የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
👍2
#ADVERTISEMENT
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ኢትዮጵያዊ መጻሕፍትን በኢቡክ እና በትረካ ለማግኘት ቱባ መተግበሪያን ያውርዱ!
የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!
Download Tuba: https://tuba.et
@tuba_books @tuba_books
የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!
Download Tuba: https://tuba.et
@tuba_books @tuba_books
#የቻናል_ጥቆማ❗️
🏗በ እትዮጵያ ብቸኛ ቡዙ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው የconstruction ዘርፍ መረጃዎችን ትምህርቶችን ምታገኙበት channel 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያዎች፣ የሚወጡ የግንባታ ጨረታዎች እጅግ ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ሌክቸር የምታገኙበት👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ የኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭና ገዢ የሚገናኙበት ምርጥ ቻናል ለማገኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉን👇
©️Telegram 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
🏗በ እትዮጵያ ብቸኛ ቡዙ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው የconstruction ዘርፍ መረጃዎችን ትምህርቶችን ምታገኙበት channel 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያዎች፣ የሚወጡ የግንባታ ጨረታዎች እጅግ ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ሌክቸር የምታገኙበት👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
~ የኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭና ገዢ የሚገናኙበት ምርጥ ቻናል ለማገኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉን👇
©️Telegram 👇
https://tttttt.me/ethioengineers1
Telegram
Ethio Construction
በኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ከዲዛይን ,ቅየሳ ጀምሮ እስከ ፊኒሺንግ ሁሉንም
👷♂እናማክራለን
🏢ዲዛይን እናደርጋለን
📚ሙያዊ ድጋፍ እና እገዛ እናደርጋለን
🏗በጥራት እና በጊዜ ፍጥነት እንገነባለን
📲 0953138434(eng sintayehu melese) ወይም
tiktok
https://www.tiktok.com/@ethiocons
ለሃሳብ እና ኣስተያየት
@Ethiocon143bot ይጠቀሙ
👷♂እናማክራለን
🏢ዲዛይን እናደርጋለን
📚ሙያዊ ድጋፍ እና እገዛ እናደርጋለን
🏗በጥራት እና በጊዜ ፍጥነት እንገነባለን
📲 0953138434(eng sintayehu melese) ወይም
tiktok
https://www.tiktok.com/@ethiocons
ለሃሳብ እና ኣስተያየት
@Ethiocon143bot ይጠቀሙ
በሲዳማ ክልል በሰብዓዊ መብቶች ጥሰት የተጠረጠሩ ፖሊሶች ተባረሩ!
“የዜጎችን ሕጋዊ እና ሰብዓዊ መብቶች ጥሰዋል”፤ ያላቸውን 157 የፖሊስ አባላት እና አዛዦች፣ ከሥራ ማሰናበቱን፣ የሲዳማ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።
ከተባረሩት መካከል 27ቱ፣ በሕግ እንደሚጠየቁና ሌሎች 305 አባላት ደግሞ፣ ከባድ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው፣ የቢሮው ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።
ከሥራ መባረራቸው የተገለጸው የፖሊስ አባላት፣ ከሳጂን እስከ ኢንስፔክተር እና የወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አዛዥ ደረጃ ድረስ የሚገኙ ሲኾኑ፤ ምርመራው የተደረገባቸውም፣ ባለፈው አንድ ወር ውስጥ እንደኾነ፣ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ሓላፊ አስታውቀዋል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
“የዜጎችን ሕጋዊ እና ሰብዓዊ መብቶች ጥሰዋል”፤ ያላቸውን 157 የፖሊስ አባላት እና አዛዦች፣ ከሥራ ማሰናበቱን፣ የሲዳማ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።
ከተባረሩት መካከል 27ቱ፣ በሕግ እንደሚጠየቁና ሌሎች 305 አባላት ደግሞ፣ ከባድ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው፣ የቢሮው ኃላፊ አቶ ዓለማየሁ ጢሞቴዎስ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።
ከሥራ መባረራቸው የተገለጸው የፖሊስ አባላት፣ ከሳጂን እስከ ኢንስፔክተር እና የወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አዛዥ ደረጃ ድረስ የሚገኙ ሲኾኑ፤ ምርመራው የተደረገባቸውም፣ ባለፈው አንድ ወር ውስጥ እንደኾነ፣ የክልሉ ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ሓላፊ አስታውቀዋል።
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የስምንት ዓመት ሕጻን መደፈሯን ተከትሎ በደላንታ ወረዳ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ!
