በአዲሱ ቤት ግብር ተመን ላይ የተደረገው ክርክር
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤት ግብር የሚያገኘውን ገቢ ለማሳደግ ያደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ሕጋዊነት ላይ የተለያዩ አመለካከቶች እየተንፀባረቁ ነው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ፣ የቤት ግብር የታሪፍ ማሻሻያው ከ45 ዓመት በፊት የወጣውን የከተማ ቦታና ቤት ኪራይ አዋጅ መሠረት አድርጎ እንዲተገበር የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ማሻሻያውን በተመለከተ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ፣ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ አደም ኑር እንዳመለከቱትም፣ የቤት ግብር (የንብረት ግብር) እስካሁን ሲተገበር የቆየ መሆኑንና በቅርቡ የተደረገ የታሪፍ ማሻሻያ በ1968 ዓ.ም. የወጣውን አዋጅ ተንተርሶ የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
አዲሱ ነገርም ከ45 ዓመት በፊት በነበረ የዋጋ ተመን ተሠልቶ ሲከፈልበት የነበረው የቤት ግብር ተመን ተሻሽሎ ተግባራዊ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
አዋጁ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የግብር መጠኑ መሠረት የሚያደርገው ዓመታዊ የኪራይ ግምት ዋጋ መሆኑን፣ ነገር ግን ይህ የኪራይ ግምት በየጊዜው ወቅታዊ ባለመደረጉ የወቅቱን ዋጋ የሚገልጽ ግመታ መሠራቱን ጠቁመዋል፡፡
ስለዚህ አሁን የተደረገው ነገር ወቅታዊው የኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለግብሩ መሠረት እንዲሆን በማድረግ ተፈጻሚ እንዲሆን መወሰኑን ከተሰጠው ማብራሪያ ለመገንዘብ ተችሏል፡፡
Source: Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከቤት ግብር የሚያገኘውን ገቢ ለማሳደግ ያደረገው የታሪፍ ማሻሻያ ሕጋዊነት ላይ የተለያዩ አመለካከቶች እየተንፀባረቁ ነው፡፡ አስተዳደሩ በበኩሉ፣ የቤት ግብር የታሪፍ ማሻሻያው ከ45 ዓመት በፊት የወጣውን የከተማ ቦታና ቤት ኪራይ አዋጅ መሠረት አድርጎ እንዲተገበር የተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ማሻሻያውን በተመለከተ የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ፣ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ አደም ኑር እንዳመለከቱትም፣ የቤት ግብር (የንብረት ግብር) እስካሁን ሲተገበር የቆየ መሆኑንና በቅርቡ የተደረገ የታሪፍ ማሻሻያ በ1968 ዓ.ም. የወጣውን አዋጅ ተንተርሶ የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
አዲሱ ነገርም ከ45 ዓመት በፊት በነበረ የዋጋ ተመን ተሠልቶ ሲከፈልበት የነበረው የቤት ግብር ተመን ተሻሽሎ ተግባራዊ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡
አዋጁ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የግብር መጠኑ መሠረት የሚያደርገው ዓመታዊ የኪራይ ግምት ዋጋ መሆኑን፣ ነገር ግን ይህ የኪራይ ግምት በየጊዜው ወቅታዊ ባለመደረጉ የወቅቱን ዋጋ የሚገልጽ ግመታ መሠራቱን ጠቁመዋል፡፡
ስለዚህ አሁን የተደረገው ነገር ወቅታዊው የኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለግብሩ መሠረት እንዲሆን በማድረግ ተፈጻሚ እንዲሆን መወሰኑን ከተሰጠው ማብራሪያ ለመገንዘብ ተችሏል፡፡
Source: Reporter
@Yenetube @Fikerassefa
ክፍት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
🔴በሁሉም ስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት እንፈልጋለን።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥ጉዳይ አስፈፃሚ/smart phone ያለው/
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:5000+ የቀን አበል ያለው
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,500
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
