በዛሬው እለት በተከሰተ የእሳት አደጋ በአምስት ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ደረሰ!
በዛሬ እለት ግንቦት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ጋዜቦ አደባባይ አካባቢ በአንድ ንግድ ቤትና በአንድ መኖሪያ ቤት ባጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ሲደርስ በአምስት ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ደርሷል።በእሳት አደጋዉ አንድ የተሽከርካሪ ጌጣጌጥ ሙሉ በሙሉ ሲወድም በታፒሴሪዉ ለአገልግሎት ቆመዉ የነበሩ ሁለት ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
የእሳት አደጋዉ ለመቆጣጠር ጥረት ሲያደረጉ ከነበሩ ነዋሪዎች መካከል በአምስቱ ላይ ቀላል ላይ ጉዳት ደርሷል።የእሳት አደጋዉ ወደተሽከርካሪዎቹ በመዛመቱ በቀላሉ ሊስፋፋ ችሏል።የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር 7 የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪ የተሰማራ ሲሆኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እሳቱ ተዛምቶ ከዚህ የከፋ አደጋ ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
[ዳጉ ጆርናል/Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በዛሬ እለት ግንቦት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ጋዜቦ አደባባይ አካባቢ በአንድ ንግድ ቤትና በአንድ መኖሪያ ቤት ባጋጠመ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ሲደርስ በአምስት ሰዎች ላይ ቀላል ጉዳት ደርሷል።በእሳት አደጋዉ አንድ የተሽከርካሪ ጌጣጌጥ ሙሉ በሙሉ ሲወድም በታፒሴሪዉ ለአገልግሎት ቆመዉ የነበሩ ሁለት ተሽከርካሪዎች ተቃጥለዋል።
የእሳት አደጋዉ ለመቆጣጠር ጥረት ሲያደረጉ ከነበሩ ነዋሪዎች መካከል በአምስቱ ላይ ቀላል ላይ ጉዳት ደርሷል።የእሳት አደጋዉ ወደተሽከርካሪዎቹ በመዛመቱ በቀላሉ ሊስፋፋ ችሏል።የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር 7 የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪ የተሰማራ ሲሆኑ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እሳቱ ተዛምቶ ከዚህ የከፋ አደጋ ሳያደርስ መቆጣጠር መቻሉን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
[ዳጉ ጆርናል/Bisrat FM]
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ እየሱስ በጋምቤላ ክልል ባንድ የቤተክርስቲያኗ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የደቡብ ሱዳን ሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ግንቦት 12 ቀን ባደረሱት ጥቃት ዘጠኝ ሰዎች እንደተገደሉ ዛሬ ባወጣችው መግለጫ አስታውቃለች።
ጥቃቱ 11 ሰዓት ገደማ የተፈጸመው፣ በምዕራብ ጋምቤላ ቤተል ሲኖዶስ አገልግሎት ክልል "ማታራ" በተባለ ቀበሌ ውስጥ መኾኑን መግለጫው አመልክቷል። ከ2 ሺህ 700 በላይ የመንፈሳዊ ጉባዔው ተሳታፊ ወጣት ሴቶች፣ እናቶችና ሕጻናት የዕለቱን መንፈሳዊ መርሃ ግብር አጠናቀው ለእራት በተቀመጡበት ወቅት፣ ድንገት የደረሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ሕጻናትን አፍነው ለመውሰድ በሞከሩበት ወቅት በተፈጠረ ግብግብ፣ መንፈሳዊያኑ ላይ ተኩስ እንደከፈቱ ቤተክርስቲያኗ ጨምራ ገልጣለች። ከተገደሉት መካከል አንዲት ሕጻን እንደምትገኝበትና፣ በጥቃቱ የቆሰሉ በርካታ ምዕመናን ጋምቤላ ሆስፒታል ውስጥ ሕክምና ላይ እንደኾኑም በመግለጫው ላይ ተገልጧል።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
ጥቃቱ 11 ሰዓት ገደማ የተፈጸመው፣ በምዕራብ ጋምቤላ ቤተል ሲኖዶስ አገልግሎት ክልል "ማታራ" በተባለ ቀበሌ ውስጥ መኾኑን መግለጫው አመልክቷል። ከ2 ሺህ 700 በላይ የመንፈሳዊ ጉባዔው ተሳታፊ ወጣት ሴቶች፣ እናቶችና ሕጻናት የዕለቱን መንፈሳዊ መርሃ ግብር አጠናቀው ለእራት በተቀመጡበት ወቅት፣ ድንገት የደረሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ሕጻናትን አፍነው ለመውሰድ በሞከሩበት ወቅት በተፈጠረ ግብግብ፣ መንፈሳዊያኑ ላይ ተኩስ እንደከፈቱ ቤተክርስቲያኗ ጨምራ ገልጣለች። ከተገደሉት መካከል አንዲት ሕጻን እንደምትገኝበትና፣ በጥቃቱ የቆሰሉ በርካታ ምዕመናን ጋምቤላ ሆስፒታል ውስጥ ሕክምና ላይ እንደኾኑም በመግለጫው ላይ ተገልጧል።
[ዋዜማ]
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
Photo
"በሕገ መንግስት ማሻሻያ ስም ሀገሪቷ እንድትፈርስ መደላድል እየተዘጋጀ ነው" - ኦፌኮ
የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት ማሻሻያ ተብሎ በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢኒስቲቲዩት የቀረበውን ጥናት አስመልክቶ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ግንቦት 21ቀን 2015 ዓ.ም መግለጫ አውጥቷል።