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በአንዲት የስምንት ዓመት ሕጻን ልጅ መደፈሯን ተከትሎ በትናንትናው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ መደረጉ ተሰምቷል።ሕጿኗ የተደፈረችው ረቡዕ ሰኔ 14/ 2015 ማታ 11 ሰዓት አካባቢ ሲሆን፤ የሰልፉ መነሻ ሕጻኗን “የመከላከያ ሰራዊት አባል ነው የደፈራት” በሚል ምክንያት መሆኑን አዲስ ማለዳ ከአካባቢው ነዋሪዎችና ከወረዳው ኮሙኒኬሽን ያገኘችው መረጃ ያመለክታል፡፡
ማኅበረሰቡ ሰልፍ ወጣው የሕጻኗን መደፈር ምክንያት አደርጎ ቢሆንም፤ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ረቡዕ ዕለት ከ11 ሰዓት ጀምሮ ራሱን “ፋኖ” ብሎ በሚጠራው ተጣቂ ኃይል እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተኩስ ልውውጥ ሲደረግ እንደነበር የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
መከላከያ በደላንታ ወረዳ ዙሪያ ጊዜያዊ ካምፕ እንዳለው የጠቆሙት ነዋሪዎቹ፤ ከታጣቂ ኃይሉ ጋር የተኩስ ልውውጥ መደረጉን ተከትሎ በአካባቢው የተሰማራው የመከላከያ ሰራዊት አካባቢውን ለቆ መውጣቱን ጠቁመዋል፡፡በጉዳዩ ላይ አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው የደላንታ ወረዳ የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያ መዝገበ ፈንታው፤ የመከላከያ አባካቱ ረቡዕ ሰኔ 14/2015 አካባቢውን ለቀው መውጣታቸውን አረጋግጠዋል፡፡
የሰላማዊ ሰልፉ ዋና አላማ “በመከላከያ ሰራዊት አባል ተደፍራለች የተባለችውን ሕጻን ፍትህ እንዲሰጣትና የመከላከያ ሰራዊት ከከተማዋ ይውጣ የሙል አቋም የተንጸባረቀበት እንደሆነ መዝገበ አብራርተዋል፡፡ተድፍራለች የተባለችው የስምንት ዓመት ሕጻን በከተማው ጤና ጣቢያ በሕክምና ላይ መሆኗን የጠቆሙት መዝገበ፤ "በተኩስ ልውውጡ እና በሰላማዊ ሰልፉ የተጎዳ አካል መኖሩን ማረጋጋጥ አልቻልንም" ብለዋል።
Via Addis Maleda
@YeneTube@FikerAssefa
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በአንዲት የስምንት ዓመት ሕጻን ልጅ መደፈሯን ተከትሎ በትናንትናው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ መደረጉ ተሰምቷል።ሕጿኗ የተደፈረችው ረቡዕ ሰኔ 14/ 2015 ማታ 11 ሰዓት አካባቢ ሲሆን፤ የሰልፉ መነሻ ሕጻኗን “የመከላከያ ሰራዊት አባል ነው የደፈራት” በሚል ምክንያት መሆኑን አዲስ ማለዳ ከአካባቢው ነዋሪዎችና ከወረዳው ኮሙኒኬሽን ያገኘችው መረጃ ያመለክታል፡፡
ማኅበረሰቡ ሰልፍ ወጣው የሕጻኗን መደፈር ምክንያት አደርጎ ቢሆንም፤ ከዚሁ ጋር ተያይዞ ረቡዕ ዕለት ከ11 ሰዓት ጀምሮ ራሱን “ፋኖ” ብሎ በሚጠራው ተጣቂ ኃይል እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተኩስ ልውውጥ ሲደረግ እንደነበር የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
መከላከያ በደላንታ ወረዳ ዙሪያ ጊዜያዊ ካምፕ እንዳለው የጠቆሙት ነዋሪዎቹ፤ ከታጣቂ ኃይሉ ጋር የተኩስ ልውውጥ መደረጉን ተከትሎ በአካባቢው የተሰማራው የመከላከያ ሰራዊት አካባቢውን ለቆ መውጣቱን ጠቁመዋል፡፡በጉዳዩ ላይ አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው የደላንታ ወረዳ የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያ መዝገበ ፈንታው፤ የመከላከያ አባካቱ ረቡዕ ሰኔ 14/2015 አካባቢውን ለቀው መውጣታቸውን አረጋግጠዋል፡፡
የሰላማዊ ሰልፉ ዋና አላማ “በመከላከያ ሰራዊት አባል ተደፍራለች የተባለችውን ሕጻን ፍትህ እንዲሰጣትና የመከላከያ ሰራዊት ከከተማዋ ይውጣ የሙል አቋም የተንጸባረቀበት እንደሆነ መዝገበ አብራርተዋል፡፡ተድፍራለች የተባለችው የስምንት ዓመት ሕጻን በከተማው ጤና ጣቢያ በሕክምና ላይ መሆኗን የጠቆሙት መዝገበ፤ "በተኩስ ልውውጡ እና በሰላማዊ ሰልፉ የተጎዳ አካል መኖሩን ማረጋጋጥ አልቻልንም" ብለዋል።
Via Addis Maleda
@YeneTube@FikerAssefa
ዘምዘም ባንክ ለዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ ግንባታ የሚጠቀምበትን ቦታ መረከቡን አስታወቀ!
