YeneTube
117K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
በአማራ ክልል ስር ራሱን "የወልቃይት ጠገዴ ዞን" በማለት ያዋቀረው አስተዳደር ምክትል ሊቀመንበር ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ከግጭት ማቆም ስምምነቱ በኋላ አስተዳደሩ ከወልቃይት ጠገዴ አካባቢ የትግራይ ተወላጆችን አላፈናቀለም በማለት ማስተባበላቸውን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል።

ከአካባቢው ለቀው የሚሄዱ የትግራይ ተወላጆች "በራሳቸው ፍቃድ ብቻ" ለቀው የሚሄዱ መኾናቸውን ደመቀ ጠቅሰው፣ በአካባቢው በርካታ የትግራይ ተወላጆች አኹንም እየኖሩ መኾኑን ማንም አካል በአካል መጥቶ ማረጋገጥ ይችላል ማለታቸውን ዘገባው አመልክቷል።

ሂውማን ራይትስ ዎችና አምነስቲ ኢንተርናሽናል ኮሎኔል ደመቀ አኹንም የትግራይ ተወላጆችን ከአካባቢው በግዳጅ ያፈናቅላሉ በማለት በቅርቡ ላቀረቡባቸው ውንጀላ፣ ድርጅቶቹ በወልቃይት ጉዳይ ላይ "የሕወሃት ቃል አቀባይ እንጂ የመብት ተሟጋቾች" አልኾኑም በማለት መክሰሳቸውን ዘገባው ጨምሮ ጠቅሷል።የወልቃይት ጥያቄ ከሕዝበ ውሳኔ ይልቅ፣ ታሪክንና ሕግን መሠረት ያደረገ ሕጋዊ ምላሽ እንዲሰጠው እንደሚፈልጉ ደመቀ ተናግረዋል ተብሏል።

@YeneTube @FikerAssefa
👍1
በወላይታ ዞን የተካሄደው የሕዝበ ውሳኔ ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ!

በወላይታ ዞን የተካሄደው ዳግም የሕዝበ ውሳኔ ምርጫ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ያለምንም ጸጥታ ችግር መጠናቀቁን የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አክሊሉ ለማ ገለጹ።

ዋና አስተዳዳሪው ጥር 29/2015 ዓ.ም በተካሄደው ሕዝበ ውሳኔ ላይ የተፈጸሙ የሕግ ጥሰቶች እንዳይደገሙ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መሰራታቸውን ተናግረዋል።

በመጀመሪያው ሕዝበ ውሳኔ የሕግ ጥሰት የፈጸሙ አካላት ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ስህተቶች እንዳይደገሙ ከምርጫ ቦርድ ጋር በመሆን ዘርፈ ብዙ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።

በአንድ ሺሕ 812 ምርጫ ጣቢያዎች የጸጥታ አካላት መሰማራታቸውንም ገልጸዋል፡፡ከባለፈው ተሞክሮ በመነሳት መጨናነቅ በተፈጠረባቸው ምርጫ ጣቢያዎች ተጨማሪ እንዲዘጋጁ መደረጉንም አንስተዋል፡፡

Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa
       👉   _ አስደሳች ዜና

   በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
       አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።

መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉  _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና  ::
👉  _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
   👉  _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
  👉  _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር  እና በሌሎች ነገሮች።
   _  👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
  👉  _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
    👉_  ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና         
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
  👉   _  አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
  👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
   👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ  ንግድ -ግብርና  ወይም በትምህርት ዙሪያ
  👉 _  በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ  ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉_  በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
     👉_  ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
      👉_  ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉 _  እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
  👉  _  ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።

አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ

ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ

የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
  እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
        ☎️  0912718883
               0917040506
👍1
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ

መሥፈርቶች

የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች

የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar

Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር


Contact Us:

@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58

☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇

🤳ስልክ  ቁጥራችን 9445



Website
www.sabinaadvisors.com
    👇👇  ለበለጠ መረጃ 👇👇👇

👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ  7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር  702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602

ከታላቅ አክብሮት ጋር   !!!

https://tttttt.me/sabinaadvisor

https://www.facebook.com/sabinaadvisor
#ADVERTISEMENT

👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ

📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠

💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል

💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ

ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ

https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው

Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy

Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL

Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
ኢትዮጵያዊ መጻሕፍትን በኢቡክ እና በትረካ ለማግኘት ቱባ መተግበሪያን ያውርዱ!