በመግለጫው "በህገመንግሰት ማሻሻያ ስም የሕብረ ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ስርዓት እንዲናድ እና ሃገሪቱ እንድትፈርስ መደላድል እየተዘጋጀ ነው" ሲል ከስሷል።ይህ በሦስት ገፅ የተቀነበበው መግለጫ የተቋሙን ጥናት በብርቱ ተችቷል።
ለአብነትም "የኢትዮጲያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የኢፌዲሪ ሕገ መንግሰት ምሰሶ የሆኑትን ለይቶ በመምረጥ የህገመንግስቱን መግቢያና አርማን ጨምሮ፣ የፌዴራል የስራ ቋንቋ (አንቀፅ 5)፣ የብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤትነት (አንቀፅ 8) ጨምሮ ስድስት አንቀፆች መሻሻል እንዳለባቸው አረጋግጪያለሁ" ማለቱን ነቅፏል።
ኦፌኮ እንደሚለው "በጥናቱ ላይ የሚስተዋሉ የጥናት ዘዴ፣ የወቅታዊነት፣ በጉዳዩ ላይጥናት የማካሄድ ስልጣን አለመኖር የመሳሰሉ የጎሉ ችግሮችና የዚህ ጥናት የተሳሳቱ መደምደሚያዎች ሊያስከትሉ የሚችሏቸውን አደጋዎች በስፋት" ገምግሟል።
ኮንግረሱ በመግለጫው "ድርጅታችን የህግ፣ የፖለቲካ፣ የታሪክና መሰል ባለሙያዎች አስተያየት፣ እንዲሁም የሃገራችንን ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ስሜትና ፍላጎትን ከመዘነ በኋላ ይህ ጥናት ተቀባይነት የለውም" ሲል አቋም ይዟል።
"መፍትሄ" ያላቸውን 7 ነጥቦች ዘርዝሯል።"ይህን ጥናት ያካሄደው አካል የተጠቀመበት የጥናት ዘዴ (Methodology) ከፍተኛ ስህተት አለበት ብዬ አምናለሁ" የሚለው ኦፌኮ "በመጀመሪያ ደረጃ ለጥናቱ የተወሰደው ናሙና ወካይነት እና ሽፋን ከፍተኛ ችግር ያለበትና ከጥናቱ የተገኘውን ውጤት ጥርጣሬ ውስጥ የሚከት ነው።" ብሎታል።
"የ120 ሚሊዮን ዜጎችን ችግር ለመረዳት የ1ሺህ123 ሰዎች ብቻ አስተያየት መቀበሉ እና ለ106,687 ሰዎች 1 ሰው ብቻ እንዲወክል መደረጉ፣ በመቶኛ ሲሰላም የ 0.0001% ሰዎች አስተያየት መሆኑ፣ የጥናት ውጤቱ ተዓማኒነት ወደ ዜሮ ዝቅ የሚያደርገው ሆኖ ተገኝቷል።" ባይ ነው።
የኦፌኮ ሲቀጥል "ከአማራና ሲዳማ ክልል በጥናቱ የተካተቱ መላሾች ህብረ ብሄራዊ የፌዴራል ስርዓቱን እንደማይደግፉ በማስመሰል የቀረበው ውጤት በተጨባጭ መሬት ካለው እውነታ ጋር የሚቃረን ነው።" ሲል ገልፆል።
ለዚህም እንደማሳያ ተከታዮቹን ነጥቦች በመከራከሪያነት አስቀምጧል።
"የአማራ ኃይሎች በአሁኑ ሰዓት በብሄር ማንነቱ ተደራጅቶ በምርጫ በመሳተፍ በፓርላማ በመታቀፍ ለመብቱ እየታገሉ ሳለ፣ ሌሎቹም የብሄር መብታቸው እንዲከበርና የአማራ ሃገር እንመሰርታለን በማለት ፋኖ በሚል ስም እንዲሁም በቅርቡ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የሚባል ድርጅት በማቋቋም ጫካ ገብተው የትጥቅ ትግል እያካሄዱ ሳለ፣ በብሄር መደራጀትን አይደግፉም ማለት ፌዝ ነው።" ሲል አጣጥሏል።
"የሲዳማ ሕዝብም በራሱ ክልል እራሱን ለማስተዳደር ለዘመናት ሲታገል ቆይቶ ከሁለት ዓመታት በፊት በሪፈረንደም ያስከበረውን መብቱን በሚቃረን መልኩ የብሄሮች መብት ከህገመንግሰቱ እንዲፋቅ የሚል ሃሳብ ደግፏል ማለት ከእውነት የራቀ ነው።" ብሏል -ኦፌኮ
የመግለጫው ሙሉ ይዘት በአባሪነት ተያይዟል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት ማሻሻያ ተብሎ በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢኒስቲቲዩት የቀረበውን ጥናት አስመልክቶ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ግንቦት 21ቀን 2015 ዓ.ም መግለጫ አውጥቷል።
በመግለጫው "በህገመንግሰት ማሻሻያ ስም የሕብረ ብሔራዊ ፌዴራሊዝም ስርዓት እንዲናድ እና ሃገሪቱ እንድትፈርስ መደላድል እየተዘጋጀ ነው" ሲል ከስሷል።ይህ በሦስት ገፅ የተቀነበበው መግለጫ የተቋሙን ጥናት በብርቱ ተችቷል።
ለአብነትም "የኢትዮጲያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት የኢፌዲሪ ሕገ መንግሰት ምሰሶ የሆኑትን ለይቶ በመምረጥ የህገመንግስቱን መግቢያና አርማን ጨምሮ፣ የፌዴራል የስራ ቋንቋ (አንቀፅ 5)፣ የብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤትነት (አንቀፅ 8) ጨምሮ ስድስት አንቀፆች መሻሻል እንዳለባቸው አረጋግጪያለሁ" ማለቱን ነቅፏል።
ኦፌኮ እንደሚለው "በጥናቱ ላይ የሚስተዋሉ የጥናት ዘዴ፣ የወቅታዊነት፣ በጉዳዩ ላይጥናት የማካሄድ ስልጣን አለመኖር የመሳሰሉ የጎሉ ችግሮችና የዚህ ጥናት የተሳሳቱ መደምደሚያዎች ሊያስከትሉ የሚችሏቸውን አደጋዎች በስፋት" ገምግሟል።
ኮንግረሱ በመግለጫው "ድርጅታችን የህግ፣ የፖለቲካ፣ የታሪክና መሰል ባለሙያዎች አስተያየት፣ እንዲሁም የሃገራችንን ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ስሜትና ፍላጎትን ከመዘነ በኋላ ይህ ጥናት ተቀባይነት የለውም" ሲል አቋም ይዟል።
"መፍትሄ" ያላቸውን 7 ነጥቦች ዘርዝሯል።"ይህን ጥናት ያካሄደው አካል የተጠቀመበት የጥናት ዘዴ (Methodology) ከፍተኛ ስህተት አለበት ብዬ አምናለሁ" የሚለው ኦፌኮ "በመጀመሪያ ደረጃ ለጥናቱ የተወሰደው ናሙና ወካይነት እና ሽፋን ከፍተኛ ችግር ያለበትና ከጥናቱ የተገኘውን ውጤት ጥርጣሬ ውስጥ የሚከት ነው።" ብሎታል።