በኢትዮጽያ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት በመጀመር ፈር ቀዳጅ የሆነው ዘምዘም ባንክ፤ ለዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ ግንባታ የሚውል ቦታ በልደታ ክፍለ ከተማ (ሰንጋ ተራ አካባቢ) መረከቡን አስታውቋል።
ባንኩ ይህን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲስ ሆቴል ባዘጋጀው መድረክ ላይ ሲሆን፤ በመድረኩም የልደታ ክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ተወካይ ጽ/ቤት ኃላፊ ነጂባ አብደላ፣ የዘምዘም ባንክ ቦርድ ዳይሬክተር ሰብሳቢ ዶ/ር ናስር ዲኖ፣ የዘምዘም ባንክ የቦርድ ዳይሬክተር አባላት፣ የባንኩ የሸሪዓ መማክርት አባላት እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተውበታል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጽያ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት በመጀመር ፈር ቀዳጅ የሆነው ዘምዘም ባንክ፤ ለዋና መስሪያ ቤት ሕንጻ ግንባታ የሚውል ቦታ በልደታ ክፍለ ከተማ (ሰንጋ ተራ አካባቢ) መረከቡን አስታውቋል።
ባንኩ ይህን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲስ ሆቴል ባዘጋጀው መድረክ ላይ ሲሆን፤ በመድረኩም የልደታ ክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ተወካይ ጽ/ቤት ኃላፊ ነጂባ አብደላ፣ የዘምዘም ባንክ ቦርድ ዳይሬክተር ሰብሳቢ ዶ/ር ናስር ዲኖ፣ የዘምዘም ባንክ የቦርድ ዳይሬክተር አባላት፣ የባንኩ የሸሪዓ መማክርት አባላት እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተውበታል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሱዳን ተፋላሚዎች ለኢድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል መዳረሻ የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበላቸው፡፡
ጥሪው ያቀረበው የእስልምና ትብብር ድርጅት /OIC/ እንደሆነ ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡
የሱዳን መንግስት ጦር እና በምህፃሩ RSF የተሰኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል ከ2 ወራት በላይ በውጊያ ላይ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ለማድረግ ቢስማሙም በአብዛኛው የተኩስ አቁማቸው ተከባሪ አልነበረም፡፡
ለተኩስ አቁሞቹ መጣስ ተፋላሚዎቹ በአንተ ነህ ፤ አንተ ነህ መካሰሱን ልማዳቸው እንዳደረጉት ይነገራል፡፡
🖋Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
ጥሪው ያቀረበው የእስልምና ትብብር ድርጅት /OIC/ እንደሆነ ሚድል ኢስት ሞኒተር ፅፏል፡፡
የሱዳን መንግስት ጦር እና በምህፃሩ RSF የተሰኘው ፈጥኖ ደራሽ ሀይል ከ2 ወራት በላይ በውጊያ ላይ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡
ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ የተኩስ አቁም ለማድረግ ቢስማሙም በአብዛኛው የተኩስ አቁማቸው ተከባሪ አልነበረም፡፡
ለተኩስ አቁሞቹ መጣስ ተፋላሚዎቹ በአንተ ነህ ፤ አንተ ነህ መካሰሱን ልማዳቸው እንዳደረጉት ይነገራል፡፡
🖋Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎችን “ከቤት ግብር ነጻ ለማድረግ ጥናት እያደረግሁ ነው” አለ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች ከቤት ግብር ነጻ እንዲሆኑ አሊያም መጠነኛ ክፍያ እንዲከፍሉ ለማድረግ ጥናት እያደረገ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የከተማ አስተዳደሩ ከቤት ግብር እስካሁን ድረስ 600 ሚሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰቡን ከንቲባዋ ገልጸዋል።