🔴በሁሉም ስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት እንፈልጋለን።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥ጉዳይ አስፈፃሚ/smart phone ያለው/
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:5000+ የቀን አበል ያለው
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,500
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
👍1
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
የወርቅ ማዕድን ሲያሸሹና ህገወጥ የጦር መሣሪያ ይዘው የተገኙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና በጋምቤላ ክልል ከ838 ግራም በላይ የወርቅ ማዕድን ሲያሸሹና ህገወጥ ጦር መሣሪያ ይዘው የተገኙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ቢሮ ወረዳና በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ 20 ክላሽንኮቭ ከ934 መሰል ጥይቶች ጋር፣ 8 ሽጉጥ ከ54 መሰል ጥይቶች ጋር፣ ሁለት ኤፍ ዋን ቦንቦች፣ አንድ GPS፣ 172 የተለያዩ የወርቅ ጌጣጌጦች፣ ከ838 ግራም በላይ የወርቅ ማዕድን፣ 7 የወርቅ ማቅለጫ ማሽኖች፣ 10 የወርቅ ሚዛን፣ ከ1 ሚልዮን 653 ሺህ ብር በላይ በአሶሳ ዞን ኩምሩክ የፍተሻ ጣቢያ መያዙን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር ሊውሉ የቻሉት የማዕድን ግብይት አዋጅ ቁጥር 1144/2011 የተደነገገውን ክልከላ በመተላለፍ በሕገ-ወጥ መንገድ የወርቅ ማዕድን በማሸሽ ለግል ጥቅማቸው ለማዋል ሲሉ ነው፡፡
በተጨማሪም በጣቢያው በተካሄደው ፍተሻ 20 ክላሽንኮቭ ጠመንጃ፤ ከ934 መሰል ጥይቶች ጋር እና ስምንት የተለያዩ ሽጉጦች ከ54 መሰል ጥይቶች ጋር፣ ሁለት ቦንቦች፣ አንድ ጂፒኤስ ተገኝቷል፡፡
ከዚህም ባሻገር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያን በመጣስ በግለሰብ ደረጃ ከመቶ ሺህ ብር በላይ ከ1 ሚሊየን 653 ሺህ ብር በላይ ይዘው ሲንቀሳቀሱ በመገኘታቸው በቁጥጥር ሥር ውለው ጉዳዩ በምርመራ እየተጣራ መሆኑ ተገልጿል።
በመሆኑም ኅብረተሰቡ በመሰል የወንጀል ድርጊቶች የተሰማሩ ግለሰቦችና ቡድኖችን በማጋለጥ አሳልፎ ለፀጥታ አካላት በመስጠት ኃላፊነቱን እንዲወጣ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ጥሪውን አቅርቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና በጋምቤላ ክልል ከ838 ግራም በላይ የወርቅ ማዕድን ሲያሸሹና ህገወጥ ጦር መሣሪያ ይዘው የተገኙ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ቢሮ ወረዳና በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ 20 ክላሽንኮቭ ከ934 መሰል ጥይቶች ጋር፣ 8 ሽጉጥ ከ54 መሰል ጥይቶች ጋር፣ ሁለት ኤፍ ዋን ቦንቦች፣ አንድ GPS፣ 172 የተለያዩ የወርቅ ጌጣጌጦች፣ ከ838 ግራም በላይ የወርቅ ማዕድን፣ 7 የወርቅ ማቅለጫ ማሽኖች፣ 10 የወርቅ ሚዛን፣ ከ1 ሚልዮን 653 ሺህ ብር በላይ በአሶሳ ዞን ኩምሩክ የፍተሻ ጣቢያ መያዙን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር ሊውሉ የቻሉት የማዕድን ግብይት አዋጅ ቁጥር 1144/2011 የተደነገገውን ክልከላ በመተላለፍ በሕገ-ወጥ መንገድ የወርቅ ማዕድን በማሸሽ ለግል ጥቅማቸው ለማዋል ሲሉ ነው፡፡
በተጨማሪም በጣቢያው በተካሄደው ፍተሻ 20 ክላሽንኮቭ ጠመንጃ፤ ከ934 መሰል ጥይቶች ጋር እና ስምንት የተለያዩ ሽጉጦች ከ54 መሰል ጥይቶች ጋር፣ ሁለት ቦንቦች፣ አንድ ጂፒኤስ ተገኝቷል፡፡
ከዚህም ባሻገር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያን በመጣስ በግለሰብ ደረጃ ከመቶ ሺህ ብር በላይ ከ1 ሚሊየን 653 ሺህ ብር በላይ ይዘው ሲንቀሳቀሱ በመገኘታቸው በቁጥጥር ሥር ውለው ጉዳዩ በምርመራ እየተጣራ መሆኑ ተገልጿል።
በመሆኑም ኅብረተሰቡ በመሰል የወንጀል ድርጊቶች የተሰማሩ ግለሰቦችና ቡድኖችን በማጋለጥ አሳልፎ ለፀጥታ አካላት በመስጠት ኃላፊነቱን እንዲወጣ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ጥሪውን አቅርቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
በላስ ቬጋስ ኢትዮጵያውያን የበዙበት አካባቢ “ትንሿ ኢትዮጵያ” በሚል እንዲሰየም ተወሰነ!