የሚወዷቸውን መጻሕፍት በተመጣጣኝ ዋጋ ቱባ ላይ ያንብቡ!

Download Tuba: https://tuba.et

@tuba_books @tuba_books
ቦርዱ በዎላይታ ዞን የተካሄደውን የህዝበ ውሳኔ ምርጫ አጠቃላይ ውጤት ሰኔ 19 ላይ ይፋ እንደሚያደርግ አስታወቀ!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ኢትዮጵያን ክልል ለመመስረት በዎላይታ ዞን የተካሄደውን ኹለተኛ ዙር የሕዝበ ውሣኔ ምርጫ ድምጽ አጠቃላይ ውጤት ሰኔ 19/2015 ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል።የቦርዱ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ትናንት ሰኔ 12/2015 በዎላይታ ዞን የተካሄደውን ኹለተኛ ዙር የሕዝበ ውሣኔ ምርጫ መጠናቀቅ አስመልክቶ ማምሻውን ለመገናኛ ብዙሀን መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸውም፤ በወላይታ ዞን በተካሄደው ድጋሚ የህዝበ ውሳኔ ምርጫ የመራጮች ተሳትፎ የተረጋገጠበት መሆኑን ገልጸዋል።በዞኑ የሚገኙ ኹሉም የምርጫ ጣቢያዎች ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከ20 ደቂቃ ላይ የምርጫ ሂደቱን ማጠናቀቃቸውን የገለጹት ሰብሳቢዋ፤ የመምረጥ ዕድል ላላገኙ መራጮች 12 ሰዓት ላይ መጠናቀቅ የነበረበትን የምርጫ ሂደት ወደ አንድ ሰዓት ቦርዱ ማራዘሙን ተናግረዋል።

በመሆኑም እስከ አንድ ሰዓት ከ20 ድረስ በምርጫ ጣቢያዎች መገኘት የቻሉ ኹሉም መራጮች ድምፅ ሳይሰጡ አለመመለሳቸውን ገልጸዋል።ጣቢያዎቹ ወደ ድምፅ ቆጠራ ሂደት የገቡ ሲሆን፤ እስከ ዛሬ ጧት ድረስ ቆጠራው የሚቀጥል ይሆናል ብለዋል።

ቦርዱ በ12 ማዕከላት እና በ1 ሺሕ 812 የምርጫ ጣቢያዎች ላይ 9 ሺሕ 60 የምርጫ አስፈፃሚዎችን መድቦ መንቀሳቀሱን ያስታወቁት ሰብሳቢዋ፤ "በኹሉም የምርጫ ጣቢያዎች ከአስፈፃሚዎች ጋር ተያይዞ የቀረበ ችግር የለም።" ሲሉ ገልጸዋል።ቦርዱ ምርጫውን ለምታዘቡ ለ2 የአገር ውስጥ ተቋማትና ለ206 ታዛቢዎች እውቅና በመስጠት ከእነዚህ ውስጥ 168 ታዛቢዎችን በዞኑ በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች ላይ ማሰማራቱን ገልጸዋል።

የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን 7 የሰብዓዊ መብት ተከታታዮችን ማሰማራቱም ተገልጿል።ሰብሳቢዋ መራጮች ለ6 ወር በአካባቢው መቆየታቸውን የማያሳይ መታወቂያ ይዘው መገኘታቸው፣ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ መራጮች መታወቂያ ይዘው መገኘታቸው፣ በሶዶ ዙሪያ ወረዳ ድልቦአውጥሮ 1 የምርጫ ጣቢያ ላይ አንድ ግለሰብ ባዶ መታወቂያ ከቀበሌ አውጥቶ ሲሞላ እጅ ከፍንጅ መያዙን ገልጸዋል።