አዳነች አቤቤ ይህንን ያስታወቁት ለብሔራዊው ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ነው። በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ትላንት ሐሙስ ሰኔ 15፤ 2015 ምሽት የተላለፈው የከንቲባዋ ቃለ ምልልስ ዋነኛ ትኩረቱን ያደረገው፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ የተመን ማሻሻያ ባደረገበት የቤት ግብር አፈጻጸም ላይ ነው። የከተማ አስተዳደሩ ይህን ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ፤ የመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ጭማሪ መታየቱ እና አዲሱ ተመን “በነዋሪዎች ላይ ኢኮኖሚያዊ ጫና ያመጣል” መባሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆኖ ከርሟል።
የከተማይቱ ከንቲባ የግብር ተመን ማሻሻያው በራሱ የኑሮ ውድነትን ያባብሳል ብሎ ለማመን እንደሚያስቸግራቸው ገልጸዋል። “እንዴት ነው የአዲስ አበባን ህዝብ እቺን ግብር በማሻሻል የኑሮ ውድነትን ጫና የምናመጣበት? አንደኛ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ላይ አይደለም ይሄ ሁኔታ እየታየ ያለው። የተሻለ ገቢ ያለው ነው የግብር አከፋፈሉን እየተቃወመው ያለው። ሚዲያም የመክፈል አቅም ያለው እርሱ ነው” ሲሉ “በርካታ የማህበረሰብ ክፍል” የግብር ተመኑ ላይ ተቃውሞ እንደሌለው ተናግረዋል።
ሙሉ ዘገባው: https://ethiopiainsider.com/2023/11260/
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች ከቤት ግብር ነጻ እንዲሆኑ አሊያም መጠነኛ ክፍያ እንዲከፍሉ ለማድረግ ጥናት እያደረገ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የከተማ አስተዳደሩ ከቤት ግብር እስካሁን ድረስ 600 ሚሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰቡን ከንቲባዋ ገልጸዋል።
አዳነች አቤቤ ይህንን ያስታወቁት ለብሔራዊው ቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ነው። በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ትላንት ሐሙስ ሰኔ 15፤ 2015 ምሽት የተላለፈው የከንቲባዋ ቃለ ምልልስ ዋነኛ ትኩረቱን ያደረገው፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ የተመን ማሻሻያ ባደረገበት የቤት ግብር አፈጻጸም ላይ ነው። የከተማ አስተዳደሩ ይህን ማሻሻያ ማድረጉን ተከትሎ፤ የመኖሪያ ቤቶች ኪራይ ጭማሪ መታየቱ እና አዲሱ ተመን “በነዋሪዎች ላይ ኢኮኖሚያዊ ጫና ያመጣል” መባሉ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆኖ ከርሟል።
የከተማይቱ ከንቲባ የግብር ተመን ማሻሻያው በራሱ የኑሮ ውድነትን ያባብሳል ብሎ ለማመን እንደሚያስቸግራቸው ገልጸዋል። “እንዴት ነው የአዲስ አበባን ህዝብ እቺን ግብር በማሻሻል የኑሮ ውድነትን ጫና የምናመጣበት? አንደኛ ዝቅተኛ ገቢ ያለው ላይ አይደለም ይሄ ሁኔታ እየታየ ያለው። የተሻለ ገቢ ያለው ነው የግብር አከፋፈሉን እየተቃወመው ያለው። ሚዲያም የመክፈል አቅም ያለው እርሱ ነው” ሲሉ “በርካታ የማህበረሰብ ክፍል” የግብር ተመኑ ላይ ተቃውሞ እንደሌለው ተናግረዋል።
ሙሉ ዘገባው: https://ethiopiainsider.com/2023/11260/
@YeneTube @FikerAssefa
"በኢንተርኔት ላይ የተጣለው ዕቀባ መንግስትን እንጂ እኔን አይመለከትም" -ኢትዮ-ቴሌኮም
የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ "በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የተጣለው ዕቀባ መንግስትን እንጂ" እርሳቸው የሚመሩት ተቋምን እንደማይመለከት ተናግረዋል፡፡ፍሬሕይወት ይህን የተናገሩት የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ባቀረቡበት ወቅት ነው፡፡
የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀማቸውን ያቀረቡት ስራ አስፈፃሚዋ ተቋሙ አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግና የተጠቃሚን ቁጥር ለመጨመር በተለያዩ የኔት ወርክ ደረጃዎች ወደ ሕዝቡ ለመድረስ መስራቱን አመልክቷል፡፡
በዚህም ከ84 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ማፍራት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ የመንግስትና የንግድ ተቋማት የክፍያ ስርዓታቸውን በቴሌ ብር እንዲፈፅሙ በማድረግ 30.5 ሚሊየን ብር በላይ የቴሌ ብር ተጠቃሚዎችን ማፍራት እንደቻሉ የጠቀሱት ፍሬሕይወት በዚህም 394.7 ቢሊየን ብር በላይ በቴሌ ብር ግብይት መፈፀሙን ስራ ተናግረዋል፡፡