"የ120 ሚሊዮን ዜጎችን ችግር ለመረዳት የ1ሺህ123 ሰዎች ብቻ አስተያየት መቀበሉ እና ለ106,687 ሰዎች 1 ሰው ብቻ እንዲወክል መደረጉ፣ በመቶኛ ሲሰላም የ 0.0001% ሰዎች አስተያየት መሆኑ፣ የጥናት ውጤቱ ተዓማኒነት ወደ ዜሮ ዝቅ የሚያደርገው ሆኖ ተገኝቷል።" ባይ ነው።
የኦፌኮ ሲቀጥል "ከአማራና ሲዳማ ክልል በጥናቱ የተካተቱ መላሾች ህብረ ብሄራዊ የፌዴራል ስርዓቱን እንደማይደግፉ በማስመሰል የቀረበው ውጤት በተጨባጭ መሬት ካለው እውነታ ጋር የሚቃረን ነው።" ሲል ገልፆል።
ለዚህም እንደማሳያ ተከታዮቹን ነጥቦች በመከራከሪያነት አስቀምጧል።
"የአማራ ኃይሎች በአሁኑ ሰዓት በብሄር ማንነቱ ተደራጅቶ በምርጫ በመሳተፍ በፓርላማ በመታቀፍ ለመብቱ እየታገሉ ሳለ፣ ሌሎቹም የብሄር መብታቸው እንዲከበርና የአማራ ሃገር እንመሰርታለን በማለት ፋኖ በሚል ስም እንዲሁም በቅርቡ የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የሚባል ድርጅት በማቋቋም ጫካ ገብተው የትጥቅ ትግል እያካሄዱ ሳለ፣ በብሄር መደራጀትን አይደግፉም ማለት ፌዝ ነው።" ሲል አጣጥሏል።
"የሲዳማ ሕዝብም በራሱ ክልል እራሱን ለማስተዳደር ለዘመናት ሲታገል ቆይቶ ከሁለት ዓመታት በፊት በሪፈረንደም ያስከበረውን መብቱን በሚቃረን መልኩ የብሄሮች መብት ከህገመንግሰቱ እንዲፋቅ የሚል ሃሳብ ደግፏል ማለት ከእውነት የራቀ ነው።" ብሏል -ኦፌኮ
የመግለጫው ሙሉ ይዘት በአባሪነት ተያይዟል።
@YeneTube @FikerAssefa
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
👍1
🔥🔥አስቸኳይ ክፍት የስራ ቅጥር💥💥
🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥NGO በማንኛውም
🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
🔹ደሞዝ: 18,500+
💥ሹፌር በሁሉም
🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:13,500+
💥ስልክ ኦፕሬተር
🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 6500
💥ጉዳይ አስፈፃሚ
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:7000
💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡4500
💥አካውንታንት
🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት
🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 3500
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,000
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
🌕ድርጅታችን ከታች በተዘረዘሩ የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን በብዛት ይፈልጋል።
🔥ቀጥታ ወደ ስራ ቦታ እንልካለን።
💥NGO በማንኛውም
🔹የት/ደረጃ:ዲፕሎማ/ድግሪ
🔹የስራ ልምድ: 0 ዓመት
🔹ደሞዝ: 18,500+
💥ሹፌር በሁሉም
🔹የት/ደረጃ:መፃፍ ማንበብ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:13,500+
💥ስልክ ኦፕሬተር
🔹የት/ደረጃ: 10 ጀምሮ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 6500
💥ጉዳይ አስፈፃሚ
🔹የት/ደረጃ:10
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ:7000
💥ባንክ ቤት ፅዳት ተላላኪ
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡4500
💥አካውንታንት
🔹የት/ት ደረጃ= ድግሪ/ድፕሎማ
🔹 ልምድ = 0-2 አመት
🔹ደሞዝ=8500
💥ካሸር አሰልጥኖ
🔹የት/ት ደረጃ= 12/ዲፕሎማ
🔹ልምድ= 0 አመት
🔹ደሞዝ= 5,500
💥ባርማን/ባሬስታ
🔹የት/ት ደረጃ= መፃፍ ማንበብ
🔹ልምድ= ያለው
🔹ደሞዝ=በስምምነት
💥 ዌተር የጧት እና የከሰዓት
🔹የት/ደረጃ: 10 ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ: 3500
💥ሪሴፕሽን ለገስት ሀውስ/ለሆቴሎች
🔹የት/ደረጃ:10ኛ- ከዚያ በላይ
🔹የስራ ልምድ: 0 አመት ጀምሮ
🔹ደሞዝ፡ 4,000
💥ቤቲንግ ቤት ካሸር (በፈረቃ)
🔹የት/ት ደረጃ= 10ኛ በላይ
🔹የስራ ልምድ=0
🔹ደሞዝ=5000
▶ለበለጠ መረጃ
🏘አድራሻ: አ.አ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብለው ሎተስ ህንፃ ግራውንድ ላይ ቢ.ቁ 006
👇👇https://tttttt.me/JobsAtHewan
Telegram
Jobs At Hewan
ይህ ቻናል አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያዎች በቀጥታ የሚተላለፍበት የምንግዜም ምርጥ ቻናል ነው
ይከታተሉ
ስልክ 09 91 33 39 43
09 91 33 40 43
ይከታተሉ
ስልክ 09 91 33 39 43
09 91 33 40 43
በ35 ባለ ኮከብ ሆቴሎች ላይ እርምጃ ተወሰደባቸው።
በአዲስ አበባ ከተማ በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ ሆቴሎች ላይ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተብሏል።የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌታሁን አበራ፣ ከተሰጣቸው ፈቃድ ውጪ ያልተገባ አገልግሎት እየሰጡ በተገኙ ባለ ኮከብ ሆቴሎች ህጋዊ እርምጃ አየተወሰደባቸው ይገኛል ብለዋል።