በተጨማሪም፤ በሁምቦ ምርጫ ጣቢያ አስፈፃሚ ሳይሆን የሌላ ሰው ባጅ አንጠልጥሎ በክትትል መያዙን እና በገሱባ ምርጫ ጣቢያ ላይ ስርዝ ድል ያለበት መታወቂያ ይዞ የተገኘ ግለሰብ መኖራቸው በሕዝበ ውሳኔው የምርጫ ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች  መሆናቸውንም አብራርተዋል።

ከመታወቂያ ጋር ተያይዞ ያጋጠሙ ችግሮችን በምስክርና ተጨማሪ ሰነድ እንዲያቀርቡ በማድረግ ችግሩ ተፈትቶ ድምፅ መስጠታቸውን የተናገሩ ሲሆን፤ እጅ ከፍንጅ የተያዙ አካላት ደግሞ ወደ ፖሊስ መተላለፋቸውን ገልጸዋል።እስከቀኑ 8 ሰዓት ድረስ 514 ሺሕ 620 መራጮች መሳተፋቸውንም ሰብሳቢዋ በመግለጫቸው ማስታወቃቸውን ደሬቴድ ዘግቧል።

በጣቢያዎቹ የሚከናወነው የድምጽ ቆጠራ እንደተጠናቀቀም በየምርጫ ጣቢያው ጊዜያዊ ውጤት የሚለጠፍ ሲሆን፤ በመቀጠልም የድምፅ መስጫ ወረቀቶቹ ወደ ዞን ማስተባበሪያ ቢሮ ተሰብስበው የውጤት ማዳመር ተሰርቶ ጊዜያዊ ውጤት በዞን ደረጃ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል።ቦርዱ ሰኔ 19 ላይ አጠቃላይ ውጤት ይፋ እንደሚያደርግ የገለጹት ሰብሳቢዋ፤ ከተቻለም ከተገለጸው ቀን ቀደም ብሎ ውጤት ለመግለፅ ጥረት እንደሚደረግም ተናግረዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
1
የአለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ያቋረጠውን የምግብ እርዳታ ስርጭት በሃምሌ ወር እንደሚጀምር ገለጸ!

ድርጅቱ በትግራይ ክልል በግንቦት ወር በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ደግሞ በሰኔ ወር የእርዳታ እህል ስርቆት ተበራክቷል በሚል የምግብ ድጋፉን ማቋረጡ ይታወሳል።አሜሪካም እንዲሁ የሰብአዊ ድጋፍ ከተቸገሩ ዜጎችን እየተነጠቀ መሆኑን በመጥቀስ ድጋፏን ማቆሟ አይዘነጋም።

የአለም ምግብ ፕሮግራም እርዳታው የሚደርሳቸው ሰዎች የሚለዩበት መንገድ እንዲስተካከል ያሳሰበ ሲሆን፥ ተረጂዎችን በመለየቱ ሂደት ከፍተኛ ድርሻ ሊኖረኝ ይገባል ብሏል።በኢትዮጵያ ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሰብአዊ ድጋፍ የሚሹ ሲሆን፥ የአለም ምግብ ፕሮግራም ለ6 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን ሬውተርስን ጠቅሶ አል አይን ዘግቧል።

@YeneTube @FikerAssefa
ለሽረ ዕደስላሴ አዋሳኝ በሆኑት በሽራሮ እና ማይፀብሪ አካባቢዎች በኤርትራ ሰራዊት ተደጋጋሚ ትንኮሳ እየደረሰ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡

የኤርትራ ሰራዊት ከሽራሮ 17 ኪሎ ሜትር ድረስ ተቆጣጥሮ በመያዝ በርካታ ግፎችን በትግራይ ህዝብ ላይ እየፈፀመ እንደሚገኝ ተገልፃል፡፡የሽረ እዳስላሴ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ተፈሪ ሀይለመለኮት ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት፣የኤርትራ ሰራዊት ከፍተኛ ትንኮሳ በየቀኑ እንደደሚፈፅማባቸው አስታውቀዋል፡፡