ከስራ አስፈፃሚዋ ሪፖርት በኋላም ከቋሚ አባላቱ በኩል የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ ‹ ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለማስጀመር ምን እየተሰራ ነው› ፤ " ገደብ የተጣለበት ኢንተርኔት ተቋሙ ለሚያካሄደው ስራዎች እንቅፋት እየሆነ ነው ይህን ለመቅረፍ ምን እየተሰራ ነው" የሚሉት ይገኙበታል፡፡
ኢትዮ-ቴሌኮም በጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተቋረጠውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለመገንባት ተቋሙ ጥረት እያደረገ መሆኑ የጠቀሱት ስራ አስፈፃሚዋ የተወሰኑ ቦታዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገልፀዋል፡፡በቴሌኮም መሰረተ ልማት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችንና ስርቆቶችን ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ መሆኑን ሀላፊዋ ጠቅሰዋል፡፡
"በኢንተርኔት ላይ የተጣለው ገደብ ተቋሙን የሚመለከት ሳይሆን በመንግስት አካል የተጣለ ገደብ ስለሆነ ከሚመለከተው አካል በሚሰጥ ፍቃድ የሚነሳ መሆኑን" ስራ አስፈፃሚዋ አብራርተዋል፡፡የትኛው የመንግስት አካል እንደሆነ ግን ከመግለፅ ተቆጥበዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ "በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የተጣለው ዕቀባ መንግስትን እንጂ" እርሳቸው የሚመሩት ተቋምን እንደማይመለከት ተናግረዋል፡፡ፍሬሕይወት ይህን የተናገሩት የተቋማቸውን የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰኔ 16 ቀን 2015 ዓ.ም ባቀረቡበት ወቅት ነው፡፡
የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀማቸውን ያቀረቡት ስራ አስፈፃሚዋ ተቋሙ አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግና የተጠቃሚን ቁጥር ለመጨመር በተለያዩ የኔት ወርክ ደረጃዎች ወደ ሕዝቡ ለመድረስ መስራቱን አመልክቷል፡፡
በዚህም ከ84 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ማፍራት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ የመንግስትና የንግድ ተቋማት የክፍያ ስርዓታቸውን በቴሌ ብር እንዲፈፅሙ በማድረግ 30.5 ሚሊየን ብር በላይ የቴሌ ብር ተጠቃሚዎችን ማፍራት እንደቻሉ የጠቀሱት ፍሬሕይወት በዚህም 394.7 ቢሊየን ብር በላይ በቴሌ ብር ግብይት መፈፀሙን ስራ ተናግረዋል፡፡
ከስራ አስፈፃሚዋ ሪፖርት በኋላም ከቋሚ አባላቱ በኩል የተለያዩ ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ ‹ ጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለማስጀመር ምን እየተሰራ ነው› ፤ " ገደብ የተጣለበት ኢንተርኔት ተቋሙ ለሚያካሄደው ስራዎች እንቅፋት እየሆነ ነው ይህን ለመቅረፍ ምን እየተሰራ ነው" የሚሉት ይገኙበታል፡፡
ኢትዮ-ቴሌኮም በጦርነት በነበረባቸው አካባቢዎች የተቋረጠውን የቴሌኮም አገልግሎት መልሶ ለመገንባት ተቋሙ ጥረት እያደረገ መሆኑ የጠቀሱት ስራ አስፈፃሚዋ የተወሰኑ ቦታዎች አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገልፀዋል፡፡በቴሌኮም መሰረተ ልማት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችንና ስርቆቶችን ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ መሆኑን ሀላፊዋ ጠቅሰዋል፡፡
"በኢንተርኔት ላይ የተጣለው ገደብ ተቋሙን የሚመለከት ሳይሆን በመንግስት አካል የተጣለ ገደብ ስለሆነ ከሚመለከተው አካል በሚሰጥ ፍቃድ የሚነሳ መሆኑን" ስራ አስፈፃሚዋ አብራርተዋል፡፡የትኛው የመንግስት አካል እንደሆነ ግን ከመግለፅ ተቆጥበዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
ኦነግ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ሊያከብር ነዉ!