ሆቴሎቹ ሺሻ ሲያስጠቅሙ የተገኙ ሲሆን በዚህ ህገወጥ ተግባር ተሳትፈው የተያዙ 1ሺህ 250 ሰዋች መያዛቸውንም ተናግረዋል።
በተያያዘ የህግ ማስከበር ዜና
ህገ-ወጥ በሆኑ ጫኝና አውራጆች ላይ እርምጃ እየተወሰደባቸው እንደሚገኝም ኢትዮ ኤፍ ኤም ሰምቷል።
ለህብረተሰቡ ችግር የሆኑ በመዲናዋ በጫኝ እና አውራጅ ስራ ላይ በተሰማሩ ሰዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል።የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ በማህበር ተደራጅተው ዜጎችን ያላግባብ በሚያስከፍሉት ላይ እርምጃ እየወሰድን እንገኛለን ብለዋል።እነዚህ ሰዎች ነዋሪዎች በሃገራቸው ተስፋ እንዲቆርጡ እያደረጉ ናቸውም ብለዋል።
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ከተማ በህገወጥ መንገድ አገልግሎት ሲሰጡ የነበሩ ሆቴሎች ላይ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተብሏል።የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌታሁን አበራ፣ ከተሰጣቸው ፈቃድ ውጪ ያልተገባ አገልግሎት እየሰጡ በተገኙ ባለ ኮከብ ሆቴሎች ህጋዊ እርምጃ አየተወሰደባቸው ይገኛል ብለዋል።
ሆቴሎቹ ሺሻ ሲያስጠቅሙ የተገኙ ሲሆን በዚህ ህገወጥ ተግባር ተሳትፈው የተያዙ 1ሺህ 250 ሰዋች መያዛቸውንም ተናግረዋል።
በተያያዘ የህግ ማስከበር ዜና
ህገ-ወጥ በሆኑ ጫኝና አውራጆች ላይ እርምጃ እየተወሰደባቸው እንደሚገኝም ኢትዮ ኤፍ ኤም ሰምቷል።
ለህብረተሰቡ ችግር የሆኑ በመዲናዋ በጫኝ እና አውራጅ ስራ ላይ በተሰማሩ ሰዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደባቸው እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል።የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ሊዲያ ግርማ በማህበር ተደራጅተው ዜጎችን ያላግባብ በሚያስከፍሉት ላይ እርምጃ እየወሰድን እንገኛለን ብለዋል።እነዚህ ሰዎች ነዋሪዎች በሃገራቸው ተስፋ እንዲቆርጡ እያደረጉ ናቸውም ብለዋል።
[Ethio FM]
@YeneTube @FikerAssefa
ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረትና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመካለከል የቀረበው አዋጅ ጸደቀ!
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን አዋጅ አጸደቀ፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ፣ስዊዘርላንድ እና በግራንድ ዱቺ ኦፍ ሉዘምበርግ መንግስት መካከል በገቢ ላይ የሚከፈለውን ግብር በሚመለከት በቀረበ ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ መክሯል፡፡በሀገራቱ መካከል ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸምን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አዋጁን አጽድቋል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው ከገንዘብ ሚኒስቴር የሕግ አማካሪ በተለያዩ መድረኮች በረቂቅ አዋጁ አስፈላጊነት ላይ እንደተወያየም የምክር ቤቱ መረጃ ያመላክታል፡፡የምክር ቤቱ አባላትም÷ረቂቅ አዋጁ በታክስ ማጭበርበር የሚታዩ ግድፈቶችን ለማረም የሚያስችል እና የሀገራቱን ግንኙነት የሚያጠናክር አዋጅ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸመውን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን አዋጅ አጸደቀ፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል።
ምክር ቤቱ በኢትዮጵያ፣ስዊዘርላንድ እና በግራንድ ዱቺ ኦፍ ሉዘምበርግ መንግስት መካከል በገቢ ላይ የሚከፈለውን ግብር በሚመለከት በቀረበ ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ መክሯል፡፡በሀገራቱ መካከል ተደራራቢ ግብርን ለማስቀረት እና በታክስ ላይ የሚፈጸምን ማጭበርበር ለመከላከል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ አዋጁን አጽድቋል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው ከገንዘብ ሚኒስቴር የሕግ አማካሪ በተለያዩ መድረኮች በረቂቅ አዋጁ አስፈላጊነት ላይ እንደተወያየም የምክር ቤቱ መረጃ ያመላክታል፡፡የምክር ቤቱ አባላትም÷ረቂቅ አዋጁ በታክስ ማጭበርበር የሚታዩ ግድፈቶችን ለማረም የሚያስችል እና የሀገራቱን ግንኙነት የሚያጠናክር አዋጅ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
‹ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር ቅጣት እየተጣለብን ነው› የባጃጅ አሽከርካሪዎች