የኤርትራ ሰራዊት በባድመ፣ገምሀሎ እና በሽራሮ በኩል 17 ኪሎ ሜትር ድረስ በመዝለቅ ከብቶች የመዝረፍ፣ የመግደል እና ለእርሻ የተሰማሩ ሰዎች የመግድል እንቅስቃሴ አሁንም ተባብሶ እንደቀጠለ ገልፀውልናል፡፡

በማይፀበሪም በተለያዩ አከባቢዎች ከፍተኛ የሆነ ትንኮሳ እየደረሰበት እንደሚገኝ ምክትል ከንቲባው ለጣብያችን ተናግረዋል፡፡

ህብረተሰቡ በዚህ ድርጊት በከፍተኛ ሁኔታ የተማረረ መሆኑን የገለጹት ምክትል ከንቲባው፣ አሁንም ድረስ በሚድርስበት ጥቃት ክፉኛ እንደተጎዳ ተናግረዋል፡የክልሉ መንግስት በሰላም ስምምነቱ ላይ ባለው አመኔታ ነገሮችን በትዕግስት እያለፈ እንደሚገኝም ጨምረው ገልጸዋል፡፡

[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚሰሩ ባለሀብቶች ወደ እንግሊዝ ሀገር ከታሪፍ ነፃ ገበያ ምርቶቻቸውን ሊያቀርቡ ነው!

የታዳጊ ሀገራት አምራቾች በዩናይትድ ኪንግደም ገበያ ምርቶቻቸውን ከታሪፍ ነፃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የመክፈቻ መርሃ ግብር በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተካሂዷል።

በፕሮግራሙ መክፈቻ ላይ የተገኙት የዩናይትድ ኪንግደም የንግድ ሚኒስቴር ናይጄል ሀድልስተን የታዳጊ ሀገራት ነፃ የንግድ ፕሮግራም በ65 የዓለም ሀገራትና በ37 የአፍሪካ ሀገራት የሚጀመር መሆኑን ገልፀው በኢትዮጵያ በአልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ እንዲሁም በሌሎች የማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች ምርት የተሰማሩ አምራቾች በዩናይትድ ኪንግደም ገበያ ላይ ምርቶቻቸውን በነፃ እንዲያቀርቡ ያግዛል ብለዋል።

Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
በቦረና ዞን በድርቅ ለተጠቁ ሰዎች ሲደርስ የነበረው ሰብዓዊ ድጋፍ መቋረጡ ተገለጸ፡፡

በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ሲቀርብ የነበረው ሰብዓዊ ድጋፍ መሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መቋረጡን የቦረና ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አብዱልሰላም ዋሪዮ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡

የድርቁ አስከፊነት በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ከተሰማ በኋላ ሲደረግ የነበረው ሰብዓዊ ድጋፍ መልካም እንደነበረ የገለጹት ምክትል አስተዳዳሪው ነገር ግን ለአምስት ተከታታይ የዝናብ ወቅቶች ተቋርጦ የነበረው ዝናብ መዝነብ ከጀመረ በኋላ ሲደረግ የነበረው ድጋፍ መቋረጡን አስረድተዋል፡፡አሁን ላይ መጠነኛ ድጋፍ እየተደረገ ያለው መንግሥታዊ ባልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ብቻ መሆኑን አስታውሰው በሌሎች አካላት ሲደረግ የነበረው ሰብዓዊ ድጋፍ ግን ሙሉ ለሙሉ መቋረጡን አክለው ተናግረዋል፡፡

ከተረጂዎቹ ቁጥር ብዛት አንጻር በአንድ ብቻ መንግሥታዊ ያልሆን ድርጅት የሚደረገው ድጋፍ እጅግ አነስተኛ ነው ያሉት አቶ ዋሪዮ በዚህም ምክንያት በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚገኙ ተረጂዎች ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውንም ነው የገለጹት፡፡በቦረና ዞን የሚኖሩ የአካባቢው ነዋሪዎች በብዛት አርብቶ አደር በመሆናቸው እና በድርቁ ምክንያት ከ3 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ የቤት እንስሳቶች መሞታቸውን ተከትሎ ጉዳት የደረሰባቸው የማህበረሰብ ክፍሎችን መልሶ ለማቋቋም እጅግ ፈታኝ መሆኑ በተደጋጋሚ ጊዜ መገለጹ ይታወሳል።

[አሐዱ]
@YeneTube @FikerAssefa
የጣሪያ እና ግድግዳ ግብርን ምክንያት በማድረግ የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት እንደማይቻል ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ!