የላስ ቬጋስ ከተማ ክላርክ ወረዳ ኮሚሽን፣ ባለፈው ሳምንት ተሰብስቦ፣ ኢትዮጵያውያን በዝተው የሚኖሩበት አካባቢ፣ “ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ እንዲያገኝ ውሳኔ አሳልፏል።
በኒቫዳ ላስሼጋስ ከተማ፣ “ትንሽዋ ኢትዮጵያ” ተብሎ የሚጠራው የመንገድ ስያሜ፣ በከተማዋ ከፍተኛ ባለሥልጣናት መጽደቁንና ይህንኑም ሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ፣ በላስቬጋስ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ንኡስ ኮሚቴ አባላት አስታወቁ።የዚኹ ኮሚቴ አስተባባሪ እና ሊቀ መንበር አቶ ግርማ ዘይድ በሰጡት ማብራርያ፣ ኮሚቴው፥ ይህን ስያሜ ለማጸደቅ፣ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳለፈና እልክ አስጨራሽ እንደነበር ተናግረዋል።
የስያሜው መጽደቅ፣ በከተማዋ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንም ኾነ ለውጭ አገር ዜጎች ላቅ ያለ ጠቀሜታ እንደሚሰጥና የኢትዮጵያን ባህል በማስተዋወቁ ረገድ ክፍተኛ እስተዋፅኦ እንደሚኖረው፣ በንግድ እና በመሳስሉት ሥራዎች ላይ የተሠማሩት የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በዚኹ የመንገድ ስያሜ በተሰጠው ሥፍራ፣ ዐዲስ ማኅበራዊ አገልግሎት የሚሰጥባቸውን ተቋማት ለማሳደግ ዕቅድ እንዳለም፣ በንኡስ ኮሚቴው ማብራርያ ተጠቁሟል። በላስ ሼጋስ፣ ወደ 40 ሺሕ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ነዋሪዎች እንደሚገኙ ይታውቃል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የላስ ቬጋስ ከተማ ክላርክ ወረዳ ኮሚሽን፣ ባለፈው ሳምንት ተሰብስቦ፣ ኢትዮጵያውያን በዝተው የሚኖሩበት አካባቢ፣ “ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ እንዲያገኝ ውሳኔ አሳልፏል።
በኒቫዳ ላስሼጋስ ከተማ፣ “ትንሽዋ ኢትዮጵያ” ተብሎ የሚጠራው የመንገድ ስያሜ፣ በከተማዋ ከፍተኛ ባለሥልጣናት መጽደቁንና ይህንኑም ሥራ ላይ ለማዋል በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ፣ በላስቬጋስ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ንኡስ ኮሚቴ አባላት አስታወቁ።የዚኹ ኮሚቴ አስተባባሪ እና ሊቀ መንበር አቶ ግርማ ዘይድ በሰጡት ማብራርያ፣ ኮሚቴው፥ ይህን ስያሜ ለማጸደቅ፣ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳለፈና እልክ አስጨራሽ እንደነበር ተናግረዋል።
የስያሜው መጽደቅ፣ በከተማዋ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንም ኾነ ለውጭ አገር ዜጎች ላቅ ያለ ጠቀሜታ እንደሚሰጥና የኢትዮጵያን ባህል በማስተዋወቁ ረገድ ክፍተኛ እስተዋፅኦ እንደሚኖረው፣ በንግድ እና በመሳስሉት ሥራዎች ላይ የተሠማሩት የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በዚኹ የመንገድ ስያሜ በተሰጠው ሥፍራ፣ ዐዲስ ማኅበራዊ አገልግሎት የሚሰጥባቸውን ተቋማት ለማሳደግ ዕቅድ እንዳለም፣ በንኡስ ኮሚቴው ማብራርያ ተጠቁሟል። በላስ ሼጋስ፣ ወደ 40 ሺሕ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ነዋሪዎች እንደሚገኙ ይታውቃል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ብሪክስን ለመቀላቀል በይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገለጸ!
ኢትዮጵያ ብሪክስን ለመቀላቀል በይፋ ጥያቄ ማቅረቧን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታውቋል።የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፤ በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ ጥቅሞቿን ሊያስጠብቁ ከሚችሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር መስራቷን ትቀጥላለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ በብራዚል፣ ሩሲያ፣ ሕንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የተመሰረተው ብሪክስን ለመቀላቀል በይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገልጿል።
"ብሪክስ ከኢትዮጵያ ለቀረበለት ጥያቄ አወንታዊ ምላሽ እንደሚሰጠን እንጠብቃለን።" ያሉት አምባሳደር መለስ፤ ከሌሎች ብሔራዊ ጥቅሞችን ሊያስጠብቁ ከሚችሉ ተቋማት ጋር መስራታችንን እንቀጥላለንም ብለዋል።
አባል አገራት ያቀረቡትን የእንቀላቀል ጥያቄ ምላሽ እንደሚሰጥ ተገልጿል።ሳውዲ አረቢያ፣ አረብ ኢምሬትስ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ ግብጽ እና አልጀሪያ ብሪክስን ለመቀላቀል ጥያቄ ካቀረቡ አገራት መካከል ዋነኞቹ ናቸው።
[Al ain]
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ብሪክስን ለመቀላቀል በይፋ ጥያቄ ማቅረቧን የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታውቋል።የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፤ በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ ጥቅሞቿን ሊያስጠብቁ ከሚችሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር መስራቷን ትቀጥላለች ብለዋል።
ኢትዮጵያ በብራዚል፣ ሩሲያ፣ ሕንድ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የተመሰረተው ብሪክስን ለመቀላቀል በይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገልጿል።
"ብሪክስ ከኢትዮጵያ ለቀረበለት ጥያቄ አወንታዊ ምላሽ እንደሚሰጠን እንጠብቃለን።" ያሉት አምባሳደር መለስ፤ ከሌሎች ብሔራዊ ጥቅሞችን ሊያስጠብቁ ከሚችሉ ተቋማት ጋር መስራታችንን እንቀጥላለንም ብለዋል።
አባል አገራት ያቀረቡትን የእንቀላቀል ጥያቄ ምላሽ እንደሚሰጥ ተገልጿል።ሳውዲ አረቢያ፣ አረብ ኢምሬትስ፣ ኢራን፣ ቱርክ፣ ግብጽ እና አልጀሪያ ብሪክስን ለመቀላቀል ጥያቄ ካቀረቡ አገራት መካከል ዋነኞቹ ናቸው።
[Al ain]
@YeneTube @FikerAssefa
ረጲ የደረቅ ቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ስራ ካቆመ ሶስት ወራት ማስቆጠሩ ተገለጸ
በአዲስአበባ የሚገኘዉ ከቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሀይል የሚያመነጨው ረጲ የደረቅ ቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ስራ ካቆመ ሶስት ወራት ማስቆጠሩን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ሪፖርት ያቀረቡት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ። ለዚህም ተቋሙ ከኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የሚደረግለት ክትትልና ድጋፍ የሌለ መሆኑ ተረጋግጧል ብለዋል።
የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫዉ በሰዓት 50 ሜጋ ዋት ለማመንጨት የተቋቋመ የነበረ ቢሆንም ከሶስት ወራት በፊት መስሪያቤቱ ባደረገዉ ክትትል 13 ሜጋ ዋት ብቻ እያመነጨ የነበረ መሆኑን ጨምረዉ መናገራቸውን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።
