ገጹ መግለጫ አውጥቷል ፡፡ መምሪያው በዚሁ መግለጫው በቀበሌው ህገ መንግስታዊ ስርዓትን ለማፍረስና የአካባቢውን ሰላምና ፀጥታ ለማደፍረስ ታጥቆ ሲንቀሳቀስ ነበር ባለው ኃይል ላይ የተሳካ የኦፕሬሽን ሥራ መከናወኑን ገልጿል፡፡በተካሄደው ኦፕሬሽንም ድምፅ አልባ የሆኑ ስለታማ መሣሪያዎችን ጨምሮ ክላሽ፣ ሽጉጥና በርካታ የግልና የቡድን ጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋሉን መምሪያው አስታውቋል፡፡
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
ልዑል ገ/ስላሴ በወንዶች ማራቶን 3ኛ በመውጣት የነሃስ ሜዳልያን ለሀገራችን ኢትዮጵያ አስገኝቷል!
ውድድሩን ዩጋንዳ በበላይነት ስታጠናቅቅ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ለእስራኤል የሚሮጠው ማሩ ተፈሪ ሁለተኛ ሆኗል።
@YeneTube @FikerAssefa
ውድድሩን ዩጋንዳ በበላይነት ስታጠናቅቅ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ለእስራኤል የሚሮጠው ማሩ ተፈሪ ሁለተኛ ሆኗል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
Facebook, Twitter, Instagram እና በመሳሳሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ድርጅትዎን ፤ አገልግሎትዎን እና ምርትዎን ማስተዋወቅ ፈልገዋል? እንግዲያውስ መፍትሄው እኛ ጋር ነው።
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
👍3
Forwarded from YeneTube
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
👍1