ከሁለት ወራት በፊት አገልግሎት እንዳይሰጡ የተከለከሉትና ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ዳግም ስራ እንዲጀምሩ የተፈቀደላቸው የባጃጅ አሽከርካሪዎች አሁን ላይ መደበኛ ስራቸውን ማከናወን ፈታኝ እንደሆነባቸው ለአሻም ገልፀውላታል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ ሦስት አካባቢዎች(ሰሚት፣ ሐይሌ ጋርመንትና ቦሌ አራብሳ) የሚሰሩ የባጃጅ አሽከርካሪዎች እንዳረጋገጡት ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት እየተጣለባቸው ነው፡፡
ለቅጣቱ መነሻ ከተፈቀዱላቸው መንገዶች ውጪ ሲያሽከረክሩ በመገኘታቸው ምክንያት ቢሆንም ከዚህ ቀደም ይጣል ከነበረው የቅጣት ገንዘብ ጋር ሲመሳከር ግን እጅግ የተጋነነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከዚህ ቀደም ‹ ከሁለት መቶ እስከ አራት መቶ ብር ይቀጡ › እንደነበረ የሚያስታውሱት አሽከርካሪዎቹ ‹ አሁን ግን ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር ቅጣት እየተጣለባቸው መሆኑን › በምሬት ገልፀዋል፡፡
ለዚህ የአሽከርካሪዎች ቅሬታ ለአሻም ምላሽ የሰጡት የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዳዊት ዘለቀ ‹ በአሽከርካሪዎቹ ላይ ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር ቅጣት እየተጣለ መሆኑን › አልሸሸጉም፡፡‹ነገር ግን ቅጣት የሚጣልባቸው የከተማ አስተዳደሩ ባወጠው መመሪየ ስር የሚገኙ መመሪያዎችን በመጣሳቸው ምክንያት› እንደሆነም አስገንዝበዋል፡፡
ምክትል የቢሮው ሃላፊው እንደሚሉት ‹ እስከ 4ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት የሚጣልባቸው በህግ ወጥ መልኩ በሚሰሩትና የከተማ አስተዳደሩ የማያውቃቸው ላይ መሆኑን › ተናግረዋል፡፡‹እስከ 2ሺህ ብር የሚቀጡት ደግሞ ምንም እንኳን ፍቃድ ቢኖራቸውም፣ በስምሪታቸው ቢሰሩም ክልከላዎቹን ተላለፈው በሚገኙት ላይ መሆኑን ጠቅሰው › አስረድተዋል፡፡
አሽከርካሪዎቹ በቅሬታነት ያነሱት ሌላኛው ጉዳይ በአስፓልትና ‹ በምቹ መንገዶች › እንዳይንቀሳቀሱ መከልከላቸውን ነው፡፡ ይህ ደግሞ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች መሠረተ ልማት በምልዓት የተስተካከለ ስላልሆነ ስራቸውን አስቸጋሪ አድርጎታልም ይላሉ፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ለዚህ በሰጡት ምላሽ እንዳሉት ከአዲስ አበባ መንግዶች ባለስልጣን ጋር ችግሩን እንዲቀረፍ ጥራት እንደሚያደርጉ ጠቁመዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
ከሁለት ወራት በፊት አገልግሎት እንዳይሰጡ የተከለከሉትና ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ዳግም ስራ እንዲጀምሩ የተፈቀደላቸው የባጃጅ አሽከርካሪዎች አሁን ላይ መደበኛ ስራቸውን ማከናወን ፈታኝ እንደሆነባቸው ለአሻም ገልፀውላታል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ ሦስት አካባቢዎች(ሰሚት፣ ሐይሌ ጋርመንትና ቦሌ አራብሳ) የሚሰሩ የባጃጅ አሽከርካሪዎች እንዳረጋገጡት ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት እየተጣለባቸው ነው፡፡
ለቅጣቱ መነሻ ከተፈቀዱላቸው መንገዶች ውጪ ሲያሽከረክሩ በመገኘታቸው ምክንያት ቢሆንም ከዚህ ቀደም ይጣል ከነበረው የቅጣት ገንዘብ ጋር ሲመሳከር ግን እጅግ የተጋነነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከዚህ ቀደም ‹ ከሁለት መቶ እስከ አራት መቶ ብር ይቀጡ › እንደነበረ የሚያስታውሱት አሽከርካሪዎቹ ‹ አሁን ግን ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር ቅጣት እየተጣለባቸው መሆኑን › በምሬት ገልፀዋል፡፡
ለዚህ የአሽከርካሪዎች ቅሬታ ለአሻም ምላሽ የሰጡት የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዳዊት ዘለቀ ‹ በአሽከርካሪዎቹ ላይ ከ2ሺህ እስከ 4ሺህ ብር ቅጣት እየተጣለ መሆኑን › አልሸሸጉም፡፡‹ነገር ግን ቅጣት የሚጣልባቸው የከተማ አስተዳደሩ ባወጠው መመሪየ ስር የሚገኙ መመሪያዎችን በመጣሳቸው ምክንያት› እንደሆነም አስገንዝበዋል፡፡
ምክትል የቢሮው ሃላፊው እንደሚሉት ‹ እስከ 4ሺህ ብር የሚደርስ ቅጣት የሚጣልባቸው በህግ ወጥ መልኩ በሚሰሩትና የከተማ አስተዳደሩ የማያውቃቸው ላይ መሆኑን › ተናግረዋል፡፡‹እስከ 2ሺህ ብር የሚቀጡት ደግሞ ምንም እንኳን ፍቃድ ቢኖራቸውም፣ በስምሪታቸው ቢሰሩም ክልከላዎቹን ተላለፈው በሚገኙት ላይ መሆኑን ጠቅሰው › አስረድተዋል፡፡
አሽከርካሪዎቹ በቅሬታነት ያነሱት ሌላኛው ጉዳይ በአስፓልትና ‹ በምቹ መንገዶች › እንዳይንቀሳቀሱ መከልከላቸውን ነው፡፡ ይህ ደግሞ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች መሠረተ ልማት በምልዓት የተስተካከለ ስላልሆነ ስራቸውን አስቸጋሪ አድርጎታልም ይላሉ፡፡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ለዚህ በሰጡት ምላሽ እንዳሉት ከአዲስ አበባ መንግዶች ባለስልጣን ጋር ችግሩን እንዲቀረፍ ጥራት እንደሚያደርጉ ጠቁመዋል፡፡
[Asham]
@YeneTube @FikerAssefa