ባለስልጣኑ ዉፍረታቸዉ 0.03 ሚሊ ሜትር እና ከዚያ በታች የሆኑና ከአፈር ጋር በቀላሉ የማይቀላቀሉና የማይበሰብሱ ምርቶችን ተለይቶ ከተቀመጠው አገልግሎት በቀር ወደ ሀገር እንዳይገቡ ወይም እንዳይመረቱ ተከታታይነት ባለዉ መልኩ ክትትል ማድረግ ሲገባዉ ይህን ያለከናወነ መሆኑ ፤ ከህግ ዉጪ የሰሩ ተቋማትንም እርምጃ እንዲወሰድባቸው ያላደረገ እንዲሁም በርካታ ሀላፊነቶቹን ያልተወጣ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ፊት ተናግረዋል።
Via:- ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስአበባ የሚገኘዉ ከቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሀይል የሚያመነጨው ረጲ የደረቅ ቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ስራ ካቆመ ሶስት ወራት ማስቆጠሩን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 26ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ሪፖርት ያቀረቡት የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ። ለዚህም ተቋሙ ከኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የሚደረግለት ክትትልና ድጋፍ የሌለ መሆኑ ተረጋግጧል ብለዋል።
የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫዉ በሰዓት 50 ሜጋ ዋት ለማመንጨት የተቋቋመ የነበረ ቢሆንም ከሶስት ወራት በፊት መስሪያቤቱ ባደረገዉ ክትትል 13 ሜጋ ዋት ብቻ እያመነጨ የነበረ መሆኑን ጨምረዉ መናገራቸውን ብስራት ራዲዮ ሰምቷል።
ባለስልጣኑ ዉፍረታቸዉ 0.03 ሚሊ ሜትር እና ከዚያ በታች የሆኑና ከአፈር ጋር በቀላሉ የማይቀላቀሉና የማይበሰብሱ ምርቶችን ተለይቶ ከተቀመጠው አገልግሎት በቀር ወደ ሀገር እንዳይገቡ ወይም እንዳይመረቱ ተከታታይነት ባለዉ መልኩ ክትትል ማድረግ ሲገባዉ ይህን ያለከናወነ መሆኑ ፤ ከህግ ዉጪ የሰሩ ተቋማትንም እርምጃ እንዲወሰድባቸው ያላደረገ እንዲሁም በርካታ ሀላፊነቶቹን ያልተወጣ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ፊት ተናግረዋል።
Via:- ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ተገለጸ!
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከሰኔ 23/2015 እስከ ሐምሌ 30/2015 ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሁሉም ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ በሰኔ ወር በነበረው ዋጋ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
በዚሁ መሠረት፦
1. ቤንዚን ……………………………………… ብር 69.52 በሊትር
2. ነጭ ናፍጣ…………………………………… ብር 71.15 በሊትር
3. ኬሮሲን ……………………………………... ብር 71.15 በሊትር
4. የአውሮፕላን ነዳጅ …………………………. ብር 65.35 በሊትር
5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ………………………….. ብር 57.97 በሊትር
6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ………………………….. ብር 56.63 በሊትር የሚሸጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከሰኔ 23/2015 እስከ ሐምሌ 30/2015 ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የሁሉም ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ የመሸጫ ዋጋ በሰኔ ወር በነበረው ዋጋ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
በዚሁ መሠረት፦
1. ቤንዚን ……………………………………… ብር 69.52 በሊትር
2. ነጭ ናፍጣ…………………………………… ብር 71.15 በሊትር
3. ኬሮሲን ……………………………………... ብር 71.15 በሊትር
4. የአውሮፕላን ነዳጅ …………………………. ብር 65.35 በሊትር
5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ………………………….. ብር 57.97 በሊትር
6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ………………………….. ብር 56.63 በሊትር የሚሸጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ፍትህ ሚንስቴር በሕክምና ሙያ ውስጥ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን የተመለከተ የምርመራና ክስ የተግባር መመሪያ አዘጋጅቶ ለባለድርሻ አካላት ለውይይት ማቅረቡን የመንግሥት ዜና አውታሮች ዘግበዋል።
የተግባር መመሪያው የተዘጋጀው፣ በሕክምና አገልግሎት ወቅት በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ የሚካሄዱ ምርመራዎችና የሚመሠረቱ ክሶች የሚመሩባቸውን መርኾዎች ለመቅረጽ፣ የምርመራና ክስ ሂደቶች የሕክምና ሙያን ልዩ ባሕሪያት እንዲያገናዘቡ ለማድረግና የተጎጂዎችን ጥቅም ለማስከበር እንደኾነ ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።በሕክምና ወቅት በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ምርመራ ለማድረግና ክስ ለመመስረት እንዲኹም ፍርድ ቤቶች ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል።
@YeneTube @FikerAssefa
የተግባር መመሪያው የተዘጋጀው፣ በሕክምና አገልግሎት ወቅት በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ የሚካሄዱ ምርመራዎችና የሚመሠረቱ ክሶች የሚመሩባቸውን መርኾዎች ለመቅረጽ፣ የምርመራና ክስ ሂደቶች የሕክምና ሙያን ልዩ ባሕሪያት እንዲያገናዘቡ ለማድረግና የተጎጂዎችን ጥቅም ለማስከበር እንደኾነ ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።በሕክምና ወቅት በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ምርመራ ለማድረግና ክስ ለመመስረት እንዲኹም ፍርድ ቤቶች ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
ክፍት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ
🔴በሁሉም ስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት እንፈልጋለን።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥ጉዳይ አስፈፃሚ/smart phone ያለው/
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:5000+ የቀን አበል ያለው
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,500
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
🔴በሁሉም ስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት እንፈልጋለን።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥ጉዳይ አስፈፃሚ/smart phone ያለው/
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:5000+ የቀን አበል ያለው
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,500
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
Forwarded from YeneTube
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
👍1
Forwarded from YeneTube
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የሰብዓዊ መብት ጥስት ክስ በማንሳት ምንም የፋይናንስ ድጋፍ ክልከላ እንደማይደረግባት አስታወቀች!
አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የሰብዓዊ መብት ጥስት ክስ በማንሳት አገሪቱ ከዚህ በኋላ ምንም አይነት የፋይናንስ ድጋፍና አቅርቦት ክልከላ እንደማይደረግባት አስታወቀች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ሰነድን ዋቢ አድርጎ ፎሬይን ፖሊሲ መፅሄት እንደፃፈው፤ ዋሽንግተን በኢትዮጵያ ላይ የምታነሳውን የሰብዓዊ መብት ጥስት ክስን ጥላለች።
ለአገሪቱ ኮንግረስ የተላከው ይህ የውስጥ ማስታወሻ አሜሪካ ይህንን ክስ በማንሳቷ ከዚህ በኋላ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ኢትዮጵያ ከዋሽንግተንም ሆነ ከሌሎች ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ገንዘብ እንዳታገኝ ሲያደርግ የነበረውን መከላከል ያቆማል ይላል።
የአሜሪካ ውሳኔ ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) እና ከዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍና ብድር እንድታገኝ የሚያስችል ነው።
ውሳኔው ዋሽንግተን በሰሜኑ ጦርነት ወቅት የሻከረውን የኹለቱን አገራት ግንኙነት ለማደስ ፍላጎት እንዳላት ያሳያል መባሉን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ ጥላው የነበረውን የሰብዓዊ መብት ጥስት ክስ በማንሳት አገሪቱ ከዚህ በኋላ ምንም አይነት የፋይናንስ ድጋፍና አቅርቦት ክልከላ እንደማይደረግባት አስታወቀች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ሰነድን ዋቢ አድርጎ ፎሬይን ፖሊሲ መፅሄት እንደፃፈው፤ ዋሽንግተን በኢትዮጵያ ላይ የምታነሳውን የሰብዓዊ መብት ጥስት ክስን ጥላለች።
ለአገሪቱ ኮንግረስ የተላከው ይህ የውስጥ ማስታወሻ አሜሪካ ይህንን ክስ በማንሳቷ ከዚህ በኋላ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ኢትዮጵያ ከዋሽንግተንም ሆነ ከሌሎች ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ገንዘብ እንዳታገኝ ሲያደርግ የነበረውን መከላከል ያቆማል ይላል።
የአሜሪካ ውሳኔ ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) እና ከዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍና ብድር እንድታገኝ የሚያስችል ነው።
ውሳኔው ዋሽንግተን በሰሜኑ ጦርነት ወቅት የሻከረውን የኹለቱን አገራት ግንኙነት ለማደስ ፍላጎት እንዳላት ያሳያል መባሉን ኤፍ ቢ ሲ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
በተፈናቃዮች በተጨናነቁት የደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፖች የኩፍኝ ወረርሽኝ ተከሠተ!
በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፖች ውስጥ የኩፍኝ ወረርሽኝ እንደተከሠተ፣ የከተማ አስተዳደሩ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡የኩፍኙ ወረርሽኝ ከተከሠተ፣ ሁለት ሣምንት መቆጠሩን የገለፁት የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ሓላፊ አቶ በቀለ ገብሬ፣ እስከ አሁን 80 ሰዎች በኩፍኝ መያዛቸውን ገልፀዋል።
በበሽታው የተያዙት ሰዎች ቁጥር፣ የመምሪያ ሓላፊው ከተናገሩት እንደሚበልጥ፣ በልዩ ልዩ የመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ይናገራሉ፡፡
በበሽታው እስከ አሁን የሞት አደጋ አለመድረሱንና እንዳይስፋፋ ግን፣ 10ሺሕ ለሚደርሱ ተፈናቃዮች ክትባት ሲሰጥ እንደቆየ፣ ሓላፊው አክለው ገልጸዋል፡፡20ሺሕ ተፈናቃዮች ይኖሩበታል በሚባለው ቻይና ካምፕ፣ የተፈናቃዮቹ አስተባባሪ የሆኑት ቤትዬ ደርቤ፣ የኩፍኙ ክሥተት አሳሳቢ እንደኾነ ተናግረዋል፡፡
ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉና በጤናው ዘርፍ እንደሚሠሩ የተናገሩ አንድ የከተማዋ ነዋሪ በበኩላቸው፣ “በሽታው ከመጠለያ ጣቢያዎቹ ውጭ ሊስፋፋ ይችላል የሚል ስጋት አድሮብናል፤” ብለዋል፡፡ከዚህ ቀደም የመጠለያ ካምፖች አቅንቶ በነበረበት ወቅት ያናገራቸው ተፈናቃዮች፥ በቂ የመጸዳጃ፣ የውኃ፣ የምግብ እና የመጠለያ አቅርቦት በሌለበት በማንኛውም ሰዓት ወረርሽኝ ሊከሠት ይችላል፤ የሚል ስጋት እንዳለባቸው፣ ተፈናቃዮቹ መናገራቸው
ተዘግቦ ነበር፡፡
ከኦሮሚያ ክልል ልዩ ልየ ዞኖች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ ስድስት መጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩ ተፈናቃዮች ቁጥር 30ሺሕ እንደሚደርስ፣ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፖች ውስጥ የኩፍኝ ወረርሽኝ እንደተከሠተ፣ የከተማ አስተዳደሩ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡የኩፍኙ ወረርሽኝ ከተከሠተ፣ ሁለት ሣምንት መቆጠሩን የገለፁት የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ሓላፊ አቶ በቀለ ገብሬ፣ እስከ አሁን 80 ሰዎች በኩፍኝ መያዛቸውን ገልፀዋል።
በበሽታው የተያዙት ሰዎች ቁጥር፣ የመምሪያ ሓላፊው ከተናገሩት እንደሚበልጥ፣ በልዩ ልዩ የመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚኖሩ ተፈናቃዮች ይናገራሉ፡፡
በበሽታው እስከ አሁን የሞት አደጋ አለመድረሱንና እንዳይስፋፋ ግን፣ 10ሺሕ ለሚደርሱ ተፈናቃዮች ክትባት ሲሰጥ እንደቆየ፣ ሓላፊው አክለው ገልጸዋል፡፡20ሺሕ ተፈናቃዮች ይኖሩበታል በሚባለው ቻይና ካምፕ፣ የተፈናቃዮቹ አስተባባሪ የሆኑት ቤትዬ ደርቤ፣ የኩፍኙ ክሥተት አሳሳቢ እንደኾነ ተናግረዋል፡፡
ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉና በጤናው ዘርፍ እንደሚሠሩ የተናገሩ አንድ የከተማዋ ነዋሪ በበኩላቸው፣ “በሽታው ከመጠለያ ጣቢያዎቹ ውጭ ሊስፋፋ ይችላል የሚል ስጋት አድሮብናል፤” ብለዋል፡፡ከዚህ ቀደም የመጠለያ ካምፖች አቅንቶ በነበረበት ወቅት ያናገራቸው ተፈናቃዮች፥ በቂ የመጸዳጃ፣ የውኃ፣ የምግብ እና የመጠለያ አቅርቦት በሌለበት በማንኛውም ሰዓት ወረርሽኝ ሊከሠት ይችላል፤ የሚል ስጋት እንዳለባቸው፣ ተፈናቃዮቹ መናገራቸው
ተዘግቦ ነበር፡፡
ከኦሮሚያ ክልል ልዩ ልየ ዞኖች ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ ስድስት መጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩ ተፈናቃዮች ቁጥር 30ሺሕ እንደሚደርስ፣ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ማስታወቃቸው ይታወሳል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
ጀሞ መስታወት ፋብሪካ ጀርባ በደረሰ የእሳት አደጋ ስድስት የንግድ ሱቆች ተቃጠሉ!