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ለኦሮሚያ የሰላም ችግር መፍትሄው ሰላማዊ ውይይት ነው አሉ፡፡ አቶ ዳውድ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መንግስት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ለዉይይት መቀመጥ አለበት ብለዋል።አቶ ዳውድ፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ መከበር የሚጀምረውን የኦነግ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት ለመገናኛ ብዙሃንን ጠርተው መግለጫ ሲሰጡ፤ ከአምስት ዓመታት በፊት በፓርቲያቸውና በመንግስት መካከል የተፈረመው ስምምነት “መጣሱ” ላለፉት አምስት ዓመታት በኦሮሚያ ለታየው አለመረጋጋት ዋናው ምክኒያት ነው ብለዋል፡፡
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ለኦሮሚያ የሰላም ችግር መፍትሄው ሰላማዊ ውይይት ነው አሉ፡፡ አቶ ዳውድ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መንግስት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ለዉይይት መቀመጥ አለበት ብለዋል።አቶ ዳውድ፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ መከበር የሚጀምረውን የኦነግ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት ለመገናኛ ብዙሃንን ጠርተው መግለጫ ሲሰጡ፤ ከአምስት ዓመታት በፊት በፓርቲያቸውና በመንግስት መካከል የተፈረመው ስምምነት “መጣሱ” ላለፉት አምስት ዓመታት በኦሮሚያ ለታየው አለመረጋጋት ዋናው ምክኒያት ነው ብለዋል፡፡
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ሊፍት የሚሰጡ መስለው ዝርፊያ የፈፀሙ ሁለት ወንጀል ፈፃሚዎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ!
ወ/ሮ በላይነሽ ሸዋዓለም የተባሉ ግለሰብ ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7 ሰዓት ከ 50 ላይ ከጦር ኃይሎች ወደ አየር ጤና ትንስፖርት በመጠበቅ ላይ እንዳሉ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2 አ/አ 02402 ቶዮታ መኪና እቆሙበት ስፍራ መድረሱን ተከትሎ ከግል ተበዳይ ጋር ትራንስፖርት የሚጠብቅ መስሎ የቆመው ግለሰብ ተሽከርካሪውን ሊፍት ጠይቆ በማስቆም የግል ተበዳይም እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
ትንሽ እንደተጓዙ አጉስታ ከሚባለው ስፍራ ሲደርሱ ሊፍት የጠየቀው ግለሰብ ወርቅ ጠፋኝ በማለት ከሹፌሩ ጋር በመተባበር ግለሰቧን በማደናገር እና በማስጨነቅ 5 ግራም ባለ 21 ካራንት የጣት ቀለበት እና 9ሺ ብር ይዘርፋሉ፡፡
በስራ ላይ የነበሩ የፖሊስ አባላት እና በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ግለሰቧ ያሰሙትን የድርሱልኝ ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ተጠርጣሪዎቹን እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል፡፡
ወንጀል ፈፃሚዎች ልዩ ልዩ ስልቶች በመጠቀም ወንጀል እንደሚፈፅሙ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ ፖሊስ መልዕክቱን እያስተላለፈ እነዚህን ወንጀል ፈፃሚዎች በመያዝ ትብብር ላደረጉ የአካባቢው ሰዎች ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
ምንጭ ፡- አ.አ ፖሊስ
@YeneTube @FikerAssefa
ወ/ሮ በላይነሽ ሸዋዓለም የተባሉ ግለሰብ ሰኔ 15 ቀን 2015 ዓ/ም ከቀኑ 7 ሰዓት ከ 50 ላይ ከጦር ኃይሎች ወደ አየር ጤና ትንስፖርት በመጠበቅ ላይ እንዳሉ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 2 አ/አ 02402 ቶዮታ መኪና እቆሙበት ስፍራ መድረሱን ተከትሎ ከግል ተበዳይ ጋር ትራንስፖርት የሚጠብቅ መስሎ የቆመው ግለሰብ ተሽከርካሪውን ሊፍት ጠይቆ በማስቆም የግል ተበዳይም እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
ትንሽ እንደተጓዙ አጉስታ ከሚባለው ስፍራ ሲደርሱ ሊፍት የጠየቀው ግለሰብ ወርቅ ጠፋኝ በማለት ከሹፌሩ ጋር በመተባበር ግለሰቧን በማደናገር እና በማስጨነቅ 5 ግራም ባለ 21 ካራንት የጣት ቀለበት እና 9ሺ ብር ይዘርፋሉ፡፡