መንግስት በፍራንኮ ቫሉታ ከውጪ እንዲገቡ የፈቀዳቸው ምርቶች ዋጋ ከመቀነስ ይልቅ በየጊዜው መጨመር አሣሣቢ ሆኗል ተባለ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ምርቶቹን በፍራንኮ ቫሉታ እንዲያስገቡ ከተፈቀደላቸው ነጋዴዎች ጋር ጋር በጌትፋም ሆቴል ውይይት አድርጓል።ዘይት ፣ ስኳር ፤ ሩዝና የህፃናት ወተት በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ የተፈቀዱ ምርቶች መሆናቸው ይታወሳል።ምርቶቹ በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ በመፈቀዱ ባለፉት አስር ወራት ብቻ መንግስት በታክስ መልክ ማግኘት የነበረበትን ከ10 ቢሊየን ብር በላይ አጥቷል ተብሏል።
ነገር ግን የምርቶቹ ዋጋ ከመቀነስ ይልቅ በየጊዜው ሲጨምር እንደሚታይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ድኤታ አቶ ተሻለ በልሁ ተናግረዋል።ጭማሪው እየታየ ያለዉ በአለም ላይ ዋጋቸው ቀንሶ ባለበት ወቅት ጭምር ነው ብለዋል።ምርቶቹ ወደ ሀገር ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ ስርጭታቸውም ላይ ብዙ ግልፅነት እንደሌለ ተነግሯል።
እንደ ማሣያም ዘንድሮ በአስር ወራት ወደ ሀገር ውስጥ የገባው የምግብ ዘይት 97 ሚሊየን ሊትር እንደሆነ ተጠቅሷል።አምና በተመሣሣይ ጊዜ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው ግን ከአንድ መቶ ሚሊየን ዶላር ነበር ተብሏል።እንዲያም ሆኖ በገበያው ላይ የምርት አቅርቦት ችግር የለም ነው የተባለው።ሁኔታው በስርጭቱ ላይ ችግር መኖሩን አመላካች እንደሆነ ተጠቅሷል።አስመጪዎች በበኩላቸው በብርና ዶላር መካከል ያለው ልዩነት ከጊዜ ወደ ጊዜ መስፋት የምርቶቹ ዋጋ እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል ብለዋል።
[Sheger FM]
@YeneTube @FikerAssefa
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ምርቶቹን በፍራንኮ ቫሉታ እንዲያስገቡ ከተፈቀደላቸው ነጋዴዎች ጋር ጋር በጌትፋም ሆቴል ውይይት አድርጓል።ዘይት ፣ ስኳር ፤ ሩዝና የህፃናት ወተት በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ የተፈቀዱ ምርቶች መሆናቸው ይታወሳል።ምርቶቹ በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገቡ በመፈቀዱ ባለፉት አስር ወራት ብቻ መንግስት በታክስ መልክ ማግኘት የነበረበትን ከ10 ቢሊየን ብር በላይ አጥቷል ተብሏል።
ነገር ግን የምርቶቹ ዋጋ ከመቀነስ ይልቅ በየጊዜው ሲጨምር እንደሚታይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ድኤታ አቶ ተሻለ በልሁ ተናግረዋል።ጭማሪው እየታየ ያለዉ በአለም ላይ ዋጋቸው ቀንሶ ባለበት ወቅት ጭምር ነው ብለዋል።ምርቶቹ ወደ ሀገር ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ ስርጭታቸውም ላይ ብዙ ግልፅነት እንደሌለ ተነግሯል።
እንደ ማሣያም ዘንድሮ በአስር ወራት ወደ ሀገር ውስጥ የገባው የምግብ ዘይት 97 ሚሊየን ሊትር እንደሆነ ተጠቅሷል።አምና በተመሣሣይ ጊዜ ወደ ሀገር ውስጥ የገባው ግን ከአንድ መቶ ሚሊየን ዶላር ነበር ተብሏል።እንዲያም ሆኖ በገበያው ላይ የምርት አቅርቦት ችግር የለም ነው የተባለው።ሁኔታው በስርጭቱ ላይ ችግር መኖሩን አመላካች እንደሆነ ተጠቅሷል።አስመጪዎች በበኩላቸው በብርና ዶላር መካከል ያለው ልዩነት ከጊዜ ወደ ጊዜ መስፋት የምርቶቹ ዋጋ እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል ብለዋል።
[Sheger FM]
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ሊቀመንበር ደብረፅዮን ገብረ ሚካዔል ‹ በትግራይ አስቸኳይ ምርጫ እንዲካሄድ › አሳሰቡ፡፡
የህወሓት ሊቀመንበር ደብረፅዮን ገብረ ሚካዔል (ዶ/ር) "በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት ብቻ እንደሚያስተዳድር" አስታውሰው "በክልሉ ምርጫ እንዲካሄድ" አፅዕኖት ሰጥተዋል፡፡
ደብረፅዮን እንደሚሉት "ራስን በራስ ማስተዳደርን መሠረት አደርገን፤ በአስቸኳይ ወደ ምርጫ መግባት አለብን" ሲሉ ሰኞ እለት በፌስቡክ ገፃቸው ፅፈዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ይሁንና በሊቀመንበሩ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ይህንን ለማረጋገጥ አልተቻለም፡፡በዚሁ ዘገባ "ጊዜያዊ አስተዳደሩ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ምንም ቢቀረው የተጣለበትን ተግባር አጠናቅቆ ማስረከብ አለበት" ብለዋል፡፡
"የትግራይ ሕዝብ በመረጠው መመራት አለበት" የሚሉት ሊቀመንበሩ "ህወሓት እንኳን ማስተዳደር የለበትም" ሲሉ ፅፈዋል ነው የተባለው፡፡ምንም እንኳን ሊቀመንበሩ ይህን ቢሉም ከትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር በኩል ይህ ዘገባ እስከተጠኛቀረበት ጊዜ ድረስ የተሰጠ አስተያየት የለም፡፡
✍Asham
@YeneTube @FikerAssefa
የህወሓት ሊቀመንበር ደብረፅዮን ገብረ ሚካዔል (ዶ/ር) "በፕሪቶሪያው ስምምነት መሠረት የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ከስድስት ወር እስከ አንድ ዓመት ብቻ እንደሚያስተዳድር" አስታውሰው "በክልሉ ምርጫ እንዲካሄድ" አፅዕኖት ሰጥተዋል፡፡