በአዲስ አበባ ከተማ ትላንት ምሽት 1:44 ሰዓት ላይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ወረዳ አንድ ጀሞ መስታወት ፋብሪካ ጀርባ በደረሰ የእሳት አደጋ ስድስት የንግድ ሱቆች መቃጠላቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር አራት የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪና 28 የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች የተሰማሩ ሲሆን፤ የእሳት አደጋዉ ተስፋፍቶ የከፋ ጉዳት ሳያደርሰ መቆጣጠር መቻሉ ተገልጿል። በአደጋዉ በሰዉ ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል፤ ምሽት 3:43 ሰዓት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ጣፎ 2 ኛ በር አካባቢ መንገድ ሲጠቀም የነበረ የ44 ዓመት እግረኛ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-53457 በሆነ ሲኖትራክ ተሽከርካሪ ተገጭቶ ሕይወቱ ማለፉ ተነግሯል።የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ተሽከርካሪዉ ተጭኖት የነበረዉን አስከሬን በማሽነሪ ተጠቅመዉ ማውጣታቸውም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ ትላንት ምሽት 1:44 ሰዓት ላይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ወረዳ አንድ ጀሞ መስታወት ፋብሪካ ጀርባ በደረሰ የእሳት አደጋ ስድስት የንግድ ሱቆች መቃጠላቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር አራት የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪና 28 የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች የተሰማሩ ሲሆን፤ የእሳት አደጋዉ ተስፋፍቶ የከፋ ጉዳት ሳያደርሰ መቆጣጠር መቻሉ ተገልጿል። በአደጋዉ በሰዉ ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
በሌላ በኩል፤ ምሽት 3:43 ሰዓት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ጣፎ 2 ኛ በር አካባቢ መንገድ ሲጠቀም የነበረ የ44 ዓመት እግረኛ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-53457 በሆነ ሲኖትራክ ተሽከርካሪ ተገጭቶ ሕይወቱ ማለፉ ተነግሯል።የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች ተሽከርካሪዉ ተጭኖት የነበረዉን አስከሬን በማሽነሪ ተጠቅመዉ ማውጣታቸውም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ሰሜን ሆቴል አካባቢ በሲኖትራክ የተገጨው ግለሰብ ህይወቱ አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው እለት ሰኔ 23 ከቀኑ 6 ገደማ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ልዩ ቦታዉ ሰሜን ሆቴል ፊት ፊት በሲኖትራክ ተሽከርካሪ በደረሰ አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ እንደተናገሩት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3_ኢት A04091 የሆነ ሲኖ ትራክ ተሽከርካሪ መንገድ በመሻገር ላይ ያለ ዕድሜዉ 50 ዓመት የተገመተ ሰዉ ገጭቶ ህይወቱ አልፏል።
የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በተሽከርካሪዉ ተገጭተው ህይወቱ ያለፈዉን ግለሰብ አስከሬን ከተሽከርካሪዉ ስር በማሸነሪ ታግዘዉ አዉጥተዉታል።
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው እለት ሰኔ 23 ከቀኑ 6 ገደማ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ልዩ ቦታዉ ሰሜን ሆቴል ፊት ፊት በሲኖትራክ ተሽከርካሪ በደረሰ አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ እንደተናገሩት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3_ኢት A04091 የሆነ ሲኖ ትራክ ተሽከርካሪ መንገድ በመሻገር ላይ ያለ ዕድሜዉ 50 ዓመት የተገመተ ሰዉ ገጭቶ ህይወቱ አልፏል።
የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በተሽከርካሪዉ ተገጭተው ህይወቱ ያለፈዉን ግለሰብ አስከሬን ከተሽከርካሪዉ ስር በማሸነሪ ታግዘዉ አዉጥተዉታል።
@Yenetube @Fikerassefa
የፈረንሳይ አመጽ ተጠናክሮ ሲቀጥል ለአመጹ ምክንያት የሆነው ፖሊስ ተከሰሰ!
ባለፈው ማክሰኞ ፓሪስ አቅራቢያ አንድ ታዳጊ የገደለው የፖሊስ መኮንን ክስ ቢመሰረትም አመጹ በአገሪቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል።የ17 ዓመቱ ናሄል ኤም ከቅርብ ርቀት በጥይት ተመትቶ ነው የተገደለው።
ይህን ተከትሎ የተነሳው አመፅ በመላው ፈረንሳይ እየተቀጣጠለ ይገኛል። የሟች እናት ሐሙስ ዕለት የጠሩት ሰልፍ በርካታ ግጭቶችን አስከትሏል።በሊል እና ማርሴ ከተሞች በርካታ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ለእሥር በቅተዋል።
ናንቴር በተሰኘችው ታዳጊው በሚኖርባት ከተማ አንድ ባንክ ያለበት ሕንፃ በእሳት ተቃጥሏል።ማሕበራዊ ሚድያ ላይ የሚለጠፉ ምስሎች እንደሚያሳዩት በርካታ ሥፍራዎች በእሣት እየጋዩ ነው።በፓሪስና በሌሎች ከተማዎች የአውቶቡስና ባቡር ትራንስፖርት በሃገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 3 ሰዓት ጀምሮ ተቋርጧል።
አንዳንድ ከተሞች ሰዎች በምሽት እንዳንይንቀሳቀሱ የሰዓት እላፊ ገደብ ጥለዋል።የፈረንሳይ መንግሥት አመፁን ለመግታት 40 ሺህ የፖሊስ ሠራዊት በሃገሪቱ አሰማርቷል።ማክሰኞ እና ረቡዕ ምሽት በነበሩ ተቃውሞዎች በርካታ ተሽከርካሪዎችና ሕንፃዎች የእሣት ሲሳይ ሆነዋል።