የጣሪያ እና ግድግዳ ግብርን ምክንያት በማድረግ የቤት ኪራይ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት እንደማይቻል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ “ከጣሪያ እና ግድግዳ ግብር ጋር በተያያዘ አንዳንድ አከራዮች በተከራዮች ላይ የዋጋ ጭማሪ እያደረጉ መሆኑን በተደረገ ክትትል ደርሰንበታል” ብሏል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የካቲት 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ውይይት ማንኛውም አከራይ የቤት ኪራይ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ መጨመር የማይቻል መሆኑን መወሰኑንም አስታውሷል:: በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ በወሰነው ውሳኔ መሰረት ማንኛውም አከራይ የቤት ኪራይ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ መጨመርም ሆነ ተከራይ ማስወጣት እንደማይቻል ከከተማ አስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa
👍1
       👉   _ አስደሳች ዜና

   በተለያዩ መናፍስትና አጋንንት ውለሽ አይነጥላ ገርጋሪ በሽታወች ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ሀገር በቀል በሆኑና ከአባቶቻችን ባገኘናቸው ጥበቦች እያገለገልን ቆይተናል።
       አሁን ደግሞ ለየት ያሉና በከፍተኛ ጥንቃቄ በሚሰሩ
ከሱዳን ከሳውዲ አረቢያና ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በምናስመጣቸው ፍቱን በሆኑ መድሀኒቶችና ገቢሮች የወገኖቻችን ችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ዝግጅታችን ጨርሰናል።

መሪጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ
ማእከል
👉  _ለመካንነት ችግር በልጅ እራብ በልጅ ናፍቆት ለምትሰቃዩ ወገኖቸ አስደሳች ዜና  ::
👉  _ለህገጠብቅ እየሔደ እየሔደይ የምንለውን ችግር ለመፍታት በታማኝነት ለመኖር አስተማማኝ የሱዳን መፍትሔ ::
   👉  _ለስንፈተወሲብ ስንፈተወሲብ አራት አይነት ችግር ነው መቸኮል ፈፅሞ አለመነሳት ተነስቶ ዳር ሲደርስ ባዶ መሖን ሲነሳ ጥንካሬ ማጣት መልፈስፈስ በአስተማማኝ ከችግሩ ነፃ ይሆናሉ_
  👉  _መስተፋቅር በተለያየ አይነት ማለትም ለህዝብ ለሚፈልጉት ሰው ብቻ እንዲሁም ሌሎች በልዩ ሁኔታ። ለምሳሌ በማየት በመሳቅ እንዲሁም በንግግር  እና በሌሎች ነገሮች።
   _  👉የገቢያ በጥንቃቄ ለሱቅ ለሆቴል ለመጋዘን ለማንኛውም አይነት የገብያ ቦታ ።
  👉  _ለሀብት ለለውጥ ለእድገት::
    👉_  ራስወን ከማንኛውም ሊጎዳወት ከሚችሉና         
ከሚያስብ ነገር መጠበቂያ።
  👉   _  አሁን ሚኖሩበት ቦታ ወይም ሀገር አልመቸወት ብሎ ከሆነና በህይወትወ ደስታ ርቆወት ከሆነ የትኛው ቦታ ቢኖሩ መልካም እንደሆነ ማሳየትና ተለውጠው ደስተኛ ሚሆኑባቸውን ሁኔታወች ማመቻቸት።
  👉_ የተበታተነ ሀሳብና ጭንቀት ነገሮችን የመወሰን ችግር ካለብወት ያማክሩን
   👉_አሁን በሚሰሩት ስራ ውጤታማ ካልሆኑ ሊለወጡበትና ውጤታማ ሚሆኑባቸውን ስራወች ማመቻቸት ለምሳሌ  ንግድ -ግብርና  ወይም በትምህርት ዙሪያ
  👉 _  በትዳርወ በገቢያ በስራ በልጅ ወይም በፍቅረኛወ ዙሪያ የሚገረግሩ  ማንኛውንም አይነት ችግሮች አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉_  በሚሰሩበት መስሪያ ቤት ወይም ድርጅት የስልጣን እድገት ቢፈልጉ ያማክሩን።
     👉_  ተናግረው አለመደመጥና አለማሳመን ችግር ካለብወ አንደበትወ ተወዳጅና እርስወ ያሉበት ነገር ሁሉ ተፈላጊ ሚያደርጉ ነገሮችን መስራት።
      👉_  ሰው የተሰበሰበበት ቦታ ወይም መድረክ ላይ ለመናር ሚፈሩ ከሆነና በራስ መተማመን ከሌለወት ያማክሩን።
ለትምሕርት ለሽምደዳ የተማሩትን ለመርሳት ችግር አስተማማኝ መፍትሔ ::
   👉 _  እለታውዊ እጣወች ማይወጡለወት ከሆነ ማለትም እቁብና የመሳሰሉት አስተማማኝ በሆነ መልኩ እንሰራለን።
  👉  _  ሚፈልጉትን ሁሉ ያማክሩን እኛ ጋ የሌሉ ነገሮች የሉም። በታማኝነትና በግልፅነት እናግዝወታለን። ለስራችንም 100% ዋስትና እንሰጣለን። ለሚያገኟቸው ማንኛውም አይነት አገልግሎቶች ውጤቱን እንዳዩ ክፍያ ይፈፅማሉ።