ደብረፅዮን እንደሚሉት "ራስን በራስ ማስተዳደርን መሠረት አደርገን፤ በአስቸኳይ ወደ ምርጫ መግባት አለብን" ሲሉ ሰኞ እለት በፌስቡክ ገፃቸው ፅፈዋል ሲል ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ይሁንና በሊቀመንበሩ ይፋዊ የፌስቡክ ገፅ ይህንን ለማረጋገጥ አልተቻለም፡፡በዚሁ ዘገባ "ጊዜያዊ አስተዳደሩ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ምንም ቢቀረው የተጣለበትን ተግባር አጠናቅቆ ማስረከብ አለበት" ብለዋል፡፡
"የትግራይ ሕዝብ በመረጠው መመራት አለበት" የሚሉት ሊቀመንበሩ "ህወሓት እንኳን ማስተዳደር የለበትም" ሲሉ ፅፈዋል ነው የተባለው፡፡ምንም እንኳን ሊቀመንበሩ ይህን ቢሉም ከትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር በኩል ይህ ዘገባ እስከተጠኛቀረበት ጊዜ ድረስ የተሰጠ አስተያየት የለም፡፡
✍Asham
@YeneTube @FikerAssefa
በሐዋሳ ከወ/ሪት ፅጌ መጠለፍ ጋር በተያያዘ 6 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
ሰሞኑን በሐዋሳ ከተማ ወ/ሪት ፅጌ በላቸው የተባለች ወጣት በአንድ ግለሰብ የመጠለፏ ጉዳይ የማህበራዊ ሚዲያዎች አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል።የከተማዋ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ዛሬ መግለጫ ያወጣ ሲሆን ፥ ከጠለፋ ወንጀሉ ጋር የተጠረጠሩ 6 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ነው ያስታወቀው።የወንጀሉ ድሪጊት የተፈፀመው በሐዋሳ ከተማ በመናኸሪያ ክ/ከተማ መሆኑን የከተማው ፖሊስ ገልጿል፡፡
በዚህም ወ/ሪት ፅጌ በላቸው የተባለች ግለሰብ በቀን 15/9/2015 ዓ.ም ቤተሰቦቿ ተጠልፋ የት እንደደረሰች አናውቅም በማለት ለመነኸሪያ ክ/ከተማ ፖሊስ ባቀረቡት ማመልከቻ መሰረት ምርመራ መጀመሩ ተገልጿል።ይህን ተከትሎም መምሪያው ተፈፀመ ብሎ ባለው ወንጀል መሰረት ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ብርቱ ክትትል እያደረገ እንደሚገኝም ነው የጠቆመው፡፡
በዚህም ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ጭምር አስፈላጊውን ጥረት እያደረግኩ ነውም ብሏል፡፡አክሎም በአንዳንድ ማህበራዊ የሚዲያ ተቋማት ከሚሰራጩ አሉባልታዎች የተበዳይ ቤተሰብም ሆነ ህዝቡ ሳይደናገር እንዲጠብቅና ለፖሊስ መረጃ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
በዚህም ከወ/ሪት ፅጌ በላቸው የጠለፋ ወንጀል ጋር የተጠረጠሩ ሥድስት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝም ነው የተገለጸው፡፡በተጨማሪም ተጠርጣሪው ሣጅን የኋላ መብራቴ እና የተጠለፈችውን ወ/ሪት ፅጌ በላቸው ይዞ ከተሰወረበት ቦታ አድኖ ለመያዝ ጥረትና ክትትል እየተደረገ ነውም ብሏል ፖሊስ።ህብረተሰቡ የሚችለውን ሁሉ በ09 64 50 46 77 እና 09 69 41 52 72 ስልክ ቁጥሮች ጥቆማ እንዲሰጥ የከተማዋ ፖሊስ ጠይቋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ሰሞኑን በሐዋሳ ከተማ ወ/ሪት ፅጌ በላቸው የተባለች ወጣት በአንድ ግለሰብ የመጠለፏ ጉዳይ የማህበራዊ ሚዲያዎች አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል።የከተማዋ ፖሊስ በጉዳዩ ላይ ዛሬ መግለጫ ያወጣ ሲሆን ፥ ከጠለፋ ወንጀሉ ጋር የተጠረጠሩ 6 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ነው ያስታወቀው።የወንጀሉ ድሪጊት የተፈፀመው በሐዋሳ ከተማ በመናኸሪያ ክ/ከተማ መሆኑን የከተማው ፖሊስ ገልጿል፡፡
በዚህም ወ/ሪት ፅጌ በላቸው የተባለች ግለሰብ በቀን 15/9/2015 ዓ.ም ቤተሰቦቿ ተጠልፋ የት እንደደረሰች አናውቅም በማለት ለመነኸሪያ ክ/ከተማ ፖሊስ ባቀረቡት ማመልከቻ መሰረት ምርመራ መጀመሩ ተገልጿል።ይህን ተከትሎም መምሪያው ተፈፀመ ብሎ ባለው ወንጀል መሰረት ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ብርቱ ክትትል እያደረገ እንደሚገኝም ነው የጠቆመው፡፡
በዚህም ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ጭምር አስፈላጊውን ጥረት እያደረግኩ ነውም ብሏል፡፡አክሎም በአንዳንድ ማህበራዊ የሚዲያ ተቋማት ከሚሰራጩ አሉባልታዎች የተበዳይ ቤተሰብም ሆነ ህዝቡ ሳይደናገር እንዲጠብቅና ለፖሊስ መረጃ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።
በዚህም ከወ/ሪት ፅጌ በላቸው የጠለፋ ወንጀል ጋር የተጠረጠሩ ሥድስት ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራ እንደሚገኝም ነው የተገለጸው፡፡በተጨማሪም ተጠርጣሪው ሣጅን የኋላ መብራቴ እና የተጠለፈችውን ወ/ሪት ፅጌ በላቸው ይዞ ከተሰወረበት ቦታ አድኖ ለመያዝ ጥረትና ክትትል እየተደረገ ነውም ብሏል ፖሊስ።ህብረተሰቡ የሚችለውን ሁሉ በ09 64 50 46 77 እና 09 69 41 52 72 ስልክ ቁጥሮች ጥቆማ እንዲሰጥ የከተማዋ ፖሊስ ጠይቋል።
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው!