[BBC]
@YeneTube @FikerAssefa
ባለፈው ማክሰኞ ፓሪስ አቅራቢያ አንድ ታዳጊ የገደለው የፖሊስ መኮንን ክስ ቢመሰረትም አመጹ በአገሪቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል።የ17 ዓመቱ ናሄል ኤም ከቅርብ ርቀት በጥይት ተመትቶ ነው የተገደለው።
ይህን ተከትሎ የተነሳው አመፅ በመላው ፈረንሳይ እየተቀጣጠለ ይገኛል። የሟች እናት ሐሙስ ዕለት የጠሩት ሰልፍ በርካታ ግጭቶችን አስከትሏል።በሊል እና ማርሴ ከተሞች በርካታ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ለእሥር በቅተዋል።
ናንቴር በተሰኘችው ታዳጊው በሚኖርባት ከተማ አንድ ባንክ ያለበት ሕንፃ በእሳት ተቃጥሏል።ማሕበራዊ ሚድያ ላይ የሚለጠፉ ምስሎች እንደሚያሳዩት በርካታ ሥፍራዎች በእሣት እየጋዩ ነው።በፓሪስና በሌሎች ከተማዎች የአውቶቡስና ባቡር ትራንስፖርት በሃገሪቱ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 3 ሰዓት ጀምሮ ተቋርጧል።
አንዳንድ ከተሞች ሰዎች በምሽት እንዳንይንቀሳቀሱ የሰዓት እላፊ ገደብ ጥለዋል።የፈረንሳይ መንግሥት አመፁን ለመግታት 40 ሺህ የፖሊስ ሠራዊት በሃገሪቱ አሰማርቷል።ማክሰኞ እና ረቡዕ ምሽት በነበሩ ተቃውሞዎች በርካታ ተሽከርካሪዎችና ሕንፃዎች የእሣት ሲሳይ ሆነዋል።
[BBC]
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የመውጫ ፈተና ሙከራ (Mock exam) በዩኒቨርስቲዎች እየተሰጠ ነው።
በአገሪቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና በሙከራ ደረጃ እየተሰጠ ነው።ከዋና ፈተና አስቀድሞ ከሰኔ 26 - 29 ሞዴል ፈተና እንደሚሰጥም ተገልጿል።
የትምህርት ሚኒስቴር የአካዴሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር ) እንደገለጹት ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እየተሰጠ ያለው ከ168 ሺ ለሚበልጡ እጩ ምሩቃን ነው።
የሙከራ ፈተናው ተማሪዎች የራሳቸውን መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል ተጠቅመው በቀላሉ መፈተን እንዲችሉና ከፈተና ስርዓቱ ጋር እንዲተዋወቁ እንደሚያስችል ዶ/ር ኤባ ተናግረዋል።
የሙከራ ፈተናው በፈተና ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን አስቀድሞ ለመፍታት ታስቦ የተዘጋጀና ተማሪዎች የሚገመገሙበትና ውጤቱም የሚያዝ አለመሆኑን መሪ ስራ አስፈጻሚው አመላክተዋል።
ከሰኞ ሰኔ 26 - ሐሙስ ሰኔ 29 ለሁሉም የግልና የመንግስት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በጥያቄ ክብደቱም ሆነ ብዛቱ ከመውጫ ፈተና ጋር ተመሣሣይ የሆነ ሞዴል ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚሰጥ ዶ/ር ኤባ ጠቁመዋል።
እየተሰጠ ባለው የሙከራ መውጫ ፈተና ከኔትዎርክና ከኃይል መቆራረጥ ፣ ከመለያ ቁጥርና ይለፍ ቃል መለዋወጥ ከመሳሰሉ ያለፈ የጎላ ችግር አለማጋጠሙንም ተናግረዋል ።
ተማሪዎች ከፈተና ስርዓቱ ጋር በመለማመድና ተገቢውን ዝግጅት በማድረግ ራሳቸውን ለመውጫ ፈተናው ማዘጋጀት እንዳለባቸው ዶ/ር ኤባ አሳስበዋል።
የ2015 ዓም የመውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 6 2015 ዓ.ም በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ለሚገኙ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
@YeneTube@FikerAssefa
በአገሪቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና በሙከራ ደረጃ እየተሰጠ ነው።ከዋና ፈተና አስቀድሞ ከሰኔ 26 - 29 ሞዴል ፈተና እንደሚሰጥም ተገልጿል።
የትምህርት ሚኒስቴር የአካዴሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር ) እንደገለጹት ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እየተሰጠ ያለው ከ168 ሺ ለሚበልጡ እጩ ምሩቃን ነው።
የሙከራ ፈተናው ተማሪዎች የራሳቸውን መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል ተጠቅመው በቀላሉ መፈተን እንዲችሉና ከፈተና ስርዓቱ ጋር እንዲተዋወቁ እንደሚያስችል ዶ/ር ኤባ ተናግረዋል።
የሙከራ ፈተናው በፈተና ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን አስቀድሞ ለመፍታት ታስቦ የተዘጋጀና ተማሪዎች የሚገመገሙበትና ውጤቱም የሚያዝ አለመሆኑን መሪ ስራ አስፈጻሚው አመላክተዋል።
ከሰኞ ሰኔ 26 - ሐሙስ ሰኔ 29 ለሁሉም የግልና የመንግስት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በጥያቄ ክብደቱም ሆነ ብዛቱ ከመውጫ ፈተና ጋር ተመሣሣይ የሆነ ሞዴል ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ እንደሚሰጥ ዶ/ር ኤባ ጠቁመዋል።
እየተሰጠ ባለው የሙከራ መውጫ ፈተና ከኔትዎርክና ከኃይል መቆራረጥ ፣ ከመለያ ቁጥርና ይለፍ ቃል መለዋወጥ ከመሳሰሉ ያለፈ የጎላ ችግር አለማጋጠሙንም ተናግረዋል ።
ተማሪዎች ከፈተና ስርዓቱ ጋር በመለማመድና ተገቢውን ዝግጅት በማድረግ ራሳቸውን ለመውጫ ፈተናው ማዘጋጀት እንዳለባቸው ዶ/ር ኤባ አሳስበዋል።
የ2015 ዓም የመውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 6 2015 ዓ.ም በሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ለሚገኙ ቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
@YeneTube@FikerAssefa