በስራ ላይ የነበሩ የፖሊስ አባላት እና በአካባቢው የነበሩ ሰዎች ግለሰቧ ያሰሙትን የድርሱልኝ ጥሪ አፋጣኝ ምላሽ በመስጠት ተጠርጣሪዎቹን እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቋል፡፡
ወንጀል ፈፃሚዎች ልዩ ልዩ ስልቶች በመጠቀም ወንጀል እንደሚፈፅሙ ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ ፖሊስ መልዕክቱን እያስተላለፈ እነዚህን ወንጀል ፈፃሚዎች በመያዝ ትብብር ላደረጉ የአካባቢው ሰዎች ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
ምንጭ ፡- አ.አ ፖሊስ
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የጀርመን ምክር ቤት በተለያዩ ሙያ የሰለጠኑ ከአዉሮጳ ህብረት ሃገራት ዉጭ የሆኑ ሰራተኞች ወደ ጀርመን እንዲገቡ የሚፈቅደዉን አዲስ ደንብ ዛሬ አፀደቀ።
አዲሱ ደንብ ባለሙያዎች፣ የጀርመንኛና የእንግሊዝኛ ቋንቋ እስከቻሉ ድረስ ያለ ብዙ ዉጣ ዉረድ ወደ ጀርመን እንዲገቡና ጀርመን ዉስጥ እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነዉ። ይህ ደንብ በጀርመን ለሚገኙ በርካታ ስደተኞች እድል የሚሰጥ ነዉ። በካናዳ ደንብና አሰራር መሠረት የተቀረፀ እንደሆነ የሚነገረዉ ደንብ በተለይ እንደ መስተንግዶ፣ ጤና፣ ግንባታና ቴክኖሎጂን በመሳሰሉ መስኮች ጀርመን ያለባትን የባለሙያ እጥረት ለማቃለል ይረዳል ተብሏል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
አዲሱ ደንብ ባለሙያዎች፣ የጀርመንኛና የእንግሊዝኛ ቋንቋ እስከቻሉ ድረስ ያለ ብዙ ዉጣ ዉረድ ወደ ጀርመን እንዲገቡና ጀርመን ዉስጥ እንዲሰሩ የሚፈቅድ ነዉ። ይህ ደንብ በጀርመን ለሚገኙ በርካታ ስደተኞች እድል የሚሰጥ ነዉ። በካናዳ ደንብና አሰራር መሠረት የተቀረፀ እንደሆነ የሚነገረዉ ደንብ በተለይ እንደ መስተንግዶ፣ ጤና፣ ግንባታና ቴክኖሎጂን በመሳሰሉ መስኮች ጀርመን ያለባትን የባለሙያ እጥረት ለማቃለል ይረዳል ተብሏል።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች
የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar
Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር
Contact Us:
@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58
☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇
🤳ስልክ ቁጥራችን 9445
Website
www.sabinaadvisors.com
👇👇 ለበለጠ መረጃ 👇👇👇
👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602
ከታላቅ አክብሮት ጋር !!!
https://tttttt.me/sabinaadvisor
https://www.facebook.com/sabinaadvisor
Forwarded from YeneTube
#ADVERTISEMENT
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ
📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠
💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል
💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ
ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
Forwarded from YeneTube
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው
Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy
Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL
Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
Forwarded from YeneTube
ኢትዮጵያዊ መጻሕፍትን በኢቡክ እና በትረካ ለማግኘት ቱባ መተግበሪያን ያውርዱ!
የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!
Download Tuba: https://tuba.et
@tuba_books @tuba_books
የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!
Download Tuba: https://tuba.et
@tuba_books @tuba_books