በምስራቅ አፍሪካ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው ልዩ መልዕክተኛው እስከ መጭው ማክሰኞ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ጉብኝት ያደርጋሉ።በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታም ከመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በተደረሰው የሰላም ስምምነት አተገባበር ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የሽግግር ፍትህና ተጠያቂነትን የማስፈን ሂደትን እንዲሁም የትጥቅ ማስፈታት እና የመልሶ ማቋቋም ሂደቶችን ጨምሮ በሰላም ስምምነቱ በታዩ መሻሻሎች እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩም ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ውይይቱ ከመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር የሚካሄድ መሆኑም ነው የተገለጸው።
በጅቡቲ ቆይታቸውም በአፍሪካ የአሜሪካ ወታደራዊ ዕዝ እና የምስራቅ አፍሪካ የተቀናጀ የጋራ ግብረ ኃይል በጋራ በሚያስተናግዱት የምስራቅ አፍሪካ የደህንነት ፎረም ላይ ይካፈላሉ ተብሏል።በተጨማሪም ከጅቡቲ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ ትብብር እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩም ነው የተገለጸው።ከዚህ ባለፈም ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ፀሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር ኢጋድ በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያም ይወያያሉ ነው የተባለው።
@YeneTube @FikerAssefa
በምስራቅ አፍሪካ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው ልዩ መልዕክተኛው እስከ መጭው ማክሰኞ በኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ጉብኝት ያደርጋሉ።በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታም ከመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በተደረሰው የሰላም ስምምነት አተገባበር ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የሽግግር ፍትህና ተጠያቂነትን የማስፈን ሂደትን እንዲሁም የትጥቅ ማስፈታት እና የመልሶ ማቋቋም ሂደቶችን ጨምሮ በሰላም ስምምነቱ በታዩ መሻሻሎች እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩም ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ውይይቱ ከመንግስት የሥራ ሃላፊዎች እና ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር የሚካሄድ መሆኑም ነው የተገለጸው።
በጅቡቲ ቆይታቸውም በአፍሪካ የአሜሪካ ወታደራዊ ዕዝ እና የምስራቅ አፍሪካ የተቀናጀ የጋራ ግብረ ኃይል በጋራ በሚያስተናግዱት የምስራቅ አፍሪካ የደህንነት ፎረም ላይ ይካፈላሉ ተብሏል።በተጨማሪም ከጅቡቲ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ ትብብር እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩም ነው የተገለጸው።ከዚህ ባለፈም ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ፀሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ጋር ኢጋድ በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያም ይወያያሉ ነው የተባለው።
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
መርጌታ ጥበቡ የባህል ህክምና መስጫ ማዕከል በቲክቶክ መቷል።
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
የባህል መድሀኒት ከአባቶቻችን ባገኘነው ትምህርትና ጥበቡ እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ እና የአረብ ሀገራት በምናመጣቸው መድለኒቾች ፍቱን ህክምናወችን
እንሰጣለን ።
👉ለኪንታሮት በሽታ ታማሚው ባለበት ከቤቱ ወስዶ በመቀባት ሌላ ገላ ሳይነካ ሳያቆስል ስራ ሳያስቆም ዘላቂ ፈውስ ይሰጣል
👉በሌሊት ለሚሸና
👉ለነገረ በትን
👉ለደም ግፊት
👉ለስኳር ህመም መቀነሻ
👉ለሁሉም ቁርጥማት
👉ለዲስክ መንሸራተት ዘላቂ ፈውስ
👉ለፊት ማድያት
👉ለሳል በሽታ
👉ለግርማሞገስ ለህዝብ መስተፋቅር
👉ለማህጸን እንፌክሽን
👉ለአእምሮ ጭንቀት
👉ለወገብ ህመም
👉ለነርብ
👉ጋኔን አጋንንት የሰውጅ ለያዘው
👉የሚጥል በሽታ
👉ለበለጠ መረጃ አድራሻ ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በኮብሉ መጨረሻ ንግድ ባንኩ ላይ።
ቅርንጫፍ አዲስ አበባ ሳሪስ አደይ አበባ
👉እኒህን እና ሌሎች አገልልግሎቶችን ለማግኔት
👎ይደውሉ
👉☎️0917040506
0912718883
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇
https://tttttt.me/mergatah
👉ቻናሉን በመቀላቀል ሊንኳን በመጫን ጤናወ በቤትወ የባህል ህክምና የእጽዋት የህቡ ስም የጠልሰም ጥቅሞችን ይጋሩ ይፈወሱ
tiktok.com/@u0917040506_0912718883
👍1
ዘመኑን የዋጁ ዝንጥ ፣ ጥንቅቅ ብለው የተሰሩ ፈርኒቸሮችን እነሆ ከ #ላንጋኖ_ፈርኒቸር ፣
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት
ላንጋኖ ፈርኒቸር
ዘመናዊነትና ውበትን የተላበሱ የሀገር ወስጥ የፈርኒቸር ምርቶቻችን፡-
✔️ ለዜርና የጨርቅ ሶፋዎች
✔️ የአዋቂ እና የህጻን ልጅ አልጋዎች በተለያዩ መጠን እና ዲዛይን
✔️ ቁ/ሳጥኖች በተለያዩ ዲዛይን
✔️ የምግብ ጠረጴዛዎች በተለያየ ዲዛይን፡-በ6ወንበር,በ8ወንበር፣በ4ወንበር
✔️ የሶፋ ጠረጴዛዎች በተለያዩ መጠንና ዲዛይን
✔️ ዘመናዊ ኪችኖች
✔️ የጫማ ሸልፍ በተለያዩ መጠንና ዲዛይን…..ወዘተ ሲሆን በእርስዎ ፍላት መሰረት የሚቀርቡ አዳዲስ ዲዛይኖችን ተቀብለን እናዘጋጃለን፡፡
ልዩነታችን
♦️ ከጊዜ በኃላ ማሳደስ ቢፈልጉ እንደ አዲስ አድርገን መሳደሳችን፣
♦️ ያዘዙትን ፈርኒቸር በቁርጥ ቀጠሮ ቀን እናቀርባን፣
♦️ ከኛ የገዙትን ዕቃዎችን ከረጅም ጊዜ በኃላ በአዲስ መለወጥ ሲፈልጉ እንቀበላለን
♦️ መጓጓዣና ጫኝ እስከ ቤትዎ ድረስ ከኛው መሆኑ፣
♦️ ከደንበኞች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠታችን
♦️ በማንኛውም በዓላት ወቅት 5% የዋጋ ቅናሽ የሚናደርግ መሆናችን፣
♦️ አዲስ ደንበኛ በርሶዎ በኩል ሲመጣ ማበረታች አዘጋጅተናል
ስለሆነም ለዘላቂ ተጠቃሚነት እና እርካታ የሀገር ውስጥ ፈርኒቸር ምርቶችን ከእኛ ይግዙ፡፡
🛑አድራሻችን፡-ሀዋሳ
ከሳሙኤል ገበያ አዳራሽ ተሻግሮ / ዋንዛ አደባባይ ሳይደርሱ
በሰልክ ቁጥሮቻችን ፡0916581884 /0907212223/0944221511
ይደውሉልን,ይጎበኙን!
ላንጋኖ ፈርኒቸር
በሀዋሳ የአበራ ላንጋኖ ፈርኒቸር እህት ድርጅት