አድራሻ ባሕርዳር ቀበሌ 11 ዲያስቦራ በአዲሱ አስፓልት ንግድ ባንኩ ህንፃ

ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አቦ

የቲክቶክ
https://vm.tiktok.com/ZM2Y2h3Tx/
  እኒህን እና ሌሎች አገልግሎቶችን
ለማግኔት ይደውሉ
        ☎️  0912718883
               0917040506
👍1👎1
የሥራ ቪዛ ቼክ ሪፐብሊክ

መሥፈርቶች

የታደሰ ፖስፖርት እድሜ ከ 19_49
ነርስ
የ ኮንስትራክሽን ስራዎች
የ ፊኒሽንግ ስራዎች
አጠቃላይ የብረታብረት ብየዳ ስራዎች

የስራ ሰአት በቀን ከ10 - 12 ሰአት
ደሞዝ ከ 1680_2000 dollar

Accommodation አለው
የፕሮሰስ ግዜ 2 - 3 ወር


Contact Us:

@Sabinavisa2
@Sabina_5757
@SabinaA58

☎️☎️☎️📞📞👇👇👇👇

🤳ስልክ  ቁጥራችን 9445



Website
www.sabinaadvisors.com
    👇👇  ለበለጠ መረጃ 👇👇👇

👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት የአብ ሕንፃ  7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር  702
እና ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602

ከታላቅ አክብሮት ጋር   !!!

https://tttttt.me/sabinaadvisor

https://www.facebook.com/sabinaadvisor
👍1
#ADVERTISEMENT

👉ምርጥ የ ኮንስትራክሽን ቻናል ጥቆማ

📜የ ግንባታ ጨረታዎች እና የ ስራ ቅጥር ማስታወቂያ ምታገኙበት
📄እጅግ ጠቃሚ የ ኮንስትራክሽን ሌክቸር ትምህርቶች ሚሰጥበት🗒
💵የ ኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭ እና ገዢ በቀላሉ ሚገናኙበት
📐ውብ ውብ የ ቤት ዲዛይኖች🏠

💻ኮንስትራክሽን ሶፍትዌሮችና ሴታፖችን📀
📙 ኮንስትራክሽን መፅሃፍቶች📚
🎬የ ኮንስትራክሽን ቪድዮዎቾ ምታገኙበት ምርጥ ቻናል

💫እመኑኝ ታተርፉበታላቹ

ቻናልችን ከታች ባለው ሊንክ ይቀላቀሉ

https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
https://tttttt.me/ETCONp
👍1
ካናዳ 🇨🇦 የትምህርት እድል ማግኘት በጣም ቀላል ሆኗል Eyob Travel Consultancy ህልዎን ለማሳካት ተዘጋጅቷል
ከናንተ የሚጠበቀው በተጠቀሱት አድራሻዎች መፃፍ ወይንም መደወል ነው

Telegram channel ይቀላቀላሉ
https://tttttt.me/eyob_travel_consultancy

Telegram : @Eyobtravel
Facecook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=100093020628881&mibextid=ZbWKwL

Tiktok: tiktok.com/@eyobtravel
1
በብዙዎች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈውን “እመጓ” የተሰኘውን መፅሐፍ ቱባ መተግበሪያ ላይ ያንብቡ!

“እመጓ”ን እና ሌሎች በርካታ ተወዳጅ መፃሕፍትን በማንኛውም ጊዜና ቦታ በኢቡክ እና በትረካ መልክ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማንበብ ቱባ መተግበሪያን ያውርዱ።

Download Tuba: https://tuba.et

@tuba_books @tuba_books
#የቻናል_ጥቆማ❗️

🏗በ እትዮጵያ ብቸኛ ቡዙ ተከታዮችን  ማፍራት የቻለው የconstruction ዘርፍ መረጃዎችን ትምህርቶችን ምታገኙበት channel 👇

https://tttttt.me/ethioengineers1

~ ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያዎች፣ የሚወጡ የግንባታ ጨረታዎች  እጅግ ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች በአማርኛ እና በእንግሊዘኛ ሌክቸር የምታገኙበት👇

https://tttttt.me/ethioengineers1

~ የኮንስትራክሽን እቃዎች ሻጭና ገዢ የሚገናኙበት ምርጥ ቻናል ለማገኘት ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይቀላቀሉን👇

©️Telegram 👇

https://tttttt.me/ethioengineers1
ከንቲባ አዳነች አቤቤ "ሕጻናት የነገ ተስፋ ለአዲስ አበባ" በሚል መሪ የቀዳማይ ልጅነት ልማት የንቅናቄ ሳምንት አስጀመሩ

ሰኔ 14/2015 (ዋልታ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ "ሕጻናት የነገ ተስፋ ለአዲስ አበባ" በሚል መሪ ቃል የቀዳማይ ልጅነት ልማት የንቅናቄ ሳምንት አስጀመሩ፡፡

ከንቲባዋ ከጽንስ እስከ ስድስት ዓመት ዕድሜ ያሉ ሕጻናት በአዕምሮና በአካል እንዲበለጽጉ ትኩረት እንደሚያስፈልጋቸው ገልጸው ዛሬ ባስጀመርነው ንቅናቄ እናቶች አሳዳጊዎች እና ባለድርሻ አካላት በሕጻናት አስተዳደግ ዙሪያ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ይሰራል ብለዋል::

ለዚህም እንዲያመች በዛሬው ዕለት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ለማሸጋገር የሚያስችል በጥናት እና ምርምር ላይ የተደገፈ ስራ ለመስራት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር የትብብር ስምምነት ተፈራርመናል ያሉት ከንቲባ አዳነች 1400 በሕጻናት እንክብካቤ የሰለጠኑ ባለሙያዎች መመረቃቸውንም ገልጸዋል::

ከተማ አስተዳደሩ በሀገሪቱ የመጀመሪያውን የቀዳማይ ልጅነት ፍኖተ ካርታ አጽድቆ ስራ መጀመሩን ገልጸው በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት የህጻናት ማቆያና ተንከባካቢ ባለሙያዎች ይመደባሉ ብለዋል::

በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት 12 ሺሕ የህጻናት መጫዎቻ ስፍራዎች ለማዘጋጀት እየሰራ ያለው ከተማ አስተዳደሩ 59 የሚሆኑትን ዘንድሮ ማጠናቀቁን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል፡፡

በቀዳማይ ልጅነት ሳምንት በሕጻናት አስተዳደግ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች የሚሰሩ ይሆናልም ነው የተባለው::
@Yenetube @Fikerassefa